Generated by All in One SEO v4.9.9, this is an llms.txt file, used by LLMs to index the site. # EBS TV Your #1 Choice! | Home To Ethiopian Best Tv Shows , Series Dramas , Movies , Musics & Latest News ## Sitemaps - [XML Sitemap](https://ebstv.tv/sitemap.xml): Contains all public & indexable URLs for this website. ## Posts - [](https://ebstv.tv/10344-2/) - ጠቅላይ ሚኒስትሩ ይሄን ያስታወቁት ዛሬ ለህዝብ እንደራሴዎች ምክርቤት በሰጡት ማብራሪያ ላይ ነው። ጠቅላይ ሚኒስትሩ በዚህ አመት 38 ቢሊየን ዶላር የውጭ ካፒታል ወደ ሃገር ውስጥ መግባቱንም ገልጸዋል። ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ ዘንድሮ ከእርዳታ እና ብድር 5 ቢሊየን ዶላር ፣ ከሃዋላ 7.9 ቢሊየን ዶላር እና ከአገልግሎት 9.5 ቢሊየን ዶላር ገቢ መገኘቱን ገልፀዋል። - [የፌዴራል መንግሥት የ2019 በጀት 2.34 ትሪሊዮን ብር ሆኖ ፀድቋል፡፡](https://ebstv.tv/የፌዴራል-መንግሥት-የ2019-በጀት-2-34-ትሪሊዮን-ብ/) - የኢፌዴሪ የሕዝብ እንደራሴዎች ምክር ቤት ባካሄደው 5ኛ ዓመት የሥራ ዘመን 30ኛ መደበኛ ስብሰባው 2 ነጥብ 34 ትሪሊየን ብር ሆኖ የቀረበለትን የፌዴራል መንግስቱን በጀት አጽድቋል። የ2018 በጀት ዓመት የፀደቀው በጀት 1.93 ትሪሊዮን ብር የነበረ ሲሆን፣ በምክር ቤቱ የጸደቀው አዲሱ የ2019 ዓ.ም አጠቃላይ በጀት ደግሞ ካለፈው በጀት አመት ከ400 ቢሊዮን ብር በላይ ጭማሬ ያለው ነው፡፡ የፕላን፣ በጀት - [የፕሪቶሪያው የሰላም ስምምነት ለዘላቂ ሰላም ሲባል የተከፈለ ትልቅ ዋጋ መሆኑን ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ተናገሩ።](https://ebstv.tv/የፕሪቶሪያው-የሰላም-ስምምነት-ለዘላቂ-ሰ/) - ጠቅላይ ሚኒስትሩ ይህንን የተናገሩት የሕዝብ እንደራሴዎች ምክር ቤት 5ኛ ዓመት የሥራ ዘመን 30ኛ መደበኛ ስብሰባው ላይ በሰጡት ማብራሪያ ላይ ሲሆን የፕሪቶሪያ የሰላም ስምምነት በኢትዮጵያ ዘላቂ ሰላም ለማምጣትና ግጭትን ለማቆም የተከፈለ ዋጋ ነው ብለዋል። በትግራይ ክልል ጊዜያዊ መንግስት መቋቋሙን የጠቆሙት ጠቅላይ ሚኒስትሩ ከ60 ሺህ በላይ የቀድሞ ታጣቂዎችን በተሀድሶና መልሶ ለማቋቋም የስልጠና ማእከላት እንዲቋቋሙ መደረጉን ገልጸዋል። በክልሉ - [ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ (ዶ/ር) ዘንድሮ ወደውጪ ከተላከ የወርቅ ምርት 5.5 ቢሊየን ዶላር ገቢ መገኘቱን ተናገሩ።](https://ebstv.tv/ጠቅላይ-ሚኒስትር-ዐቢይ-አህመድ-ዶ-ር-ዘንድ/) - ጠቅላይ ሚኒስትሩ ይሄን ያሉት ዛሬ ለህዝብ እንደራሴዎች ምክር ቤት እየሰጡት ባለው ማብራሪያ ነው። ጠቅላይ ሚኒስትሩ ባለፉት 27 አመታት ከወርቅ የወጪ ንግድ ገቢ የተገኘው 3.7 ቢሊየን ዶላር ብቻ መሆኑን አስታውሰው ዘንድሮ ከወርቅ የተገኘው ገቢ 5.5 ቢሊየን ዶላር ነው ብለዋል። #EBS #EBSTVNEWS #_7696_WN https://t.me/ebstvnews www.ebstv.tv - [የሩሲያው የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ሰርጌይ ላቭሮቭ በኢትዮጵያ ይፋዊ የስራ ጉብኝት ለማድረግ አዲስ አበባ ገቡ።](https://ebstv.tv/የሩሲያው-የውጭ-ጉዳይ-ሚኒስትር-ሰርጌይ-ላ/) - ውጭ ጉዳይ ሚኒስትሩ ቦሌ አለም አቀፍ ኤርፖርት ሲደርሱ በውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር የአሜሪካ እና አውሮፓ ጉዳዮች ዳይሬክተር አምባሳደር መለስ አለም አቀባበል ተደርጎላቸዋል። ላቭሮቭ ከኢትዮጵያ መንግስት ባለስልጣናት ጋር በሁለትዮሽ ጉዳዮች ፣ በንግድ ፣ በቀጣናዊ እና አለም አቀፋዊ ጉዳዮች ዙሪያ ይመክራሉ ተብሎ ይጠበቃል። #EBS #EBSTVNEWS #_7696_WN https://t.me/ebstvnews www.ebstv.tv - [መንግሥት የኢትዮጵያን ሉዓላዊነት ለማስጠበቅ ዝግጁ ነዉ – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር)](https://ebstv.tv/መንግሥት-የኢትዮጵያን-ሉዓላዊነት-ለማስ/) - ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) የኢትዮጵያን ሉዓላዊነት የሚፈታተን ነገር ከመጣ መንግሥት የሀገሪቱን ሉዓላዊነት ለማስጠበቅ ከየትኛዉም ጊዜ በላይ ዝግጁ መሆኑን ተናገሩ፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ ከምክር ቤቱ አባላት ለተነሱ ጥያቄዎች ምላሽና ማብራሪያ በሰጡበት ወቅት የፕሪቶሪያ ስምምነት ለትግራይ ህዝብ እፎይታን መስጠቱን ጠቅሰው፤ ከጦርነቱ በፊትና በጦርነቱ ጊዜ ተቋርጠው የነበሩ አገልግሎቶች ሙሉ በሙሉ መመለሳቸውን ገልጸዋል፡፡ በትግራይ ክልል ሰላም እያወኩ ያሉ ጥቂቶች - [የንግድ እና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስቴር በ2018 በጀት ዓመት ከወጪ ንግድ 10 ነጥብ 7 ቢሊየን ዶላር መገኘቱን አስታውቋል።](https://ebstv.tv/የንግድ-እና-ቀጣናዊ-ትስስር-ሚኒስቴር-በ2018-በ/) - ሚኒስትሩ ካሳሁን ጎፌ ( ዶ/ር ) ይሄን ያሉት የ2018 በጀት ዓመት የስራ አፈፃፀም ሪፖርት ግምገማ ላይ ነው። ሚኒስትሩ ዘንድሮ ከወጪ ንግድ ዘርፍ የተገኘው ገቢ የዕቅዱን 114 በመቶ ማሳካት የቻለ ነው ብለዋል። ሚነስትሩ በበጀት አመቱ ከ3.4 ሚሊዮን በላይ የንግድ ምዝገባና ፈቃድ አገልግሎቶችን በኦንላይን ተሰጥቷል ብለዋል። አምራቹንና ሸማቹን በቀጥታ የሚያገናኙ 804 አዳዲስ የቅዳሜና እሁድ ግብይት ማዕከላትን በመጨመር - [የኢትዮጵያ ጉምሩክ ኮሚሽን ከ438 ሚሊዮን ብር በላይ ግምታዊ ዋጋ ያላቸው የኮንትሮባንድ እቃዎች በቁጥጥር ስር መዋላቸውን አስታውቋል።](https://ebstv.tv/የኢትዮጵያ-ጉምሩክ-ኮሚሽን-ከ438-ሚሊዮን-ብር/) - ኮሚሽኑ ከሰኔ 19 እስከ ሰኔ 24 ቀን 2018 ዓ.ም ባደረገው ክትትል 422.5 ሚሊዮን ብር የገቢ የኮንትሮባንድ እቃዎች እና 16.1 ሚሊዮን ብር የወጭ፤ በድምሩ 438.6 ሚሊዮን ብር ግምታዊ ዋጋ ያላቸው የኮንትሮባንድ እቃዎች መያዛቸውን ገልጿል፡፡ በቁጥጥር ስር ከዋሉት የኮንትሮባንድ እቃዎች መካከል አዳዲስ እና ልባሽ ጨርቆች፣ ኤሌክትሮኒክስ፣ የግንባታ እቃዎች፣ ቡና፣ ጥራጥሬ፣ የተሽከርካሪ መለዋወጫ፣ የመዋቢያ እቃዎች፣ ጫት፣ አደንዛዥ እጾች፣ - [ቻይና ከአንደኛው የባህር ሰርጓጅ መርከቧ የቦለስቲክ ሚሳኤል የተኩስ ሙከራ ማድረጓን አስታወቀች።](https://ebstv.tv/ቻይና-ከአንደኛው-የባህር-ሰርጓጅ-መርከቧ/) - የቻይና ባለስልጣናት እንዳሉት ሚሳኤሉ ላይ የተገጠመው እውነተኛው የፈንጂ አረር ሳይሆን በተመሳሳይ ክብደትና ቅርፅ የተሰራ ቁስ ነው። ቻይና ሙከራው የተለመደ የዓመታዊ ወታደራዊ ልምምዴ አካል ነው ብትልም አውስትራሊያ ግን ሙከራውን ፀብ አጫሪ ድርጊት ስትል አውግዛለች። ቻይና ሙከራውን ያደረገችውም አውስትራሊያ ከጐረቤቷ ፊጂ ጋር የወታደራዊ ትብብር ስምምነትን ከተፈራረመች በኋላ መሆኑ ተገልጿል። ቻይና ከዚህ ቀደም ከትንሽቱ የደሴት አጋር ሰለሞን አይላንድስ - [የቱርኩ ፕሬዝዳንት ጠይብ ኤርዶሀን የጦርነት ሱስ አለበት ያሉት የእስራኤል መንግስት ቀጠናውን ወደ ብጥብጥ እንዳይከተው ሊደረግ ይገባል አሉ።](https://ebstv.tv/የቱርኩ-ፕሬዝዳንት-ጠይብ-ኤርዶሀን-የጦር/) - ኤርዶሀን የእስራኤል መንግስት የአሜሪካና ኢራን ስምምነት እንዳይረጋ ጥረት እያደረገ መሆኑን በቅርብ እናውቃለን በዚህ በኩልም ፍላጐቱ ሊሳካ አይገባም ብለዋል። በቀጠናውም የባሩድ ሽታና ደም መፍሰስ ዳግም እንዳይታይ በርትተን እንሰራለን ነው ያሉት። ኤርዶሀን ይሄን ያሉት አሜሪካና ኢራንን ያደራደረችው ፓኪስታን ጠቅላይ ሚኒስትር ሼህባዝ ሸሪፍን ተቀብለው ካነጋገሩ በኋላ በጋራ በሰጡት ጋዜጣዊ መግለጫ ነው። የቱርኩ ፕሬዝዳንት አገራቸው ማየት የምትፈልገው ሰዎች በሃይማኖታቸው - [የአዲስ አበባ ከተማ ትምህርት ቢሮ የ2018 የትምህርት ዘመን የ6ኛ ክፍል መልቀቂያ ከተማ አቀፍ ፈተና ውጤትን ይፋ አደረገ፡፡](https://ebstv.tv/የአዲስ-አበባ-ከተማ-ትምህርት-ቢሮ-የ2018-የትም/) - ቢሮው የ2018 የትምህርት ዘመን የ6ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና የማለፊያ ውጤት 50% እንዲሆን መወሰኑን ገልጿል። የ2018 ዓ.ም የ6ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና የማለፊያ ውጤት 50% ሲሆን ፣ የአካል ጉዳተኞች 45% እንዲሁም የኦቲስቲክ ዳውን ሲንድረምና ኢንተሌክቹዋል ዲሴቢሊቲ ላለባቸው ተማሪዎች 40% እንዲሆን ተወስኗል ተብሏል። መረጃው ከአዲስ አበባ ከተማ ትምህርት ቢሮ የተገኘ ነው። #EBS #EBSTVNEWS #_7696_WN https://t.me/ebstvnews www.ebstv.tv - [የአለም አቀፉ የሰብአዊ መብት ተሟጋች ሂዩማን ራይትስ ዎች የትግራይ ባለስልጣናት እድሜያቸው 15 አመት የሆኑ ታዳጊዎችን ጨምሮ ሲቪል ሰዎችን በግዳጅ ለውትድርና እየመለመሉ መሆኑን አስታወቀ።](https://ebstv.tv/የአለም-አቀፉ-የሰብአዊ-መብት-ተሟጋች-ሂዩ/) - የአለም አቀፉ የሰብአዊ መብት ተሟጋች ሂዩማን ራይትስ ዎች የትግራይ ባለስልጣናት እድሜያቸው 15 አመት የሆኑ ታዳጊዎችን ጨምሮ ሲቪል ሰዎችን በግዳጅ ለውትድርና እየመለመሉ መሆኑን አስታወቀ። ሂዩማን ራይትስ ዎች ይሄን ያለው የትግራይ ባለስልጣናት እያደረጉ ያሉትን አስገዳጅ ወታደራዊ ምልመላ እንዲያቆሙ በጠየቀበት መግለጫ ነው። የሰብአዊ መብት ተሟጋቹ የትግራይ ባለስልጣናት ቤት ለቤት በሚደረግ አሰሳ ፣ በመስሪያ ቤቶች ፣ ከወርቅ ማእድን ማውጫዎች - [የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት በወረቀት የሚሰጠው የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና ከሐምሌ 22-24/2018 ዓ/ም እንደሚሰጥ አስታወቀ።](https://ebstv.tv/የትምህርት-ምዘናና-ፈተናዎች-አገልግሎት/) - አገልግሎቱ ይሄን ያለው ስለዘንድሮው የ2018 ሀገር አቀፍ ፈተና አስመልክቶ በሰጠው መግለጫ ላይ ነው። በወረቀት የሚሰጠው የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና በትግራይ ክልል፣ ከሐምሌ 22 እስከ ሐምሌ 24/2018 ዓ/ም በመቀሌ እና አክሱም ዩኒቨርሲቲዎች ውስጥ እንደሚሰጥ አገልግሎቱ ገልጿል። አገልግሎቱ የዘንድሮው የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና በአብዛኛው በ6 ዙሮች በበይነ መረብ በተሳካ ሁኔታ እየተሰጠ እንደሚገኝ ገልፆ የተወሰኑ የመሠረተ - [የአንጋፋዋ ድምፃዊት ራሔል ዮሐንስ ሥርዓተ ቀብር ዛሬ ይፈጸማል።](https://ebstv.tv/የአንጋፋዋ-ድምፃዊት-ራሔል-ዮሐንስ-ሥርዓ/) - በኢትዮጵያ የሙዚቃ ታሪክ ውስጥ በተለይም በዘመን አይሽሬ እና በባሕላዊ ስራዎቿ የብዙዎችን ልብ የማረከችው አንጋፋዋ ድምፃዊትና የዜማ ደራሲ ራሔል ዮሐንስ ትናንት ከዚህ ዓለም በሞት ተለይታለች። በኪነ ጥበብ ህይወቷ በርካታ የማይረሱ ድንቅ ስራዎችን ለህዝብ በማበርከት ታላቅ ባለውለታ የነበረችው አርቲስቷ ስኬታማ የጥበብ ጉዞ እንደነበራት ሲነገር ድምጻዊቷ ራሔል ዮሐንስ የሁለት ወንድና የአራት ሴት ልጆች እናት ነበረች። የአንጋፋዋ ድምፃዊት ራሔል - [የበይነ መረብ መገናኛ ብዙሃን](https://ebstv.tv/የበይነ-መረብ-መገናኛ-ብዙሃን/) - በኢትዮጵያ ህጋዊ ፈቃድ ያላቸው 73 የበይነ መረብ መገናኛ ብዙሀን እንደሚገኙ የኢትዮጵያ መገናኛ ብዙሀን ባለስልጣን አስታውቋል። ይህ የተገለፀው የኢትዮጵያ መገናኛ ብዙኃን ባለስልጣን "ብቃት ያለው የበይነ መረብ መገናኛ ብዙኃን ለኢትዮጵያ ብሔራዊ ጥቅም” በሚል መሪ ሀሳብ ባካሄደው የውይይት መድረክ ላይ ነው። በዚሁ ጊዜም የበይነ መረብ መገናኛ ብዙሀን የሀገሪቱን ሕግ፣ የጋዜጠኝነት የሙያ ሥነ-ምግባርን በማክበር ለሰላም፣ ለአንድነትና ለብሔራዊ ጥቅም መከበር - [የአየር መንገዱ ሽልማት](https://ebstv.tv/የአየር-መንገዱ-ሽልማት-2/) - የኢትዮጵያ አየር መንገድ በ2026 የአቪዬሽን እና ቱሪዝም ሽልማት ሥነ ሥርዓት ላይ ከኤር ትራንስፖርት ኒውስ የኮኔክቲቪቲ ሽልማት ማግኘቱን አስታወቀ። ሽልማቱ የኢትዮጵያ አየር መንገድ በአፍሪካ ውስጥ ለዘረጋው የአየር ትስስር እና አብሮ የመስራት ጥምረቶች እውቅና ለመስጠት ያለመ መሆኑን አየር መንገዱ ገልጿል። #EBS #EBSTVNEWS #_7696_WN https://t.me/ebstvnews www.ebstv.tv - [የኦሮሚያ ክልል መስተዳድር ምክር ቤት የክልሉ የ2019 ረቂቅ በጀት ከ704 ቢሊየን ብር በላይ ሆኖ ለጨፌ እንዲመራ ወስኗል፡፡](https://ebstv.tv/የኦሮሚያ-ክልል-መስተዳድር-ምክር-ቤት-የክ/) - የኦሮሚያ ክልል መስተዳድር ምክር ቤት ባካሄደው 5ኛ መደበኛ ስብሰባ የክልሉ የ2019 ዓ.ም ረቂቅ በጀት 704 ቢሊየን ብር ሆኖ ከተቀመጠ በኋላ ለማጽደቅ ወደ ክልሉ ከፍተኛ የሕግ አውጪ አካል ወደሆነው ጨፌ ኦሮሚያ እንዲመራ መወሰኑን የክልሉ ኮሚዩኒኬሽን ቢሮ ገልጿል፡፡ ይህ የበጀት ረቂቅ ካለፈው አመት በጀት ጋር ሲነጻጸር የ303 ቢሊዮን ብር ጭማሬ ያለው ሲሆን የ2018 የክልሉ በጀት 400 ቢሊየን - [ከሪል እስቴትና ከግለሰቦች በሰነዶች ማረጋገጫ ንብረት ገዝተው ስም ያላዞሩ ባለንብረቶች በፍጥነት ሂደቱን እንዲያጠናቅቁ ተጠየቁ](https://ebstv.tv/ከሪል-እስቴትና-ከግለሰቦች-በሰነዶች-ማረ/) - ከሪል እስቴት አልሚዎች እና ከግለሰቦች በሰነዶች ማረጋገጫ ንብረት ገዝተው ወደመሬት ተቋማት በመቅረብ ስም ያላዞሩና የይዞታ ባለቤትነት ማረጋገጫ ያልያዙ ባለንብረቶች ሂደቱን እንዲያጠናቅቁ የከተማ አስተዳደሩ የመሬት ልማት እና አስተዳደር ጥሪውን አስተላለፈ። ቢሮው ቀደም ባለ ጊዜ በመሬት ላይ ያረፈን ንብረት ተሻሽጠው (ሸጠው/ገዝተው) እስካሁን የስመ-ንብረት ዝውውር ያላደረጉ (የይዞታ ማረጋገጫ) ያልያዙ አካላት በአጭር ጊዜ ሂደቱን እንዲያጠናቅቁ አሳስቧል። የከተማ አስተዳደሩ የመሬት - [የስራና ክህሎት ሚኒስቴር ወደ ጣሊያን የውጭ የስራ ስምሪት ሊጀመር መሆኑን አስታወቀ።](https://ebstv.tv/የስራና-ክህሎት-ሚኒስቴር-ወደ-ጣሊያን-የው/) - ሚኒስቴሩ ይሄን ያስታወቀው በተለያዩ ሙያዎች የሰለጠኑ ኢትዮጵያውያን ዜጎች ወደ ጣሊያን ለሚደረገው የስራ ስምሪት ኘሮግራም እንዲመዘገቡ ጥሪ ባቀረበበት መግለጫ ነው። ሚኒስቴሩ በገባው የሁለትዮሽ ስምምነት መሰረት በህጋዊ የውጪ ሀገር ሥራ ስምሪት ፕሮግራም በጣሊያን በሆቴልና መስተንግዶ ዘርፍ የሰው ኃይል እንደሚፈለግ ገልጾ ህጋዊ በሆነ መንገድ ወደ ሀገሪቱ ሄደው መስራት የሚፈልጉ አመልካቾች እንዲያመለክቱ ጥሪውን አቅርቧል። ምዝገባም ሆነ ስምሪት በሚኒስቴር መስሪያ - [የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ በተጠናቀቀው በጀት ዓመት 2.1 ቢሊየን ዶላር የውጭ ምንዛሬ ማግኘቱን አስታወቀ።](https://ebstv.tv/የኢትዮጵያ-ንግድ-ባንክ-በተጠናቀቀው-በጀ/) - ባንኩ ይህንን የገለጸው 2025/26 የበጀት አመት የስራ አፈጻጸሙን አስመልክቶ በሰጠው ጋዜጣዊ መግለጫ ላይ። ባንኩ በዘርፉ በሁለት አመት ውስጥ ከ5 ነጥብ 6 ቢሊዮን ዶላር በላይ ማግኘቱን ከዚህም የበጀት አመቱ ድርሻ 2 ነጥብ1 ቢሊየን ዶላር መሆኑን ገልጿል፡፡ ባንኩ በተጠናቀቀው በጀት ዓመት በተለያዩ ዘርፎች 648 ቢሊየን ብር ብድር መስጠቱንም አስታውቋል፡፡ የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ የተበላሸ የብድር ምጣኔ 1.4 በመቶ - [በኢትዮጵያ እና በኬንያ ድንበር የሚደረግ ንግድ በወር ከ1 ሺህ የአሜሪካ ዶላር እንዳይበለጥ የሚያዝ መመሪያ ተግባራዊ ተደርጓል፡፡](https://ebstv.tv/በኢትዮጵያ-እና-በኬንያ-ድንበር-የሚደረግ/) - ይህ አዲስ አሰራር በኢትዮጵያና በኬንያ ድንበር የሚከናወነውን የንግድ ልውውጥ ህጋዊ ለማድረግ የሚያስችል መሆኑንም የንግድና ቀጠናዊ ትስስር ሚኒስቴር በመመሪያው ላይ አስፍሯል፡፡ ይህ የሁለቱ ሀገራት የጠረፍ ንግድ መመሪያ በድንበር አካባቢ የሚኖሩ ማህበረሰቦች መሰረታዊ የፍጆታ ዕቃዎችን በህጋዊ መንገድ እንዲያገኙ ለማስቻልና ከሀገሪቱ ዋና የንግድ ማዕከላት ርቀው ለሚኖሩ ነዋሪዎች የሚፈጠረውን የምርት እጥረት ለመቅረፍ ያለመ መሆኑም ተገልጿል፡፡ በዚህም መመሪያ ላይ ነጋዴው - [ጠ/ሚ ዐቢይ አሕመድ የሀገር ውስጥ ምርትን በራስ አቅም መሸፈን የኢኮኖሚ ሉዓላዊነታችን መሰረት ነው አሉ፡፡](https://ebstv.tv/ጠ-ሚ-ዐቢይ-አሕመድ-የሀገር-ውስጥ-ምርትን-በ/) - በጋሞ ዞን ነሐሴ 2017 ዓ.ም ሥራ የጀመረው 'ዮ ሆልዲንግ’ የድንጋይ ከሰል ፋብሪካ፤ የኢንዱስትሪዎችን ፍላጎት በሀገር ውስጥ በመተካት ከውጭ የሚገባ ምርት ማስቀረት መቻሉን ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ ተናገሩ፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ የድንጋይ ከሰል ፋብሪካውን በጎበኙበት ወቅት ለአካባቢው ነዋሪዎች የሥራ ዕድል መፍጠሩን ጠቅሰው፤ የተፈጥሮ ሀብታችንን በማልማት የኢኮኖሚ ልዕልናችንን የምናረጋግጥበት ጉዞ ተጠናክሮ ይቀጥላል ብለዋል፡፡ በሌላ በኩል ጠቅላይ ሚኒስትር አብይ - [አዋሽ ባንክ በቀጣይ ዓመት ከኢትዮጵያ ውጭ ባሉ ጎረቤት ሀገራት ቅርጫፎችን ከፍቶ ለመሥራት በሂደት ላይ ነው ተባለ።](https://ebstv.tv/አዋሽ-ባንክ-በቀጣይ-ዓመት-ከኢትዮጵያ-ውጭ/) - አዋሽ ባንክ በቀጣይ ዓመት ከኢትዮጵያ ውጭ ባሉ ጎረቤት ሀገራት ቅርጫፎችን ከፍቶ ለመሥራት ለብሔራዊ ባንክ ጥያቄ አቅርቦ ፈቃድ እስኪያገኝ እየተጠባበቀ እንደሚገኝም አስታውቋል። ባንኩ ይሄን ያለው የ2025 /2026 ዓመት አፈጻጸም አስመልክቶ ትንናንት በሰጠው መግለጫ ላይ ነው። የውጭ ምንዛሬ ግኝትን በተመለከተ ባንኩ በበጀት ዓመቱ ከ2 ነጥብ 6 ቢሊዮን ዶላር በላይ መሰብሰቡ የተገለጸ ሲሆን ይህም ከቀደመው ዓመት ጋር ሲነጻጸር - [ጥራታቸውን ያልጠበቁ 112 ሚሊዮን ብር የሚያወጡ 500 ካርቶን የልብስ ሳሙናዎች መወገዳቸውን ፖሊስ ገለጸ::](https://ebstv.tv/ጥራታቸውን-ያልጠበቁ-112-ሚሊዮን-ብር-የሚያወ/) - ከ2013 ዓ.ም ጀምሮ በኤግዚቢትነት ተይዘው የነበሩ ጥራታቸውን ያልጠበቁና በህገ ወጥ መንገድ የተዘጋጁ የዋጋ ግምታቸው ከ112 ሚሊዮን ብር በላይ የሚያወጡ 500 ካርቶን የልብስ ሳሙናዎች መወገዳቸውን የአዲስ አበባ ፖሊስ አሳወቀ፡፡ ከዚህ በተጨማሪ ከ4 ሺህ 1መቶ በላይ የሺሻ እቃዎች እና 40 ኪሎ ግራም ካናቢስ የተባለ አደዛዥ እጽ መወገዱንም ነው ፖሊስ የገለጸው፡፡ የማስወገድ ሂደቱ የተከናወነው በንፋስ ስልክ ላፍቶ ክፍለ - [የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ አዲስ በተጀመረው የበጀት ዓመት ከ1 ትሪሊየን ብር በላይ ብድር ማዘጋጀቱን አስታወቀ።](https://ebstv.tv/የኢትዮጵያ-ንግድ-ባንክ-አዲስ-በተጀመረው/) - ባንኩ ይሄን ያለው የተጠናቀቀውን የ2018 በጀት ዓመት የሥራ አፈጻፀም አስመልክቶ ትናንት በሰጠው መግለጫ ላይ ነው። የባንኩ ፕሬዚዳንት አቤ ሳኖ የዲጂታል የብድር አማራጮችን ጨምሮ የተበዳሪዎችን ቁጥር ከ1.17 ሚሊዮን በላይ ማድረስ ተችሏል ብለዋል። ፕሬዚዳንቱ ባንኩ ባለፈው በጀት ዓመት ሰጥቶ ከነበረው የብድር መጠን 68.7 በመቶ በመጨመር ከአንድ ትሪሊየን ብር በላይ ብድር በአዲሱ በጀት ዓመት ማዘጋጀቱን ገልጸው ህብረተሰቡ የብድሩ - [የዓለም አቀፉ የገንዘብ ድርጅት ለኢትዮጵያ የ464 ሚሊየን ዶላር ብድር አፀደቀ።](https://ebstv.tv/የዓለም-አቀፉ-የገንዘብ-ድርጅት-ለኢትዮጵ/) - የገንዘብ ድርጅቱ የስራ አስፈፃሚ ቦርድ ለኢትዮጵያ ያፀደቀውን የ464 ሚሊየን ዶላር ብድር ይፋ ያደረገው የአምስተኛው ዙር የተራዘመ ብድር አቅርቦት መጠናቀቁን አስመልክቶ ትናንት ምሽቱን ባወጣው መግለጫ ነው። የገንዘብ ድርጅቱ ካፀደቀው ጠቅላላ ብድሩ ውስጥ 200 ሚሊየን ዶላር ያክሉ የኢራን ጦርነት በነዳጅ የአቅርቦት ላይ ያደረሰውን ጫና ኢትዮጵያ እንድትቋቋም በሚል የተመደበ ነው። ኢትዮጵያ ከአይኤምኤፍ እንድታገኝ የፀደቀላትን የ464 ሚሊየን ዶላር ጨምሮ - [የኢትዮጵያ አየር መንገድ ወደ ፈረንሳይዋ ሊዮን ከተማ በሳምንት ሦስት ጊዜ አዲስ የበረራ አገልግሎት መጀመሩን አስታወቀ።](https://ebstv.tv/የኢትዮጵያ-አየር-መንገድ-ወደ-ፈረንሳይዋ/) - በማስጀመሪያ መርሐ ግብሩ ላይ ከፍተኛ የመንግሥት የሥራ ኃላፊዎች፣ አምባሳደሮች፣ የኢትዮጵያ አየር መንገድ ከፍተኛ አመራሮች እና ጥሪ የተደረገላቸው እንግዶች ተገኝተዋል ተብሏል። ይህ አዲስ የበረራ አገልግሎት በአፍሪካ እና በአውሮፓ መካከል ያለውን የአየር ትራንስፖርት ትስስር ይበልጥ እንደሚያጠናክር አየር መንገዱ ገልጿል። #EBS #EBSTVNEWS #_7696_WN https://t.me/ebstvnews - [የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ከ80 ቢሊዮን ብር በላይ ትርፍ ማግኘቱን አስታወቀ።](https://ebstv.tv/የኢትዮጵያ-ንግድ-ባንክ-ከ80-ቢሊዮን-ብር-በላ/) - ባንኩ ባወጣው መግለጫ በተጠናቀቀው የ2018 በጀት ዓመት ከ272 ቢሊዮን ብር በላይ ገቢ ማግኘቱን ገልጿል። ባንኩ ፕሬዝዳንት አቤ ሳኖ በተጠናቀቀው በጀት ዓመት የተገኘው የትርፍ መጠን ካለፈው በጀት ዓመት ተመሳሳይ ወቅት አፈፃፀም ጋር ሲነፃፀር የ146.3 በመቶ ብልጫ ያለው ነው ብለዋል። ፕሬዚዳንቱ ባንኩ አዲስ በተጀመረው በጀት ዓመት 120 ቢሊዮን ብር ትርፍ ለማግኘት ማቀዱን ተናግረዋል። #EBS #EBSTVNEWS #_7696_WN https://t.me/ebstvnews - [በኢትዮጵያ 70 በመቶ የሚሆነው ዲጂታል ክፍያ የሚፈጸመው በኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ዲጂታል የክፍያ አማራጮች መሆኑ ተነገረ።](https://ebstv.tv/በኢትዮጵያ-70-በመቶ-የሚሆነው-ዲጂታል-ክፍያ/) - ኢትዮጵያ ውስጥ በዲጂታል የክፍያ አማራጮች ከሚንቀሳቀሰው የገንዘብ መጠን ውስጥ 70 በመቶ የሚሆነው የገበያ ድርሻ በንግድ ባንክ የተያዘ ነው መሆኑን የባንኩ ፕሬዚዳንት አቤ ሳኖ ተነገሩ። ፕሬዚዳንቱ ትናንት በሰጡት መግለጫ በኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ከሚንቀሳቀሰው ጠቅላላ የገንዘብ መጠን 90 በመቶ የሚሆነው ባንኩ በዘረጋው ዲጂታል የክፍያ ስርዓት መሆኑን ገልፀዋል። አቤ ሳኖ በተጠናቀቀው በጀት ዓመት 22.24 ትሪሊየን ብር የግብይት መጠን - [በኢትዮጵያ የቱሪስቶች የቆይታ ጊዜ ከ7 ቀናት ወደ 16 ቀናት ማደጉን የቱሪዝም ሚኒስቴር አስታወቀ።](https://ebstv.tv/በኢትዮጵያ-የቱሪስቶች-የቆይታ-ጊዜ-ከ7-ቀና/) - በኢትዮጵያ የቱሪስቶች አማካይ የቆይታ ጊዜ ከ7 ቀናት ወደ 16 ቀናት ከፍ ማለቱን የቱሪዝም ሚኒስቴር አስታውቋል። የቱሪዝም ሚኒስትር ዴኤታ እንደገና አበበ ከብሄራዊ ቴሌቪዥን ጋር ባደረጉት ቆይታ ኢትዮጵያ በርካታ ተፈጥሯዊ እንዲሁም የባህልና ሰው ሰራሽ መስህቦች ቢኖሯትም ከዘርፉ የሚገባትን ያህል ተጠቃሚ ሳትሆን ቆይታለች ብለዋል። ባለፉት ዓመታት በሁሉም የሀገሪቱ ክፍሎች የሚገኙ ነባር የቱሪዝም መዳረሻዎችን የማደስ፣ እንዲሁም አዳዲስ መዳረሻዎችንና መሠረተ - [በኢትዮጵያ የቱሪስቶች የቆይታ ጊዜ ከ7 ቀናት ወደ 16 ቀናት ማደጉን የቱሪዝም ሚኒስቴር አስታወቀ።](https://ebstv.tv/በኢትዮጵያ-የቱሪስቶች-የቆይታ-ጊዜ-ከ7-ቀና-2/) - በኢትዮጵያ የቱሪስቶች አማካይ የቆይታ ጊዜ ከ7 ቀናት ወደ 16 ቀናት ከፍ ማለቱን የቱሪዝም ሚኒስቴር አስታውቋል። የቱሪዝም ሚኒስትር ዴኤታ እንደገና አበበ ከብሄራዊ ቴሌቪዥን ጋር ባደረጉት ቆይታ ኢትዮጵያ በርካታ ተፈጥሯዊ እንዲሁም የባህልና ሰው ሰራሽ መስህቦች ቢኖሯትም ከዘርፉ የሚገባትን ያህል ተጠቃሚ ሳትሆን ቆይታለች ብለዋል። ባለፉት ዓመታት በሁሉም የሀገሪቱ ክፍሎች የሚገኙ ነባር የቱሪዝም መዳረሻዎችን የማደስ፣ እንዲሁም አዳዲስ መዳረሻዎችንና መሠረተ - [የአዋሽ ባንክ ትርፍ](https://ebstv.tv/የአዋሽ-ባንክ-ትርፍ/) - አዋሽ ባንክ ከታክስ በፊት 40 ቢሊዮን ብር ማትረፉን አስታውቋል። ይህም ከቀደመው ዓመት ጋር ሲነፃፀር የ11 ነጥብ 8 ቢሊዮን ብር ጭማሪ ማስመዝገቡን ባንኩ ገልጿል። የባንኩን የተጠናቀቀው በጀት ዓመት አፈፃፀም አስመልክተው መግለጫ የሰጡት የአዋሽ ባንክ ዋና ሥራ አስፈፃሚ ፀሐይ ሽፈራው የባንኩ ጠቅላላ ተቀማጭ ከ467 ቢሊዮን ብር በላይ መድረሱን አመልክተዋል። የባንኩ ጠቅላላ ሀብት 622 ቢሊዮን ብር መድረሱን የተናገሩት - [በኢትዮጵያ እስከ 50 ሚሊዮን የሚገመቱ ዜጎች የንጹህ መጠጥ ውሃ ተደራሽ አይደሉም ተባለ።](https://ebstv.tv/በኢትዮጵያ-እስከ-50-ሚሊዮን-የሚገመቱ-ዜጎች/) - የውኃና እነርጂ ሚኒስቴር እስከ 50 ሚሊዮን የሚገመቱ ዜጎች የንጹህ መጠጥ ውሃ ተደራሽ አለመሆናቸውን አሳውቋል። ሚኒስቴር መስሪያ ቤቱ ይህንን ያሳወቀው በቀጣዮቹ 4 ዓመታት የንጹህ መጠጥ ውሃ ተደራሽ ያልሆኑ ዜጎች የንጹህ መጠጥ ውሃ ተደራሽነትን መቶ በመቶ ለማሳካት አዲስ የውሃና ሳኒቴሽን አስተዳደር ሞዴል ማዘጋጀቱን በገለጸበት ወቅት ነው። የውኃና እነርጂ ሚኒስቴር አክሎም ከልማት አጋሮችና መንግሥታዊ ካልሆኑ ድርጅቶች ጋር በመተባበር - [የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ አጠቃላይ ተቀማጭ ገንዘቡ 2.4 ትሪሊዮን ብር መድረሱን ይፋ አድርጓል።](https://ebstv.tv/የኢትዮጵያ-ንግድ-ባንክ-አጠቃላይ-ተቀማጭ/) - የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ተቀማጭ ገንዘብ 2 ነጥብ 4 ትሪሊዮን ብር መድረሱን የባንኩ ፕሬዚዳንት አቤ ሳኖ ተናግረዋል። የባንኩ ፕሬዚዳንት በሰጡት መግለጫ ባንኩ በ2025/26 በጀት ዓመት 707 ቢሊዮን ብር ተቀማጭ ቁጠባ መሰብሰቡንና አጠቃላይ ተቀማጭ የገንዘብ መጠኑን ወደ 2 ነጥብ 4 ትሪሊዮን ብር ማድረሱን ገልጸዋል። ባንኩ በዘንድሮው በጀት ዓመት 80 ቢሊዮን ብር ትርፍ ማግኘቱንና 648 ቢሊዮን አዲስ ብድር - [የቀድሞው ኦይል ሊቢያ የአሁኑ ኦኤልኤ ኢነርጂ የቶታል ነዳጅ ማደያዎችን ለመግዛት ስምምነት ተፈራረመ።](https://ebstv.tv/የቀድሞው-ኦይል-ሊቢያ-የአሁኑ-ኦኤልኤ-ኢነ/) - ቀድሞ ኦይል ሊቢያ የሚባለው አሁን ኦ ኤል ኤ ኢነርጂ በመባል የሚታወቀው በኢትዮጵያ ገበያ ላይ ተሰማርቶ ያለውን የፈረንሳዩ የቶታል ኢነርጂ የነዳጅ ማደያዎችን ለመግዛት ስምምነት መፈራረሙ ተነገረ። በስምምነቱ መሰረት የሊቢያው የነዳጅ ኩባንያ 120 የቶታል ማደያዎችን ፣ አንድ 13ሺ ኪዩቢክ ሜትር የሚይዝ የነዳጅ ዴፖ እና ሌሎች የድርጅቱ ሀብቶችን የሚረከብ ይሆናል። የሊቢያው የነዳጅ ኩባንያ በኢትዮጵያ ለረጅም ጊዜ በገበያ ላይ - [በአሜሪካ ነገና ዓርብ እጅግ አደገኛና የተራዘመ ሙቀት ይከሰታል ተባለ።](https://ebstv.tv/በአሜሪካ-ነገና-ዓርብ-እጅግ-አደገኛና-የተ/) - ይህ ሙቀት ለአንድ ሳምንት ያህል ሊቆይ እንደሚችል የተነገረ ሲሆን በእነዚህ ቀናት አሜሪካዊያንን ቀን ቀን ከሚገጥማቸው ከባድ ሙቀት ባሻገር በለሊትም ከባድ ወበቅ ያለው የአየር ሁኔታ እንደሚገጥማቸው ተገልጿል፡፡ በአውሮፓ የተከሰተው ከባድ ሙቀት ለቀናት ቆይቶ የበርካታ ሰዎችን ህይወት ከቀጠፈ በኋላ አሁን ላይ ወደ ካናዳና አሜሪካ መሻገሩ የተጠቀሰ ሲሆን አማካይ የሙቀት መጠኑም ከ35 እስከ 46 ድግሪ ሴንቲግሬድ ሊደርስ እንደሚችል - [በ11 ወራት ከ3.3 ቢሊዮን ብር በላይ ግምታዊ ዋጋ ያላቸው የኮንትሮባንድ ዕቃዎች ተይዛዋል ተባለ።](https://ebstv.tv/በ11-ወራት-ከ3-3-ቢሊዮን-ብር-በላይ-ግምታዊ-ዋጋ/) - በድሬድዋ የጉምሩክ ቅርንጫፉ በ11 ወራት በአጠቃላይ ከ3 ነጥብ 3 ቢሊዮን ብር በላይ ግምታዊ ዋጋ ያላቸው የኮንትሮባንድ ዕቃዎች በቁጥጥር ስር መዋሉን ጉምሩክ ኮሚሽን አስታውቋል። በድሬድዋ ቅርጫፉ የአፍሪካ ነጻ ንግድ ቀጣና የጉምሩክ አገልግሎት እየሰጠ መሆኑን የገለጸው ነጻ የንግድ ቀጠናው ሥራ ከጀመረበት ከጥር 20 ቀን 2017 ዓ.ም ጀምሮ እስከ አሁን ድረስ ከ1 ነጥብ 5 ቢሊየን ብር በላይ ከቀረጥና - [ኸርት አታክ ኢትዮጵያ የተሰኘ የበጎ አድራጎት ድርጅት ለ200 ሰዎች ነጻ የልብ ሕክምና ሊሰጥ ነው መሆኑን አስታወቀ።](https://ebstv.tv/ኸርት-አታክ-ኢትዮጵያ-የተሰኘ-የበጎ-አድራ/) - ኸርት አታክ ኢትዮጵያ የተሰኘ የበጎ አድራጎት ድርጅት ለሁለት መቶ ሰዎች ነጻ የልብ ሕክምና ሊሰጥ መሆኑን አስታወቀ። የበጎ አድራጎት ድርጅቱ መስራች እና ፕሬዚዳንት ዶ/ር ኦብስኔት መርድ የፊታችን እሁድ ሰኔ 28 ለሁለት መቶ ኢትዮጵያውያን የነጻ የልብ ህክምና እንደሚሰጥ ተናግረዋል። ሕክምናው ከአሜሪካ ፣ ብሪታንያ ፣ ካናዳ እና ህንድ በተውጣጡ 55 በጎፈቃደኛ ሀኪሞች እንደሚሰጥ ዶ/ር ኦብስኔት ገልፀዋል። ኸርት አታክ - [ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ ዘንድሮ ከውጭ ጎብኚዎች ከ5.2 ቢሊየን ዶላር በላይ ገቢ መገኘቱን ተናገሩ።](https://ebstv.tv/ጠቅላይ-ሚኒስትር-ዐቢይ-ዘንድሮ-ከውጭ-ጎብ/) - ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ ዘንድሮ ከዓለም አቀፍ የኮንፈረንስ ቱሪዝምና ከውጭ ጎብኚዎች ከአምስት ነጥብ ሁለት ቢሊየን ዶላር በላይ ገቢ መገኘቱን ተናገሩ። ጠቅላይ ሚኒስትሩ ይሄን ያሉት "አዲሱ የኢኮኖሚ ሞተር" በሚል ርዕስ የቱሪዝም ዘርፉን በተመለከተ ከኤን ቢ ሲ ቴሌቪዥን ጋር ባደረጉት ቃለ ምልልስ ነው። ጠቅላይ ሚኒስትሩ በዚህ አመት ከአንድ ነጥብ አራት ሚሊዮን በላይ የውጭ ሀገር ጎብኚዎች ኢትዮጵያን የጎበኙ መሆናቸውን - [የላሊበላ ውቅር አብያተክርስቲያናት በዓለማችን ከፍተኛ ተጓዦች ከተመረጡ የዩኔስኮ ምርጥ አምስት ቅርሶች ዝርዝር ውስጥ መካተታቸው ተገለጸ፡፡](https://ebstv.tv/የላሊበላ-ውቅር-አብያተክርስቲያናት-በዓ/) - የላሊበላ ውቅር አብያተክርስቲያናት በዓለማችን ከፍተኛ ተጓዦች ከተመረጡ የዩኔስኮ ምርጥ አምስት ቅርሶች ዝርዝር ውስጥ መካተታቸው ተገለጸ፡፡ ዩሮኒውስ አደረኩት ባለው ጥናት መሰረት የዓለም ሀገራትን በመጎብኘት “ዩኤን ግራንድማስተር” የተባለውን ታዋቂ የክብር ማዕረግ ያገኙ አንጋፋ ተጓዦች ካስቀመጧቸው ተወዳጅ የዩኔስኮ የዓለም ቅርሶች መካከል የላሊበላ ውቅርአብያተ ክርስቲያናት በምርጥ 5 ምርጫዎች ውስጥ መካተት ችሏል። ተጓዦቹ እንደ አንኮር ዋት እና ታላቁ የቻይና ግንብ - [ኢትዮጵያ 1 ቢሊዮን ዶላር የነበረውን የዩሮቦንድ ዋጋ የ12 በመቶ ቅናሽ እንዲደረግበት የሚያስችል ስምምነት ላይ ደረሰች፡፡](https://ebstv.tv/ኢትዮጵያ-1-ቢሊዮን-ዶላር-የነበረውን-የዩሮ/) - ኢትዮጵያ እና የግል አበዳሪዎች ኮሚቴ ከግንቦት 28 እስከ ሰኔ 28 ቀን 2018 ዓ.ም ድረስ ሲያካሂዱ የቆዩት የአንድ ቢሊዮን ዶላር ቦንድ የዕዳ ሽግሽግ ድርድር በስምምነት መጠናቀቁ ተገልጿል፡፡ በእነዚህ ቀናት በተደረገው ንግግር የመጀመሪያ ደረጃ ስምምነት ላይ መደረሱን የገለጸው የገንዘብ ሚኒስቴር በዚህ ስምምነት መሠረት 1 ቢሊዮን ዶላር የነበረው የቦንዱ ዋጋ የ12 በመቶ ቅናሽ ተደርጎበት ለባለሀብቶቹ የሚመለስላቸው ገንዘብ 880 - [ምክር ቤቱ ዛሬ ባካሄደው 29ኛ መደበኛ ስብሰባው 3 ረቂቅ አዋጆችን መርምሮ አጽድቋል፡፡](https://ebstv.tv/ምክር-ቤቱ-ዛሬ-ባካሄደው-29ኛ-መደበኛ-ስብሰባ/) - የሕዝብ እንደራሴዎች ምክር ቤት ዛሬ ባካሄደው 29ኛ መደበኛ ስብሰባው የፌዴራል ታክስ አስተዳደር ማሻሻያ፣ የኢትዮጵያ ስታቲስቲክስና የኢትዮጵያ ካርበን ገበያ ረቂቅ አዋጆችን አፀደቀ። የፕላን በጀትና ፋይናንስ ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ ሰብሳቢ ደሳለኝ ወዳጄ የፌዴራል ታክስ አስተዳደር ማሻሻያ ረቂቅ አዋጅ በታክስ ከፋዩና በታክስ ሰብሳቢው የሚነሱ አለመግባባቶችን ለመፍታት፣ ተጠያቂነትና ፍትሐዊነትን ለማስፈን ብሎም ዘመናዊ የታክስ አስተዳደር ስርዓትን ለመዘርጋት የሚያስችል መሆኑን ተናግረዋል። - [ኢትዮጵያ ወደ ውጭ ከምትልከው ቡና ውስጥ ከ30 በመቶ በላይ የሚሆነው ለአውሮፓ ገበያ ይውላል ተብሏል፡፡](https://ebstv.tv/ኢትዮጵያ-ወደ-ውጭ-ከምትልከው-ቡና-ውስጥ-ከ30/) - ኢትዮጵያ ወደ ውጭ ሀገራት ከምትልከው ቡና ውስጥ ከ30 በመቶ በላይ የሚሆነው ለአውሮፓ ገበያ እንደሚውል የአውሮፓ ቡና ፌዴሬሽን አስታወቀ። ፌዴሬሽኑ በቅርቡ ባወጣው አዲስ ሪፖርት የኢትዮጵያ ቡና በአውሮፓ ገበያ ውስጥ እጅግ ከፍተኛ ተፈላጊነት እያገኘ መምጣቱን እና የገበያውን 5 በመቶ ድርሻ መያዙንም ጠቅሷል፡፡ አውሮፓ የአለምን 28 በመቶ የቡና ፍጆታ በመሸፈን አሁንም ድረስ የአለማችን ቁጥር አንድ የቡና ገበያ ሆና - [ብሔራዊ የኤሌክትሪፊኬሽን ፕሮግራምን  ሶስተኛ ምዕራፍ ለመተግበር 18 ቢሊዮን ዶላር ያስፈልጋል ተባለ፡፡](https://ebstv.tv/ብሔራዊ-የኤሌክትሪፊኬሽን-ፕሮግራምን/) - ዘላቂና አስተማማኝ የኤሌክትሪክ ኃይልን በሁሉም አካባቢ ተደራሽ ለማድረግ የሚያስችል ስትራቴጂ እየተዘጋጀ እንደሆነ የገለጸው የውሃና ኢነርጂ ሚኒስቴር ለዚህ ተግባርም ከ18 ቢሊዮን ዶላር በላይ እንደሚያስፈልግ አሳውቋል፡፡ ተቋሙ ይህንን ያስታወቀው ብሔራዊ የኤሌክትሪፊኬሽን ፕሮግራም ፍኖተ ካርታ ላይ ውይይት በተካሄደበት ወቅት ሲሆ በመድረኩ የግሉ ዘርፍም ተሳትፎ እንዲያድግ የሚያግዝ የኢነርጂ ፖሊሲ ክለሳ እየተደረገ መሆኑንም ጠቁመዋል። በተመጣጣኝ ዋጋ የሚቀርብ ታዳሽ፣ ዘላቂና አስተማማኝ - [የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ራስ ገዝ ለመሆን የሚያስችላቸውን መስፈርት የያዘ መመሪያ ወጣ፡፡](https://ebstv.tv/የከፍተኛ-ትምህርት-ተቋማት-ራስ-ገዝ-ለመሆ/) - ትምህርት ሚኒስቴር ከፍተኛ የትምህርት ተቋማት በአራት መመዘኛዎች ከ60 ከመቶ በላይ ውጤት ካመጡ ወደ ራስ ገዝነት ሽግግር እንዲያደርጉ የሚያዝ መመሪያ አውጥቷል። እነዚህ መመዘናዎች ትምህርት ተቋማቱ በአስተዳዳር፣ በፋይናንስ፣ በሰው ኃይል አደረጃጀትና በአካዳሚክ አምዶች ሲሆኑ በተዘጋጀው መመዘኛ መሰረት ዩኒቨርሲዎቹ ከ60 በመቶ በላይ ውጤት ካመጡ ወደ ራስ ገዝነት ሽግግር እንዲጀምሩ መመሪያው ይፈቅዳል። በዚህም መሰረት በሚደረገው ምዘና የአስተዳደር አምድ 30 - [በኢትዮጵያ የተጀመሩ የመንገድ ፕሮጀክቶችን ለማጠናቀቅ 2 ትሪሊየን ብር ያስፈልጋል ተባለ](https://ebstv.tv/በኢትዮጵያ-የተጀመሩ-የመንገድ-ፕሮጀክቶ/) - ከአሁን በፊት የተጀመሩ የመንገድ ፕሮጀክቶችን ለማጠናቀቅ እስከ 2 ትሪሊየን ብር እንደሚያስፈልግ የገንዘብ ሚኒስትር አህመድ ሺዴ ገለጹ፡፡ ሚኒስትሩ ይህንን ትናንት የገለጹት የ2019 በጀት ዓመት የፌዴራል መንግሥት ረቂቅ በጀት ላይ ከገንዘብ ሚኒስቴርና ከባለበጀት መስሪያ ቤቶች ጋር የማጠቃለያ ውይይት ወቅት የመንገድ ፕሮጀክቶች ግንባታ መጓተትን አስመልክቶ ለተነሳላቸው ጥያቄ ምላሽ በሰጡበት ወቅት ነው፡፡ የመንገድ ፕሮጀክቶች ጥያቄ የሌለበት አካባቢ የለም ያሉት - [የ2018 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል ፈተና መጀመሩን በመዲናዋ እየተሰጠ ነው።](https://ebstv.tv/የ2018-ዓ-ም-የ12ኛ-ክፍል-ፈተና-መጀመሩን-በመዲና/) - የ2018 የትምህርት ዘመን የ12ኛ ክፍል ማጠናቀቂያ ሀገር አቀፍ ፈተና በዛሬው ዕለት በመላ ሀገሪቱ እየተሰጠ መሆኑን የትምህርት ሚኒስቴር አስታወቀ። የትምህርት ሚኒስትሩ ፕሮፌሰር ብርሃኑ ነጋ እና ሌሎች ከፍተኛ አመራሮች በአብርሆት ቤተ መጻሕፍት የፈተና ማዕከል በመገኘት የፈተናውን ሂደት በይፋ አስጀምረዋል። ፈተናው በተለያዩ ዙሮች በበይነ መረብ እና በወረቀት እስከ ሐምሌ 16 ቀን 2018 ዓ.ም ድረስ የሚሰጥ ሲሆን፣ የመጀመሪያው ዙር - [የ8ተኛ ክፍል ተማሪዎች ውጤት ይፋ ሆነ፡፡](https://ebstv.tv/የ8ተኛ-ክፍል-ተማሪዎች-ውጤት-ይፋ-ሆነ፡፡/) - በ2018 የትምህርት ዘመን በ8ኛ ክፍል መልቀቂያ ከተማ አቀፍ ፈተና 95.85% ተማሪዎች 50 እና ከዛ በላይ ውጤት ማስመዝገባቸውን የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ አሳውቋል። ቢሮው የ2018 የትምህርት ዘመን የ8ኛ ክፍል መልቀቂያ ከተማ አቀፍ ፈተና ውጤትን ይፋ አድርጓል። ቢሮው ተማሪዎች ውጤታቸውን ይህንን ማስፈንጠሪያ https://aa.ministry.et/#/result በመጫን መመልከት ይችላሉ ብሏል። #EBS #EBSTVNEWS #_7696_WN https://t.me/ebstvnews - [አይኤም ኤፍ ለኢትዮጵያ የሚለቀውን የ468 ሚሊዮን ዶላር ብድርን ለማፅደቅ የስራ አስፈፃሚ ቦርዱ የፊታችን ረቡዕ ሊሰበሰብ ነው።](https://ebstv.tv/አይኤም-ኤፍ-ለኢትዮጵያ-የሚለቀውን-የ468-ሚሊ/) - የአለም አቀፉ የገንዘብ ድርጅት ለኢትዮጵያ የሚለቀውን የ468 ሚሊዮን ዶላር ብድርን ለማፅደቅ የስራ አስፈፃሚ ቦርዱ የፊታችን ረቡዕ እንደሚሰበሰብ ተነገረ። የአይ ኤም ኤፍ ቃል አቀባይ ጁሊ ኮዛክ ከአንድ ወር በፊት ኢትዮጵያ እና አይ ኤምኤፍ በአምስተኛው ዙር የተራዘመ ብድር አቅርቦት ላይ በባለሙያዎች ደረጃ ከስምምነት መድረሳቸውን አስታውሰው የስራ አስፈፃሚ ቦርዱ በረቡዕ ስብሰባው ስምምነቱን ካፀደቀ ሀገሪቱ 468 ሚሊየን ዶላር እንደሚለቀቅላት - [በመዲናዋ የደንብ ጥሰት 81.2 በመቶ መቀነሱን የከተማ አስተዳደሩ የደንብ ማስከበር ባለስልጣን አስታወቀ።](https://ebstv.tv/በመዲናዋ-የደንብ-ጥሰት-81-2-በመቶ-መቀነሱን-የ/) - በአዲስ አበባ ከተማ የደንብ ጥሰት 81 ነጥብ 2 በመቶ መቀነሱን የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ደንብ ማስከበር ባለስልጣን አስታወቀ። የ2018 በጀት ዓመት የእቅድ አፈጻጸም ሪፖርትን ያቀረቡት የባለስልጣኑ ዋና ሥራ አስኪያጅ ሻለቃ ዘሪሁን ተፈራ እንደገለጹት በ2018 በጀት ዓመት በተቋም ግንባታ፣ በደንብ ማስከበርና በቴክኖሎጂ አጠቃቀም በርካታ ስራዎችን አከናውኗል። የደንብ ጥሰት በሚፈጽሙ አካላት ላይ እርምጃ በመወሰዱና ህብረተሰቡ የደንብ ጥሰትን - [ፑቲን እንደሚሉት አገራቸው ዩክሬን በድርድሩ ወይም በጦር ሜዳ ጦርነቱ የበላይነት እንዲኖራት ዕድል አትሰጣትም።](https://ebstv.tv/ፑቲን-እንደሚሉት-አገራቸው-ዩክሬን-በድር/) - ፑቲን እንደሚሉት አገራቸው ዩክሬን በድርድሩ ወይም በጦር ሜዳ ጦርነቱ የበላይነት እንዲኖራት ዕድል አትሰጣትም። ዩክሬን በሩሲያ ሰላማዊ ተቋማት ላይ ጥቃት የምትፈፅመውም በሩሲያዊያን መካከል ስለ ጦርነቱ መከፋፈል እንዲኖር በማለም ነው ብለዋል። የዩክሬን መሪዎች ሩሲያ ለአፍታም ቢሆን የምድር ውጊያውን እንድትገታ ይፈልጋሉ፤ ይሄ ግን መቼም የሚሆን አይደለም ነው ያሉት። ዩክሬን ከቅርብ ጊዜ ወዲህ መዲናዋ ሞስኮን ጨምሮ በበርካታ የማዕከላዊ ሩሲያ - [ከቬኑዙዌላ የመሬት መንቀጥቀጥ አደጋ በኋላ የነፍስ አድን ሥራው ሲቀጥል፤ ሁለት የአስራ አንድ ዓመት ሕፃናትን በሕይወት ማግኘት ተችሏል።](https://ebstv.tv/ከቬኑዙዌላ-የመሬት-መንቀጥቀጥ-አደጋ-በኋ/) - የአገሪቱ ጊዜያዊ ፕሬዝዳንት ዴልሲ ሮድሪጌዝ እንዳሉት በሳምንቱ መጨረሻ 33 ሰዎችን በሕይወት ማዳን ሲቻል ከእነዚህ ውስጥ ሁለቱ ሕፃናት በተለያዩ ሕንፃዎች ነገር ግን በተከታታይ በሕይወት ሊገኙ ችለዋል። ይሁንና አሁንም በአስር ሺዎች የሚቆጠሩ ተጎጂዎችን ነፍስ ለማዳን ጥረት እየተደረገ ነው። በአንዳንድ ሕንፃ ፍርስራሽ ስር የሰዎች ድምፅ እየተሰማ ሲሆን ነገር ግን ፍርስራሽ ግድግዳዎችን ለማንሳት ከባባድ የግንባታ ማሽነሪዎች አስፈልገዋል። ሰዎችን በሕይወት - [የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ የ8ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና ውጤት ዛሬ ከሰዓት ይፋ እንደሚሆን አስታወቀ፡፡](https://ebstv.tv/የአዲስ-አበባ-ከተማ-አስተዳደር-ትምህርት/) - የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ የ2018 የትምህርት ዘመን የ8ኛ ክፍል መልቀቂያ ከተማ አቀፍ ፈተና ውጤት ዛሬ ከሰዓት ይፋ እንደሚሆን አስታወቀ፡፡ ቢሮው ባወጣው መግለጫ የአጠቃላይ ካውንስል አባላት በማለፊያ ነጥቡ ላይ ውይይት ካደረጉ በኋላ ዛሬ ከሰዓት በኋላ የ8ኛ ክፍል ፈተና ውጤት ይፋ ይደረጋል ብሏል። ያለፈው ሰኔ 11 እና 12 በተሰጠው የ8ኛ ክፍል ፈተና 85,737 ተማሪዎች ፈተናውን - [የሶማሊያው ፕሬዚዳንት ሃሰን ሼክ ሞሐሙድ በኢትዮጵያ የስራ ጉብኝት ለማድረግ ትናንት አዲስ አበባ ገቡ።](https://ebstv.tv/የሶማሊያው-ፕሬዚዳንት-ሃሰን-ሼክ-ሞሐሙድ/) - የሶማሊያው ፕሬዚዳንት ሃሰን ሼክ ሞሐሙድ በኢትዮጵያ የስራ ጉብኝት ለማድረግ ትናንት አዲስ አበባ ገቡ። ፕሬዚዳንቱ ትናንት አዲስ አበባ ቦሌ አለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ ሲደርሱ የብልፅግና ፓርቲ ምክትል ፕሬዚዳንት አደም ፋራህ አቀባበል አድርገውላቸዋል። ፕሬዚዳንቱ በአዲስ አበባ ጉብኝታቸው ከጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ ጋር በሁለትዮሽ ጉዳዮች ፣ በንግድ ፣ በኢኮኖሚ ትብብር ፣ በፀጥታ እና በቀጠናዊ የፀጥታ ጉዳዮች ይወያያሉ ተብሎ - [የኢትዮጵያ አየር መንገድ ምርጥ የአየር ጭነት አጓጓዥ አየር መንገድ በመባል ተሸላሚ መሆኑን አስታወቀ።](https://ebstv.tv/የኢትዮጵያ-አየር-መንገድ-ምርጥ-የአየር-ጭ/) - የኢትዮጵያ አየር መንገድ የካርጎ እና የሎጂስቲክስ አገልግሎት በ2026ቱ የእስያ ጭነት፣ ሎጂስቲክስ እና አቅርቦት ሰንሰለት የሽልማት ስነ ስርዓት ላይ የአፍሪካ ምርጥ የአየር ጭነት አጓጓዥ አየር መንገድ በመባል ተሸላሚ መሆኑን አስታወቀ። አየር መንገዱ ባወጣው መግለጫ በባለድርሻ አካላት እና በደንበኞች ድምፅ አሸናፊዎች የሚመረጡበትን ይህን ሽልማት በማግኘቱ ታላቅ ደስታ እንደተሰማው ገልፆ ይህን ስኬት ዕውን እንዲሆን ላስቻሉ አጋሮቹ፣ ደንበኞቹ እንዲሁም - [ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ የእንጦጦ-ቀበና የወንዝ እና የወንዝ ዳርቻ ልማት ፕሮጀክትን አስመረቁ።](https://ebstv.tv/ጠቅላይ-ሚኒስትር-ዐቢይ-አህመድ-የእንጦጦ/) - ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ 87.6 ሄክታር መሬት የሚሸፍነውን እና 10.5 ኪሎ ሜትር ርዝመት ያለውን የእንጦጦ-ቀበና የወንዝ እና የወንዝ ዳርቻ ልማት ፕሮጀክትን ትናንት በይፋ አስመረቁ። ጠቅላይ ሚኒስትሩ ይህ ሰፊ መሰረተ ልማት የወንዝ መከላከያ ግንቦችን፣ ዘመናዊ ድልድዮችን እና ሰፊ አረንጓዴ ስፍራዎችን በጋራ የያዘ መሆኑን ተናግረዋል። ጠቅላይ ሚኒስትሩ ፕሮጀክቱ የግንባታ ስኬት ብቻ ሳይሆን መዲናችንን የአየር ንብረት ለውጥን የምትቋቋምና - [የቡናን ገቢ ስለማሳደግ](https://ebstv.tv/የቡናን-ገቢ-ስለማሳደግ/) - የግብርና ሚኒስቴር በሚቀጥሉት 5 ዓመታት ከቡና ምርት ሀገሪቱ የምታገኘውን ገቢ 6 ቢሊዮን ዶላር ለማድረስ ማቀዱን አሳወቀ፡፡ ይህ የተገለጸው የግብርና ሚኒስቴር ከኢትዮጵያ ቡና እና ሻይ ባለስልጣን ጋር በመተባበር ባሰናዳው ሀገራዊ የቡና ልማት ፓኬጅ መተግበሪያ ሰነድ ላይ በተካሄደው የባለድርሻ አካላት የውይይት መድረክ ላይ ነው፡፡ በተያዘው በጀት ዓመት 2 ነጥብ 8 ቢሊዮን ዶላር ገቢ ከቡና ሽያጭ መገኘቱ በተነገረበት - [የአውሮፓ ህብረት  መግለጫ](https://ebstv.tv/የአውሮፓ-ህብረት-መግለጫ/) - የአውሮፓ ህብረት በሰሜን ኢትዮጵያ ባለው ወቅታዊ ውጥረት ላይ ያለውን ከፍተኛ ስጋት ገለጸ። ህብረቱ ባወጣው መግለጫ፣ በተለይም ህወሐት በትግራይ ክልል ትይዩ የክልል ምክር ቤት ለማቋቋምና የተናጠል የግዳጅ ወታደራዊ ምልመላ ለማካሄድ የወሰዳቸው እርምጃዎች እ.ኤ.አ. በ2022 የተፈረመውን የፕሪቶሪያን የሰላም ስምምነት የሚጥሱ መሆናቸውን አስታውቋል። የፕሪቶሪያውን የሰላም ስምምነት በተጨባጭ መሬት ላይ ለማውረድ ሁሉም ወገኖች በአስቸኳይ ወደ ውይይት ጠረጴዛ እንዲመለሱ አሳስቧል። - [የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች ምረቃ](https://ebstv.tv/የአዲስ-አበባ-ዩኒቨርሲቲ-ተማሪዎች-ምረቃ/) - አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ለ76ኛ ዙር ያስተማራቸውን 6 ሺህ 417 ተማሪዎችን አስመረቀ። በምረቃ መርሐ ግብሩ ላይ የትምህርት ሚኒስትር እና የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ቻንስለር ፕሮፌሰር ብርሃኑ ነጋ፣ የኢትዮ-ቴሌኮም ዋና ስራ አስፈጻሚ እና የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ቦርድ ሰብሳቢ ፍሬህይወት ታምሩ ጨምሮ ሌሎች ከፍተኛ የመንግስት የስራ ሃላፊዎች፣ የተመራቂ ቤተሰቦች እና ጥሪ የተደረገላቸው እንግዶች ታድመዋል፡፡ ዛሬ የተመረቁት ተማሪዎች በመጀመሪያ ዲግሪ፣ - [በአ.አ ዓመታዊ የመኖሪያ ቤት ኪራይ ዋጋ ለመወሰን የሚያስችል ጥናት መደረጉ ተገለጸ።](https://ebstv.tv/በአ-አ-ዓመታዊ-የመኖሪያ-ቤት-ኪራይ-ዋጋ-ለመ/) - በመኖሪያ ቤት ኪራይ ላይ የሚስተዋሉ ህገወጥ አሰራሮችን መፍታትና የአሰራር ስርዓት ለመዘርጋት ዓመታዊ የመኖሪያ ቤት ኪራይ ዋጋ ለመወሰን የሚያስችል ጥናት ማድረጉን የአዲስ አበባ ከተማ ቤቶች ልማትና አስተዳደር ቢሮ ገለጸ። ቢሮው ዓመታዊ የመኖሪያ ቤት ኪራይ ዋጋ መወሰኛ ጥናት ላይ ከባድርሻ አካላት ጋር የውይይት መድረክ ያካሄደ ሲሆን ጥናቱ አከራይ ከንብረቱ ተገቢውንና የወቅቱን የኢኮኖሚ ሁኔታ ያገናዘበ ፍትሐዊ ገቢ እንዲያገኝ - [በትግራይ የሰላም ሂደቱን የሚያደናቅፉ ሀይሎች የአፍሪካ ህብረት ለጀመረው የውይይት ጥረት ሊሳተፉ እንደሚገባ የአሜሪካ ኤምባሲ ጥሪውን አቀረበ።](https://ebstv.tv/በትግራይ-የሰላም-ሂደቱን-የሚያደናቅፉ-ሀ/) - በትግራይ የሰላም ሂደቱን የሚያደናቅፉ ሀይሎች የአፍሪካ ህብረት ለጀመረው የውይይት ጥረት ሊሳተፉ እንደሚገባ የአሜሪካ ኤምባሲ ጥሪውን አቀረበ። ኤምባሲው ይሄን ያለው በትግራይ ያለውን የፖለቲካ እና የሰብአዊ ድጋፍ ሁኔታ እየተከታተለ መሆኑን ባሳወቀበት መግለጫ ላይ ነው። ኤምባሲው የፖለቲካ ፓርቲዎች እና የሲቪል ማኅበራት መሪዎች የፕሪቶሪያ የግጭት ማቆም ስምምነት በተሟላ ሁኔታ እንዲተገበር ውይይት እንዲጀምሩ ጥሪ አቅርቧል። ኤምባሲው በትግራይ የሰብአዊ ድጋፍ እንዲቀርብ - [በ11 ወራት የአስተዳደር በደል ተፈጽሞብናል ያሉ ከ44 ሺህ በላይ ዜጎች ከ1,700 በላይ አቤቱታዎችን አቅርበዋል ተብሏል።](https://ebstv.tv/በ11-ወራት-የአስተዳደር-በደል-ተፈጽሞብናል/) - ባለፉት 11 ወራት የአስተዳደር በደል ተፈጽሞብናል ያሉ ከ44 ሺህ በላይ ዜጎች ከ1ሺህ 700 በላይ አቤቱታዎችን ማቅረባቸውን የኢትዮጵያ ህዝብ እንባ ጠባቂ ተቋም አስታውቋል። እንባ ጠባቂ ተቋም ይህንን ያሳወቀው ትላንት ለሕዝብ እንደራሴዎች ምክር ቤት ባቀረበው የ11 ወራት እቅድ አፈጻጸም የግምገማ መድረክ ላይ ሲሆን ከቀረቡት ውስጥ አንድ ሺ 437 አቤቱታዎች በመንግስት ተቋማት ላይ የቀረቡ ናቸዉ ብሏል። ቅሬታ ካቀረቡ - [በቬኑዙዌላ ርዕደ መሬት የሞቱ ሰዎች ቁጥር 235 ሲደርስ 4 ሺህ 300 ቆስለዋል።](https://ebstv.tv/በቬኑዙዌላ-ርዕደ-መሬት-የሞቱ-ሰዎች-ቁጥር-235/) - በቬኑዙዌላ በደረሰው ርዕደ መሬት የሞቱ ሰዎች ቁጥር 235 ሲደርስ ቁጥራቸው ያልተረጋገጠ በርካታ ሰዎች ደግሞ የገቡበት አልታወቀም ተብሏል፡፡ በዚህ ከባድ ርዕደ መሬት የቆሰሉ ሰዎች ቁጥርም ወደ 4 ሺህ 300 ማሻቀቡ ሲነገር በሀገሪቱ መዲና ካራካስ እና በባህር ዳርቻዋ ላጉያራ ከተሞች በደረሰው በዚህ ርዕደ መሬት ከፈራረሱ ህንፃዎች ውስጥ አሁንም የድረሱልን ድምፆች እየተሰሙ መሆኑ ተገልጿል፡፡ የሀገሪቱ የአደጋ ጊዜ ሰራተኞች - [የግብርና ሚኒስቴር ለ2018/19 የምርት ዘመን 20.9 ሚሊዮን ኩንታል የአፈር ማዳበሪያ ግዢ ፈፀመ።](https://ebstv.tv/የግብርና-ሚኒስቴር-ለ2018-19-የምርት-ዘመን-20-9-ሚሊ/) - የግብርና ሚኒስቴር ለ2018/19 የምርት ዘመን 20 ነጥብ 9 ሚሊዮን ኩንታል የአፈር ማዳበሪያ ግዢ መፈፀሙን አስታወቀ። ሚኒስቴሩ ይሄን ያለው ትናንት በሰጠው ጋዜጣዊ መግለጫ ላይ ነው። የግብርና ሚኒስትር ዴኤታ ሶፊያ ካሳ (ዶ/ር) ለ2018/19 የምርት ዘመን ከተገዛው የአፈር ማዳበሪያ ውስጥ 13 ነጥብ 4 ሚሊዮን ኩንታሉ ወደብ የደረሰ መሆኑን ገልጸው 12 ነጥብ 1 ሚሊዮን ኩንታሉ ወደ ሀገር ውስጥ መግባቱን - [የአፍሪኤግዚም ባንክ በፈረንጆቹ 2025 አመት የኢትዮጵያ የውጭ ምንዛሬ ክምችት 6.8 ቢሊየን ዶላር መድረሱን አስታወቀ።](https://ebstv.tv/የአፍሪኤግዚም-ባንክ-በፈረንጆቹ-2025-አመት-የ/) - የአፍሪኤግዚም ባንክ በፈረንጆቹ 2025 አመት የኢትዮጵያ የውጭ ምንዛሬ ክምችት ስድስት ነጥብ ስምንት ቢሊየን ዶላር መድረሱን አስታወቀ። ባንኩ ይሄን ያለው አዲስ ባወጣው የአፍሪካ የ2026 አመት የንግድ ሪፖርቱ ላይ ነው። በአውሮፓውያኑ 2025 አመት 6.8 ቢሊዮን ዶላር የደረሰው የኢትዮጵያ የውጭ ምንዛሬ ክምችት የ3 ወራት የገቢ ዕቃዎች ወጪን መሸፈን እንደሚችል በሪፖርቱ ተገልጿል። የኢትዮጵያ የውጭ ምንዛሬ ክምችት በፈረንጆቹ 2023 አመት - [በደ /አፍሪካ የኢትዮጵያ ኤምባሲ በሀገሪቱ የሚገኙ ኢትዮጵያውያን ላይ ጥቃቶች ሊፈፀሙ የሚችሉበት አዝማሚያ ስላለ ጥንቃቄ እንዲያደርጉ አሳሰበ።](https://ebstv.tv/በደ-አፍሪካ-የኢትዮጵያ-ኤምባሲ-በሀገሪቱ/) - በደቡብ አፍሪካ የኢትዮጵያ ኤምባሲ በሀገሪቱ የሚገኙ ኢትዮጵያውያን ላይ ጥቃቶች ሊፈፀሙ የሚችሉበት አዝማሚያ ስላለ ኢትዮጵያውያን ጥንቃቄ የተሞላበት እንቅስቃሴ እንዲያደርጉ አሳሰበ። ኤምባሲው ይሄን ማሳሰቢያ የሰጠው በሀገሪቱ ያለውን ወቅታዊ ሁኔታ እየተከታተለ እና ከመንግስት ጋር አስፈላጊውን ግንኙነት እያደረገ መሆኑን በገለፀበት መግለጫ ላይ ነው። ኤምባሲው የደቡብ አፍሪካ መንግስት በስደተኞች ላይ የሃይል ጥቃቶች እንዳይደርሱ በሁሉም አካባቢዎች ተገቢውን ጥበቃ እንደሚያደርግ ከዚህ ቀደም - [የሚኒስትሮች ምክር ቤት ኢትዮጵያ የኒው ዴቨሎፕመንት ባንክ አባል እንድትሆን የቀረበውን ረቂቅ አዋጅ አፀደቀ።](https://ebstv.tv/የሚኒስትሮች-ምክር-ቤት-ኢትዮጵያ-የኒው-ዴ/) - የሚኒስትሮች ምክር ቤት ኢትዮጵያ የኒው ዴቨሎፕመንት ባንክ አባል እንድትሆን የቀረበውን ረቂቅ አዋጅ አፅድቆ ለህዝብ እንደራሴዎች ም/ቤት መርቷል። ምክር ቤቱ ይሄን ውሳኔ ያሳለፈው ዛሬ በተለያዩ ጉዳዮች ላይ ባሳለፈው ውሳኔ ነው። ምክር ቤቱ ኢትዮጵያ የኒው ዴቨሎፕመንት ባንክን በአባልነት መቀላቀሏ የልማት ፋይናንስ፣ የመሠረተ ልማት ድጋፍ እና ለማክሮ-ኢኮኖሚ መረጋጋት አማራጭ የገንዘብ ምንጮችን ለማግኘት የሚያስችላትና ከደቡብ ደቡብ የፋይናንስ ሥርዓቶች ጋር - [የህዝብ እንደራሴዎች ምክር ቤት የመረጃ ነጻነት ረቂቅ አዋጅንና የፌዴራል ሸሪዓ ፍርድ ቤቶች ማቋቋሚያ ረቂቅ አዋጅን አጽድቋል፡፡](https://ebstv.tv/የህዝብ-እንደራሴዎች-ምክር-ቤት-የመረጃ-ነ/) - ህዝብ እንደራሴዎች ምክር ቤት የመረጃ ነጻነት ረቂቅ አዋጅንና የፌዴራል ሸሪዓ ፍርድ ቤቶች ማቋቋሚያ ረቂቅ አዋጅን አጽድቋል፡፡ ምክር ቤቱ ዛሬ ባካሄደው 28ኛ መደበኛ ስብሰባው የመረጃ ነጻነት ረቂቅ አዋጅን አስመልክቶ የዴሞክራሲ ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ የሚያቀረበውን ሪፖርትና የውሳኔ ሀሳብ መርምሮ ነው አዋጁን በሙሉ ድምጽ ያጸደቀው፡፡ ከዓመታት ጥበቃ በኋላ በዛሬው ዕለት የጸደቀው አዋጁ ከመረጃ አሰጣጥ ጋር የተያያዙ እስከ አምስት - [ኢትዮጵያን ጨምሮ ዝቅተኛ ገቢ ላላቸው አገራት የተዘጋጀው የዕዳ ሽግሽግ ሥርዓት ቀልጣፋ እንዲሆን ጥሪ ቀርቧል፡፡](https://ebstv.tv/ኢትዮጵያን-ጨምሮ-ዝቅተኛ-ገቢ-ላላቸው-አገ/) - ኢትዮጵያን ጨምሮ ዝቅተኛ ገቢ ላላቸው አገራት የተዘጋጀውና የጋራ ማዕቀፍ በመባል የሚታወቀው የዕዳ ሽግሽግ ሥርዓት ቀልጣፋ እንዲሆን የሚያስችል ማሻሻያ እንዲደረግ አበዳሪ አገራትን የሚያስተባብረው የፓሪስ ክለብ አሳስቧል፡፡ ቡድኑ ባወጣው የ2025 ዓመታዊ ሪፖርቱ ይህንኑ የገለጸ ሲሆን የኢትዮጵያን የተጓተተ የዕዳ ድርድር በማሳያነት በማንሳት በማዕቀፉ ውስጥ ያሉት መዋቅራዊ ክፍተቶች እና በአበዳሪዎች መካከል የተፈጠረው ልዩነት ስምምነት ላይ እንዳይደረስ ማድረጉን አስፍሯል፡፡ ሪፖርቱ - [ዓባይ ባንክ በኢትዮጵያ የሰነደ ሙዓለ ንዋይ ገበያ ዋና በይፋ ተመዝግቧል](https://ebstv.tv/ዓባይ-ባንክ-በኢትዮጵያ-የሰነደ-ሙዓለ-ንዋ/) - ዓባይ ባንክ አክሲዮን ማህበር በኢትዮጵያ የሰነድ መዋለ ንዋይ ገበያ ዋና የግብይት መድረክ ላይ በይፋ መመዝገቡን የኢትዮጵያ ሰነድ መዋለ ንዋዮች ገበያ አስታውቋል፡፡ የምዝገባ ሂደቱን የሚያበስረው የደወል መደወል ስነ ስርዓት በተካሄደበት ወቅት ባንኩ በገበያው መመዝገቡ ለግልጽነት፣ ለጠንካራ ተቋማዊ አስተዳደርና ለባለአክሲዮኖች ዘላቂ እሴት ፈጠራ ያለውን ቁርጠኝነት የሚያረጋግጥ ነው ተብሏል፡፡ የኢትዮጵያ የሰነደ መዋለ ንዋይ ገበያ ዋና ሥራ አስፈጻሚ ጥላሁን - [በኢትዮጵያ ሰነደ መዋዕለ ንዋይ ገበያ በአንድ ሳምንት ብቻ ከአንድ ቢሊዮን ብር በላይ ግብይት መከናወኑ ተነግሯል፡፡](https://ebstv.tv/በኢትዮጵያ-ሰነደ-መዋዕለ-ንዋይ-ገበያ-በአ/) - በኢትዮጵያ ሰነደ ሙዓለ ንዋይ ገበያ በአንድ ሳምንት ብቻ ከአንድ ቢሊዮን ብር በላይ ግብይት መከናወኑን የኢትዮጵያ ሰነደ መዋዕለ ንዋዮች ገበያ ገልጿል፡፡ ከዚህ ቀደም በነበረው አሰራር በአንድ አመት ውስጥ የሚከናወነው ግብይት ከ5 ቢሊዮን ብር እንደማይዘል የተናገሩት የኢትዮጵያ የሰነደ መዋለ ንዋይ ገበያ ዋና ሥራ አስፈጻሚ ጥላሁን እስማኤል አሁን ላይ የባለሃብቶች ፍላጎት እየጭመረ መምጣቱን ገልጸዋል፡፡ አሁን ላይ 5 ኩባንያዎች - ['ሰውነት' ድራማ ሰኔ 25 ይጀምራል!](https://ebstv.tv/ሰውነት-ድራማ-ሰኔ-25-ይጀምራል/) - [በዛሬው ዕለት የዓለም የነዳጅ ዋጋ የኢራን ጦርነት ከተጀመረበት ጊዜ በፊት ወደነበረበት ዋጋ መመለሱ ተነግሯል፡፡](https://ebstv.tv/በዛሬው-ዕለት-የዓለም-የነዳጅ-ዋጋ-የኢራን/) - በዛሬው ዕለት የዓለም የነዳጅ ዋጋ የኢራን ጦርነት ከተጀመረበት ጊዜ በፊት ወደነበረበት ዋጋ መመለሱ ተነግሯል፡፡ ላለፉት አራት ወራት ያህል ዋጋው አልቀመስ ብሎ የነበረው የዓለም የነዳጅ ዋጋ አሜሪካና ኢራን የመግባቢያ ስምምነት መፈራረማቸውን እና የሆርሙዝ ሰርጥ መከፈትን ተከትሎ ከፍተኛ ቅናሽ ማሳየቱ ነው የተሰማው፡፡ የዓለም የነዳጅ ዋጋ መለኪያ የሆነው ብሬንት ክሩድ በበርሜል ከዚህ በፊት ሲሸጥበት ከነበረው እስከ 130 ዶላር - [ለሀገራዊ ምክክር ጉባኤ የሚቀርቡት ስምንቱ አጀንዳዎች ከኢትዮጵያ ህዝብ ድምፅ፣ ቅሬታ እና ስጋት የተቀዱ መሆኑ ተገለፀ።](https://ebstv.tv/ለሀገራዊ-ምክክር-ጉባኤ-የሚቀርቡት-ስምን/) - ለሀገራዊ ምክክር ጉባኤ የሚቀርቡት ስምንቱ አጀንዳዎች ከኢትዮጵያ ህዝብ ድምፅ፣ ቅሬታ፣ ፍላጎት፣ ተስፋና ስጋት የተቀዱ ናቸው ሲሉ የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ዋና ኮሚሽነር ፕሮፌሰር መስፍን አርዓያ አስታወቁ፡፡ የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን ላለፉት አራት ዓመታት በመላው ኢትዮጵያና ከሀገር ውጭ ጭምር በመንቀሳቀስ፣ ከሁለት መቶ ሺህ በላይ ዜጎችን በማማከርና በማወያየት የሰበሰባቸውንና ለሀገራዊ ምክክር ጉባኤው ግብአት የሚሆኑ ስምንት ዋና ዋና አጀንዳዎችን - [በቬኑዙዌላ መዲና ካራካስ በተከሰተው ርዕደ መሬት በትንሹ 32 ሰዎች ሲሞቱ ከ700 በላይ ደግሞ መቁሰላቸው ተነገረ፡፡](https://ebstv.tv/በቬኑዙዌላ-መዲና-ካራካስ-በተከሰተው-ርዕ/) - በቬኑዙዌላ መዲና ካራካስ በተከሰተው ርዕደ መሬት በትንሹ 32 ሰዎች ሲሞቱ ከ700 በላይ ደግሞ መቁሰላቸው ተነገረ፡፡ ሁለት ጊዜ በተከታታይ የተከሰተው ርዕደ መሬቱ 7 ነጥብ 2 እና 7 ነጥብ 5 ማግኒቲዩድ ንዝረት እንደነበረው የተገለጸ ሲሆን በዚህም በርካታ ህንፃዎች መፈራረሳቸውን ተከትሎም የነፍስ አድን ስራው ተጠናክሮ መቀጠሉ ተገልጿል፡፡ ርዕደ መሬቶቹ ከ10 ሺህ ሰዎችን የመግደል እድላቸው 44 በመቶ ነው የተባለ - [አየር መንገዱ ከደብረ ማርቆስ ወደ ባሕር ዳር ከነገ አርብ ጀምሮ በረራ ሊጀምር መሆኑ ተነገረ።](https://ebstv.tv/አየር-መንገዱ-ከደብረ-ማርቆስ-ወደ-ባሕር-ዳ/) - የኢትዮጵያ አየር መንገድ ከደብረ ማርቆስ ወደ ባሕር ዳር ከነገ አርብ ሰኔ 19 / 2018 ዓ.ም ጀምሮ በሳምንት 4 ቀናት በረራ ሊጀምር መሆኑ ተነገረ። አየር መንገዱ በተመሳሳይ ከባሕርዳር ወደ ደብረማርቆስ በሳምንት ሦስት ቀናት በረራ ሊጀምር እንደሆነ ተገልጿል። አየር መንገዱ ከደብረ ማርቆስ ወደ ባሕር ዳር ነገ የሚጀምረው በረራ ሰኞ፣ ረቡዕ ፣ አርብ እና እሁድ የሚደረግ ነው ተብሏል። - [የኢትዮጵያ ኢንቨስትመንት ሆልዲንግስ ባለፉት 4 አመት ተኩል ውስጥ ሃብቱ ወደ 8.2 ትሪሊዮን ብር ደረሰ።](https://ebstv.tv/የኢትዮጵያ-ኢንቨስትመንት-ሆልዲንግስ-ባ-2/) - የኢትዮጵያ ኢንቨስትመንት ሆልዲንግስ ዋና ስራ አስፈፃሚ ብሩክ ታዬ ባለፉት 4 አመት ተኩል ውስጥ የኩባንያው ሃብት ወደ 8.2 ትሪሊዮን ብር መድረሱን ተናገሩ። ዋና ስራ አስፈፃሚው ይሄን ያሉት ከለውጥ ወደ ዘላቂ ሽግግር በሚል መሪ ቃል በተካሄደ የ“ኢትዮጵያ ታከናውናለች” ጉባኤ ላይ ነው። ዋና ስራ አስፈፃሚው ባለፉት 4 አመት ተኩል ውስጥ ኩባንያው ስድስት ነጥብ ዘጠኝ ትሪሊዮን ብር ገቢ ማግኘቱን - [በአማራ ክልል ከሥራ ገበታቸው የተፈናቀሉ 2 ,167 የመንግሥት ሠራተኞች ወደስራ እንዲመለሱ ተወሰነ።](https://ebstv.tv/በአማራ-ክልል-ከሥራ-ገበታቸው-የተፈናቀሉ-2-167/) - የአማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግሥት መሥተዳድር ምክር ቤት በጸጥታ ችግር ምክንያት ከሥራ ገበታቸው የተፈናቀሉ 2 ሺህ 167 የመንግሥት ሠራተኞችን ወደሥራ ገበታቸው እንዲመለሱ መወሰኑን ይፋ አደረገ። የክልላዊ መንግሥቱ የመሥተዳድር ምክር ቤት ውሳኔውን ይፋ ያደረገው በ11ኛ መደበኛ ጉባኤው ላይ ነው። ወደስራ እንዲመለሱ የተደረጉት የመንግስት ሰራተኞች በፀጥታ ችግር ምክኒያት ከአመታት በፊት የሥራ ቦታቸውን ጥለው የሄዱ እንዲሁም በግጭቱ ከዚህ ቀደም - [🇪🇹የሃገራዊ ምክክር  8ቱ አጀንዳዎች](https://ebstv.tv/🇪🇹የሃገራዊ-ምክክር-8ቱ-አጀንዳዎች/) - የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን ለሀገራዊ ምክክር ጉባኤ የሚቀርቡ 8 አጀንዳዎችን ይፋ አድርጓል:: ከሐምሌ 8 ቀን 2018 ዓ.ም ጀምሮ በአዲስ አበባ ለሚካሄደው ሀገራዊ ምክክር ጉባዔ የሚቀርቡ አጀንዳዎች ፦ ✅1ኛ. የሀገር ግንባታ ✅2ኛ. የመንግሥት አደረጃጀትና ቅርጽ እንዲሁም የፖለቲካ ሥርዓት፣ የፖለቲካ ውክልና እና የምርጫ ሥርዓት ✅3ኛ. የፌደራል ከተሞች (የአዲስ አበባ ከተማ አሥተዳደር እና የድሬዳዋ አሥተዳደር) ጉዳይ ✅4ኛ. የሐይማኖት - [በኮንስትራክሽን ዘርፍ የብቃት ማረጋገጫ ሰርተፊኬት መያዝ አስገዳጅ ሊሆን ነው ተባለ።](https://ebstv.tv/በኮንስትራክሽን-ዘርፍ-የብቃት-ማረጋገጫ/) - በኮንስትራክሽን ኢንዱስትሪ ውስጥ ለሚሳተፉ ባለሙያዎች የብቃት ማረጋገጫ ሰርተፊኬት መያዝ አስገዳጅ እንደሚሆን የከተማና መሰረተ ልማት ሚኒስቴር አስታወቀ። የከተማና መሰረተ ልማት ሚኒስትር ዴኤታ የትምጌታ አስራት በኮንስትራክሽን ዘርፉ ከጀማሪ እስከ ከፍተኛ ደረጃ ያሉ ባለሙያዎች በአግባቡ ሰልጥነው፣ ህጋዊ የሰርቲፊኬሽን ስርዓት ውስጥ አልፈው ወደ ስራ እንዲገቡ ለማድረግ የሚያስችሉ ስራዎች እየተሰሩ ነው ብለዋል። ሚኒስትር ዴኤታው ይህንን አሰራር ደረጃ በደረጃ በማሳደግ ሰርተፊኬት - [በሳዑዲ አረቢያ ምሕረት ከተደረገላቸው ኢትዮጵያውያን መካከል 320ዎቹ ወደ ሀገራቸው ተመለሱ።](https://ebstv.tv/በሳዑዲ-አረቢያ-ምሕረት-ከተደረገላቸው-ኢ/) - የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር በሳዑዲ አረቢያ የፍርድ ሂደታቸው ተቋርጦ ምሕረት ከተደረገላቸው ኢትዮጵያውያን መካከል 320ዎቹ ወደ አገራቸው መመለሳቸውን አስታወቀ። ከሳዑዲ የተመለሱት ኢትዮጵያውያን በቦሌ ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ ሲደርሱ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዴኤታ ብርሃኑ ጸጋዬ አቀባበል አድርገውላቸዋል። በሳዑዲ አረቢያ ለእስር ተዳርገው የነበሩ 1655 ኢትዮጵያውያን የፍርድ ሂደታቸው ተቋርጦ ምሕረት እንደተደረገላቸው ይታወሳል። ይህ ውጤት መንግሥት በውጭ ግንኙነቱ ለዜጋ ተኮር ዲፕሎማሲ - [ባለፉት 9 ወራት በዲጅታል አማራጭ የተደረገ የግብይት መጠን 24.2 ትሪሊዮን ብር መድረሱ ተነገረ።](https://ebstv.tv/ባለፉት-9-ወራት-በዲጅታል-አማራጭ-የተደረገ/) - የብሔራዊ ባንክ ገዥ ኢዮብ ተካልኝ ባለፉት 9 ወራት በዲጅታል አማራጭ የተደረገ የግብይት መጠን 24.2 ትሪሊዮን ብር መድረሱን ተናገሩ። ገዥው ኢዮብ ተካልኝ (ዶ/ር) ይሄን ያሉት ከለውጥ ወደ ዘላቂ ሽግግር በሚል መሪ ቃል ትናንት በተካሄደ የ“ኢትዮጵያ ታከናውናለች” ጉባኤ ላይ ነው። ገዥው ባለፉት 9 ወራት በሞባይል የተደረገ የገንዘብ ልውውጥ 2.9 ትሪሊየን ብር መድረሱን በመድረኩ ገልፀዋል። ኢዮብ ተካልኝ ባለፉት - [በአሜሪካ በአንድ ፖሊስ ጥቃት ላይ ተሳትፈዋል የተባሉ 8 ግለሰቦች በ450 ዓመት እስራት ተቀጡ።](https://ebstv.tv/በአሜሪካ-በአንድ-ፖሊስ-ጥቃት-ላይ-ተሳትፈ/) - በአሜሪካ ቴክሳስ ግዛት በሚገኘው የስደተኞች እስር ቤት ፊት ለፊት በተከሰተ እና አንድ ፖሊስ ላይ ጥቃት እንዲፈጸም ባደረገው አመፅ ላይ ተሳትፈዋል የተባሉ 8 ግለሰቦች በአጠቃላይ በ450 ዓመታት እስራት መቀጣታቸው ተነገረ፡፡ ግለሰቦቹ አንቲፋ ከተባለው እና በአሜሪካ በሽብርተኝነት ከተፈረጀው ቡድን ጋር ግንኙነት አላቸው የተባለ ሲሆን ፍርደኞቹ በዴሞክራሲ ላይ ጥቃት ፈፅመዋል ተብለው ነው ከባዱ እስራት የተፈረደባቸው፡፡ በአመፁ ወቅት አንድ - [አሜሪካና ኢራን በኒውክለርና የኢራን ሀብት ላይ ዳግም ውዝግብ ውስጥ መግባታቸው ተገለፀ።](https://ebstv.tv/አሜሪካና-ኢራን-በኒውክለርና-የኢራን-ሀብ/) - የአሜሪካው ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ ቴህራን የኒውክለር ፕሮግራሟ ሳይቋረጥ እየተመረመረ እንዲቀጥል መስማማቷን ቢገልጹም ኢራን ይህ የፕሬዝዳንቱ ንግግር ፍፁም ሐሰት ነው ስትል አስተባብላለች፡፡ ሁለቱ ሀገራት በስዊዘርላንድ ካደረጉት የፊት ለፊት ንግግር በኋላ እንዳይንቀሳቀስ በታገደው የኢራን ሀብት ዙሪያም እርስ በርስ የሚጣረስ መግለጫ መስጠት መቀጠላቸውን ተከትሎ ሁለቱ ሀገራት የደረሱበት የመግባቢያ ስምምነት ላይ ጥያቄን አስነስቷል፡፡ ሆኖም ትላንትና በፔንሴልቬንያ ንግግር ያደረጉት ትራምፕ - [ተመድ በሆርሙዝ ሰርጥ መውጫ አጥተው የቆዩ 11 ሺህ ባህርተኞችን ማውጣት መጀመሩን አሳወቀ።](https://ebstv.tv/ተመድ-በሆርሙዝ-ሰርጥ-መውጫ-አጥተው-የቆዩ-11/) - የተባበሩት መንግስታት ድርጅት ዓለምአቀፍ ማሪታይም ድርጅት በሆርሙዝ ሰርጥ መውጫ አጥተው የቆዩ 11 ሺህ ባህርተኞችን ማውጣት መጀመሩን አሳወቀ። አሜሪካና ኢራን በቅርቡ የተፈራረሙትን የመግባቢያ ስምምነት ተከትሎ ነው ተመድ የኢራን ጦርነት ከተቀሰቀሰ በኋላ ላለፉት ሦስት ወራት ያህል በሆርሙዝ ሰርጥ መውጫ አጥተው የቆዩትን ባህርተኞች የማውጣት ስራውን የጀመረው፡፡ ባህርተኞቹን የማውጣቱ ስራው እየተከናወነ ያለው ደግሞ ሰርጡን ከሚያዋስኑት ኢራንና ኦማን እንዲሁም ከአሜሪካ - [ሂዩውማን ራይትስ ዎች በምርጫ ቦርድ የታገደው ህወሓት በትግራይ ክልል ያወጣውን አዋጅ እንዲሰርዝ ጠየቀ::](https://ebstv.tv/ሂዩውማን-ራይትስ-ዎች-በምርጫ-ቦርድ-የታገ/) - ዓለምአቀፉ የሰብዓዊ መብቶች ተሟጋች ድርጅት ሂዩውማን ራይትስ ዎች፣ በምርጫ ቦርድ የታገደው ህወሓት በትግራይ ክልል ያወጣውን የግዳጅ ወታደራዊ አገልግሎትና የሃሳብ ነጻነትን የሚገድብ አዋጅ በአስቸኳይ እንዲሰርዝ ጠየቀ። ተቋሙ ባወጣው መግለጫ አዋጁ፣ ከፓርቲነት የታገደው ህውሃት በፌዴራል መንግሥት የተሾሙትን የጊዜያዊ አስተደዳደር አመራሮች ካባረረ በኋላ የተጀመረውን መጠነ ሰፊ የግዳጅ ምልመላ ዘመቻ ህጋዊ ሽፋን ለመስጠት ያለመ መሆኑን አመልክቷል። ይህ ህዝባዊ ውይይት - [የቴክኖሎጂ ኩባንያው ካስፐርስኪ በዋትስአፕ የሐሰት የንግድ ሰነዶችን በመጠቀም የሳይበር ጥቃት እየተፈጸመ መሆኑን አስታወቀ።](https://ebstv.tv/የቴክኖሎጂ-ኩባንያው-ካስፐርስኪ-በዋትስ/) - ኩባንያው በዋትስአፕ ተጠቃሚዎች ላይ ያነጣጠረ እና የኮምፒውተሮችን ደህንነት ከፍተኛ አደጋ ላይ የሚጥል አዲስ የማጭበርበር በበርካታ ሀገራት ላይ እየተሰራጨ እንደሚገኝ ገልጿል። ጥቃቱ ዋትስአፕን በኮምፒውተር ላይ የሚጠቀሙ ሰራተኞችንና ነጋዴዎችን ያነጣጠረ ሲሆን፣ ኮምፒውተርን ሙሉ በሙሉ ለመቆጣጠርና መረጃ ለመስረቅ ያስችላል። ማድረግ ያለብዎት:- ✔️ማንኛውንም ፋይል ከመክፈትዎ በፊት ለላኪው በስልክ ደውለው ትክክለኛነቱን ያረጋግጡ። ✔️በዋትስአፕ የሚላኩ መጨረሻቸው .vbs የሆኑ ፋይሎችን በፍጹም አይክፈቱ። - [ኢሰመኮ የሀገር ውስጥ ተፈናቃዮች ጉዳይ የተመለከቱ ህጎች እንዲወጡና የሚያስፈጽም አካል በህግ የሚሰየምበት ሁኔታ እንዲኖር ጥያቄ አቀረበ።](https://ebstv.tv/ኢሰመኮ-የሀገር-ውስጥ-ተፈናቃዮች-ጉዳይ-የ/) - ኮሚሽኑ ይህን ጥያቄ ያቀረበው ትናንት በሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ለዴሞክራሲ ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ ባቀረበው የ11 ወራት የሥራ ክንውን ሪፖርት ነው። የኢሰመኮ ዋና ኮሚሽነር ብርሀኑ አዴሎ የሀገር ውስጥ ተፈናቃዮችንና ስደተኞችን በተመለከተ ለችግሩ ዘላቂ መፍትሄ ለማምጣት ብሔራዊ ስትራቴጂዎች ተዘጋጅተው እየተሰራባቸው መሆኑን ተናግረዋል። ዋና ኮሚሽነሩ የሀገር ውስጥ ተፈናቃዮችን በተመለከተ የሚከታተላቸው ራሱን የቻለ ተቋም እንዲኖር የሚደረገው ጥረት ተጠናክሮ ሊቀጥል - [ኤም ቪ ጊቤ የተባለችው የኢትዮጵያ መርከብ ከሆርሙዝ ሰርጥ ወጥታ ወደ ጅቡቲ እየተመለሰች ነው ተባለ።](https://ebstv.tv/ኤም-ቪ-ጊቤ-የተባለችው-የኢትዮጵያ-መርከብ/) - የኢትዮጵያ የባሕር ትራንስፖርትና ሎጅስቲክስ ኤም ቪ ጊቤ የተባለችው የኢትዮጵያ መርከብ ከእነጭነቷ ከሆርሙዝ ሰርጥ ወጥታ ወደ ጅቡቲ እየተመለሰች መሆኑን አስታወቀ። ኩባንያው ዛሬ ባወጣው መግለጫ በኢራን ጦርነት ሳቢያ ለወራት በሆርሙዝ ሰርጥ ቆመው ከነበሩ መርከቦች መካከል አንዷ የኢትዮጵያዋ የኤም ቪ ጊቤ መርከብ እንደነበረች አስታውሷል። የኤም ቪ ጊቤ መርከብ ከእነጭነቷ ከሆርሙዝ ሰርጥ ወጥታ በአሁኑ ወቅት በኦማን ሰርጥ አካባቢ እንደምትገኝ - [የአለም አቀፉ የገንዘብ ድርጅት ኢትዮጵያ የኢራን ጦርነት ያደረሰውን ጫና ለመቋቋም እንድትችል ተጨማሪ የ200 ሚሊዮን ዶላር ድጋፍ ሊፈቅድ መሆኑን አስታወቀ።](https://ebstv.tv/የአለም-አቀፉ-የገንዘብ-ድርጅት-ኢትዮጵያ/) - የገንዘብ ድርጅቱ የአፍሪካ ቀጠና ዳይሬክተር ዜይን ዘይዳን ይሄን ያሉት ድርጅቱ በኢራን ጦርነት ለተጎዱ የአፍሪካ ሀገራት ድጋፍ ለማድረግ ዝግጁ መሆኑን አስመልክተው በሰጡት ጋዜጣዊ መግለጫ ላይ ነው። ዳይሬክተሩ የኢራን ጦርነት በተለይ ከሰሃራ በታች ባሉ የአፍሪካ ሀገራት ጫና ማሳደሩን ተናግረዋል። ኃላፊው አይኤም ኤፍ እንደ ቡርኪናፋሶ ፣ ጋምቢያ እና ሳኦ ቶሜ ያሉ የአፍሪካ ሀገራት ጦርነቱ ያደረሰውን ጫና እንዲቋቋሙ ተጨማሪ - [ኢራን የኒውክለር ተቋማቶቿን በመንግስታቱ ድርጅት ለማስፈተሽ ተስማምታለች መባሉን አስተባበለች።](https://ebstv.tv/ኢራን-የኒውክለር-ተቋማቶቿን-በመንግስታ/) - የአሜሪካው ምክትል ፕሬዝዳንት ጄዲ ባንስ ከስዊዘርላንዱ ድርድር በኋላ ድርድሩ ጥሩ ነው ኢራንም የኒውክሌር ተቋማቶቿን ከዛሬ ጀምሮ ለማስፈተሽ ተስማማለች ቢሉም ኢራን ግን የለም አልተስማማሁም እያለች ነው። የኢራን የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ለአገሪቱ መገናኛ ብዙሃን በሰጠው መግለጫ የኒውክለር ፕሮግራምን በተመለከተ አዲስ የገባሁ ቃል ኪዳን ወይም ግዴታ የለም ብሏል። ኢራን ይሄን ያለችው አሜሪካ በኢራን ላይ የጣለችውን ማዕቀብ አንስታላት ቴህራን - [በፈረንሳይ የተከሰተው ከፍተኛ መጠን ያለው ሙቀት በትንሹ የ18 ሰዎችን ሕይወት መቅጠፉ ተነገረ።](https://ebstv.tv/በፈረንሳይ-የተከሰተው-ከፍተኛ-መጠን-ያለ/) - ከፊል አውሮፓን እየፈተነ ባለው በዚህ ከፍተኛ ሙቀት ምክንያት በፈረንሳይ ሕይወታቸው ካለፈው 18 ሰዎች መካከል ሁለቱ ሕፃናት መሆናቸው ሲነገር የህልፈታቸው ምክንያትም ወላጆቻቸው መኪና ውስጥ ትተዋቸው በመሄዳቸው ነው ተብሏል፡፡ ትላንትና በፈረንሳይ የነበረው ሙቀት ከ40 ድግሪ ሴልሺየስም ተሻግሮ 42 ድግሪ ሴልሺየስ አካባቢ መድረሱ የተነገረ ሲሆን ይህም በፈረንሳይ አንዳንድ ከተሞች ከዚህ በፊት የነበረውን አማካይ ሙቀት እጥፍ ሆኖ መመዝገቡ ነው - [ኢትዮጵያ በአየር ንብረት ጥበቃ ረገድ ጠንካራ ርዕይና አመርቂ አፈጻጸም እንዳላት የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሩ ጌዲዮን ጢሞቴዎስ ተናግረዋል።](https://ebstv.tv/ኢትዮጵያ-በአየር-ንብረት-ጥበቃ-ረገድ-ጠን/) - ቻታም ሃውስ የተሰኘው ዓለም አቀፍ የምርምር ተቋም በለንደን ያዘጋጀውና በተከፋፈለ ጂኦ-ፖለቲካዊ ሁኔታ ውስጥ የኮፕ ጉባኤዎችን አስፈላጊነት ማጉላት በሚል ርዕስ በተካሄደው የአየር ንብረት ሳምንት የውይይት መድረክ ላይ ባደረጉት ንግግር ነው የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር እና የኮፕ32 ተሰያሚ ፕሬዚዳንት ጌዲዮን ጢሞቴዎስ ይህንን ያሉት። ኢትዮጵያ በአየር ንብረት ጥበቃ ረገድ ያላትን ጠንካራ ርዕይ እና አመርቂ አፈጻጸም ያነሱት ሚኒስትሩ በተለይም ባለፉት - [የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ በመገንባት፣ ያልተሞከሩ ግዙፍ ልማቶችን በማከናወን በየጊዜው ወደ ላቀ ደረጃ እየተሸጋገረች ትገኛለች ሲሉ ጠቅላይ ሚኒስትር አብይ አህመድ ተናግረዋል።](https://ebstv.tv/የኢትዮጵያ-ሕዳሴ-ግድብ-በመገንባት፣-ያል/) - ኢትዮጵያ ታከናውናለች በተሰኘው እና ከለውጥ ወደ ዘላቂ ሽግግር በሚል መሪ ቃል እየተካሄደ ባለው ብሂራዊ ጉባኤ በየደረጃው የተጓዝንበትንና አሁን የደረስንበትን መንገድ መለስ ብዬ እንድቃኘው አድርጎኛል ያሉት ጠቅላይ ሚኒስትሩ ኢትዮጵያ ታከናውናለች በተሰኘው በዚህ ብሔራዊ ጉባኤ ላይ በመገኘቴ ታላቅ ክብር ይሰማኛል ነው ያሉት። ጠቅላይ ሚንስትር አብይ ሀገራችን በራሷ አቅም ታላቁን የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ በመገንባት፣ ያልተሞከሩ ግዙፍ ልማቶችን በማከናወን - [የአዲስ አበባ ከተማ ደንብ ማስከበር ባለስልጣን የመጸዳጃ ቤት ፍሳሽ ያለአግባብ በኮሪደር ልማት ላይ የለቀቁ አልፎዝ ፕላዛ እና ሳሚ ህንፃ 800,000 ብር መቀጣታቸውን አስታወቀ፡፡](https://ebstv.tv/የአዲስ-አበባ-ከተማ-ደንብ-ማስከበር-ባለስ/) - ባለስልጣኑ በቦሌ ክፍለ ከተማ ወረዳ 13 ልዩ ቦታው ኢምፔሪያል አካባቢ የሚገኘው አልፎዝ ፕላዛ እና "ሳሚ ህንፃ" ከፍተኛ የሽንት ቤት ፍሳሽ ወደ ተገነባው የኮሪደር መስመር በመልቀቅ አካባቢውን በመበከላቸው አስተዳደራዊ የገንዘብ ቅጣት መቀጣታቸውን አስታውቋል፡፡ ቅጣቱ የከተማ አስተዳደሩ ባወጣው ደንብ ቁጥር 180/2017 (የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የወንዞች ዳርቻ ልማት እና ብክለት መከላከል ደንብ) መሰረት፣ ህግ በመተላለፋቸው እያንዳንዳቸው 4 - [የኢትዮጵያ አየር መንገድ ከካናዳው የአውሮፕላን አምራች ዲ ሃቪላንድ ኩባንያ ካዘዛቸው ዘመናዊ የዲ.ኤች.ሲ-6 ትዊን ኦተር ክላሲክ 300-ጂ አውሮፕላኖች ውስጥ የመጀመሪያውን መረከቡን አስታወቀ።](https://ebstv.tv/የኢትዮጵያ-አየር-መንገድ-ከካናዳው-የአው/) - እነዚህ ልዩ አውሮፕላኖች የአየር መንገዱን የቀጠና አገልግሎት ያጠናክራሉ ያለው ኩባንያው፣ አውሮፕላኖቹ አስቸጋሪ በኾኑ መልክዓ ምድራዊ አቀማመጦች ውስጥ በቀላሉ መብረር የሚችሉ በመኾናቸው ለቱሪዝም፣ ለአየር ላይ ቅኝቶች፣ ለጤና አገልግሎቶች እና ለሌሎች ተመሳሳይ ተግባራት ከፍተኛ ጠቀሜታ እንደሚኖራቸው ገልጿል። መረጃው ከኢትዮጵያ አየር መንገድ የተገኘ ነው፡፡ #EBS #EBSTVNEWS #EBSTVSPORT #_7696_WN https://t.me/ebstvnews - [የኢትዮጵያ ኢንቨስትመንት ሆልዲንግስ ባለፉት ዘጠኝ ወራት 277.49 ቢሊዮን ብር ግብር እና ቀረጥ መክፈሉን አስታወቀ።](https://ebstv.tv/የኢትዮጵያ-ኢንቨስትመንት-ሆልዲንግስ-ባ/) - ይህ የተነገረው የኢትዮጵያ ኢንቨስትመንት ሆልዲንግስ የ10 ወራት የእቅድ አፈፃፀም በተመለከተ ለህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የመንግስት ልማት ድርጅቶች ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ ባቀረበው ሪፖርት ላይ ነው። የኢትዮጵያ ኢንቨስትመንት ሆልዲንግስ ዋና ሥራ አስፈጻሚ ብሩክ ታዬ (ዶ/ር) ባለፉት ዘጠኝ ወራት ውስጥ ብቻ 101,862 አዳዲስ የስራ ዕድሎችን በመፍጠር የዕቅዱን 124 በመቶ ማሳካት ተችሏል ብለዋል።መረጃው ከህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የተገኘ ነው። - [ሚኒስቴሩ ከኤሌክትሮኒክ ደረሰኝ ጋር ተስማሚ የሆነ የሽያጭ መመዝገቢያ መጠቀምን አስገዳጅ የሚያደርግ መመሪያ አወጣ](https://ebstv.tv/ሚኒስቴሩ-ከኤሌክትሮኒክ-ደረሰኝ-ጋር-ተስ/) - ማንኛውም የኤሌክትሮኒክስ ሽያጭ መመዝገቢያ ደረሰኝ ሶፍትዌር አቅራቢ ወይም የክላውድ አገልግሎት ሰጪ ድርጅት ይህንን ተግባር ለማከናወን ፈቃድ ሲያወጣ እንደ ዋስትና በባንክ ወይም በመድን የተረጋገጠ እስከ 50 ሺህ የአሜሪካ ዶላር የሚደርስ የመልካም አፈፃፀም ዋስትና እንዲያቀርብ የሚጠይቅ አዲስ መመሪያ ተዘጋጀ፡፡ የገቢዎች ሚኒስቴር ያወጣው ይህ መመሪያ የኤሌክትሮኒክ ደረሰኝ ሥርዓት አስተዳደር መመሪያ የተሰኘ ሲሆን መመሪያው ማንኛውም የሂሳብ መዝገብ የመያዝ ግዴታ - [የፖለቲካ ፓርቲዎች የጋራ ም/ቤቱ ተፎካካሪ ፓርቲዎች ያሳዩት ጨዋነት ምርጫው ሰላማዊ ሆኖ እንዲጠናቀቅ አስችሏል አለ](https://ebstv.tv/የፖለቲካ-ፓርቲዎች-የጋራ-ም-ቤቱ-ተፎካካሪ/) - የአዲስ አበባ ፖለቲካ ፓርቲዎች የጋራ ምክር ቤት በድህረ ምርጫ ወቅት ተፎካካሪ ፓርቲዎች ያሳዩት ጨዋነት ምርጫው ፍፁም ሰላም ሆኖ እንዲጠናቀቅ ማስቻሉን ገልጿል፡፡ ምርጫው በስኬት እንዲጠናቀቅ ሁሉም የፖለቲካ ፓርቲዎች ላበረከቱት አወንታዊ አስተዋጽኦ ምስጋናውን ያቀረበው ምክር ቤቱ የምርጫ አሸናፊው ብልፅግና ፓርቲ ዘላቂ ሰላም፣ ልማትና መልካም አስተዳደር ለማረጋገጥ በሚያደርገው ጥረት አብሮ ለመሥራት ዝግጁ መሆኑን ጠቅሷል። 7ኛው ሀገራዊ ምርጫ የሕዝብን - [የ7ኛው ጠቅላላ ምርጫ የክልል ምክር ቤት ውጤት ይፋ ሆነ።](https://ebstv.tv/የ7ኛው-ጠቅላላ-ምርጫ-የክልል-ምክር-ቤት-ውጤ/) - 👉 ሀረሪ ክልል - የክልል ምክር ቤት መቀመጫ ብዛት 36 ብልጽግና ፓርቲ - 32 መቀመጫዎች የኢትዮጵያ ብሔራዊ አንድነት ፓርቲ - 1 መቀመጫ ነጻነት እና እኩልነት ፓርቲ - 1 መቀመጫ የሐረር ዴሞክራሲያዊ ፓርቲ - 1 መቀመጫ የግል ተወዳዳሪው ጀማል አባገሮ አሕመድ - 1 መቀመጫ 👉 ማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል - የክልል ምክር ቤት መቀመጫ ብዛት 170 ብልጽግና - [የውጭ ሀገር ዜጎችን በማገት 15 ሚሊየን ብር የጠየቁ 3 ፓኪስታናውያን በቁጥጥር ስር መዋላቸውን ተገልጿል።](https://ebstv.tv/የውጭ-ሀገር-ዜጎችን-በማገት-15-ሚሊየን-ብር-የ/) - የፓኪስታን ዜግነት ያላቸው ዝሻን ካሊድ፣ ፍርዝ መሃመድ እና መሀመድ ጀናይድ የተባሉ ተጠርጣሪዎች የወንጀል ድርጊቱን የፈጸሙት ሰኔ 4 እና ሰኔ 11 ቀን 2018 ዓ.ም ጎሮ አትሌቶች መንደር ነው ተብሏል። ተጠርጣሪዎቹ በተከራዩት የመኖሪያ ቤት ውስጥ የህንድና የባንግላዴሽ ዜግነት ያላቸውን ግለሰቦች በመያዣነት በመጠቀም የግል ተበዳዮችን በገመድ በማሰርና በፕላስተር በማፈን ከ15 እስከ 30 ሚሊየን ብር በመጠየቅ ጥቃት አድርሰውባቸዋል ብሏል - [ኢዜማ በድምሩ 86 መቀመጫዎችን በማግኘት በሀገር አቀፍ ደረጃ ቀዳሚው ተፎካካሪ ፓርቲ ሆኖ አጠናቋል።](https://ebstv.tv/ኢዜማ-በድምሩ-86-መቀመጫዎችን-በማግኘት-በሀ/) - ኢዜማ የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ትላንትና ይፋ ባደረገው የ7ኛው ሀገራዊ ምርጫ ውጤት 13 የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት እና 73 የክልልና የከተማ ምክር ቤት ወንበሮችን ማግኘቱን ጠቁሞ ምርጫው ከነእንከኖቹም ቢሆን በሰላም በመጠናቀቁ እንኳን ደስ አለን ብሏል። ፓርቲው የምርጫውን መጠናቀቅ አስመልክቶ ባወጣው መግለጫ ከቀጣዩ ምርጫ በፊት ባሉት ዓመታት ጠንካራ ጎኖቹን በማስቀጠል እንዲሁም የነበሩበትን ክፍተቶች በስትራቴጂ እና ሌሎች - [የአፍሪካ ኅብረት ምርጫው በስኬት እንዲጠናቀቅ ለተደረገው ጥረት እውቅና አንደሚሰጥ ገልጿል።](https://ebstv.tv/የአፍሪካ-ኅብረት-ምርጫው-በስኬት-እንዲጠ/) - የአፍሪካ ኅብረት 7ኛው ጠቅላላ ምርጫ በስኬት እንዲጠናቀቅ የኢትዮጵያ መንግስትና ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ላደረጉት ጥረት እውቅና አንደሚሰጥ ገልጿል፡፡ የአፍሪካ ኅብረት የታዛቢዎች ቡድን በማሰማራት ምርጫውን መታዘቡን የህብረቱ የፖለቲካ ጉዳዮች የሰላምና ደህንነት ኮሚሽነር አምባሳደር ባንኮሌ አዶዬ የ7ኛውን ጠቅላላ ምርጫ ውጤት ማሳወቂያ መርሐ ግብር ላይ ባደረጉት ንግግር ገልጸዋል፡፡ ኮሚሽነሩ በቀድሞው የኬንያ ፕሬዚዳንት ኡሁሩ ኬንያታ የተመራ የኅብረቱ የምርጫ ታዛቢዎች ቡድን - [ብልጽግና ፓርቲ 438 የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት መቀመጫዎችን ማሸነፉ ይፋ ተደርጓል።](https://ebstv.tv/ብልጽግና-ፓርቲ-438-የሕዝብ-ተወካዮች-ምክር-ቤ/) - የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ምክትል ሰብሳቢ ተስፋዬ ንዋይ በሥራ አመራር ቦርዱ የተረጋገጡና የፀደቁ የህዝብ ተወካዮችና የክልል ምክር ቤቶችን የምርጫ ውጤቶችን ትላትና ይፋ አድርገዋል። በዚህም መሰረት ብልፅግና ፓርቲ ከ501 የፓርላማው ወንበር 438ቱን መቀመጫዎች ሲያሸንፍ የኢትዮጵያ ዜጎች ለማኅበራዊ ፍትህ ኢዜማ 13 የፓርላማ ወንበሮች፣ የአማራ ብሔራዊ ንቅናቄ አብን 6 የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ወንበሮችን አሸንፏል። የፓርላማ ወንበሮችን ያገኙ - [የእንግሊዙ ጠቅላይ ሚኒስትር ኬይር ስታርመር በገዛ ፈቃዳቸው ስልጣን መልቀቃቸውን አሳወቁ።](https://ebstv.tv/የእንግሊዙ-ጠቅላይ-ሚኒስትር-ኬይር-ስታር/) - ጠቅላይ ሚኒስትሩ በዛሬው ዕለት ስልጣናቸውንና የሌበር ፓርቲ መሪነታቸውን መልቀቃቸውን ሲያሳውቁ ባደረጉት ንግግር ስልጣን ላይ በቆዩባቸው ጊዜያት ያሳለፉት ውሳኔ ሁሉ ሀገራቸውን በማስቀደም መሆኑን ገልፀዋል። ስታርመር ሌበር ፓርቲያቸው ቀጣዩን መሪ እስኪመርጥ ድረስ በስልጣን ላይ እደሚቆዩ አሳውቀዋል። ኬይር ስታርመር ስልጣን መልቀቃቸውን ከማሳታቃቸው ቀደም ብሎ ፕሬዝዳንት ትራምፕ ጠቅላይ ሚኒስትሩ ስልጣናቸውን እንደሚለቁ ጠቁመው ለውድቀታቸውም ስደትና ኢነርጂ ላይ የወሰዷቸው እርምጃዎችን ጠቅሰዋል። - [🗳️ የኦሮሚያ ክልል የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የምርጫ ውጤት](https://ebstv.tv/🗳️-የኦሮሚያ-ክልል-የህዝብ-ተወካዮች-ምክ/) - በክልሉ ምርጫ ውጤት ይፋ ከተገለጸበት 173 የፓርላማ መቀመጫዎች ውስጥ ብልጽግና 167 መቀመጫዎች አሽንፏል። የግል ተወዳዳሪዎች ካሚል ሸምሱ፣ ዲማ ነገዎ፣ አራርሶ ቢቂላ፣ ቀጄላ መርዳሳና መለሰ ኢጃራ እያንዳንዳቸው አንድ አንድ መቀመጫዎችን ሲያሸንፉ በተመሳሳይ አዲስ ትውልድ ፓርቲ 1 መቀመጫ አሸንፏል። በክልሉ ለምርጫ ከተመዘገቡ 24 ሚሊዮን ዜጎች መካከል 96 ከመቶው ድምፅ ሰጥተዋል። - [🗳️ ርዕሰ ብሄር ታዬ አፅቀስላሴ ስለ 7ኛው ሀገራዊ ምርጫ ምን አሉ?](https://ebstv.tv/🗳️-ርዕሰ-ብሄር-ታዬ-አፅቀስላሴ-ስለ-7ኛው-ሀ/) - ምርጫው ውጤታማ በሆነ መንገድ በመጠናቀቁ እንኳን ደስ አላችሁ ሲሉ መልእክት አስተላልፈዋል። ከፍተኛ ቁጥር ያለው ህዝብ በመመዝገብ፣ ብቁ አስፈፃሚ ለመለመለውና ድምፅ አሰጣጥን እስከ ሌሊት ጭምር በትጋት ላካሄደው ብሄራዊ ምርጫ ቦርድ ምስጋናቸውን አቅርበዋል። ከተመዘገበው ህዝብ ውስጥ ከ94 በመቶ በላይ ወጥቶ መምረጡ ትልቅ መልእክት አለው ብለዋል። በንግግራቸው ምርጫው ህዝቡ ልዩነትን ከፀብ ከአንባጓሮ ልምምድ ውጪ በሆነ መንገድ ለመፍታት ያለውን - [🗳️ የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የምርጫ ውጤት ](https://ebstv.tv/🗳️-የደቡብ-ኢትዮጵያ-ክልል-የህዝብ-ተወካ/) - ክልሉ በህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ካሉት 45 መቀመጫዎች ውስጥ ብልጽግና ፓርቲ 35 መቀመጫዎች አሸንፏል። እንዲሁም ኢዜማ 7 መቀመጫዎች፣ የጌዴኦ ህዝብ ዴሞክራሲያዊ ድርጅት 1 መቀመጫና የወላይታ ዴሞክራሲያዊ ግንባር 1 መቀመጫ ሲያሸንፉ መስፍን ኢልታሞ የተባሉ የግል ተወዳዳሪ ደግሞ 1 መቀመጫ አሸንፈዋል። በክልሉ ለምርጫ ከተመዘገቡ 2.8 ሚሊዮን ዜጎች መካከል 96 ከመቶው ድምጽ ሰጥተዋል። - [🗳️ የአማራ ክልል የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የምርጫ ውጤት ](https://ebstv.tv/🗳️-የአማራ-ክልል-የህዝብ-ተወካዮች-ምክር/) - ክልሉ በህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ካሉት 130 መቀመጫዎች ውስጥ ፦ 👉ብልጽግና ፓርቲ 117 መቀመጫዎች አሸንፏል። 👉የአማራ ብሔራዊ ንቅናቄ ( አብን ) - 6 መቀመጫዎች 👉የአማራ ዴሞክራሲያዊ ሃይል ንቅናቄ - 3 መቀመጫዎች 👉አርጎባ አንድነት ጀበርቲ - 1 መቀመጫ 👉ኢዜማ - 1 መቀመጫ 👉ትብብር ለኢትዮጵያ አንድነት - 1 መቀመጫ 👉ነጻነትና እኩልነት - 1 መቀመጫ አሸንፈዋል። በክልሉ ለምርጫ - [🗳️ የሲዳማ ክልል የህዝብ ተወካዮች ምክርቤት የምርጫ ውጤት](https://ebstv.tv/🗳️-የሲዳማ-ክልል-የህዝብ-ተወካዮች-ምክር/) - ለክልሉ በህዝብ ተወካዮች ምክርቤት ካሉት 16 መቀመጫዎች ብልጽግና ፓርቲ 13 መቀመጫዎች ሲያሸንፍ የኢትዮጵያ ፌደራላዊ ዴሞክራሲያዊ አንድነት መድረክ 3 መቀመጫዎች አሸንፏል ። በክልሉ ለምርጫ ከተመዘገቡ 2 ሚሊዮን ዜጎች መካከል 97 ከመቶው ድምጽ ሰጥተዋል ። - [🗳️ የአዲስ አበባ ከተማ የህዝብ ተወካዮች ምክርቤት የምርጫ ውጤት](https://ebstv.tv/🗳️-የአዲስ-አበባ-ከተማ-የህዝብ-ተወካዮች/) - ለከተማዋ ካሉት 23 የህዝብ ተወካዮች ምክርቤት መቀመጫዎች ብልጽግና ፓርቲ 20 መቀመጫዎች ሲያሸንፍ ኢዜማ 2 መቀመጫዎች አሸንፏል ። አበበ ገመቹ የተባሉ የግል እጩ አንድ መቀመጫ አሸንፈዋል ። በከተማዋ ለምርጫ ከተመዘገቡ 1.9 ሚሊዮን ዜጎች መካከል 96 ከመቶ ድምጽ ሰጥተዋል ። - [🗳️ የድምፅ አቆጣጣር የሚደገምባቸውና ምርጫ ዳግም የሚካሄድባቸው ምርጫ ክልሎች ይፋ ተደረጉ። 🗳️](https://ebstv.tv/🗳️-የድምፅ-አቆጣጣር-የሚደገምባቸውና-ም/) - የድምፅ አቆጣጣር የሚደገምባቸው 🗳️ በደቡብ ኢትዮጵያ ብርብር፣ ገረሴና ዳሞት ወይዴ ምርጫ ክልሎች 🗳️ በሲዳማ ክልል በገረሰላምና ጨኮ ምርጫ ክልሎች 🗳️ በኦሮሚያ ክልል ወልመራ፣ ክብረ መንግስትና አሊቦ ምርጫ ክልሎች 🗳️ በሱማሌ ክልል በቀላፎና ሀርሺ ምርጫ ክልሎች 🗳️ በአፋር ክልል በአሚባራ ምርጫ ክልል ድጋሚ ቆጠራ ይካሄዳል ነው የተባለው። በተመሳሳይ የሀላባ 1 ምርጫ ክልል ለክልል ምክር ቤት በድጋሚ - [🗳️ የቦርዱ ምክትል ሰብሳቢ ተስፋዬ ነዋይ ምን አሉ?](https://ebstv.tv/🗳️-የቦርዱ-ምክትል-ሰብሳቢ-ተስፋዬ-ነዋይ/) - በምርጫው 42 የፓለቲካ ፓርቲ ተሳትፈዋል፤ ከእነዚህ ውስጥ 80 የሚሆኑት የግል እጩዎች ነበሩ። በምርጫው 54 ሚሊዮን 57 ሺህ 861 መራጭ፣ 350 ሺህ ምርጫ አስፈፃሚ እንዲሁም 260 ሺህ የፓለቲካ ፓርቲ ወኪሎች ታዛቢ ነበሩ። 169 ሀገር በቀል ሲቪክ ማህበራት የመራጮች ትምህርት ለመስጠትና የድምፅ አሰጣጡን ለመታዘብ ፈቃድ አግኝተው በዚህ እንቅስቃሴ ተሳትፈዋል። 63 አፍሪካ ህብረትና 26 የኢጋድ እንዲሁም 21 ሚሲዮኖች - [🗳️ የኢትዮጵያ ህግ ባለሙያዎች ሴቶች ማህበር  ዳይሬክተር ስለምርጫው ምን አሉ? 🗳️](https://ebstv.tv/🗳️-የኢትዮጵያ-ህግ-ባለሙያዎች-ሴቶች-ማህ/) - በ6ኛው ሀገራዊ ምርጫም ታዛቢ ነበርኩ ያሉት ዳይሬክተሯ ህብረት አባሆይ በሴቶች ላይ የሚስተዋሉ ጥሰቶችን ለማስወገድ የቴክኒክ ቡድን በማቋቋም የምርጫ ሂደቱ ለሴቶች ጥቃት ተጋላጭ እንዳይሆን መስራት ተችሏል ብለዋል። ይሄንን ለመከታተል የሚያስችል ቅፅ ተዘጋጅቶ ሲሰራ ነበርም ነው ያሉት። ቦርዱ ተጎጂን ያማከለ ስርአት በመዘርጋት ያደረገው ጥረት ሴቶች ዴሞክራሲያዊ ተሳትፎ እንዲያደርጉ ማገዙን አንስተዋል። 10 አባላት የያዘ ብሄራዊ ግብረ ሀይል በማሰናዳት - [🗳️ የቦርዱ ሰብሳቢ ሜላተወርቅ ሃይሉ ምን አሉ?](https://ebstv.tv/🗳️-የቦርዱ-ሰብሳቢ-ሜላተወርቅ-ሃይሉ-ምን/) - 7ኛው ጠቅላላ ምርጫ በቅድመ ዝግጅት ቅሬታ አፈታት ቴክኖሎጂ አጠቃቀም የሴት ተሳትፎ ላይ የህግና አሰራር ማሻሻያ አድርጓል። ለመጀመሪያ ጊዜ የምርጫ የሴቶች ጥቃት መከላከያ የስራ መመሪያ አዘጋጅቷል። ዲጂታል የእጩዎችና መራጮች ምዝገባ ስርአትን ከነ ውስንነቱ ተግብሮ ለዘመናዊነት የመጀመሪያ እርምጃ ተራምዷል። ከ5 ሚሊዮን በላይ ዜጎች በዲጂታል መራጭነት ተመዝግበዋል፤ ራሳቸውን መዝግበዋል። 10,438 የፓለቲካ ፓርቲና የግል እጩዎች የብቃት መስፈርት ማረጋገጥ ተችሏል። - [የ7ኛው ሀገራዊ ምርጫ ጠቅላላ ውጤት](https://ebstv.tv/የ7ኛው-ሀገራዊ-ምርጫ-ጠቅላላ-ውጤት/) - የኢትዮጵያ ብሄራዊ ምርጫ ቦርድ የ7ኛውን ሀገራዊ ምርጫ ጠቅላላ ውጤት ይፋ የሚያደርግበትን መሰናዶ ማካሄድ ጀምሯል። በመሰናዶው ላይ የኢፌዴሪ ርዕሰ ብሄር ታዬ አፅቀ ስላሴ ፣ የአፍሪካ ህብረት የምርጫ ታዛቢ ልዑክ ተወካዮች እንዲሁም በርካታ የተፎካካሪ ፓለቲካ ፓርቲ አመራሮች ታድመዋል። በዚህ መሰናዶ መርሀግብር መሰረት የጠቅላላ ምርጫ ውጤት በቦርዱ ምክትል ሰብሳቢ ተስፋዬ ነዋይ ይፋ እንደሚደረግ ያሳያል። በመሰናዶው ላይ ቦርዱ 7ኛውን - [የዲጂታል አገልግሎት መተግበሪያ](https://ebstv.tv/የዲጂታል-አገልግሎት-መተግበሪያ/) - ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ በተለያዩ ተቋማት የሚሰጡ አገልግሎቶችን በአንድ መድረክ የሚያጣምረውን እና በአፍሪካ ቀዳሚ የሆነውን የተቀናጀ የዲጂታል አገልግሎት መተግበሪያን በይፋ መረቁ። ጠቅላይ ሚኒስትሩ '‘ዲጂታል ለልህቀት'’ በሚል ስያሜ በተዘጋጀው ጉባኤ ላይ ዛሬ ባስተላለፉት መልዕክት ‎ይህ ታላቅ ስኬት ለሀገራችን ከፍተኛ ኩራት ከመሆኑም በላይ በቴክኖሎጂ የሚመራ እና ዓላማ ተኮር ኢንቨስትመንት ምን ሊያስገኝ እንደሚችል ማረጋገጫ መሆኑን ገልፀዋል። ጠቅላይ ሚኒስትሩ - [በበጀት ዓመቱ በመዲናዋ ውስጥ ከሚገኙ 2025 ፕሮጀክቶች 920 ያህሉ ሙሉ በሙሉ ተጠናቀዋል ተባለ።](https://ebstv.tv/በበጀት-ዓመቱ-በመዲናዋ-ውስጥ-ከሚገኙ-2025-ፕሮ/) - በአዲስ አበባ ከተማ በ2018 በጀት ዓመት ከቀረቡ በተለያዩ ተቋማትና ክፍለ ከተሞች ከሚገኙ 2025 ፕሮጀክቶች ውስጥ 920ው ሙሉ በሙሉ ተጠናቀው ለአገልግሎት እንደበቁ የአዲስ አበባ ፋይናንስ ቢሮ አሳወቀ፡፡ በፕሮጀክቶቹ ላይ ክትትልና ድጋፍ ማድረጉን የገለጸው ቢሮው ከእነዚህ መካከል ባለፉት 11 ወራት ከተቋረጡ ፕሮጀክቶች ለመንግስት መመለስ ከነበረበት ከ2 ቢሊዮን ብር በላይ በክፍለ ከተማ እና በማዕከል ደረጃ በድምሩ ከ435 ሚሊዮን - [የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና ከሰኔ 23 እስከ ሐምሌ 16 ቀን 2018 ዓ.ም ድረስ እንደሚሰጥ ተነገረ።](https://ebstv.tv/የ12ኛ-ክፍል-ሀገር-አቀፍ-ፈተና-ከሰኔ-23-እስከ/) - የዘንድሮው የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና ከሰኔ 23 እስከ ሐምሌ 16 ቀን 2018 ዓ.ም ድረስ እንደሚሰጥ የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልገሎት አስታወቀ። የዘንድሮው የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና ቀደም ሲል ከሰኔ 24 እስከ ሐምሌ 17 ቀን 2018 ዓም እንደሚሰጥ ቢገለጽም፤ ከትምህርት ባለድርሻዎች ጋር በተደረገ ውይይት ከሰኔ 23 እስከ ሐምሌ 16 ቀን 2018 ዓ.ም እንዲሰጥ መወሰኑን ነው - [ሰራተኞች ስራን ለማቅለል የተቋማትን ምስጢራዊ መረጃዎች ወደ መተግበሪያዎቹ የሚጫኑበት መጠን መጨመሩ ተነገረ።](https://ebstv.tv/ሰራተኞች-ስራን-ለማቅለል-የተቋማትን-ምስ/) - ሰራተኞች ስራቸውን በፍጥነት ለማከናወን በማሰብ የተቋማትን ምስጢራዊ መረጃዎች ወደ ሰው ሰራሽ አስተውሎት መተግበሪያዎች የሚጭኑበት መጠን ባለፈው አንድ ዓመት ውስጥ ብቻ በ93 በመቶ መጨመሩን አንድ አዲስ ጥናት ማመላከቱን የኢነፎርሜሽን መረብ ደህንነት ገለጸ፡፡ ይህ ድርጊት ተቋማትን ለመረጃ መንታፊዎች በማጋለጥ ለመረጃ ብዝበዛ እንደሚዳርግ የተነገረ ሲሆን ሰራተኞች በስፋት ከሚጠቀሙባቸው ውስጥ ግራመርሊ38 በመቶ እንዲሁም ቻትጂፒቲ ደግሞ 21 በመቶ ድርሻ እንደሚወስዱ - [የኢራኑ መንፈሳዊ መሪ አያቶላ ሞጅታባ ከሀሚኒ ፕሬዝዳንት ትራምፕ የመግባቢያ ስምምነቱን የፈረሙት ተስፋ በመቁረጣቸው ነው ማለታቸው ተሰምቷል።](https://ebstv.tv/የኢራኑ-መንፈሳዊ-መሪ-አያቶላ-ሞጅታባ-ከሀ/) - አያቶላ ባስተላለፉት መልዕክት የሀገራቸው ፕሬዝዳንት ማሱድ ፔዜሽኪያን የኢራንን መብት ለማስጠበቅ ማረጋገጫ መስጠታቸውን ተከትሎ ስምምነቱ እንዲተገበር ማዘዛቸውን ጠቁመው አሜሪካ ስምምነቱን የተቀበለችው በፍፁም ተስፋ መቁረጥ ነው ብለዋል፡፡ መንፈሳዊ መሪው አክለውም በሀገራቸውና በአሜሪካ መካከል በቀጣይ የፊት ለፊት ውይይቶች እንደሚኖሩ ጠቁመው ይህ ማለት ግን የጠላትን አቋም እንቀበላለን ማለት አይደለም ብለዋል፡፡ ሁለቱ ሀገራት የደረሱበትን የመግባቢያ ስምምነት ተከትሎ አሜሪካ በኢራን ወደቦች - [የእስራኤሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ቤንያሚን ኔታንያሁ ሀገራቸው አሜሪካና ኢራን በደረሱበት የመግባቢያ ስምምነት እንደማትገዛ ለፕሬዝዳንት ትራምፕ ማሳወቃቸው ተሰምቷል።](https://ebstv.tv/የእስራኤሉ-ጠቅላይ-ሚኒስትር-ቤንያሚን-ኔ/) - ሲ ኤን ኤን ቴሌቪዥን ጣቢያ የእስራኤልን ባለስልጣናት ዋቢ አድርጎ እንደዘገበው ጠቅላይ ሚኒስትር ኔታንያሁ ከቀጣዩ የአሜሪካና ኢራን ድርድር የመጨረሻ ውጤት ይመጣል ብለው እንደማይጠብቁ ጠቅሷል፡፡ ኔታንያሁ ኢራን በኒውክሌር ፕሮግራሟ ዙሪያም ሊቀመጡ የሚችሉ ክልከላዎችን በቁምነገር ትቀበላለች ብለው እንደማያምኑ የተነገረ ሲሆን በዚህም ምክንያት እስራኤል ለዚህ የመግባቢያ ስምምነት ተገዥ አትሆንም ተብሏል፡፡ የእስራኤሉ መሪ ይህንን የሀገራቸውን አቋም ለፕሬዝዳንት ትራምፕ ግልጽ ማድረጋቸውና - [የኢንዱስትሪ ፓርኮች ልማት ኮርፖሬሽን ለ50 መካከለኛ ኢንተርፕራይዞች የለማ መሬት በነጻ ማቅረቡን አስታወቀ](https://ebstv.tv/የኢንዱስትሪ-ፓርኮች-ልማት-ኮርፖሬሽን-ለ50/) - የኢንዱስትሪ ፓርኮች ልማት ኮርፖሬሽን 6 ነጥብ 9 ቢሊየን ብር የሚያወጣ የለማ መሬት ለ50 መካከለኛ ኢንተርፕራይዞች በነጻ ማቅረቡን አስታወቀ። የኮርፖሬሽኑ የፓርክ ኦፕሬሽንና አስተዳደር ዘርፍ ምክትል ሥራ አስፈጻሚ ፍጹም ከተማ ኮርፖሬሽኑ የፋርማሲውን ዘርፍ ለመደገፍ በዘርፉ ለተሰማሩ 24 መካከለኛ ተቋማት በቂሊንጦ ልዩ ኢኮኖሚ ዞን ውስጥ የማምረቻ ቦታ በነጻ መቅረቡን ተናግረዋል። ምክትል ሥራ አስፈጻሚው ይህን ያስታወቁት በፋርማሲዩቲካል ዘርፍ በቂሊንጦ - [አንጋፋው የኪነ ጥበብ ባለሙያ አዲስ ገሰሰ በህክምና ሲረዳ ቆይቶ ከዚህ አለም በሞት መለየቱ ተሰምቷል](https://ebstv.tv/አንጋፋው-የኪነ-ጥበብ-ባለሙያ-አዲስ-ገሰሰ/) - አንጋፋው የኪነ ጥበብ ባለሙያ አዲስ ገሰሰ ባደረበት ሕመም በሕክምና ሲረዳ ቆይቶ ከዚህ አለም በሞት መለየቱ ተሰምቷል፡፡ የኢትዮጵያን ባህላዊ ሙዚቃዎች ከዘመናዊ የሮክ ሙዚቃ ጋር በማቀናጀት ትልቅ ተወዳጅነትን ያተረፈው የጃኖ ባንድ መስራችና የቀድሞ ማናጀር አዲስ ገሰሰ ማረፉ ነው የተሰማው፡፡ ከጃኖ ባንድ በተጨማሪ በዓለም አቀፍ ደረጃ የቦብ ማርሌይ ልጆችን ጨምሮ በርካታ የሬጌ ሙዚቀኞች እንዲሁም በሀገር ውስጥ እንደ ቴዎድሮስ - [የአሜሪካ ድንበርና ጉምሩክ ጥበቃ በዳላስ አየር ማረፊያ 63 ኪሎ ግራም የሚመዝን የኢትዮጵያ ጫት መያዙን አስታወቀ፡፡](https://ebstv.tv/የአሜሪካ-ድንበርና-ጉምሩክ-ጥበቃ-በዳላስ/) - የዩናይትድ ስቴትስ ድንበርና ጉምሩክ ጥበቃ በዳላስ አየር ማረፊያ 139 ፓውንድ ወይም 63 ኪሎ ግራም የሚመዝን የኢትዮጵያ ጫት መያዙን አስታወቀ፡፡ ባሳለፍነው ግንቦት 27 ቀን 2018ዓ.ም በቁጥጥር ስር የዋለው ይህ ጫት በአየር ጭነት ከኢትዮጵያ ተነስቶ ወደ ሳክራሜንቶ፣ ካሊፎርኒያ እየተጓዘ የነበረ መሆኑም ተገልጿል፡፡ ባለሙያዎች ጫቱን ሊያገኙ የቻሉት ልዩ ልዩ የቅመማ ቅመም ዓይነቶች ተብሎ በተመዘገበ ጭነት ላይ ፍተሻ እያደረጉ - [የአሜሪካ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር በህወሐት አመራሮች ና የቅርብ ቤተሰቦቻቸው ላይ የቪዛ ክልከላ አደረገ።](https://ebstv.tv/የአሜሪካ-የውጭ-ጉዳይ-ሚኒስቴር-በህወሐት/) - የአሜሪካ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር በህወሐት ከፍተኛ አመራሮች እና የቅርብ ቤተሰቦቻቸው ላይ የቪዛ ክልከላ ማድረጉን አስታወቀ። የቪዛ ገደቡ በህወሐት ከፍተኛ አመራሮች እና የቅርብ ቤተሰቦቻቸው ላይ የተጣለው አመራሮቹ በኢትዮጵያ እና በቀጠናው ሰላም እና ደህንነት ላይ አደጋ በመደቀናቸው ነው ሲል ሚኒስቴሩ አስታውቋል። በትግራይ ያለው ችግር በሰላም እንዳይፈታ እነዚሁ አመራሮች እንቅፋት መሆናቸውን ነው በመግለጫው የተጠቆመው። ሚኒስቴር መ/ቤቱ በኢትዮጵያ እና - [ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕና ፕሬዝዳንት መሱድ ፔዜሽኪያን የኢራንን ጦርነት ማስቆም በሚያስችለው የመግባቢያ ስምምነት ላይ መፈራረማቸው ተነገረ።](https://ebstv.tv/ፕሬዝዳንት-ዶናልድ-ትራምፕና-ፕሬዝዳንት/) - በዚህ ባለ 14 ነጥቦች የመግባቢያ ስምምነት መሰረት ሁለቱ ሀገራት በቀጣይ 60 ቀናት ውስጥ በተጨማሪ ጉዳዮች ላይ በመነጋገር አሳሪ ስምምነት ላይ እንደሚደርሱም ነው የሚጠበቀው፡፡ ፕሬዝዳንት ትራምፕ በዚህ የመግባቢያ ስምምነት ላይ የፈረሙት የፈረንሳዩ ፕሬዝዳንት ባሰናዱት የእራት ግብዣ ላይ ሲሆን ፕሬዝዳንት ፔዜሽኪያንም ካሉበት ቴህራን በስምምነቱ ላይ የኤሌክትሮኒክ ፊርማቸውን አኑረዋል፡፡ ሁለቱ ሀገራት በመግባቢያ ስምምነቱ ላይ በይፋ የሚፈራረሙት በነገው ዕለት - [ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ የቻይናው ፕሬዝዳንት ሺ ጂንፒንግና የሩሲያው ፕሬዝዳንት ቭላድሚር ፑቲን በኢራን ጦርነት ወቅት ገለልተኛ መሆን በመቻላቸው ምስጋና አቀረቡላቸው።](https://ebstv.tv/ፕሬዝዳንት-ዶናልድ-ትራምፕ-የቻይናው-ፕሬ/) - ትራምፕ ይህንን ምስጋና ያቀረቡት ለቡድን 7 አባል ሀገራት ጉባኤ ከሚገኙበት ፈረንሳይ ሲሆን ሁለቱ መሪዎች አሜሪካ ኢራን የኒውክለር ጦር መሳሪያ እንዳይኖራት እየወሰደች ያለችውን እርምጃም ለማደናቀፍ አልሞከሩም ብለዋል፡፡ ፕሬዝዳንት ትራምፕ የቻይናና ሩሲያ መሪዎች የኢራን ጦርነት ለእኛ እንዲከብድ ማድረግ ይችሉ የነበረ ቢሆንም በጦርነቱ ጣልቃ ከመግባት ተቆጥበናል ብለዋል። ሩሲያና ቻይና ለኢራን ከመሬት ወደ አየር የሚወነጨፉ ሚሳኤሎችንና ከባባድ የጦር መሳሪያዎችን - [በኢትዮጵያ በ11 ወራት ከ3.1 ሚሊዮን በላይ የንግድ ምዝገባና ፈቃድ አገልግሎቶች በኦንላይን ተሰጠ።](https://ebstv.tv/በኢትዮጵያ-በ11-ወራት-ከ3-1-ሚሊዮን-በላይ-የንግ/) - የንግድና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስቴር በ11 ወራት ከ3.1 ሚሊዮን በላይ የንግድ ምዝገባና ፈቃድ አገልግሎቶች በኦንላይን መሰጠቱን አስታወቀ። ሚኒስቴሩ 3,090,810 የንግድ ምዝገባና ፈቃድ አገልግሎቶችን በኦንላይን ለመስጠት አቅዶ ከ3.1 ሚሊየን በላይ አገልግሎቶችን በመስጠት የእቅዱን ከመቶ በመቶ በላይ ተሳክቷል ብሏል። ሚኒስቴሩ ይህ የአፈጻጸም ደረጃ ካለፈው በጀት ዓመት ተመሳሳይ ወቅት ጋር ሲነጻጸር የ11 በመቶ ዕድገት ያሳየ መሆኑን ገልጿል። ሚኒስቴሩ ይሄ - [በመዲናዋ የ2018 የትምህርት ዘመን የ8ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና ዛሬ መሰጠት ተጀመረ።](https://ebstv.tv/በመዲናዋ-የ2018-የትምህርት-ዘመን-የ8ኛ-ክፍል-መ/) - ዛሬ ሰኔ 11 እና ነገ ሰኔ 12 ቀን 2018 ዓ.ም የሚሰጠው የ2018 ዓ.ም የ8ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና በ201 የፈተና ጣቢያዎች መሰጠት ነው የተጀመረው፡፡ ከሌሎች የከተማ አስተዳደሩ አመራሮች ጋር በመሆን በዳግማዊ ብርሀን አንደኛ ደረጃ ትምህርት ቤት በመገኘት የፈተናውን አጀማመር የተመለከቱት የከተማዋ ትምህርት ቢሮ ኃላፊ ዘላለም ሙላቱ ፈተናው ያለምንም እንከን እንዲጠናቀቅ ለማስቻል ልምድ ያላቸው የፈተና አስፈጻሚዎችን ከመመልመል - [የፌዴራል ዋና ኦዲተር መስሪያ ቤት 6.8 ቢሊየን ብር ያልተሰበሰበ  ቀረጥና ታክስ የገቢ ሂሳብ መኖሩን  አሳውቋል።](https://ebstv.tv/የፌዴራል-ዋና-ኦዲተር-መስሪያ-ቤት-6-8-ቢሊየን/) - መስሪያ ቤቱ ይህንን ያሳወቀው 6ኛው የኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ የሕዝብ ተወካዮች ም/ቤት በ5ኛ ዓመት የስራ ዘመኑ 26ኛ መደበኛ ስብሰባውን ዛሬ ባካሄደበት መድረክ ነው ። ም/ቤቱ በስብሰባው የፌዴራል ዋና ኦዲተር መስሪያ ቤት የፌዴራል መንግሥት መ/ቤቶች የ2017 በጀት ዓመት ሒሳብ የፋይናንሺያል፣ የሕጋዊነት እና የክዋኔ ኦዲት ሪፖርትን ያደመጠ ሲሆን ሪፖርቱን ያቀረቡት የፌዴራል ዋና ኦዲተር ወ/ሮ መሰረት ዳምጤ ካለፉት - [ከወላይታ ሶዶ ወደ ገሳ ከተማ ሲጓዝ በነበረ ተሽከሪካሪ ላይ በደረሰ የትራፊክ አደጋ 4 ሰዎች ሞቱ።](https://ebstv.tv/ከወላይታ-ሶዶ-ወደ-ገሳ-ከተማ-ሲጓዝ-በነበረ/) - አደጋው ልዩ ስሙ “ዛሮ ቁልቁለት” ተብሎ በሚጠራ ቦታ ላይ የሕዝብ ማመላለሻ ተሽከሪካሪው በመገልበጡ ነው የደረሰው፡፡ በአደጋው 22 ሰዎች በፅኑ ሲቆስሉ እና 24 ሰዎች ደግሞ ቀላል አደጋ ደርሶባቸዋል ተብሏል። አደጋ የደረሰባቸው ተሳፋሪዎችም በወላይታ ሶዶ ክርስትያን ሆስፒታልና በኦቶና ሆስፒታል የህክምና እርዳታ እየተደረገላቸው እንደሚገኝ ተነግሯል። መረጃው ከደቡብ ኢትዮጵያ ፖሊስ ኮሚሽን የተገኘ ነው። #EBS #EBSTVNEWS #EBSTVSPORT #_7696_WN https://t.me/ebstvnews www.ebstv.tv - [ምርጫ ቦርድ የምርጫው የመጨረሻ ውጤትን በህግ በተቀመጠለት የ20 ቀነ ገደብ ውስጥ እንደሚያሳውቅ አስታወቀ።](https://ebstv.tv/ምርጫ-ቦርድ-የምርጫው-የመጨረሻ-ውጤትን-በ/) - ቦርዱ ድምፅ ከተሰጠበት ከሰኔ 24 ቀን 2018 ዓ.ም ጀምሮ ባሉት 20 ቀናት ውስጥ አጠቃላይ ውጤቱን የማሳወቅ ሕጋዊ ግዴታውን ተከትሎ በቀሩት 4 ቀናት ውስጥ ውጤቱን እንደሚያሳውቅ የቦርዱ ሰብሳቢ ሜላትወርቅ ኃይሉ ገልጸዋል። ቦርዱ በስካይ ላይት ሆቴል ትላንት በሰጠው መግለጫ ምርጫ ከተካሄደባቸው 1,139 የምርጫ ጣቢያዎች ውስጥ የ723ቱን ውጤት ማፅደቁን ያስታወቀ ሲሆን በትላንትናው ዕለትም ውጤታቸው የተረጋገጠ 75 ምርጫ ክልሎች - [የፕላስቲክ ከረጢት ሲያሰራጩ የተገኙ 41 የጅምላ አከፋፋዮች ላይ እርምጃ መወሰዱ ተነግሯል](https://ebstv.tv/የፕላስቲክ-ከረጢት-ሲያሰራጩ-የተገኙ-41-የጅ/) - በአዲስ አበባ መርካቶ የገበያ ማዕከል የፕላስቲክ ከረጢት ሲያሰራጩ የተገኙ 41 የጅምላ አከፋፋዮች ላይ እርምጃ መወሰዱን የኢትዮጵያ አካባቢ ጥበቃ ባለስልጣን አስታውቋል። የአዲስ አበባ አካባቢ ጥበቃ ባለስልጣን ከአዲስ አበባ ፓሊስና ከከተማዋ ደንብ ማስከበር ባለስልጣን ጋር በቅንጅት ባካሄዱት የክትትልና ቁጥጥር ዘመቻ አከፋፋዮቹ በሀገሪቱ ትልቁ የንግድ ማእከል ከሆነው መርካቶ ወደ ተለያዩ የሀገሪቱ ክፍሎች የላስቲክ ከረጢት ሲያሰራጩ እንደነበር ተገልጿል፡፡ በመሆኑም - [በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ሕዝቦች ክልል የወባ በሽታ ስርጭትን ለመቆጣጠር በቅንጅት እንዲሰራ ጥሪ ቀርቧል](https://ebstv.tv/በደቡብ-ምዕራብ-ኢትዮጵያ-ሕዝቦች-ክልል-የ/) - በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ሕዝቦች ክልል በሚገኙ ለወባ በሽታ ወረርሽኝ ተጋላጭ በሆኑ አካባቢዎች በሽታውን በዘላቂነት ለመቆጣጠር መንግሥትና ባለድርሻ አካላት ሃላፊነታቸውን እንዲወጡ ኢሰመኮ ጥሪ አቅርቧል፡፡ የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን በካፋ እና ቤንች ሸኮ ዞኖች ውስጥ በሚገኙ ከተማ አስተዳደሮችና ወረዳዎች የተከሰተውን የወባ ወረርሽኝ ምላሽ አሰጣጥን አስመልክቶ ባከናወነው ስልታዊ ምርመራ የተለዩ ግኝቶች እና ምክረ ሐሳቦች ላይ ምክክር መደርጉን ጠቁሟል። - [የአ.አ ኤርፖርት ጉምሩክ ቅርንጫፍ ጽ/ቤት ባለፉት 11 ወራት ከ38 ቢሊዮን ብር በላይ ገቢ መሰብሰቡን ገለጸ](https://ebstv.tv/የአ-አ-ኤርፖርት-ጉምሩክ-ቅርንጫፍ-ጽ-ቤት-ባ/) - በጉምሩክ ኮሚሽን የአዲስ አበባ ኤርፖርት ጉምሩክ ቅርንጫፍ ጽህፈት ቤት በ2018 በጀት ዓመት ባለፉት 11 ወራት ውስጥ ከ38 ቢሊዮን ብር በላይ ገቢ መሰብሰቡን አስታውቋል። ጽህፈት ቤቱ በዚህ ጊዜ ውስጥ ከ42 ቢሊዮን ብር በላይ ለመሰብሰብ አቅዶ አፈጻጸሙም የዕቅዱን 89 በመቶ ማሳካት የቻለ ሲሆን ይህ አፈጻጸም ካለፈው ዓመት ተመሳሳይ ወቅት ጋር ሲነጻጸር የ11 ነጥብ 58 በመቶ ብልጫ እንዳለው - [በዘንድሮው የአረንጓዴ ዐሻራ መርሐግብር 1 ቢሊዮን የቡና ችግኝ ለመትከል ዝግጅት ተደረገ።](https://ebstv.tv/በዘንድሮው-የአረንጓዴ-ዐሻራ-መርሐግብር-1/) - በሀገሪቱ በሚገኙ በሁሉም ቡና አብቃይ አካባቢዎች አንድ ቢሊዮን የቡና ችግኝ ለመትከል ዝግጅት መደረጉን የኢትዮጵያ ቡናና ሻይ ባለስልጣን ምክትል ዳይሬክተር ታጋይ ኑሩ ተናግረዋል፡፡ በአረንጓዴ አሻራ መርሐግብር ከዚህ በፊት የተተከሉ የቡና ችግኞች ከ90 በመቶ በላይ መጽደቃቸው የገለጹት ምክትል ዳይሬክተሩ የአረንጓዴ አሻራ መርሐግብር ቡና አምራች ባልሆኑ አካባቢዎች ጭምር ቡናን በማስፋት የቡና ምርታማነት እንዲጨመር የራሱን አስተዋጽኦ ማበርከቱን ገልፀዋል። ኢትዮጵያ - [እንግሊዝ የኢትዮጵያን የአቪዬሽን ዘርፍ ደኅንነት ለማዘመን የሚያስችል የቴክኖሎጂ ድጋፍ አደረገች።](https://ebstv.tv/እንግሊዝ-የኢትዮጵያን-የአቪዬሽን-ዘርፍ/) - የእንግሊዝ መንግሥት የኢትዮጵያን የአቪዬሽን ዘርፍ ደኅንነት ለማዘመን የሚያስችልና በአፍሪካ ለመጀመሪያ ጊዜ ስራ ላይ የሚውል የቴክኖሎጂ ድጋፍ አደረገ። ድጋፉን በኢትዮጵያ የእንግሊዝ አምባሳደር ዳረን ዌልች የብሔራዊ መረጃና ደኅንነት አገልግሎት ምክትል ዳይሬክተር ጀነራል ሲሳይ ቶላና የኢትዮጵያ አየር መንገድ ከፍተኛ አመራሮች በተገኙበት አስረክበዋል፡፡ ዳይሬክተር ጀነራሉ ሲሳይ ቶላ ድጋፉ አገራቱ በጋራ ደኅንነት ላይ ያላቸውን ዘላቂ አጋርነት የሚያሳይ መሆኑን ጠቅሰው ተለዋዋጭ - [ከቱርክ ወደ ኢትዮጵያ የሚደረግ የጭነት መጓጓዣ ጊዜ መውረዱ ተገለፀ።](https://ebstv.tv/የኢትዮጵያ-የባሕር-ትራንስፖርትና-ሎጅስ/) - ድርጅቱ ይሄን ያለው ከቱርክ ወደቦች የሚነሱ ገቢ ጭነቶችን በቀጥታ ወደ ሀገር ውስጥ መዳረሻ ደረቅ ወደቦች የማጓጓዝ አዲስ አገልግሎት መጀመሩን አስመልክቶ ባወጣው መግለጫ ላይ ነው። ድርጅቱ በባለፉት 3 ወራት ብቻ 150 ሙሉ ኮንቴይነር ጭነቶች በሁለት ዙር ማጓጓዙን እና ከቱርክ ወደ ኢትዮጵያ የጭነት መጓጓዣ ጊዜ ከ40 ቀናት ወደ 9 ቀናት ማውረዱን አሳውቋል። ይህም ለኢንዱስትሪዎች የሚያስፈልጉ ጥሬ ዕቃዎችን - [የአሜሪካ ኤምባሲ በፈረንጆቹ 2027 /28 አመት ለሚሰጠው የሁበርት ኤች ሃምፍሬይ የስልጠና መርሃግብር ምዝገባ መጀመሩን አስታወቀ።](https://ebstv.tv/የአሜሪካ-ኤምባሲ-በፈረንጆቹ-2027-28-አመት-ለሚ/) - ኤምባሲው ባወጣው መግለጫ የስልጠና እና የልምምድ ልውውጥ ኘሮግራሙ በአሜሪካ መንግሥት ሙሉ ወጪው የሚሸፈን መሆኑን ገልጾ እድሜያቸው ከ32 እስከ 45 ያሉ ኢትዮጵያውያን አመልካቾች በስልጠናው ለመሳተፍ ማመልከት እንደሚችሉ አሳውቋል። ይሄው መርሃ ግብር ባለሙያዎች ብቃታቸውን የሚያሳድጉበትና ከአሜሪካውያን አቻዎቻቸው ጋር ጠንካራ የሥራ ትስስር የሚፈጥሩበት ልዩ መድረክ እንደሆነ ተገልጿል። ፍላጎቱ ያላቸው ኢትዮጵያውያን አመልካቾች እስከ ሐምሌ 12 ቀን 2018 ዓ.ም በበይነ - [የአለም ባንክ ኢትዮጵያን ጨምሮ ከ50 ሚሊየን በላይ አፍሪካውያን ዜጎች የኤሌክትሪክ ኃይል ተደራሽ ማድረጉን አስታወቀ።](https://ebstv.tv/የአለም-ባንክ-ኢትዮጵያን-ጨምሮ-ከ50-ሚሊየን/) - የአለም ባንክ እና የአፍሪካ ልማት ባንክ ሚሽን 300 በተባለው መርሃግብራቸው በኩል ኢትዮጵያን ጨምሮ ከ50 ሚሊየን በላይ አፍሪካውያን ዜጎች የኤሌክትሪክ ኃይል ተደራሽ ማድረጋቸውን አስታወቁ። ተቋማቱ በጋራ ባወጡት መግለጫ ባለፉት 2 አመታት በተተገበረው ሚሽን 300 በተሰኘው መርሃግብር በኢትዮጵያ ብቻ 4.6 ሚሊየን ዜጎች የኤሌክትሪክ ኃይል ተደራሽ መሆናቸውን ገልፀዋል። መርሃግብሩ በ40 የአፍሪካ ሀገራት መተግበሩን እና ከ50 ሚሊየን በላይ ሰዎችም - [ብሔራዊ ባንክ ዛሬ ባካሄደው ልዩ የውጭ ምንዛሬ ጨረታ 1 የአሜሪካ ዶላርን በአማካይ 158 ብር ሸጠ።](https://ebstv.tv/ብሔራዊ-ባንክ-ዛሬ-ባካሄደው-ልዩ-የውጭ-ምን/) - ብሔራዊ ባንክ ዛሬ ባካሄደው ልዩ የውጭ ምንዛሬ ጨረታ አንድ የአሜሪካ ዶላር በአማካይ 158 ብር መሸጡን አስታውቋል። የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ ሰኔ 2 ቀን 2018 ዓ.ም ሊያካሄድ የነበረውና በቴክኒክ ጉዳይ የተሰረዘውን የ100 ሚሊዮን ዶላር የውጭ ምንዛሪ ጨረታ በዛሬው ዕለት ያካሄደ ሲሆን ይህም ጨረታ ባንኩ የዛሬ ወር ገደማ ካካሄደው የግማሽ ቢሊን ዶላር ጨረታ ውጤት የአንድ ብር ከ98 ሳንቲም - [የኢትዮጵያ ሃገራዊ ምክክር ኮሚሽን ከቀድሞ የኦሮሚያ ታጣቂዎች አጀንዳ መረከቡን አስታወቀ።](https://ebstv.tv/የኢትዮጵያ-ሃገራዊ-ምክክር-ኮሚሽን-ከቀድ/) - በኦሮሚያ ክልል ታጥቀው ሲንቀሳቀሱ የነበሩ እና በአሁኑ ሰዓት ሰላምን መርጠው የተመለሱ አካላት አጀንዳቸውን በተወካዮዎቻቸው በኩል በይፋ ለኮሚሽኑ አሰረክበዋል። በአጀንዳ ርክክብ መድረኩ ላይ ተገኝተው ንግግር ያደረጉት ምክትል ዋና ኮሚሽነር ሂሩት ገብረስላሴ ብቸኛው የሰላም መንገድ ምክክር መሆኑን አምናችሁ በመምጣታችሁ እንኳን ደስ ያላችሁ ብለዋል። ኮሚሽኑ የተረከበውን አጀንዳ በቅርቡ የሚያካሄደው የሀገራዊ ምክክር ጉባኤ አካል እንደሚያደርገውም ገልፀዋል። መረጃው ከኢትዮጵያ ሃገራዊ - [ኢትዮጵያ ወደ ቻይና የምትልካቸው ምርቶች የወጪ ንግድ የ67 በመቶ ዕድገት ማስመዝገቡ ተገለጸ።](https://ebstv.tv/ኢትዮጵያ-ወደ-ቻይና-የምትልካቸው-ምርቶች/) - ኢትዮጵያ ወደ ቻይና በምትልካቸው ምርቶች ያገኘችው ገቢ የ67 ነጥብ 9 በመቶ አማካኝ ዓመታዊ ዕድገት ማስመዝገቡን የንግድና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስቴር አስታውቋል። ሀገሪቱ ባለፉት አምስት ዓመታት የተለያዩ ምርቶቿን ወደ ቻይና ገበያ በመላክ በድምሩ 804 ነጥብ 163 ሚሊዮን የአሜሪካ ዶላር ገቢ ማግኘት መቻሏ የተገለጸ ሲሆን ይህም በሁለቱ ሀገራት መካከል ያለውን የንግድ ትስስር ወደ አዲስ ምዕራፍ ያሸጋገረ ስኬት ሆኖ - [አሜሪካ ከኢራን ጋር በተደረሰው ስምምነት መሰረት በሆርሙዝ ሰርጥ የሚተላለፉ መርከቦች ከኮቴ ክፍያ ነፃ እንደሚሆኑ አሳወቀች።](https://ebstv.tv/አሜሪካ-ከኢራን-ጋር-በተደረሰው-ስምምነት/) - የዋሽንግተን ባለስልጣናት ኢራን ኢኮኖሚያዊ ጥቅሞችን ማግኘት ከፈለገች መሰሉን ግዴታዋን ማሟላት አለባት ያሉ ሲሆን ለኢራን መልሶ ግንባታ አሜሪካ የምትለቀው 300 ቢሊዮን ዶላር ድጋፍም በስምምነቱ አፈጻጸም ላይ ይመሰረታል ብለዋል፡፡ ባሳለፍነው እሁድ ከአሜሪካ በኩል ፕሬዝዳንት ትራምፕና ምክትል ፕሬዝዳንት ጄዲ ቫንስ እንዲሁም ከኢራን በኩል የሀገሪቱ የፓርላማ አፈ ጉባኤ ሆነው በዚህ የመግባቢያ ስምምነት ላይ በበይነ መረብ መፈራረማቸውም ተሰምቷል፡፡ የአሜሪካ ምክትል - [በአሜሪካ በደቡባዊ ካሊፎርኒያ ከሚገኝ አየር ኃይል ሰፈር የተነሳ ቢ 52 የተሰኘ ቦምብ ጣይ አውሮፕላን ብዙም ሳይጓዝ በደረሰበት የመከስከስ አደጋ በውስጡ የነበሩ 8 ሰዎች መሞታቸው ተነገረ።](https://ebstv.tv/በአሜሪካ-በደቡባዊ-ካሊፎርኒያ-ከሚገኝ-አ/) - ኔውክለር ቦምብ የሚሸከመው አውሮፕላኑ ለተለመደ ፍተሻ በሚል ከአየር ኃይሉ በረራ እንደጀመረ ብዙም ሳይቆይ መከስከሱ ሲነገር ለፍተሻ ስራው የመጡ ሁለት የቦይንግ ሰራተኞችና ሌሎች ስድስት ባለሙያዎች ህይወት በአደጋው መቀጠፉም ነው የተሰማው፡፡ አውሮፕላኑ በተከሰከበት ስፍራ የተከሰተው የእሳት አደጋ በቁጥጥር ስር እስከሚውል በአየር ኃይሉ የአየር በረራዎች ተቋርጦ ነበር የተባለ ሲሆን የአደጋው መንስኤም እየተጣራ ነው ተብሏል፡፡ በአሜሪካ ከቅርብ ጊዜ ወዲህ - [ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ የ2018 ዓ.ም የአረንጓዴ ዐሻራ መርኃ-ግብርን ትናንት በይፋ አስጀመሩ።](https://ebstv.tv/ጠቅላይ-ሚኒስትር-ዐቢይ-አሕመድ-የ2018-ዓ-ም-የአ/) - ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ የ2018 ዓ.ም የአረንጓዴ ዐሻራ መርኃ-ግብርን ትናንት በይፋ አስጀመሩ። ጠቅላይ ሚኒስትሩ ከ2011 ዓ.ም ጀምሮ በተከናወነ የአረንጓዴ አሻራ መርሃ ግብር ከ48 ቢሊየን በላይ ችግኞች መተከላቸውን ጠቁመው ዘንድሮም ከስምንት ቢሊየን በላይ ችግኝ በመትከል በአጠቃላይ 56 ቢሊየን እንደሚደርስ በመርሃ ግብሩ ላይ ተናግረዋል። ጠቅላይ ሚኒስትሩ ኢትዮጵያ ኮፕ-32ን ስታስተናግድ 65 ቢሊየን ችግኞችን መትከል የቻለች ሀገር ለማድረግ መታቀዱን - [ዳንጎቴ ኩባንያ ከአለም አቀፉ የፋይናንስ ኮርፖሬሽን የ600 ሚሊየን ዶላር ብድር አገኘ።](https://ebstv.tv/ዳንጎቴ-ኩባንያ-ከአለም-አቀፉ-የፋይናንስ/) - የአፍሪካ ፋይናንስ ኮርፖሬሽን በምህፃረ ቃሉ ኤኤፍሲ በኢትዮጵያ እና በናይጄሪያ የማዳበሪያ ፋብሪካ ግንባታ እያካሄደ ላለው የዳንጎቴ ኩባንያ የ600 ሚሊየን ዶላር ብድር መፍቀዱን አስታወቀ። በ ኤኤፍሲ የፀደቀው ብድር ዳንጎቴ በኢትዮጵያ እየገነባ ያለውን የማዳበሪያ ፋብሪካ የሚደግፍ እና የናይጄሪያውን የማዳበሪያ ፋብሪካ አመታዊ የ3 ሚሊዮን ሜትሪክ ቶን ምርት ወደ 9 ሚሊዮን ሜትሪክ ቶን እንዲያድግ የሚያግዝ ነው ተብሏል። ዳንጎቴ በናይጄሪያ ባለው - [የፀረ-ተህዋሲያን መድሃኒቶች በጀርሞች መለመድ በሽታ ፈዋሽነታቸውን እንዲያጡ እያደረገ ነው ፡፡](https://ebstv.tv/የፀረ-ተህዋሲያን-መድሃኒቶች-በጀርሞች-መ/) - የኢትዮጵያ የምግብና መድኃኒት ባለሥልጣን የፀረ-ተህዋሲያን መድሃኒቶች በጀርሞች መለመድ የዓለም ትልቁ ስጋት መሆኑን ገልጿል፡፡ ባለስልጣኑ ይሄንን ያለው የፀረ-ተህዋሲያን መድኃኒቶች በጀርሞች መለመድ የግንዛቤ ማስጨበጫ ቀን ባከበረበት ወቅት ሲሆን ያለ አግባብ መድሃኒቶቹን መጠቀም በተዋህስያን በቀላሉ እንዲለመዱና በሽታ ፈዋሽነታቸውን እንዲያጡ እያደረገ መሆኑንም ጠቅሷል፡፡ አግባብ ያልሆነ የፀረ-ተዋህሲያን መድሃኒቶችን መጠቀም፣ ከትዕዛዝ ውጪ መድሃኒቶችን ጨምሮና ቀንሶ መውሰድ፣ የግልና የአከባቢ ንፅህናን አለመጠበቅ እና - [ሀገራዊ የምክክር ኮሚሽን አካታች የምክክር ጉባኤ ለማካሄድ አሁንም ወደ ምክክሩ ለሚመጡ አካላት በሩ ክፍት መሆኑን ገለጸ](https://ebstv.tv/ሀገራዊ-የምክክር-ኮሚሽን-አካታች-የምክክ/) - የመጨረሻው የምክክር ምእራፍ ላይ ቢሆንም አካታች የምክክር ጉባኤ ለማካሄድ በማንኛውም ጊዜ ወደ ምክክሩ ለሚመጡ አካላት በሩ አሁንም ክፍት መሆኑን የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን አስታወቀ፡፡ ኮሚሽኑ ይሄንን ያስታወቀው በኦሮሚያ ክልል በትጥቅ ትግል ላይ ቆይተው ከተመለሱ አካላት ጋር ውይይት ባካሄደበት ወቅት ሲሆን አካታች የምክክር መድረክ ለማካሄድ እስካሁን በምክክሩ ላልተሳተፉ አካላት በሩ ክፍት መሆኑን ነው የገለጸው፡፡ የውይይት መድረኩን - [የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ የክልል ደንበኞቹ የባንክ ሂሳባቸውን ከፋይዳ ጋር እንዲያስተሳስሩ አሳሰበ።](https://ebstv.tv/የኢትዮጵያ-ንግድ-ባንክ-የክልል-ደንበኞቹ/) - የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ በተቀሩት ክልሎች ያሉ ደንበኞቹ የባንክ ሂሳባቸውን ከፋይዳ መታወቂያ መረጃቸው ጋር እንዲያስተሳስሩ የተቀመጠው ቀነገደብ ሊጠናቀቅ ጥቂት ቀናት ብቻ እንደቀሩት አስታወቀ። ባንኩ ይሄን ያለው ደንበኞቹ በባንኩ ቅርንጫፎች በመገኘት ወይም ባሉበት ሆነው በበይነ መረብ ማስተሳሰሪያ አማራጭ የባንክ ሂሳባቸውን ከፋይዳ መታወቂያ መረጃዎቻቸው ጋር እንዲያስተሳስሩ ባሳሰበት መግለጫ ላይ ነው። በኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ መመሪያ መሠረት በሀገሪቱ በተመረጡ ከተሞች - [ከደሴ ወደ አዲስ አበባ በመጓዝ ላይ በነበረ የህዝብ ማመላለሻ አውቶቡስ ላይ በደረሰ የትራፊክ አደጋ የ28 ሰዎች ህይወት ማለፉን ፖሊስ ገለጸ።    ](https://ebstv.tv/ከደሴ-ወደ-አዲስ-አበባ-በመጓዝ-ላይ-በነበረ/) - ፖሊስ አክሎም አደጋው የተከሰተው በደሴና ኮምቦልቻ ከተሞች መካከል ልዩ ስሙ ሐረጎ በሚባለው አካባቢ መሆኑ ገልጿል። ዛሬ ሰኔ 8 ቀን 2018 ዓ.ም ማለዳ ላይ ሲጓዝ የነበረው ይህ አውቶቡስ መንገድ ስቶ በግምት 100 ሜትር ጥልቀት ወዳለው ገደል በመግባቱ የተነሳ የ28 ሰዎች ህይወት ወዲያውኑ ሊያልፍ ችሏል ተብሏል። በተጨማሪም በጉዞው ላይ በነበሩ ሌሎች በርካታ ሰዎች ላይ ቀላልና ከባድ የአካል - [በአሜሪካና ኢራን መካከል የተደረሰውን የመርህ ስምምነት ተከትሎ በዓለም ገበያ የነዳጅ ዋጋ ቅናሽ ሲያሳይ የአክሲዮን ገበያዎች ዋጋ ደግሞ አንሰራርቷል።](https://ebstv.tv/በአሜሪካና-ኢራን-መካከል-የተደረሰውን-የ/) - በተለይም የነዳጅ ዋጋ ቅናሽ ያሳየው ለዓለም ገበያ ከሚቀርበው ነዳጅ 20 ከመቶ የሚሆነው የሚተላለፍበት የሆርሙዝ ሰርጥ በስምምነቱ መሰረት የሚከፈት በመሆኑ ነው፡፡ አሁን ብረንት የተባለው ነዳጅ ዋጋ በ4 ነጥብ 7 ከመቶ ቀንሶ አንዱ በርሜል በ83 ዶላር ከ24 ሳንቲም እየተሸጠ ሲሆን የአውሮፓና እስያ የአክሲዮን ገበያም ማንሰራራት ጀምሯል፡፡ ይሁንና በፓኪስታን ሽምግልና የተካሄደውና በቅርቡ በስዊዘርላንድ ይፈረማል ተብሎ የሚጠበቀው የሰላም ስምምነት - [አሜሪካና ኢራን በመካከላቸው ያለውን ግጭት ማስቆም በሚያስችለው የስምምነት ማዕቀፍ ላይ መስማማታቸው ተገለፀ።](https://ebstv.tv/አሜሪካና-ኢራን-በመካከላቸው-ያለውን-ግጭ/) - ሁለቱን ሀገራት ስታሸማግል የቆየችው ፓኪስታን አሜሪካና ኢራን በዚህ የሰላም ስምምነት ማዕቀፍ ላይ የፊታችን ዓርብ በአውሮፓዊቷ ስዊዘርላንድ እንደሚፈራረሙ ነው ያሳወቀችው፡፡ የዚህን ስምምነት መደረስ አስመልክቶ ፕሬዝዳንት ትራምፕ በማህበራዊ ትስስር ገፃቸው ላይ በለጠፉት መልዕክት ኢራን ከስምምነት ላይ መድረሷን ጠቁመው የሆርሙዝ ሰርጥ ይከፈታል ነዳጁም እንደከዚህ ቀደሙ ይፈሳል ሲሉ ስምምነቱን አዳንቀዋል፡፡ የኢራን ምክትል ውጪ ጉዳይ ሚኒስትር ሀገራቸው ከአሜሪካ ጋር ከስምምነት - [የሴቶች እና ማህበራዊ ጉዳይ ሚኒስቴር በሳዑዲ ዓረቢያ በአስቸጋሪ ሁኔታ ውስጥ የነበሩ 1 ሺህ 789 ኢትዮጵያውያን ወደ ሀገራቸው መመለሳቸውን አስታወቀ።](https://ebstv.tv/የሴቶች-እና-ማህበራዊ-ጉዳይ-ሚኒስቴር-በሳ/) - በሳምንቱ ውስጥ በተደረገ 9 ዙር በረራ የተመለሱት ሁሉም ወንዶች ሲሆኑ ከተመላሾች መካከል 49ኙ እድሜያቸው ከአስራ ስምንት አመት በታች የሆኑ ታዳጊዎች ይገኙበታል። ‎ ‎ሚኒስቴሩ መስከረም 5/ 2018 አ.ም በተጀመረው ዜጎችን ወደ ሀገር ቤት የመመለስ ስራ እስካሁን ከ79 ሺህ በላይ ኢትዮጵያውያንን ወደ ሀገር መመለሳቸውን አሳውቋል። ‎ ‎ሚኒስቴሩ ለተመላሽ ዜጎች በአየር ማረፊያና በማቆያ ማዕከላት ተገቢውን ድጋፍ እና እንክብካቤ - [ድምጻዊ ሰማኸኝ በለው (ሰሜ ባላገሩ) ባደረበት ሕመም በሕክምና ሲረዳ ቆይቶ በዛሬው ዕለት ከዚህ ዓለም በሞት ተለየ፡፡](https://ebstv.tv/ድምጻዊ-ሰማኸኝ-በለው-ሰሜ-ባላገሩ-ባደረበ/) - ድምጻዊ ሰማኸኝ በለው የተለያዩ ባህላዊ እና ሌሎች ይዘቶቸ ያሏቸው የሙዚቃ ሥራዎችን ለአድማጭ ተመልካች አበርክቷል፡፡ ድምጻዊ ሰማኸኝ በለው ባለትዳር እና የአራት ልጆች አባት ነበር። #EBS #EBSTVNEWS #EBSTVSPORT #_7696_WN https://t.me/ebstvnews www.ebstv.tv - [በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የ2018 የትምህርት ዘመን የ6ኛ ክፍል መልቀቂያ ከተማ አቀፍ ፈተና ዛሬ በተለያዩ የፈተና ጣቢያዎች መሰጠት ጀመረ።](https://ebstv.tv/በአዲስ-አበባ-ከተማ-አስተዳደር-የ2018-የትምህ/) - ከሰኔ 8 እስከ ሰኔ 10/2018 ዓ.ም የሚሰጠው የ2018 ዓ.ም የ6ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና በ199 የፈተና ጣቢያዎች መሰጠት መጀመሩን የከተማ አስተዳደሩ ትምህርት ቢሮ ገልጿል። ቢሮው 85,017 የ6ኛ ክፍል ተማሪዎች ፈተናውን ለመውሰድ ተመዝግበው ዝግጅት ሲያደርጉ መቆየታቸው ገልጾ በሁሉም የፈተና ጣቢያዎች የፈተናውን ሂደት የሚከታተሉ አመራሮችን ጨምሮ የጸጥታ አካላት እና የፈተና አስፈጻሚዎች መመደባቸውን አሳውቋል። መረጃው ከአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር - [የኢትዮጵያ ስታስቲክስ አገልግሎት የግንቦት ወር 2018 ዓ.ም አጠቃላይ የዋጋ ግሽበት 13.4 በመቶ ሆኖ መመዝገቡን አስታወቀ።](https://ebstv.tv/የኢትዮጵያ-ስታስቲክስ-አገልግሎት-የግን/) - የምግብና አልኮል ያልሆኑ መጠጦች ዋጋ 14.6 በመቶ የጨመረ ሲሆን በዋናነት አትክልት፣ ስጋ ፣ የወተት ተዋፅኦዎች፣ እንቁላል፣ ፍራፍሬ፣ ዘይትና ስኳር የመሳሰሉት የምግብ ሸቀጦች ዋጋ በመጨመራቸው የተመዘገበ መሆኑን አገልግሎቱ ገልጿል። ምግብ ነክ ያልሆኑ የዋጋ ግሽበት 11.1 በመቶ የደረሰ ሲሆን ትራንስፖርት (12.1 በመቶ)፣ አልኮል መጠጦችና ትምባሆ (14.6 በመቶ)፣ ኮሙዩኒኬሽን (9.1 በመቶ) ፣ ምግብ ቤቶችና ሆቴሎች (10.5 በመቶ) እንዲሁም - [የከተማ አስተዳደሩ ውሳኔ ስለ ቤት ኪራይ ዋጋ](https://ebstv.tv/የከተማ-አስተዳደሩ-ውሳኔ-ስለ-ቤት-ኪራይ-ዋ/) - አከራዮች በራሳቸው ፍላጎት ብቻ የቤት ኪራይ ዋጋ መጨመር እንደማይችሉ የአዲስ አበባ ቤቶች ልማትና አስተዳደር ቢሮ አስታወቀ። ቢሮው የአከራይና ተከራይ ግንኙነትን በቴክኖሎጂ ለማዘመንና በዘርፉ የሚታዩ አለመግባባቶችን በዘላቂነት ለመፍታት የዲጂታል ምዝገባ ሂደት መጀመሩን የገለፀ ሲሆን እስካሁን ወደ አምስት መቶ ሺህ የሚጠጉ ቤቶች ወደሲስተሙ መግባታቸው ተገልጿል። ይህ አዲስ አሰራር በቤት ኪራይ ዋጋ ላይ ያለ አግባብና ያለምንም ምክንያታዊ መነሻ - [ሀገራዊ የምክክር ጉባኤ](https://ebstv.tv/ሀገራዊ-የምክክር-ጉባኤ/) - ሀገራዊ ምክክርን ወደ ታሪካዊ ምዕራፍ ያሸጋግራል የተባለለት ሀገራዊ የምክክር ጉባኤ ከሐምሌ 8 ጀምሮ በአዲስ አበባ እንደሚካሄድ ተነግሯል። የኢትዮጵያ ሀገራዊ የምክክር ኮሚሽን ይህ ቀን ላለፉት አራት ዓመታት ሲያከናውናቸው የቆየውን ሰፊ የምክክር ሂደቶች አጠናቆ ወደ አዲስ የታሪክ ምዕራፍ የተሸጋገረበት መሆኑን አሳውቋል። በዚህም መሠረት የመጀመሪያው ዙር ሀገራዊ ምክክር ሐምሌ 8 ቀን 2018 ዓ.ም በይፋ እንደሚጀመርና ለሦስት ተከታታይ ሳምንታት - [በሚቀጥሉት 10 ቀናት በሀገሪቱ በአንዳንድ አካባቢዎች ከባድ ዝናብና እስከ 41 ዲግሪ ሴልሺየስ ሙቀት እንደሚጠበቅ የኢትዮጵያ የሚቲዎሮሎጂ ኢንስቲትዮት አስታውቋል።](https://ebstv.tv/በሚቀጥሉት-10-ቀናት-በሀገሪቱ-በአንዳንድ-አ/) - ኢንስቲትዮቱ በምዕራብና ደቡብ ምዕራብ የሀገሪቱ ክፍሎች ላይ ከባድ መጠን ያለው ዝናብ እንደሚጥል የገለጸ ሲሆን ከፍተኛ የፀሐይ ኃይልን ተከትሎ በአፋር፣ በሰሜን፣ በምዕራብና በደቡብ ምስራቅ የሀገሪቱ ሥፍራዎች ላይ የቀኑ ከፍተኛ ሙቀት ከ32 እስከ 41 ዲግሪ ሴልሺየስ በላይ ሊደርስ እንደሚችልም ጠቁሟል። በተጨማሪም አብዛኛው የአባይ፣ ባሮ አኮቦ፣ ኦሞ ጊቤና የላይኛው ስምጥ ሸለቆ ተፋሰሶችን ጨምሮ በተለያዩ የሀገሪቱ ወንዞች ላይ ከመካከለኛ - [የኢትዮጵያ ካቶሊክ ቤተክርስቲያን ሊቀጳጳስ እና የአዲስ አበባ ሀገረሰብከት ሊቀጳጳስ ብፁዕ አቡነ ብርሃነኢየሱስ በገዛ ፈቃዳቸው ሐዋርያዊ ኃላፊነታቸውን ማስረከባቸው ተገለጸ።](https://ebstv.tv/የኢትዮጵያ-ካቶሊክ-ቤተክርስቲያን-ሊቀጳ/) - ቫቲካን ለሚገኘው የካቶሊክ ቤተክርስቲያን ቅድስት መንበር ባቀረቡት ጥያቄ መሰረት ርዕሰ ሊቃነ ጳጳሳት ሌዎ 14ኛ በዛሬው ዕለት ጥያቄያቸውን መቀበላቸው ነው የተገለጸው፡፡ የብፁዕ ካርዲናል አቡነ ብርሃነ ኢየሱስ ተተኪ በመሆን የአዲስ አበባ ረዳት ጳጳስ የነበሩት ብፁዕ አቡነ ተስፋስላሴ የአዲስ አበባ ሀገረስብከት ሊቀጳጳስ ሆነው መሾማቸውንም የቤተክርስቲያኗ መረጃ ያመለክታል። #EBS #EBSTVNEWS #EBSTVSPORT #_7696_WN https://t.me/ebstvnews www.ebstv.tv - [የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን (ኢሰመኮ) በግጭት ዐውድ ውስጥ በሚገኙ ክልሎች የማኅበረ ሥነ-ልቦና ሕክምና ፈላጊ ታካሚዎች ቁጥር በከፍተኛ ሁኔታ መጨመሩና አገልግሎት የሚሰጡ ባለሙያዎች ቁጥር ውስን መሆኑ እንዲሁም በጤና ተቋማት የሚስተዋለው ከፍተኛ የበጀት ውስንነት አሳሳቢ ጉዳዮች መሆናቸውን ገለጸ፡፡](https://ebstv.tv/የኢትዮጵያ-ሰብአዊ-መብቶች-ኮሚሽን-ኢሰመ/) - ኮሚሽኑ ይሄንን የገለጸው በአዲስ አበባ፣ በአማራ፣ በኦሮሚያና በትግራይ ክልሎች በሚገኙ 13 ሆስፒታሎች ላይ የማኅበረ ሥነ-ልቦና ጉዳት ያለባቸው ሰዎች የጤና መብት ክትትል ግኝትና ምክረ ሐሳብ ላይ ከባለድርሻ አካላት ጋር በተወያየበት ወቅት ነው፡፡ በክትትሉ የአእምሮ ሕክምና አገልግሎት በተለያዩ ሆስፒታሎች መጀመሩና በጤና መድኅን መካተቱ እንደ በጎ እርምጃ ቢጠቀስም፤ ከፍተኛ የመድኃኒት እጥረት መኖሩ፣ የባለሙያዎችና የቴክኖሎጂ እጥረት እንዲሁም የበጀት ውስንነት - [ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ ከኢራን ጋር የመጨረሻ ስምምነት ላይ መድረሳቸውን ቢገልጹም ኢራን ይህንን የፕሬዝዳንቱን ንግግር አስተባብላለች።](https://ebstv.tv/ፕሬዝዳንት-ዶናልድ-ትራምፕ-ከኢራን-ጋር-የ/) - ፕሬዝዳንቱ ሀገራቸው በኢራን ላይ ለሶስተኛ ተከታታይ ቀን ልታደርስ የነበረውን ጥቃት የሰረዘችው በመጨረሻው ሰዓት ላይ በተደረገ ከባድ ድርድር ከኢራን ጋር ስምምነት ላይ በመደረሱ መሆኑን ጠቁመዋል፡፡ ትራምፕ በሁለቱ ሀገራት የተደረሰው የመጨረሻ ስምምነት የመግባቢያ ሰነድ በአውሮፓ በቀናት ዕድሜ ውስጥ እንደሚፈርም ቢገልጹም ኢራን ግን የፕሬዝዳንቱ ንግግር ያልተጨበጠ ነው ብላለች። የኢራን ወጪ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃል አቀባይ ኤስማኤል ባጌ በሰጡት ማብራሪያ - [የኢትዮጵያ እና የናይጄሪያ መንግሥታት የፍርድ ውሳኔ የተላለፈባቸውን ታራሚዎች መለዋወጥ የሚያስችላቸውን የሁለትዮሽ ስምምነት ተፈራረሙ።](https://ebstv.tv/የኢትዮጵያ-እና-የናይጄሪያ-መንግሥታት-የ/) - ስምምነቱ በሁለቱ ሀገራት መካከል ያለውን የሕግ ትብብር ወደ አዲስ ምዕራፍ ያሸጋገረ እርምጃ መሆኑም በስምምነቱ ወቅት ተነግሯል፡፡ ስምምነቱን የኢትዮጵያ ፍትህ ሚኒስትር ሃና አርአያስላሴ እና የናይጄሪያ ጠቅላይ ዓቃቤ ሕግ እና ፍትሕ ሚኒስትር ላቲፍ ኦላሱንካንሚ ፋግቤሚ ተፈራርመዋል፡፡ በፍትሕ ዘርፍ ያለውን ግንኙነት ለማጠናከር የተፈረመው ስምምነቱ በሀገራቱ መካከል ያለውን ግንኙነት ይበልጥ የሚያሳድገው መሆኑም ተጠቅሷል፡፡ ከተፈረመው የፍርደኞች ማስተላለፍ ስምምነት በተጨማሪ በሌሎች - [የኢትዮጵያ ኢኮኖሚ በ2019 በጀት ዓመት የ10 ነጥብ 1 በመቶ እድገት ያስመዘግባል ተብሎ እንደሚጠበቅ የገንዘብ ሚኒስቴር ገልጿል፡፡](https://ebstv.tv/የኢትዮጵያ-ኢኮኖሚ-በ2019-በጀት-ዓመት-የ10-ነጥ-2/) - በሕዝብ እንደራሴዎች ምክር ቤት 25ኛ መደበኛ ስብሰባ ላይ ተገኝተው የፌዴራል መንግስት የ2019 በጀት ዓመት ረቂቅ በጀት መግለጫን ያቀረቡት የገንዘብ ሚኒስትሩ አህመድ ሺዴ በተያዘው በጀት ዓመት ከመካከለኛው ምስራቅ ግጭት የመነጩ ጫናዎችን በመቋቋም የኢትዮጵያ ኢኮኖሚ የ10 ነጥብ 2 በመቶ ዕድገት እንደሚመዘገብ መገመቱን ጠቅሰዋል፡፡ ከ2012 እስከ 2016 ባሉት ዓመታት የኢትዮጵያ ኢኮኖሚ በአማካይ በየዓመቱ የ6 ነጥብ 8 በመቶ እንዲሁም - [በአዲስ አበባ ምርጫ ክልል 18 ለህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የተወዳደሩት የኢዜማው መሪ  እዮብ መሳፍንት በተወዳደሩበት የምርጫ ክልል ከፍተኛ ድምፅ ማግኘታቸውን የኢትዮጵያ ብሄራዊ ምርጫ ቦርድ አስታውቋል።](https://ebstv.tv/የፀደቁ-የምርጫ-ክልል-ውጤቶች/) - ይህ የተባለው የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ትናንት ምሽቱን በሰጠው መግለጫ የፀደቁ የምርጫ ክልል ውጤቶችን ይፋ ሲያደርግ ነው። ቦርዱ በዚህ መግለጫው ከአዲስ አበባ በተጨማሪ ከደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ፣ቤንሻንጉል፣ኦሮሚያ፣ድሬደዋ፣እንዲሁም በኦሮሚያ ክልል ካሉ የምርጫ ክልሎች የመጡና የፀደቁ ውጤቶችን ነው ይፋ ያደረገው። በዚሁ መግለጫ ከ1ሺህ139 የምርጫ ክልሎች ውስጥ የ1ሺህ 131 ውጤት ተጠቃሎ ለቦርዱ መድረሱ የተነገረ ሲሆን የ7ቱ ምርጫ - [](https://ebstv.tv/የክረምት-ስልጠና/) - የኢትዮጵያ አርቲፊሻል ኢንተለጀንስ ኢንስቲትዩት ከ1ኛ እስከ 12ኛ ክፍል ተማሪዎች የክረምት ስልጠና ማዘጋጀቱን አስታወቀ። ኢንስቲትዩቱ ባወጣው መግለጫ ስልጠናውን ለመውሰድ ፈቃድ የሆኑ ተማሪዎች እስከ ሰኔ 30፤ 2018 ዓ.ም ድረስ ባለው ጊዜ ውስጥ መመዝገብ እንደሚችሉ ገልጿል። የክረምት ስልጠናው የሚያካትታቸው :- 👉 በፈንዳሜንታል ኦፍ ኤ.አይ፣ 👉 ፕሮግራሚንግ፣ ማሽን ለርኒንግ፣ 👉 ማሽን ለርኒንግ፣ 👉 በሮቦቲክስ እና IOT፣ 👉 ዳታ ሳይንስእና - [የኢትዮጵያ ኢኮኖሚ በ2019 በጀት ዓመት የ10 ነጥብ 1 በመቶ እድገት ያስመዘግባል ተብሎ እንደሚጠበቅ የገንዘብ ሚኒስቴር ገልጿል፡፡](https://ebstv.tv/የኢትዮጵያ-ኢኮኖሚ-በ2019-በጀት-ዓመት-የ10-ነጥ/) - በሕዝብ እንደራሴዎች ምክር ቤት 25ኛ መደበኛ ስብሰባ ላይ ተገኝተው የፌዴራል መንግስት የ2019 በጀት ዓመት ረቂቅ በጀት መግለጫን ያቀረቡት የገንዘብ ሚኒስትሩ አህመድ ሺዴ በተያዘው በጀት ዓመት ከመካከለኛው ምስራቅ ግጭት የመነጩ ጫናዎችን በመቋቋም የኢትዮጵያ ኢኮኖሚ የ10 ነጥብ 2 በመቶ ዕድገት እንደሚመዘገብ መገመቱን ጠቅሰዋል፡፡ ከ2012 እስከ 2016 ባሉት ዓመታት የኢትዮጵያ ኢኮኖሚ በአማካይ በየዓመቱ የ6 ነጥብ 8 በመቶ እንዲሁም - [የንግድ እና ቀጠናዊ ትስስር ሚኒስትር ካሳሁን ጎፌ ኢትዮጵያ ባለፉት 11 ወራት ከወጪ ንግድ ከ9.81 ቢሊዮን ዶላር በላይ ገቢ ማግኘቷን ተናገሩ።](https://ebstv.tv/የንግድ-እና-ቀጠናዊ-ትስስር-ሚኒስትር-ካሳ/) - ሚኒስትሩ በበጀት ዓመቱ 11 ወራት ውስጥ 8.48 ቢሊዮን ዶላር ገቢ ለማግኘት ታቅዶ ከ9.81 ቢሊዮን ዶላር በላይ በማስመዝገብ የዕቅዱን 115.66 በመቶ ማሳካት ተችሏል ብለዋል። ሚኒስትሩ ይህ አፈጻጸም ከባለፈው የ2017 በጀት ዓመት ተመሳሳይ ወቅት ከተመዘገበው የ7.21 ቢሊዮን ዶላር ገቢ ጋር ሲነጻጸር የ36.10 በመቶ ወይም የ2.6 ቢሊዮን ዶላር ብልጫ ያለው መሆኑን ተናግረዋል።መረጃው ከንግድ እና ቀጠናዊ ትስስር ሚኒስቴር የተገኘ - [የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር በሳዑዲ አረቢያ ለእስር ተዳርገው የነበሩ 1655 ኢትዮጵያውያን የፍርድ ሂደታቸው ተቋርጦ ምህረት እንደተደረገላቸው አስታወቀ።](https://ebstv.tv/የውጭ-ጉዳይ-ሚኒስቴር-በሳዑዲ-አረቢያ-ለእ/) - ለኢትዮጵያውያኑ ምህረት የተደረገው ሚኒስቴሩ በሪያድ የኢትዮጵያ ኤምባሲና በጂዳ የሚገኘውን ቆንስላ ጽ/ቤት በማስተባበር ባደረገው የዲፕሎማሲ ጥረት መሆኑን ገልጿል፡፡ ይህ ውጤት መንግሥት በውጭ ግንኙነቱ ለዜጋ ተኮር ዲፕሎማሲ በሰጠው ትኩረት የተገኘ መሆኑን ሚኒስቴሩ ገልጿል ። ሚኒስቴሩ ከዜጋ ተኮር ዲፕሎማሲ አኳያ በሳዑዲ አረቢያ ቀሪ የዲፕሎማሲ ጥረት የሚሹ ጉዳዮችን በተመለከተም ክትትል እያደረኩ ነው ብሏል። ሚኒስቴሩ ሕገ ወጥ የሰዎች አዘዋዋሪዎች ከውጭ - [በአዲስ አበባ አዲሱ የተሽከርካሪ ሠሌዳ መሰጠት መጀመሩን የከተማዋ አሽከርካሪና ተሽከርካሪ ፈቃድና ቁጥጥር ባለሥልጣን አስታወቀ።](https://ebstv.tv/በአዲስ-አበባ-አዲሱ-የተሽከርካሪ-ሠሌዳ-መ/) - አዲሱ ሠሌዳ ሀገራዊ የሆኑ ይዘቶችን ያካተተ መሆኑን እና ኮፒ ወይም ፎርጂድ የማይሠራበት መሆኑ የተገለጸ ሲሆን ባለሥልጣን መስሪያ ቤቱ አገልግሎቱን ለማዘመንና ቁጥጥሩን ይበልጥ ውጤታማ ለማድረግ የተለያዩ ሥራዎችን እየሠራ እንደሚገኝም ጠቁሟል። ለዚህም አዲሱን የተሽከርካሪ ሠሌዳ አጠቃላይ ይዘት አተገባበር ከበፊቱ በተሻለ መልኩ ሥራዎችን ለማዘመን እንዲሁም ኢትዮጵያን የሚገልጹ መለያዎችን የያዘና ዓለም አቀፍ መስፈርቱን የተከተለ ነው ተብሏል። እንዲሁም ሠሌዳው የተለያዩ - [የቀጠለው የአሜሪካና የኢራን ግጭት](https://ebstv.tv/የቀጠለው-የአሜሪካና-የኢራን-ግጭት/) - አሜሪካና ኢራን ለሁለተኛ ቀን መካከለኛው ምስራቅን ያካለለ ጥቃት መሰነዛዘራቸው ተሰምቷል። ይህ የሁለቱ ሀገራት ዳግም ግጭት ውስጥ መግባት ደግሞ በቋፍ ላይ ያለውን የተኩስ አቁም ስምምነት አደጋ ላይ ይጥለዋል የሚል ስጋትን አጭሯል ቢባልም የአሜሪካ ማዕከላዊ ዕዝ ጥቃቱን የፈጸምኩት ራስን ለመከላከል ነው ብሏል፡፡ አሜሪካ በደቡባዊ ኢራን በሚገኙ የራዳርና የአየር መቃወሚያ ስርዓቶች ላይ ጥቃት ማድረሷ ሲነገር ጥቃቱ የተፈጸመውም ፕሬዝዳንት - [የ2019 በጀት ዓመት ረቂቅ በጀት](https://ebstv.tv/የ2019-በጀት-ዓመት-ረቂቅ-በጀት/) - የፌዴራል መንግሥት የ2019 በጀት ዓመት ረቂቅ በጀት ከ2 ነጥብ 339 ትሪሊየን ብር በላይ ሆኖ መቅረቡ ተገልጿል። የሕዝብ እንደራሴዎች ምክር ቤት ዛሬ ባካሄደው 25ኛ መደበኛ ስብሰባው የገንዘብ ሚኒስትሩ አሕመድ ሺዴ የፌዴራል መንግሥት የ2019 በጀት ዓመት ረቂቅ በጀትን በተመለከተ ባቀረቡት የበጀት መግለጫ ላይ ተወያይቷል። የገንዘብ ሚኒስትሩ የ2019 ዓ.ም በጀት ዓመት የረቂቅ በጀቱን መግለጫ ለምክር ቤቱ ባቀረቡበት ወቅት - [ስለ ለኢትዮጵያውያን ሰራተኞች በኩዌት](https://ebstv.tv/ስለ-ለኢትዮጵያውያን-ሰራተኞች-በኩዌት/) - የኩዌት የሀገር ውስጥ ጉዳይ ሚኒስቴር ኢትዮጵያን ጨምሮ የ10 ሀገራት የቤት ሰራተኞች በሀገሪቱ እንዲቀጠሩ የሚፈቅድ አዲስ መመሪያ ተግባራዊ ማድረግ መጀመሩን አስታወቀ። የኩዌት መንግስት ይሄን ያለው 24 የአፍሪካ ሀገራት እና ሁለት የእስያ ሀገራት የቤት ሰራተኞች በኩዌት እንዳይቀጠሩ የሚያግደውን መመሪያ ይፋ ባደረገበት መግለጫ ላይ ነው። መመሪያው ኢትዮጵያ ፣ ደቡብ አፍሪካ እና ፊሊፒንስ ጨምሮ የ10 ሀገራት የቤት ሰራተኞች በኩዌት - [የ5 ሚሊዮን ኮደሮች መርሃ ግብር](https://ebstv.tv/የ5-ሚሊዮን-ኮደሮች-መርሃ-ግብር/) - ጠቅላይ ሚኒስትር አቢይ አህመድ በ5 ሚሊዮን የኢትዮጵያ ኮደሮች መርሃ ግብር ከ3 ሚሊዮን በላይ የሚሆኑ ሰልጣኞች ስልጠናውን ማጠናቀቃቸውን ተናገሩ። ጠቅላይ ሚኒስትሩ ይሄን ያሉት በሦስት ዓመታት ውስጥ ለማሳካት የታቀደውን የኢትዮጵያ ኮደሮች መርሃ ግብር ግብ ከሁለት ዓመት ባነሰ ጊዜ ውስጥ ማሳካት መቻሉን አስመልክቶ በሰጡት ማብራሪያ ላይ ነው። ጠቅላይ ሚኒስትሩ ሐምሌ 16 ቀን 2016 ዓ.ም በተጀመረው "የ5 ሚሊዮን የኢትዮጵያ - [አዲሱ የግብር ከፋዮች ምደባ](https://ebstv.tv/አዲሱ-የግብር-ከፋዮች-ምደባ/) - የገቢዎች ሚኒስቴር አዲሱ የግብር ከፋዮች ምደባ ከሚቀጥለው በጀት ዓመት ጀምሮ ተግባራዊ እንደሚደረግ ገለጸ፡፡ ሚኒስቴር መስሪያ ቤቱ ይህንን የገለጸው የ2019 በጀት ዓመት የታክስ ከፋዮች የደረጃ ምደባ ኮሚቴ ያከናወናቸውን ተግባራት አስመልክቶ ለበላይ የስራ ሃላፊዎች ባቀረበው ሪፖርት ላይ ነው፡፡ በዚህ ወቅት የገቢዎች ሚኒስትሯ ዓይናለም ንጉሴ የምደባው ዓላማ ግብር ከፋዮች ተገቢውን አገልግሎት እንዲያገኙ ለማድረግ፣ የሚኒስቴር መስሪያ ቤቱን ተደራሽነት ለማስፋት - [የኮሚሽኑ ማሳሰቢያ](https://ebstv.tv/የኮሚሽኑ-ማሳሰቢያ/) - የኢትዮጵያ ኢንቨስመንት ኮሚሽን የዲጅታል ኢንቨስትመንት አገልግሎት መስጫ ሲስተም ላይ ድርጅታቸውን ያላስመዘገቡ ባለሀብቶች ከሰኔ 5 2018 ዓ.ም ጀምሮ በተቀመጠው የአንድ ወር የጊዜ ገደብ ውስጥ በኮሚሽኑ ይፋዊ ድረ ገፅ investinEthiopia. gov.et ላይ እንዲያስመዘግቡ አሳስቧል። #EBS #EBSTVNEWS #EBSTVSPORT #_7696_WN https://t.me/ebstvnews www.ebstv.tv - [የ8ኛ ክፍል ክልላዊ ፈተና በትግራይ](https://ebstv.tv/የ8ኛ-ክፍል-ክልላዊ-ፈተና-በትግራይ/) - በትግራይ ክልል የ8ኛ ክፍል ክልላዊ ፈተና በዛሬው ዕለት መስጠት መጀመሩን የክልሉ ትምህርት ቢሮ አስታወቀ። የቢሮ ሃላፊው ኪሮስ ጉዕሽን (ዶ/ር) በ1,189 ትምህርት ቤቶች ውስጥ ከ63 ሺህ በላይ ተማሪዎች ለፈተና መቀመጣቸውን ገልጿል፡፡ ከእነዚህ ተፈታኞች ውስጥ 33,066 ወይም 52.3 በመቶ ሴቶች መሆናቸውም ተጠቁሟል፡፡ በሰኔ 24 ቀን 2018 ዓ.ም በሚጀመረው አገር አቀፍ የ12ኛ ክፍል ፈተና ላይ ለመቀመጥ 29,699 ተማሪዎች - [አዲሱ የግሪክ የስደተኞች ህግ](https://ebstv.tv/አዲሱ-የግሪክ-የስደተኞች-ህግ/) - የግሪክ ፓርላማ ሀገሪቱ ስደተኞችን በፍጥነት ወደየመጡበት ሀገር መመለስና በሶስተኛ ሀገራት ማስፈር የሚያስችላትን ሕግ ማፅደቁ ተሰምቷል፡፡ በዚህ ህግ መሰረት ጥገኝነት ጠይቀው ጥያቄያቸው ውድቅ የሚደረግባቸው ስደተኞች ከግሪክ በአስቸኳይ የሚባረሩ ሲሆን የአውሮፓ ህብረት አባል ሀገር ካልሆኑ ሀገራት ጋር በሚደረግ የሁለትዮሽ ስምምነትም ወደ ሶስተኛ ሀገራት ይባረራሉ ነው የተባለው፡፡ ግሪክ ለአፍሪካ በጣም ቅርበት ያላቸው ሁለት ደሴቶች ያሏት መሆኑን ተከትሎ እንደሊቢያ - [የሚድሮክ እና የአይኤፍሲ ስምምነት](https://ebstv.tv/የሚድሮክ-እና-የአይኤፍሲ-ስምምነት/) - ሚድሮክ ኢንቨስትመንት ግሩፕና አለም አቀፉ የፋይናንስ ኮርፖሬሽን ወይም በምህፃረ ቃሉ አይ ኤፍሲ የ80 ሚሊዮን ዶላር የብድር ስምምነት ተፈራረሙ። ስምምነቱን የሚድሮክ ኢንቨስትመንት ግሩፕ ዋና ስራ አስፈጻሚ አቶ ጀማል አህመድና የአለም አቀፉ የፋይናንስ ኮርፖሬሽን የአፍሪካ ቀጠና ምክትል ፕሬዚዳንት ኢትዮጲስ ተፈራ በኬንያ መዲና ናይሮቢ ተፈራርመዋል። በስምምነቱ መሰረት ዓለም አቀፉ የፋይናንስ ኮርፖሬሽን ለሚድሮክ ኢንቨስትመንት ግሩፕ 80 ሚሊዮን ዶላር የረዥም - [ልዩ ምርጫ](https://ebstv.tv/ልዩ-ምርጫ/) - የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ሰብሳቢ በ442 ወታደራዊ ካምፖች እና በ82 መጠለያ ጣቢያዎች ለመራጭነት የተመዘገቡ ዜጎች ትናንት ድምጽ መስጠታቸውን ገለጸ። የቦርዱ ሰብሳቢ ሜላትወርቅ ሀይሉ በትናንትናው እለት በወታደራዊ ካምፖች እና መጠለያ ጣቢያዎች የተካሄደውን ምርጫ አስመልክቶ ለመገናኛ ብዙሀን ጋዜጣዊ መግለጫ ሰጥተዋል። በመግለጫቸውም ቦርዱ በተሰጠው ሥልጣን መሠረት በመደበኛው ጠቅላላ ምርጫ በልዩ ሁኔታ ላልተሳተፉ ዜጎች የድምጽ መስጫ ቀን እንደሚያመቻች ገልጸዋል። - [ድጋፍ በአማራ ክልል](https://ebstv.tv/ድጋፍ-በአማራ-ክልል/) - የዓለም አቀፉ ቀይ መስቀል ኮሚቴ በአማራ ክልል ከ100,000 በላይ ለሆኑ ህሙማን ነፃ የህክምና ድጋፍ ማድረጉን አስታወቀ። ኮሚቴው ባለፉት ሳምንታት በምስራቅ፣ በምዕራብ እና በሰሜን ጎጃም ላሉ አራት የጤና ማዕከላት አስፈላጊ የሆኑ መድሃኒቶችን እና የህክምና ቁሳቁስ ድጋፍ አድርጓል። ኮሚቴው በአማራ ክልል ግጭት በተከሰተባቸው አካባቢዎች ላሉ ሰዎች አስፈላጊ አገልግሎቶችን ማግኘት የዕለት ተዕለት ትግል ሆኖ መቆየቱን ገልጾ ማህበረሰቦች የሚያስፈልጋቸውን - [በቁጥጥር ስር የዋሉት 2 ተጠርጣሪዎች](https://ebstv.tv/በቁጥጥር-ስር-የዋሉት-2-ተጠርጣሪዎች/) - የግንባታ ፈቃድ ለመስጠት 50ሺ ብር መደለያ የተቀበሉ ግለሰቦች በፖሊስ እጅ ከፍንጅ በቁጥጥር ስር መዋላቸውን የአዲስ አበባ ከተማ ፖሊስ ኮሚሽን አስታወቀ። ግለሰቦቹ የወንጀል ድርጊቱን የፈፀሙት በጉለሌ ክ/ከተማ ወረዳ 8 አስተዳደር ህንፃ ውስጥ መሆኑን ፖሊስ ገልጿል። ዘነበ ንጉሴ የተባለው ግለሠብ በጉለሌ ክፍለ ከተማ አስተዳደር የግንባታ ፈቃድ የህንፃ መጠቀሚያ ባለሙያ ሲሆን የግል ተበዳይ የግንባታ ፍቃድ ለማውጣት 100ሺ ብር - [የኢንቬስተሮች ኤክስፖ](https://ebstv.tv/የኢንቬስተሮች-ኤክስፖ/) - የኢትዮጵያ የካፒታል ገበያ ባለስልጣን የመጀመሪያው የካፒታል ገበያ የኢንቬስተሮች ኤክስፖ የፊታችን ሰኔ 12 እና 13 ቀን 2018 ዓ.ም እንደሚካሄድ አስታወቀ። ባለስልጣን መ/ቤቱ ኤክስፖው በአዲስ አበባ ባህልና ኪነጥበብ ቢሮ ግቢ እንደሚሄድ ገልጿል። ይህ ኤክስፖ ሙሉ በሙሉ ለህዝብ ክፍት እንደሚሆን እና ለመታደምም የግድ መመዝገብ አያስፈልግም ተብሏል። የኢትዮጵያ የካፒታል ገበያ ባለስልጣን ፣ የኢትዮጵያ ሰነደ ሙዓለ ንዋዮች ገበያ እና የካፒታል - [የቁልፍ መሠረተ ልማቶች የሳይበር ደህንነት](https://ebstv.tv/የቁልፍ-መሠረተ-ልማቶች-የሳይበር-ደህንነ/) - የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ባካሄደው 24ኛ መደበኛ ስብሰባው የቁልፍ መሠረተ ልማቶች የሳይበር ደህንነት ረቂቅ አዋጅን መርምሮ በሙሉ አጽድቋል፡፡ ሪፖርትና የውሳኔ ሀሳቡን ለምክር ቤቱ ያቀረበው የውጭ ግንኙነትና የሰላም ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ ሲሆን የሳይበር ደህንነት ፕሮግራሞችን ለማስፈጸም፣ ለሥልጠና፣ ለምርምርና ለቴክኖሎጂ አቅም ግንባታ የሚውል ራሱን የቻለ የቁልፍ መሠረተ ልማቶች የሳይበር ደህንነት ፈንድ በአዲስ ምዕራፍ መደንገጉንም አስረድቷል፡፡ በአዋጁ አፈጻጸምና - [ምርጫ በወታደራዊና ተፈናቃይ ካምፖች](https://ebstv.tv/ምርጫ-በወታደራዊና-ተፈናቃይ-ካምፖች/) - ተፈናቃዮችና በወታደራዊ ካምፖች የሚገኙ ዜጎች ዛሬ ሰኔ 2 ቀን 2018 ዓ.ም ለሰባተኛው ሀገራዊ ምርጫ ድምጻቸውን እየሰጡ መሆኑ ተገልጿል፡፡ በሀገር ውስጥ ተፈናቃዮችና በወታደራዊ ካምፖች ልዩ ጣቢያዎችን በማቋቋም የካምፑ ነዋሪዎችን በ7ኛው ጠቅላላ ምርጫ ላይ እንዲሳተፉ በመራጭነት መመዝገቡን ያስታወሰው ቦርዱ በዛሬው እለትም የድምፅ አሰጣጡ እየተካሄደ መሆኑን አሳውቋል። ባለፈው ሰኞ ግንቦት 24 ቀን 2018 ዓ.ም የ7ኛውን ጠቅላላ ምርጫ የድምፅ - [ሲያከራክር የሰነበተው የጉምሩክ ረቂቅ አዋጅ](https://ebstv.tv/ሲያከራክር-የሰነበተው-የጉምሩክ-ረቂቅ-አ/) - የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት በ24ኛ መደበኛ ስብሰባው የጉምሩክ አዋጅን እንደገና ለማሻሻል የቀረበ ረቂቅ አዋጅን መርምሮ አጽድቋል፡፡ ‎ ‎በሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የፕላን፣ በጀትና ፋይናንስ ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ ሪፖርት እና የውሳኔ ሀሳቡን ለምክር ቤቱ ያቀረበ ሲሆን አዋጁ የኮንትሮባንድ ንግድን ለመከላከል የሚደረገውን ጥረት ለማጠናከር እንደሚያግዝም አብራርቷል፡፡ ‎ረቂቅ አዋጁ በነባሩ አዋጅ ውስጥ የተደነገጉ ገደቦችን በተግባር ላይ ሲውሉ ይስተዋሉ - [የ2.3 ትሪሊየን ብር በጀት](https://ebstv.tv/የ2-3-ትሪሊየን-ብር-በጀት/) - የሚኒስትሮች ምክር ቤት የ2019 በጀት ዓመት ረቂቅ በጀት ከ2 ትሪሊዮን 339 ቢሊዮን ብር በላይ እንዲሆን ወስኖ ለህዝብ እንደራሴዎች ምክር ቤት መርቷል። ለመደበኛ፣ ለካፒታል፣ ለክልሎች ድጋፍና ለዘላቂ ልማት ግቦች ማስፈጸሚያ የሚውለው የ2019 አ.ም በጀት ከ2 ትሪሊዮን 339 ቢሊዮን ብር በላይ እንዲሆን መወሰኑን ነው የሚኒስትሮች ምክር ቤት ያስታወቀው። ምክር ቤቱ በጀቱ የአሥር ዓመቱን መሪ የልማት ዕቅድና የማክሮ - [የምሽት ፀብ ህይወት ቀጠፈ](https://ebstv.tv/የምሽት-ፀብ-ህይወት-ቀጠፈ/) - የአዲስ አበባ ፖሊስ ዋና ጠቅላይ መምሪያ በአንድ የምሽት መዝናኛ ቤት ውስጥ በተፈጠረ ፀብ የአንድ ሰው ሕይወት ማለፉን አስታወቀ፡፡ ግንቦት 30 ቀን 2018 ዓ/ም በአቃቂ ቃሊቲ ክፍለ ከተማ ወረዳ 13 ቱሉ ዲምቱ አካባቢ በሚገኝ ሆልስቴ ሆቴል ውስጥ ሲዝናኑ በነበሩ ሰዎች መካከል በተፈጠረ ፀብ አቡሽ ባዩ የተባለ ግለሰብ በሽጉጥ ተመትቶ ሕይወቱ ማለፉን ፖሊስ ገልጿል፡፡ ፖሊስ ከወንጀሉ ጋር - [የፓስፖርት አሻራ](https://ebstv.tv/የፓስፖርት-አሻራ/) - 🔸የኢሚግሬሽንና ዜግነት አገልግሎት ተገልጋዮች ለአሻራ በአካል መገኘት ሳያስፈልጋቸው የፓስፖርት አገልግሎትን በኦንላይን ብቻ ማግኘት የሚችሉበት አዲስ አሰራር እየዘረጋ መሆኑን አስታወቀ። 🔸የአገልግሎቱ ዋና ዳይሬክተር ሰላማዊት ዳዊት ይሄን ያሉት ከኢቢሲ "ስለ ሀገር" ፕሮግራም ጋር በነበራቸው ቃለ ምልልስ ላይ ነው። 🔸ዋና ዳይሬክተሯ አዲሱን አሰራር ለመተግበር የፓስፖርት ሲስተሙ ከፋይዳ ዲጂታል መታወቂያ ጋር እየተሳሰረ ይገኛል ብለዋል። 🔸ይህም ዜጎች በፋይዳ ላይ ያለውን - [የአየር መንገዱ ግዥ](https://ebstv.tv/የአየር-መንገዱ-ግዥ-2/) - 🔸የኢዮጵያ አየር መንገድ 25 አነስተኛ አውሮፕላኖች አዲስ የግዥ ትእዛዝን በተመለከተ በሚቀጥሉት 3 ወራት ውስጥ ውሳኔ ሊሰጥ እንደሚችል ተነገረ። 🔸የአየር መንገዱ ዋና ስራ አስፈፃሚ መስፍን ጣሰው የ25 አነስተኛ አውሮፕላኖች ትእዛዝ አስመልክቶ ያልተፈቱ አንዳንድ ጉዳዮች እንዳሉ ጠቅሰው በ3 ወራት ውስጥ ውሳኔ ሊሰጥ ይችላል ብለዋል። 🔸ዋና ስራ አስፈፃሚው አየር መንገዱ ሊገዛ ያሰባቸው 25ቱ አነስተኛ አውሮፕላኖች የሀገር ውስጥ እና - [የ12ኛ ክፍል ማጠናቀቂያ ፈተና](https://ebstv.tv/የ12ኛ-ክፍል-ማጠናቀቂያ-ፈተና-3/) - የ12ኛ ክፍል ማጠናቀቂያ ሀገር አቀፍ ፈተና ከሰኔ 24 ጀምሮ እስከ ሐምሌ 17 ቀን 2018 ዓ.ም ድረስ እንደሚሰጥ ተገለፀ። ለዘንድሮው የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና ስኬትም ምቹ ምኅዳር ለመፍጠር የሚያስችሉ ዝግጅቶች እየተከናወኑ መሆኑን የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት ዋና ዳይሬክተር እሸቱ ከበደ ተናግረዋል። ዋና ዳይሬክተሩ የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተናን ለመስጠት አገልግሎቱ እያደረገ ያለውን ቅድመ ዝግጅት በተመለከተ - [የምርጫው ጊዜያዊ ውጤት](https://ebstv.tv/የምርጫው-ጊዜያዊ-ውጤት/) - የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ሰብሳቢ ሜላትወርቅ ሀይሉ በሰባተኛው ጠቅላላ ምርጫ እስካሁን 825 የምርጫ ክልሎች ጊዜያዊ ውጤት ይፋ ማድረጋቸውን ተናገሩ፡፡ የቦርዱ ሰብሳቢ ይሄን ያሉት ዛሬ ለመገናኛ ብዙሃን በሰጡት መግለጫ ላይ ነው። ሰብሳቢዋ ቦርዱ ምርጫ ባካሄደባቸው አጠቃላይ 1 ሺህ 138 የምርጫ ክልሎች መካከል፣ 825ቱ የማዳመር ሥራቸውን ሙሉ በሙሉ አጠናቀው ጊዜያዊ ውጤቱን ይፋ እንዳደረጉ ገልፀዋል። ሰብሳቢዋ የድምፅ ማዳመር - [የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ](https://ebstv.tv/የኢትዮጵያ-ብሔራዊ-ባንክ/) - የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ መኖሪያቸውን ከኢትዮጵያ ውጭ ያደረጉ ደንበኞች የባንክ ሂሳባቸውን ከፋይዳ መታወቂያ ጋር ማጣመር ሳያስፈልጋቸው በጊዜያዊነት በልዩ ሁኔታ መስተናገድ የሚችሉበትን አሠራር መዘርጋቱን ገልጿል። የመኖሪያ አድራሻቸው ከኢትዮጵያ ውጭ ሆኖ የባንክ ሂሳብ ጋር ያላጣመሩ እና ማስረጃ ያቀረቡ ደንበኞች ሂሳብ አለመታገዱን ነው ባንኩ ባወጣው መግለጫ የገለፀው። ነገር ግን በተለያየ ምክንያት ውጭ ሀገር እንደሚኖሩ በባንኩ የመረጃ ቋት ላይ ያላስመዘገቡ - [የኢትዮጵያ ሃይማኖታዊ ቅርሶች](https://ebstv.tv/የኢትዮጵያ-ሃይማኖታዊ-ቅርሶች/) - ነዋሪነታቸው በሮም የሆነው ጣሊያናዊው ሚስተር ሎሬንዞ ቦሲ ከረጅም ዓመታት በፊት በቤተሰቦቻቸው የተሰባሰቡ የኢትዮጵያ ሀይማኖታዊ ቅርሶች ወደ አገራቸው እንዲመለሱ በሮም ለሚገኘው ለኢ.ፌ.ዲ.ሪ ኤምባሲ ማስረከባቸውን የኢትዮጵያ ቅርስ ባለስልጣን አሳወቀ። የኢትዮጵያ ቅርስ ባለሥልጣን ቅርሶቹ የኢትዮጵያ ስለመሆናቸውና አለመሆናቸው እንዲሁም ጥንታዊነታቸውና ታሪካዊነታቸውን እንዲሁም የቅርሶቹን ፎቶግራፍ በጥልቅ መርመሩንም ገልጿል። በምርመራውም በሎሬንዞ ቦሲ በኩል የተመለሱ መስቀሎች በትክክል የኢትዮጵያ ሃይማኖታዊና ዕደ ጥበባዊ ቅርሶች - [የሱዳን የሰላም ድርድር](https://ebstv.tv/የሱዳን-የሰላም-ድርድር/) - የሱዳን የፖለቲካ እና ሲቪል ሀይሎች የሱዳንን ጦርነት ማስቆም የሚያስችል የሰላም ፍኖተ ካርታ ማዘጋጀት የሚያስችል ውይይት አካሂደዋል። በአዲስ አበባ ሲካሄድ የቆየውን ይህንን ውይይት አስመልክቶ ዛሬ በተሰጠው ጋዜጣዊ መግለጫ በዚህ ውይይት በሱዳን ሰላም ማምጣት የሚያስችል ፖለቲካዊ ሂደት በቀጣይ ለመጀመር የሚያስችል ግብዓት መገኘቱ ነው የተነገረው። ይህንን ውይይት ተመድ፣ የአፍሪካ ህብረት፣ የአውሮፓ ህብረት፣ የአረብ ሊግ እና ኢጋድ በጋራ በመተባበር - [የመምህሩ ረዳት ኤአይ መተግበሪያ](https://ebstv.tv/የመምህሩ-ረዳት-ኤአይ-መተግበሪያ/) - ትምህርት ሚኒስቴር የመምህር ረዳት የሆነ የሰው ሰራሽ አስተውሎት መተግበሪያ በሙከራ ደረጃ ሥራ ላይ ማዋሉን አስታወቀ። ሚኒስቴሩ ባወጣው መግለጫ በሙከራ ደረጃ ስራ ላይ የዋለው የኤ አይ መተግበሪያው የሁለተኛ ደረጃ መምህራንን የሥራ ጫና በእጅጉ የሚቀንስ፣ ሙሉ በሙሉ ያለ ኢንተርኔት የሚሰራ እና ራሱን ችሎ ተግባራትን የሚያከናውን ነው ብሏል። ኤጀንቲክ መምህር ረዳት” የተሰኘው የሰው ሰራሽ አስተውሎት መተግበሪያ በማዕከላዊ ሰርቨር - [የጋራ ኢንቨስትመንት ፈንድ ረቂቅ መመሪያ](https://ebstv.tv/የጋራ-ኢንቨስትመንት-ፈንድ-ረቂቅ-መመሪያ/) - የኢትዮጵያ ካፒታል ገበያ ባለሥልጣን ግለሰቦችና ተቋማት ገንዘባቸውን በማዋጣት በጋራ በተቋቋመ ፈንድ አማካኝነት በተለያዩ ዘርፎች ላይ እንዲያሰማሩ የሚያስችል መመሪያ ማዘጋጀቱን አስታወቀ፡፡ ባለሥልጣን መስሪያ ቤቱ ያዘጋጀው የጋራ ኢንቨስትመንት ፈንድ ረቂቅ መመሪያ አነስተኛ ቁጠባ ያላቸው ዜጎች ሳይቀሩ በካፒታል ገበያ ውስጥ እንዲሳተፉና የፋይናንስ አካታችነት እንዲሰፍን የሚረዳ መሆኑም ታምኖበታል፡፡ በመመሪያው የጋራ ኢንቨስትመንት ፈንዶች በባለሙያዎች የሚመሩና በባለሥልጣኑ ጥብቅ ቁጥጥር የሚደረግባቸው መሆናቸው - [በቻይና ድራማዎች ላይ እርምጃ የመውሰድ ዘመቻ](https://ebstv.tv/በቻይና-ድራማዎች-ላይ-እርምጃ-የመውሰድ-ዘ/) - ቻይና በማህበራዊ ሚዲያዎች የሚንሸራሸሩ ከባህል ያፈነገጡ ድራማዎች ላይ እርምጃ መውሰድ የሚያስችል ዘመቻ መጀመሯ ተሰምቷል። የቻይና መንግስት አደና የወጣባቸው እነዚህ ድራማዎች ልቅ ወሲብን የሚያበረታቱ፣ ግጭትን የሚቀሰቅሱና ቁሳዊ ማንነትን መገንባት ላይ የሚያጠነጥኑ ይዘት ያላቸው አጫጭር ድራማዎች ናቸው ተብሏል፡፡ እነዚህ በማህበራዊ ሚዲያዎች የሚሰራጩ ድራማዎች ሰዎች ስለትዳርና የፍቅር ግንኙነት የተሳሳተ መረጃ እንዲኖራቸው ከማድረግ ባለፈ ሰዎች በአቋረጭ ሀብት ማካበትና ቁሳዊ - [የቻይናው መሪ በሰሜን ኮሪያ](https://ebstv.tv/የቻይናው-መሪ-በሰሜን-ኮሪያ/) - የቻይናው ፕሬዝዳንት ሺ ጂንፒንግ በሰሜን ኮሪያው ፕሬዝዳንት ኪም ጆንግ ኡን ግብዣ በቀጣይ ሳምንት ሰሜን ኮሪያን እንደሚጎበኙ ተነገረ። ሺ ጂንፒንግ በቀጣይ ሳምንት ሰኔ 1 እና 2 በሰሜን ኮሪያ የሁለት ቀናት ጉብኝት እንደሚያደርጉ የሚጠበቅ ሲሆን ፕሬዝዳንቱ ከፈረንጆቹ 2019 በኋላ ለመጀመሪያ ጊዜ ወደ ፒዮንጊያንግ እንደሚያመሩም ነው የተገለጸው፡፡ የሰሜን ኮሪያው ፕሬዝዳንት ኪም ጆንግኡን በበኩላቸው ቻይና በሁለተኛው የዓለም ጦርነት ጃፓንን - [የዜሌንስኪ ደብዳቤ ለፑቲን](https://ebstv.tv/የዜሌንስኪ-ደብዳቤ-ለፑቲን/) - ፕሬዝዳንት ቮሎድሚር ዜሌንስኪ ለሩሲያው አቻቸው ቭላድሚር ፑቲን ፊት ለፊት እንነጋገር የሚል ግልፅ ደብዳቤ መጻፋቸው ተሰምቷል። ዜሌንስኪ በደብዳቤያቸው የአውሮፓ ጦርነት የአሜሪካን ቀልብ በድጋሚ እስኪስብ መጠበቅ የለብንም ያሉ ሲሆን የዩክሬንን ጦርነት ለማስቆም ሁለቱ መሪዎች ፊት ለፊት ተገናኝተው መምከር እንዳለባቸውም ጠቁመዋል፡፡ ዜሌንስኪ አክለውም ሁለቱ መሪዎች ጦርነቱን በሰላማዊ መንገድ ለማስቆም በሚነጋገሩበት ወቅት ሙሉ ለሙሉ የተኩስ አቁም መደረግ እንዳለበት አመልክተዋል፡፡ - [ዜና እረፍት](https://ebstv.tv/ዜና-እረፍት-4/) - የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የቀድሞ ከንቲባ አምባሳደር አሊ አብዶ ከዚህ ዓለም በሞት ተለዩ። አምባሳደር አሊ አብዶ ከ1990 - 1995 አ.ም የአዲስ አበባ ከተማ 27ኛ ከንቲባ በመሆን እንዲሁም በሱዳንና ናይጄሪያ የኢትዮጵያ አምባሳደር ሆነው አገልግለዋል፡፡ የአዲስ አበባ ከተማ ከንቲባ አዳነች አቤቤ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት የኃዘን መግለጫ በአምባሳደር አሊ አብዶ ሕልፈተ ሕይወት ጥልቅ ሐዘን ተሰምቶኛል ብለዋል። #EBS - [አዲሱ የቪዛ የክፍያ ካርድ](https://ebstv.tv/አዲሱ-የቪዛ-የክፍያ-ካርድ/) - የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ እና የኢትዮጵያ አየር መንገድ አዲስ ዓለም አቀፍ የቪዛ የክፍያ ካርድ ይፋ አደረጉ። አዲሱ የቪዛ ዓለም አቀፍ የክፍያ ካርድ ትናንት ማምሻውን በስካይ ላይት ሆቴል በተዘጋጀ መርሀ ግብር ላይ ይፋ መደረጉን የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ገልጿል። ሁለቱ ድርጅቶች ከቪዛ ኩባንያ ጋር በመተባበር ይፋ ያደረጉት የክፍያ ካርድ ደንበኞች በውጭ ሀገራት ቆይታቸው በቀላሉ ክፍያ እንዲፈጽሙ የሚያስችል ነው - [የጋራ ግብረሃይሉ መግለጫ](https://ebstv.tv/የጋራ-ግብረሃይሉ-መግለጫ/) - የፀጥታና ደኅንነት የጋራ ግብረ-ኃይል በቅድመ ምርጫ፣ በምርጫው ወቅትና ከምርጫ በኋላ ያሉ ሥራዎችን እንደ ሀገር ዕቅድ አውጥቶ በቅንጅት በመምራቱ ምርጫው በሰላም ሊጠናቀቅ መቻሉ ተገልጿል። የኢትዮጵያ ፌደራል ፖሊስ የግብረ-ኃይሉን የ7ኛው ጠቅላላ ምርጫ ፀጥታና ደኅንነት አፈፃፀም ሪፖርት የገመገመ ሲሆን የጋራ ግብረ-ኃይሉ 7ኛውን ጠቅላላ ምርጫ ለማደናቀፍ በሀገር ውስጥና በውጭ ጠላቶች የተቀናጀውን ሴራ ማክሽፉ በዚሁ ወቅት ተነግሯል። በቀጣይም በሽብርተኞችና በፅንፈኞች - [የአሜሪካ ኩባንያዎች ተሳትፎ](https://ebstv.tv/የአሜሪካ-ኩባንያዎች-ተሳትፎ/) - በኢትዮጵያ የአሜሪካ አምባሳደር ኤርቪን ማሲንጋ የኢንቨስትመንት ምህዳሩን ለማሻሻልና ዘርፎችን ለውጭ ባለሃብቶች ክፍት ለማድረግ እየተከናወኑ ያሉት ስራዎች የአሜሪካ ኩባንያዎች በኢትዮጵያ ያለ ምንም ስጋት በስፋት ኢንቨስት ለማድረግ ምቹና ተስማሚ ሁኔታን የሚፈጥር መሆኑን ገለጹ፡፡ አምባሳደሩ ይሄንን የገለጹት ከኢትዮጵያ ኢንቨስትመንት ኮሚሽነር ዘለቀ ተመስገን ጋር የአሜሪካ ባለሀብቶች በሀገሪቱ ባሉ የኢንቨስትመንት ዕድሎች ላይ ሊሳተፉ በሚችሉባቸው መንገዶች ዙሪያ በተወያዩበት ወቅት ነው፡፡ አምባሳደሩ - [የሪሜዲያል ፕሮግራም ፈተና](https://ebstv.tv/የሪሜዲያል-ፕሮግራም-ፈተና/) - የትምህርት ምዘና እና ፈተናዎች አገልግሎት 53,620 ተፈታኞች ሀገር አቀፍ የሪሜዲያል ፈተና ዛሬ መውሰድ መጀመራቸውን አስታወቀ። አገልግሎቱ ባወጣው መግለጫ ከ 30ሺ በላይ የተፈጥሮ ሳይንስ ፣ ከ23 ሺ በላይ የማህበራዊ ሳይንስ በአጠቃላይ 53,620 ተፈታኞች ፈተናውን እየወሰዱ ነው ብሏል። የሪሜዲያል ፈተናው በ61 የፈተና ማዕከላት በበይነ መረብ እየተሠጠ እንደሚገኝ አገልግሎቱ ገልጿል። አገልግሎቱ የመጀመሪያ ዲግሪ ትምህርት መውጫ ፈተና ከሰኔ 4- - [ፌዴሬሽኑ ስለ ምርጫው](https://ebstv.tv/ፌዴሬሽኑ-ስለ-ምርጫው-2/) - የኢትዮጵያ ወጣቶች ፌዴሬሽን ባሳለፍነው ሰኞ በተካሄደው 7ኛ ሀገራዊ ጠቅላላ ምርጫ ከ32 ሺህ በላይ ወጣቶችን በታዛቢነት አሳትፎ እንደነበረ አሳውቋል። ፌዴሬሽኑ ይህንን ያሳወቀው ትላንት በሰጠው መግለጫ ላይ ሲሆን በምርጫው በታዛቢነት ከተሳተፉ ወጣቶች መካከል ከ20 ሺህ በላይ ወንዶችና ከ12 ሺህ በላይ ሴቶች ይገኙበታል ብሏል። በምርጫው እለት የምርጫ ጣቢያዎች ለመራጮች ምቹ እንዲሆኑ፣ አቅመ ደካሞችና ሽማግሌዎች የሚያርፉባቸው ድንኳኖችንና ወንበሮችን በማዘጋጀት - [የባሕር ትራንስፖርትና የዲጅታል አገልግሎት](https://ebstv.tv/የባሕር-ትራንስፖርትና-የዲጅታል-አገልግ/) - የኢትዮጵያ የባሕር ትራንስፖርትና ሎጅስቲክስ አዳዲስ የዲጂታል እና የኦንላይን አገልግሎት መስጫ አማራጮችን በቅርቡ ወደ ስራ ሊያስገባ መሆኑን አስታወቀ። ድርጅቱ የሎጅስቲክስ ደንበኞች በቦታቸው ሆነው በኦንላይን እና በሞባይል መተግበሪያ የተለያዩ አገልግሎቶችን እንዲያገኙ የሚያስችሉ አዳዲስ የዲጂታል ስርዓቶችን ለማስጀመር ዝግጅቱን አጠናቋል። የዲጅታል አገልግሎቶቹ ደንበኞች የጭነት ዋጋ መጠየቅ ፣የመርከብ ቦታ ማስያዝ ፣ የቀሪ ክፍያ መረጃ ማግኘት ፣ዲጂታል ክፍያ መፈጸም እንዲችሉ ያግዛል - [ፌዴሬሽኑ ስለ ምርጫው](https://ebstv.tv/ፌዴሬሽኑ-ስለ-ምርጫው/) - የኢትዮጵያ ወጣቶች ፌዴሬሽን ባሳለፍነው ሰኞ በተካሄደው 7ኛ ሀገራዊ ጠቅላላ ምርጫ ከ32 ሺህ በላይ ወጣቶችን በታዛቢነት አሳትፎ እንደነበረ አሳውቋል። ፌዴሬሽኑ ይህንን ያሳወቀው ትላንት በሰጠው መግለጫ ላይ ሲሆን በምርጫው በታዛቢነት ከተሳተፉ ወጣቶች መካከል ከ20 ሺህ በላይ ወንዶችና ከ12 ሺህ በላይ ሴቶች ይገኙበታል ብሏል። በምርጫው እለት የምርጫ ጣቢያዎች ለመራጮች ምቹ እንዲሆኑ፣ አቅመ ደካሞችና ሽማግሌዎች የሚያርፉባቸው ድንኳኖችንና ወንበሮችን በማዘጋጀት - [የአየር አገልግሎት ስምምነት](https://ebstv.tv/የአየር-አገልግሎት-ስምምነት/) - [በቀጣይ የሚካሄደው ልዩ ምርጫ](https://ebstv.tv/በቀጣይ-የሚካሄደው-ልዩ-ምርጫ/) - የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ በመጪው ማክሰኞ ሰኔ 2 ቀን 2018 ዓ.ም የሀገር ውስጥ ተፈናቃዮች እና በወታደራዊ ካምፖች ውስጥ የሚገኙ ዜጎች ድምጽ የሚሰጡበት ልዩ የምርጫ መርሃ ግብር እንደሚካሄድ አስታውቋል፡፡ የቦርዱ ሰብሳቢ ሜላተወርቅ ኃይሉ ይሄንን ያስታወቁት በትላንትናው ዕለት በወቅታዊ የምርጫ ሂደት ላይ በሰጡት መግለጫ ነው። ሰባተኛው ጠቅላላ ምርጫ ባለፈው ሰኞ ተካሄዶ ቢጠናቀቅም ነገር ግን የሀገር ውስጥ ተፈናቃዮችና - [የአይ ኤም ኤፍ እና የኢትዮጵያ ስምምነት](https://ebstv.tv/የአይ-ኤም-ኤፍ-እና-የኢትዮጵያ-ስምምነት/) - የአለም አቀፉ የገንዘብ ድርጅት በተራዘመው የብድር አቅርቦት መርሃግብር አምስተኛው ግምገማ ላይ ከኢትዮጵያ ጋር በባለሙያዎች ደረጃ ከስምምነት መድረሱን አስታወቀ። አይ ኤም ኤፍ ባወጣው መግለጫ ስምምነቱ በገንዘብ ድርጅቱ ሥራ አስፈፃሚ ቦርድ ሲጸድቅ ኢትዮጵያ 468 ሚሊዮን ዶላር ገደማ እንደምታገኝ ገልጿል። አይ ኤም ኤፍ ለኢትዮጵያ በጠቅላላ የለቀቀው ብድር የአሁኑን ጨምሮ ወደ 2.65 ቢሊየን ዶላር መድረሱን ነው የገንዘብ ድርጅቱ ያስታወቀው። - [የፓትርያርኩ ማሳሰቢያ](https://ebstv.tv/የፓትርያርኩ-ማሳሰቢያ/) - 🔸ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ ቀዳማዊ የዜጎችን ደኅንነት የመጠበቅና ሰላምን የማስፈን አደራ የተጣለባቸው የጸጥታ አካላት በቤተ ክርስቲያንና በምእመናን ላይ የሚደርሰውን የጥቃት ሰንሰለት እንዲያስቆሙ ጥሪ አቀረቡ። 🔸ፓትርያርኩ ይህንን ጥሪ ያቀረቡት በአርሲ ሀገረ ስብከት በቤተ ክርስቲያንና በምእመናኑ ላይ የደረሰውን ጥቃት በማስመልከት መልእክት ያስተላለፉ ሲሆን በተለይ በአሰኮ፣ በሽርካ፣ በሆንቆሎ፣ በዋቤና በሙኔሳ ወረዳዎች ጥቃት መድረሱን ገልጸዋል። 🔸የብፁዕ ወቅዱስ ፓትርያርክ ልዩ - [ኢሰመጉ ስለምርጫው](https://ebstv.tv/ኢሰመጉ-ስለምርጫው/) - 🔸ግንቦት 24 ቀን 2018 ዓ.ም የተካሄደውን 7ኛውን ጠቅላላ ምርጫ ተከትሎ፣ የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ይፋዊ መግለጫ እስከሚሰጥ ድረስ ማንኛውም ግለሰብም ሆነ የፖለቲካ ድርጅት ራሱን አሸናፊ ከማድረግ እንዲቆጠብ የኢትዮጵያ ሰብዓዊ መብቶች ጉባዔ (ኢሰመጉ)አሳሰበ። 🔸ጉባኤው ባወጣው የምርጫ መታዘብ ቅድመ መግለጫ፣ በተለይም የማህበራዊ መገናኛ ዘዴዎች አንቂዎችና ተጠቃሚዎች የእጩ ተወዳዳሪዎችን ጊዜያዊ ውጤት በማጋራት ማኅበረሰቡን ከማደናገር እንዲታቀቡ ጥሪ አቅርቧል። 🔸ኢሰመጉ - [የአውሮፓ ህብረት ስለምርጫው](https://ebstv.tv/የአውሮፓ-ህብረት-ስለምርጫው/) - 🔸የአውሮፓ ህብረት እና መቀመጫቸውን አዲስ አበባ ያደረጉት የ25 ሀገራት ኤምባሲዎች ግንቦት 24 2018 ዓ.ም የተደረገውን 7ኛው ሀገራዊ ምርጫ እንደሚቀበሉት አስታወቁ። 🔸ህብረቱ እና የ25 ሀገራት ኤምባሲዎች ዛሬ በጋራ ባወጡት መግለጫ ግንቦት 24 የተደረገው ምርጫ እንዲሳካ አስተዋፅኦ ላደረጉ የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ፣ የምርጫ አስፈጻሚዎች ፣ የፖለቲካ ፓርቲዎች ፣ ተወዳዳሪዎች እና የሲቪል ማህበረሰብ አባላትን አድንቀዋል። 🔸የአፍሪካ ህብረት እና - [የእንግሊዝ ኤምባሲ ስለምርጫው](https://ebstv.tv/የእንግሊዝ-ኤምባሲ-ስለምርጫው/) - 👉የእንግሊዝ ኤምባሲ የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ በተሳካ ሁኔታ የ7 ኛው ጠቅላላ ምርጫ የድምፅ አሰጣጥ ሂደቱን ማጠናቀቅ መቻሉን አድንቋል። 👉ኤምባሲው ባወጣው መግለጫ የ7ኛው ሀገራዊ ምርጫ የድምፅ አሰጣጥ ሂደት በተሳካ ሁኔታ በመጠናቀቁ ደስተኛ መሆኑን ገልጿል። 👉ኤምባሲው በምርጫው የተሳተፉ የምርጫ ተወዳዳሪዎች፣ የሲቪል ማህበረሰብ ታዛቢዎች ፣ የምርጫ አስፈጻሚዎች ፣ እና ለሌሎችም ያለውን አድናቆት ገልጿል። 👉ኤምባሲው ምርጫውን እየታዘቡት ያሉት የአፍሪካ - [የምርጫው ጊዜአዊ ውጤት](https://ebstv.tv/የምርጫው-ጊዜአዊ-ውጤት/) - 🔸የኢትዮጵያ ብሔራዊ የምርጫ ቦርድ ሰብሳቢ ሜላትወርቅ ኃይሉ የምርጫው ጊዜአዊ ውጤት በ10 ቀን ውስጥ የተረጋገጠው የመጨረሻ ውጤት ደግሞ በ20 ቀን ውስጥ ለህዝብ ይፋ እንደሚደረግ ተናግረዋል። 🔸ሰብሳቢዋ ይሄን ያሉት የምርጫውን እለትና የድምፅ ቆጠራ አስመልክተው ትናንት ለጋዜጠኞች በሰጡት መግለጫ ላይ ነው ። - [የዕርዳታ ስራዎች መስተጓጎል](https://ebstv.tv/የዕርዳታ-ስራዎች-መስተጓጎል/) - በመካከለኛው ምስራቅ በተቀሰቀሰው ግጭት ምክንያት በዓለም አቀፍ የትራንስፖርትና ሎጂስቲክስ ላይ የደረሰው መስተጓጎል በኢትዮጵያ ለሚገኙ ሕፃናት የሚቀርቡ ሕይወት አድን ቁሳቁሶችን አደጋ ላይ መጣሉን ዩኒሴፍ አስታውቋል። ከውጭ ሀገራት ወደ ኢትዮጵያ የሚመጡ የሕፃናት ክትባቶች የአየር ትራንስፖርት ማጓጓዣ ዋጋ ከ50 እስከ 70 በመቶ የሚደርስ ከፍተኛ ጭማሪ ማሳየቱን የጠቀሰው ድርጅቱ በተጨማሪም ለሀገሪቱ ዋነኛ የሰብአዊ ረድኤት መግቢያ በር የሆነው የጅቡቲ ኮሪደር - [የኤሊኒኖ  መከሰትና ጥንቃቄ](https://ebstv.tv/የኤሊኒኖ-መከሰትና-ጥንቃቄ/) - የዓለም ሜትሮሎጂ ድርጅት አዲስ የኤሊኒኖ መከሰቱትን አረጋገጠ፡፡ ድርጅትቱ ባወጣው መግለጫ፣ አዲስ የኤሊኖ ክስተት እንደሚፈጠር ገልፆ ክስተቱ ከሰኔ እስከ ነሐሴ 2026 ባሉት ወራት ውስጥ የማጋጠም ዕድሉ 80 በመቶ መሆኑን ነው የተናገረው፡፡ የፓስፊክ ውቅያኖስ የውስጠኛው ክፍል ውሃ ከተለመደው በላይ ሙቀቱ መጨመሩ ለዚህ አዲስ የኤሊኖ መፈጠር ዋነኛ ምክንያት ሆኗልም ተብሏል። ይህ አዲስ የኤሊኒኖ ክስተት በኢትዮጵያ ዋነኛ የምግብ ምርት - [የድረ-ገጾች መጠለፍ](https://ebstv.tv/የድረ-ገጾች-መጠለፍ/) - የኢንፎርሜሽን መረብ ደኅንነት አሥተዳደር ድራይቭ ሰርጅ የተባለ የወንጀለኞች ቡድን በሺዎች የሚቆጠሩ ታማኝ ድረ ገጾችን በመጥለፍ ተጠቃሚዎችን ለአደገኛ የሳይበር ጥቃት እያጋለጠ መሆኑን አስጠነቀቀ። ተቋሙ አጥቂዎቹ ክሊክ ፊክስ እና የሐሰት ማሻሻያ የተባሉ ረቀቅ ያሉ ስልቶችን በመጠቀም የዊንዶውስ እና የማክ ተጠቃሚዎችን የግልና የባንክ መረጃዎችን በመስረቅ ላይ መሆናቸውን ገልጿል። የሳይበር ጥቃቶችን አስቀድሞ በመለየት እና በመተንተን የሚታወቀዉ ሳይለንትፑሽ የተሰኘው ተቋምም፣ - [የምርጫ ቁሳቁሶች መሰብሰብ](https://ebstv.tv/የምርጫ-ቁሳቁሶች-መሰብሰብ/) - የኢትዮጵያ ብሄራዊ ምርጫ ቦርድ በተለያዩ የምርጫ ጣቢያዎች የሚገኙ የምርጫ ቁሳቁሶችን ወደ ምርጫ ክልሎች የማሰባሰብ ስራ እየተከናወነ መሆኑን አስታወቀ፡፡ በትናንትናው ዕለት በተካሄደው 7ኛው ጠቅላላ ምርጫ የድምጽ ቆጠራ ተጠናቅቆ ጊዜያዊ ውጤት በምርጫ ጣቢያዎች ዛሬ ከማለዳው ጀምሮ እየተለጠፈ የሚገኝ ሲሆን በምርጫ ጣቢያዎች የሚገኙ የምርጫ ቁሳቁሶች ወደ ምርጫ ክልሎች እየተሰበሰቡ መሆኑን ነው ቦርድ ይፋ ያደረገው፡፡ #EBS #EBSTVNEWS #EBSTVSPORT #_7696_WN - [በመካከለኛው ምስራቅ ያሉ ኢትዮጵያውያን](https://ebstv.tv/በመካከለኛው-ምስራቅ-ያሉ-ኢትዮጵያውያን/) - በመካከለኛው ምስራቅ ሀገራት የሚኖሩ ኢትዮጵያውያንን መብት፣ ክብር እና ጥቅም የማስጠበቅ ስራዎች ላይ ውይይት መደረጉን የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር አስታውቋል። የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዴኤታ አምባሳደር ብርሃኑ ጸጋዬ በመካከለኛው ምስራቅ፣ በኤዥያ እና በፓስፊክ ክልል ከሚገኙ የቆንስላ ፅህፈት ቤት ኃላፊዎች ጋር በመሆን የዘጠኝ ወራት የዜጎች የውጭ ሀገር የስራ ስምሪት አፈጻጸም ሪፖርትን ገምግመዋል። በግምገማው በሀገሪቱ የዜጋ-ተኮር ዲፕሎማሲ ማዕቀፍ መሠረት ዜጎች - [የአሜሪካ ቪዛና አፍሪካ](https://ebstv.tv/የአሜሪካ-ቪዛና-አፍሪካ/) - አሜሪካ በበርካታ የአፍሪካ ኤምባሲዎቿ ቪዛ መስጠትን ስታቆም የአዲስ አባባው ኤንባሲዋ ግን አገልግሎቱን ይቀጥላል ተብሏል። አሶሼትድ ፕሬስ ውስጥ አዋቂ ምንጮች ነገሩኝ እንዳለው አሜሪካ በአፍሪካ ካሉት 50 የሚደርሱ ኤንባሲዎችና ቆንስላዎች 20ው ብቻ የቪዛ ጉዳይን እንዲመለከቱና እንዲወስኑ ተደርጓል። በዚህም ሂደት ቪዛ የሚሰጡ ኤንባሲዎችና ቆንስላዎች የሌሉባቸው የአፍሪካ ሀገራት ዜጎች የአሜሪካ ቪዛን ለማግኘት በቅድሚያ ወደሚቀርባቸውም የአፍሪካ ሀገር ተጉዘው ማመልከት ይኖርባቸዋል። - [የምርጫ ቦርድ ማሳሰቢያ](https://ebstv.tv/የምርጫ-ቦርድ-ማሳሰቢያ/) - የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ በምርጫ ሕጉ መሠረት የምርጫው ውጤት በቦርዱ ይፋ እስከሚሆን ድረስ መራጮች በትዕግሥት እንዲጠባበቁ ጥሪ አቀረበ። ቦርዱ ትናንት በተደረገው ምርጫ ድምፅ የሰጡ መራጮችን እንደሚያመሰግን ገልጾ የምርጫው ውጤት በቦርዱ ይፋ እስኪደረግ ድረስ መራጮች በትእግስት እንዲጠባበቁ ነው ጥሪውን ያቀረበው። መራጮች ከሌሎች ከማንኛውም ምንጮች የሚወጡ መረጃዎችን ከማሠራጨት እንዲቆጠቡ ቦርዱ አሳስቧል፡፡ ቦርዱ ትናንት በተጠናቀቀው የድምፅ አሰጣጥ 40 - [የምርጫ ጊዜያዊ ውጤት](https://ebstv.tv/የምርጫ-ጊዜያዊ-ውጤት/) - በተለያዩ የምርጫ ጣቢያዎች የሰባተኛው ሀገራዊ ጠቅላላ ምርጫ ጊዜያዊ ውጤት ይፋ መደረግ ጀምሯል፡፡ የኢትዮጵያ ብሄራዊ ምርጫ ቦርድ በመላው ሀገሪቱ የ7ኛው ብሔራዊ ምርጫ የድምፅ አሰጣጥ ሂደት በይፋ ከለሊቱ ሰባት ሰአት ገደማ መጠናቀቁን ያስታወቀ ሲሆን የድምጽ ቆጠራው መካሄድ መቀጠሉንም ጠቅሷል፡፡ በዚህም የድምጽ ቆጠራው የተጠናቀቀባቸው የተለያዩ የምርጫ ጣቢያዎች ጊዜያዊ ውጤት ይፋ እያደረጉ እንደሚገኙም ኢቢኤስ ቴሌቪዥን በአዲስ አበባ እና በተለያዩ - [የምርጫው ድምፅ አሰጣጥ](https://ebstv.tv/የምርጫው-ድምፅ-አሰጣጥ/) - የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ትናንት በተጠናቀቀው የድምፅ አሰጣጥ እስከ ምሽቱ ሁለት ሰአት ድረስ በነበረ መረጃ 40 ሚሊየን የሚጠጉ መራጮች ድምፅ መስጠታቸውን አስታወቀ። የቦርዱ ሰብሳቢ ሜላተወርቅ ሃይሉ ይሄን ያሉት የ7ኛው ሃገራዊ ምርጫ የድምፅ አሰጣጥ ሂደት በይፋ መጠናቀቁን በተመለከት ትናንት በሰጡት ጋዜጣዊ መግለጫ ላይ ነው። ሰብሳቢዋ የቦርዱ የምርጫ ዴስክ ባለሙያዎች በስልክ እና በመልእክት በሰበሰቡት መረጃ 40 ሚሊየን - [የምርጫው መጠናቀቅ](https://ebstv.tv/የምርጫው-መጠናቀቅ/) - የአዲስ አበባ ፖሊስ ዋና ጠቅላይ መምሪያ የምርጫ ኮማንድ ፖስት የ7ኛው ጠቅላላ ምርጫ የድምፅ አሰጣጡ ሂደት በሠላም መጠናቀቁን አስታውቋል። በአዲስ አበባ በሚገኙ የምርጫ ጣቢያዎች ድምጽ የመስጠት ሂደት ሠላማዊ ሆኖ መጠናቀቁን በአዲስ አበባ ፖሊስ ዋና ጠቅላይ መምሪያ የተደራጀው የምርጫ ኮማንድ ፖስት አስታውቋል። የምርጫ ኮማንድ ፖስቱ በትራፊክ አደጋ የሁለት ሰዎች ህይወት ያለፈ መሆኑን ገልፆ ትናንት ግንቦት 24 በተጠናቀቀው - [የብሔራዊ ምርጫ ቦርድ የዕለቱ ማጠቃለያ መግለጫ ሰጠ](https://ebstv.tv/የብሔራዊ-ምርጫ-ቦርድ-የዕለቱ-ማጠቃለያ-መ/) - በመላው ሀገሪቱ የሚገኘው የ7ኛው ብሔራዊ ምርጫ የድምፅ አሰጣጥ ሂደት በይፋ መጠናቀቁን ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ አስታውቋል ። በምሽት የተራዘመውን የድምፅ አሰጣጥ ጨምሮ በሁሉም ክልሎች እና ወረዳዎች የሚገኙ የምርጫ ጣቢያዎች በይፋ ተዘግተዋል። የድምፅ አሰጣጡ በይፋ መጠናቀቁን ተከትሎ፣ በሁሉም የምርጫ ጣቢያዎች በቀጥታ ወደ ድምፅ ቆጠራ ተግባር ይሸጋገራል ተብሏል። ግንቦት 24 ቀን 2018 ዓ.ም ከሌሊቱ 7:30 #EBS #EBSTVNEWS #EBSTVSPORT - [የምርጫ ቦርድ ውሳኔ](https://ebstv.tv/የምርጫ-ቦርድ-ውሳኔ-2/) - የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ የድምፅ መስጫ ሂደት ባልተጠናቀቀባቸው የምርጫ ጣቢያዎች ላይ ድምፅ የመስጠት ሂደቱ እስከ ዕኩለ ለሊት 6:00 ሰዓት ድረስ የተራዘመ መሆኑን አሳውቋል። ቦርዱ ይሄን ያሳወቀው በሥምሪት ላይ ያለው የክትትል ቡድኑ ያቀረበለትን ሪፖርት ተመልክቶ ባሳለፈው ውሳኔ ላይ ነው። በተጨማሪም ቦርዱ መራጮች የተጠናቀቁባቸው ጣቢያዎች ላይ አስፈጻሚዎች የድምፅ ቆጠራ ሂደቱን እንዲያከናውኑ አሳስቧል። መረጃው ከኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ የተገኘ - [የድምጽ መስጫ ሰአት መራዘም](https://ebstv.tv/የድምጽ-መስጫ-ሰአት-መራዘም/) - የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ምሽት 12 ሰዓት ይጠናቀቅ የነበረውን የድምጽ መስጪያ ጊዜ ማራዘሙን አስታወቀ፡፡ የተራዘመው ጊዜ የሚቆየው እስከ 12 ሰዓት ድረስ ሰልፍ ላይ የነበረው መራጭ ድምጽ ሰጥቶ እስኪያጠናቀቅ መሆኑን ቦርዱ አስታውቋል። ቦርዱ ይሄንን ውሳኔ የወሰነው በፖለቲካ ፓርቲዎች ምዝገባና የምርጫ ሥነ-ምግባር ዐዋጅ መሰረት በልዩ ሁኔታ የድምፅ መስጫ ሰዓት ሊራዘም እንደሚችል መደንገጉን ተከትሎ ነው፡፡ #EBS #EBSTVNEWS #ELECTION_2018 - [የህብረት ለምርጫ ትዝብት](https://ebstv.tv/የህብረት-ለምርጫ-ትዝብት/) - የኢትዮጵያ ሲቪል ማህበራት ድርጅቶች ህብረት ለምርጫ ታዛቢዎች 99 በመቶ ያለምንም ገደብ ወደ ድምጽ መስጫ ጣቢያዎች ገብተው መታዘብ መቻላቸው ተገልጿል። ህብረት ለምርጫ የ7ኛው ጠቅላላ ምርጫ እስከ ቀን 7 ሰዓት ያሉትን የትዝብት ግኝቶችን ብቻ ለመገናኛ ብዙሃን ይፋ ያደረገ ሲሆን ለምርጫው 2 ሺህ 258 ተቀማጭ እና 891 ተንቀሳቃሽ በአጠቃላይ 3 ሺህ 149 ታዛቢዎችን ከማለዳው 11:30 ጀምሮ በ2 ሺህ - [የድምጽ አሰጣጥ ክትትል](https://ebstv.tv/የድምጽ-አሰጣጥ-ክትትል/) - የኢትዮጵያ ብሄራዊ ምርጫ ቦርድ ሰብሳቢ ሜላተወርቅ ኃይሉን ጨምሮ የቦርዱ ከፍተኛ አመራሮች የድምፅ አሰጣጥ ሂደቱን እየተከታተሉ መሆኑ ተገልጿል፡፡ በኢትዮጵያ የአሜሪካ አምባሳደር ኤርቪን ጄ ማሲንጋም ከቦርዱ ከፍተኛ አመራሮች ጋር በመሆን የድምፅ አሰጣጥ ሂደቱን እየተከታተሉ እንደሚገኙም ነው የተነገረው፡፡ #EBS #EBSTVNEWS #ELECTION_2018 #_7696_WN https://t.me/ebstvnews www.ebstv.tv - [በአዳማ ከተማ ድምፅ ለመስጠት የተመዘገቡ 312 ሺህ 456 መራጮች ከማለዳ ጀምሮ ድምፅ መስጠታቸውን እንደቀጠሉ ናቸው።](https://ebstv.tv/በአዳማ-ከተማ-ድምፅ-ለመስጠት-የተመዘገቡ-312/) - በአዳማ ከተማ ድምፅ ለመስጠት የተመዘገቡ 312 ሺህ 456 መራጮች ከማለዳ ጀምሮ ድምፅ መስጠታቸውን እንደቀጠሉ ናቸው። የኢቢኤስ ቴሌቪዥን ከ296 የምርጫ ጣቢያዎች ውስጥ የተወሰኑት ጋር በመዘዋወር የድምፅ አሰጣጥ ሂደቱን ተመልክቷል። በአዳማ ከተማና አካባቢው 7 የፓለቲካ ፓርቲዎች ለህዝብ እንደራሴዎች ምክር ቤትና ለኦሮሚያ ክልል ምክር ቤት የሚወዳደሩ ሲሆን ምርጫውም በ3 የምርጫ ክልሎች እንደሚካሄድ ነው የተነገረው። ኢቢኤስ በምርጫ ጣቢያዎቹ ባደረገው - [የምስራቅ አፍሪካ የልማት በየነ መንግሥታት (ኢጋድ) የምርጫ ታዛቢ ቡድን በአዲስ አበባ የሚገኙ የተለያዩ የምርጫ ጣቢያዎችን እየጎበኘ መሆኑን አስታወቀ፡፡](https://ebstv.tv/የምስራቅ-አፍሪካ-የልማት-በየነ-መንግሥታ/) - የኢጋድ ታዛቢ ቡድኑ መሪ ስፔሲዮዛ ዋንዲራ ካዚብዌ በአዲስ አበባ የሚገኙ የምርጫ ጣቢያዎችን አከፋፈት እና አጠቃላይ የምርጫውን ሒደት ተዘዋውረው መመልከታቸውን ተናግረዋል። የቡድን መሪዋ የመጀመሪያ ምልከታቸውን ያደረጉት በመዲናዋ በምርጫ ክልል 17፣ ወረዳ 3 በሚገኘው የሻላ ፓርክ ምርጫ ጣቢያ ቁጥር 1 ላይ ሲሆን በዚህም የምርጫ ቁሳቁሶች መሟላታቸውን፣ የጣቢያውን አከፋፈት ሥነ ሥርዓት እና የድምፅ አሰጣጥ አጀማመርን በቅርበት ታዝበዋል። ታዛቢ - [የተሰራጨው የሀሰት መረጃ](https://ebstv.tv/የተሰራጨው-የሀሰት-መረጃ/) - የመብቶችና ዴሞክራሲ ዕድገት ማዕከል ካርድ መረጃ አጣሪ ቡድን በምርጫው ዕለት አሳሳች መረጃዎች እየተሰራጩ መሆኑን ገለጸ፡፡ ከእነዚህ የተሳሰቱ መረጃዎች መካከል ‹‹TN Commentaries›› የተባለ መቀመጫውን በአሜሪካ ያደረገ በፌስቡክና በትዊተር አካውንቱ በአማራና በኦሮሚያ ክልሎች ታጣቂ ኃይሎች ትራንስፖርት እንዲቋረጥ በማድረግ የምርጫ ጣቢያዎችን ኢላማ አድርገዋል በማለት ያወጣው አንዱ መሆኑንም ጠቅሷል፡፡ ሁለት ታጣቂ ኃይሎች ከምርጫ ጣቢያ ፊት ለፊት የተነሱትን ምስል በማድረግ - [በምርጫ ጣቢያዎች ላይ ያጋጠመው ችግር](https://ebstv.tv/በምርጫ-ጣቢያዎች-ላይ-ያጋጠመው-ችግር/) - የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ በጸጥታ ችግር ምክንያት 143 የምርጫ ጣቢያዎች አለመከፈታቸውን ገልጿል፡፡ ቦርዱ ይሄንን ያስታወቀው በመካሄድ ላይ የሚገኘውን 7ኛው ጠቅላላ ምርጫ አስመልክቶ በሰጠው መግለጫ ላይ ነው፡፡ መግለጫውን ሰጡት የቦርዱ ሰብሳቢ ሜላተወርቅ ሃይሉ በኦሮሚያና አማራ ክልሎች በተሰወኑ የምርጫ ጣቢያዎች የጸጥታ ችግር ማጋጠሙንና በዚህም ምክንያት የድምጽ አሰጣጥ ሂደቱ የተቋረጠባቸው አከባቢዎች ስለመኖራቸውም አንስተዋል፡፡ #EBS #EBSTVNEWS #ELECTION_2018 #_7696_WN https://t.me/ebstvnews - [የ7ኛው ጠቅላላ ምርጫ መረጃዎች](https://ebstv.tv/የ7ኛው-ጠቅላላ-ምርጫ-መረጃዎች/) - እስካሁን ባለው የምርጫ ሂደት 50 ሺ 188 የምርጫ ጣቢያዎች በሰዓቱ ተከፍተው አገልግሎት መስጠት መጀመራቸውን የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ አስታውቋል። የቦርዱ ሰብሳቢ ሜላተወርቅ ሀይሉ የምርጫ ሂደቱን አስመልክቶ የመጀመሪያውን የዕለቱን መግለጫ በሰጡበት ጊዜ 695 ምርጫ ጣቢያዎች በሰዓቱ አለመከፈታቸውን ነው የገለፁት። 143 የምርጫ ጣቢያዎች ደግሞ በፀጥታ ችግር ምክንያት እንዳልተከፈቱ ሰብሳቢዋ ገልጸዋል፡፡ ይህም በኦሮሚያና በአማራ ክልሎች በሚገኙ አንዳንድ የምርጫ - [የኢትዮጵያ ሰብዓዊ መብቶች ኮሚሽን የምርጫ ታዛቢ ቡድን በተለያዩ የሀገሪቱ የምርጫ ክልሎች ተሰማርቶ የምርጫ ሂደቱን በመታዘብ ላይ መሆኑን አሳውቋል።](https://ebstv.tv/የኢትዮጵያ-ሰብዓዊ-መብቶች-ኮሚሽን-የምር/) - የኢሰመኮ ዋና ኮሚሽነር ብርሃኑ አዴሎ በአርባምንጭ ከተማ ድምፅ መስጠታቸውን እና የምርጫ ሂደቱን ጭምር መታዘባቸውን ተናግረዋል። በኢትዮጵያ ሰብዓዊ መብቶች ምክትል ኮሚሽነር ሚዛኔ አባተ የተመራ የኮሚሽኑ የታዛቢዎች ቡድን ደግሞ በባህርዳር ከተማ የተለያዩ ምርጫ ክልሎች ተዘዋውሮ ጉብኝት ማካሄዱ ነው የተገለጸው። የባህርዳር ከተማ ምርጫ ክልሎችን የታዘበው ቡድኑ የድምፅ አሰጣጥ ሂደቱ በጥሩ ሁኔታ እየተካሄደ መሆኑንም አሳውቋል ቡድኑ በቀጣይ ወደ ጎንደር - [](https://ebstv.tv/9399-2/) - የኢትዮጵያ ዜጎች ለማህበራዊ ፍትህ ፓርቲ ኢዜማ መሪ የሆኑት እዮብ መሳፍንት በአዲስ አበባ ቂርቆስ ወረዳ 9 ባህርዳር ዩኒቨርሲቲ ምርጫ ጣቢያ ተገኝተው ድምጽ ሰጥተዋል። ድምጻቸውን ከሰጡ በኋላ ባስተላለፉት መልዕክትም እስካሁን በመላ ሀገሪቱ ባለው የምርጫ ሂደት ችግር እንዳላጋጠመ ማረጋገጣቸውን ተናግረዋል። የእስካሁኑ የምርጫ ሂደት መልካም መኾኑን የገለጹት መሪው የሚያጋጥሙ ችግሮችን ለመፍታት ማዕከላዊ የፓርቲ ቢሮ አዘጋጅተናል ብለዋል። አክለውም ካርድ ይዞ - [አለም አቀፍ የምርጫ ታዛቢዎች](https://ebstv.tv/አለም-አቀፍ-የምርጫ-ታዛቢዎች/) - ዓለምአቀፍ የምርጫ ታዛቢዎች ቡድን በአዲስ አበባና በተለያዩ ክልል ከተሞች የተለያዩ የምርጫ ጣቢያዎች እየተዘዋወሩ የምርጫውን ሂደት በመታዘብ ላይ ይገኛሉ። የምርጫውን ሂደት እየታዘቡ ከሚገኙ ታዛቢዎች መካከል የቀድሞ የኬንያ ፕሬዝዳንት ኡሁሩ ኬንያታ የሚመሩት የአፍሪካ ህብረት የምርጫ ታዛቢ ቡድን እና የምስራቅ አፍሪካ የልማት በይነ-መንግስታት ባለስልጣን (ኢጋድ) ይገኙበታል፡፡ የቀድሞ የኬንያ ፕሬዝዳንት እና የአፍሪካ ህብረት የምርጫ ታዛቢ ቡድን መሪ ኡሁሩ ኬንያታ - [ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ ድምፅ ሰጥተዋል](https://ebstv.tv/ጠቅላይ-ሚኒስትር-ዐቢይ-አህመድ-ድምፅ-ሰጥ/) - ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ በጅማ ዞን በሻሻ ጎማ 2 ሀሮ ምርጫ ጣቢያ ተገኝተው ድምፅ ሰጥተዋል። ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ጽምጻቸውን ከሰጡ በኋላም መልዕክት ያስተላለፉ ሲሆን በመልዕክታቸውም በዚህ ምርጫ የሚያሸንፉ በታማኝነት እንዲያገለግሉ የሚሸነፉም በጸጋ ውጤቱን እንዲቀበሉ አሳስበዋል። አክለውም ይሄ ሂደት ታላቅ የዴሞክራሲ ሥርዓት የሚታይበት መሆኑን ጠቅሰው ልምምዱ ተጠናክሮ እንዲቀጥል ሁላችንም እንበርታ ሲሉ መልዕክታቸውን አስተላልፈዋል። #EBS #EBSTVNEWS - [የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አዳነች አቤቤ በአዲስ አበባ፤ ንፋስ ስልክ ላፍቶ ክ/ከተማ ወረዳ 8 ጄነራል ጃገማ ኬሎ ጤና ጣቢያ ምርጫ ክልል 23 ተገኝተው ድምጽ ሰጥተዋል።](https://ebstv.tv/የአዲስ-አበባ-ከተማ-አስተዳደር-ከንቲባ-አ/) - የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አዳነች አቤቤ በአዲስ አበባ፤ ንፋስ ስልክ ላፍቶ ክ/ከተማ ወረዳ 8 ጄነራል ጃገማ ኬሎ ጤና ጣቢያ ምርጫ ክልል 23 ተገኝተው ድምጽ ሰጥተዋል። ህዝቡ ዴሞክራሲያዊ መብቱን በመጠቀም የከተማዋንም ሆነ የሀገሪቱን ቀጣይ ፖለቲካዊ፣ ኢኮኖሚያዊና ማህበራዊ ዕድገት መወሰን የሚያስችለውን ምርጫ እያካሄደ መሆኑንም ገልጸዋል። በተለይ የአዲስ አበባ ነዋሪ በሁሉም የምርጫ ጣቢያዎች ቀድሞ በመሰለፍ በመምረጥ ላይ - [በድሬዳዋ የምርጫ ቁሳቁሶች ስርጭት ](https://ebstv.tv/በድሬዳዋ-የምርጫ-ቁሳቁሶች-ስርጭት/) - በድሬዳዋ ከተማ አስተዳደር ለ7ኛው ሀገራዊና ክልላዊ ምርጫ የሚያገለግሉ የድምፅ መስጫ ቁሳቁሶች ወደ ምርጫ ጣቢያዎች እየተሰራጩ እንደሚገኝ የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ የድሬዳዋ ቅርንጫፍ ጽሕፈት ቤት ኃላፊ ዚያድ ያሲን መሀመድ ገልፀዋል። በነገው ዕለት ለሚካሄደው 7ኛው ጠቅላላ ምርጫ ለድምፅ አሰጣጡ የተሟላ ዝግጅት እየተደረገ ነው የተባለ ሲሆን በዚህም መሰረት የምርጫ ቁሳቁሶች ከትናንት ጀምሮ ወደ ምርጫ ጣቢያዎች በመሰራጨት ላይ መሆናቸውን - [ስራ የጀመሩት የምርጫ ታዛቢዎች](https://ebstv.tv/ስራ-የጀመሩት-የምርጫ-ታዛቢዎች/) - የምርጫ ታዛቢ ቡድኖች ምርጫውን ለመታዘብ ዝግጅታቸውን አጠናቀው ሥራ መጀመራቸውን የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ አስታውቋል። የቦርዱ ሰብሳቢ ሜላተወርቅ ኃይሉ ዛሬ ለመገናኛ ብዙኃን በሰጡት መግለጫ እንዳስታወቁት የአፍሪካ ሕብረት እና የምሥራቅ አፍሪካ የልማት በይነ መንግሥታት (ኢጋድ) ተወካዮቻቸውን ልከው ምርጫውን የመታዘብ ሥራቸውን ጀምረዋል። ከሁለቱ ዓለም አቀፍ ታዛቢዎች በተጨማሪ በሀገር ውስጥ የተደራጁ 55 ሲቪክ ማኅበራትም ፈቃድ ወስደው ወደ ሥራ መግባታቸውን - [የምርጫ ዝግጅት መጠናቀቅ](https://ebstv.tv/የምርጫ-ዝግጅት-መጠናቀቅ/) - የፊታችን ግንቦት 24 ቀን 2018 ዓ.ም ለሚካሄደው የሰባተኛው ጠቅላላ ምርጫ 47 ተፎካካሪ ፓርቲዎች 10 ሺህ 934 ዕጩዎችን በማስመዝገብ በ19 ዙር ክርክር ማድረጋቸውን የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ አስታወቀ። የቦርዱ ሰብሳቢ ሜላትወርቅ ሀይሉ መራጩ ህዝብ በጥቂት ቀናት ውስጥ በሚሰጠው ድምፅ ወኪሎቹን በዕውቀት ላይ መስርቶ እንዲመርጥ ለማስቻል የተለያዩ ስራዎች መሰራታቸውን ገልጸዋል። የአፍሪካ ሕብረትንና ኢጋድን ጨምሮ የሀገር ውስጥ ታዛቢዎች - [የውጭ ዕዳ ክፍያ](https://ebstv.tv/የውጭ-ዕዳ-ክፍያ/) - የአፍሪካ ልማት ባንክ ኢትዮጵያ ከገቢዋ 26.3 በመቶውን ለውጭ ዕዳ ክፍያ እንደምታውል አስታወቀ። ባንኩ ይሄን ያለው የፈረንጆቹ 2026 አመት የአፍሪካ የኢኮኖሚ ትንበያ አስመልክቶ ባወጣው አዲስ ዝርዝር ሪፖርቱ ላይ ነው። ኢትዮጵያ በፈረንጆቹ 2024 /25 በጀት አመት ካስገባችው ገቢ 26.3 በመቶውን ለውጭ ዕዳ ክፍያ እንዳዋለች በባንኩ ሪፖርት ተገልጿል። ባንኩ አጠቃላይ የኢትዮጵያ እዳ ከሀገራዊ ጥቅል ምርት ውስጥ 42.8 በመቶ - [የሞባይል ባንኪንግ መተግበሪያ መስተጓጎል](https://ebstv.tv/የሞባይል-ባንኪንግ-መተግበሪያ-መስተጓጎ/) - የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ በአዲሱ የሞባይል ባንኪንግ መተግበሪያ ሳቢያ የተወሰኑ ደንበኞቹ የአገልግሎት መስተጓጎል እንዳጋጠማቸው አስታወቀ። ባንኩ ባወጣው መግለጫ ከአዲሱ የሞባይል ባንኪንግ መተግበሪያ ጋር በተያያዘ የተወሰኑ ደንበኞቹ ላጋጠማቸው የአገልግሎት መስተጓጎል ይቅርታ ጠይቆ ችግሩን በአፋጣኝ ለመፍታት ርብርብ እየተደረገ መሆኑን እና ችግሩ እንደተፈታም ለደንበኞቹ እንደሚያሳውቅ ገልጿል። ባንኩ ከተሻሻለው መተግበሪያ ጋር በተገናኘ ችግር ያጋጠማቸው ደንበኞቹ ከታች በተቀመጠው ማስፈንጠሪያ በመግባት፤ ወደ - [የቀድሞ ታጣቂዎች](https://ebstv.tv/የቀድሞ-ታጣቂዎች/) - የብሔራዊ የተሃድሶ ኮሚሽን በአማራ እና አፋር ክልሎች ከ1540 በላይ የቀድሞ ታጣቂዎች ወደ ማህበረሰቡ መቀላቀላቸውን አስታወቀ። ኮሚሽኑ በአማራ ክልል በጎንደር-ጠዳ ከ720 በላይ ፣ በኮምቦልቻ 520 እንዲሁም በአፋር በጉሊና 300 የቀድሞ ታጣቂዎች የተሃድሶ ስልጠና አጠናቀው ወደ ማህበረሰቡ መመለሳቸውን ገልጿል። በአማራ እና አፋር ክልሎች በተሃድሶ ሥልጠና የተሳተፉ 1540 በላይ የቀድሞ ተዋጊዎች የመልሶ ማቀላቀል ክፍያ ተከፍሏቸው ወደ ማሕበረሰቡ ተመልሰዋል - [ጋዛን የመቆጣጠር ትእዛዝ](https://ebstv.tv/ጋዛን-የመቆጣጠር-ትእዛዝ/) - የእስራኤሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ቤንያሚን ኔታንያሁ የሀገራቸው ጦር በጋዛ የተቆጣጠረውን ይዞታ ወደ 70 በመቶ እንዲያሳድግ ትዕዛዝ መስጠታቸውን ተናገሩ። ጠቅላይ ሚኒስትሩ አሁን ላይ ሀገራቸው የጋዛ ሰርጥን 60 በመቶ መቆጣጠሯን በገለጹበት አንድ መድረክ ላይ ሀማስን መውጫና መግቢያ ለማሳጣት አሁን ላይ የእስራኤል ጦር ጋዛን 70 በመቶ እንዲቆጣጠር ማዘዛቸውን ጠቁመዋል፡፡ ሀማስን በሁሉም አቅጣጫ ከበባ ውስጥ እያስገቡ መሆናቸውን የተናገሩት ኔታንያሁ ቀስ - [የአሜሪካና የኢራን የተኩስ አቁም](https://ebstv.tv/የአሜሪካና-የኢራን-የተኩስ-አቁም/) - አሜሪካና ኢራን በመካከላቸው የተደረሰውን የተኩስ አቁም ስምምነት ለማራዘምና በሆርሙዝ ሰርጥ መተላለፊያ ላይ የተጣለውን ክልከላ ለማንሳት መስማማታቸው እየተነገረ ይገኛል። ሆኖም ይህንን ስምምነት ፕሬዝዳንት ትራምፕ ገና ያፀድቁታል ተብሎ የሚጠበቅ ሲሆን የኢራን መገናኛ ብዙሀን ደግሞ ስምምነቱ ገና አለመጠናቀቁን እየዘገቡ ይገኛሉ ተብሏል፡፡ ሮይተርስ ከታማኝ ምንጮች አገኘሁት ባለው መረጃ መሰረት የተኩስ አቁም ስምምነቱ በ60 ቀናት መራዘሙ ሲነገር የሆርሙዝ ሰርጥም ለባህር - [አየር መንገዱ ያገኘው ፈቃድ](https://ebstv.tv/አየር-መንገዱ-ያገኘው-ፈቃድ/) - የኢትዮጵያ አየር መንገድ በሳምንት ሁለት ጊዜ ወደ ሞሪሸስ ለመብረር ጊዜያዊ ፈቃድ ማግኘቱ ተገልጿል፡፡ አየር መንገዱ ከሞሪሸስ ሲቪል አቪዬሽን ባለሥልጣን ባገኘው ፈቃድ መሠረት ከመጪው ሰኔ 8 እስከ መስከረም 20 ቀን 2019 ዓ.ም ድረስ በአጠቃላይ 30 በረራዎችን ለማድረግ ዝግጅት ላይ እንደሚገኝ ነው የተነገረው። በሳምንት ሁለት ጊዜ የሚኖረው በረራው ሞሪሸስን ከቀሪው የአኅጉሪቱ ክፍል ጋር በማገናኘት የሀገሪቱን የቱሪዝም ዘርፍ - [የኢትዮጵያ የቡና ምርት](https://ebstv.tv/የኢትዮጵያ-የቡና-ምርት/) - ኢትዮጵያ በሚቀጥለው የአውሮፓውያኑ አመት ከአለም 4ተኛዋ ከፍተኛ ቡና አምራች አገር እንደምትሆን የአሜሪካ ግብርና ሚኒስቴር ገለፀ፡፡ የአሜሪካ ግብርና ዲፓርትመንት ባወጣው ሪፖርት ኢትዮጵያ በሚቀጥለው አመት ከ700 ሚሊዮን ኪሎ በላይ የቡና ምርት በማምረት ከአለም 4ተኛዋ ትልቋ የቡና አምራች ሀገር ልትሆን እንደምትችል ነው ግምቱን ያስቀመጠው፡፡ የኢትዮጵያ የቡና ምርት ባለፉት 3 ተከታታይ አመታት እያደገ መምጣቱንና አሁንም ብራዚል፣ ቬትናምና ኮሎምቢያ ቀዳሚ - [የመገኛኛ ብዙሃን በ7ኛው ጠቅላላ ምርጫ](https://ebstv.tv/የመገኛኛ-ብዙሃን-በ7ኛው-ጠቅላላ-ምርጫ/) - 7ኛውን ጠቅላላ ምርጫ ለመዘገብ 1 ሺህ 814 የመገናኛ ብዙሃን ባለሙያዎች መመዝገባቸውን ብሄራዊ ምርጫ ቦርድ ገልጿል፡፡ በኢትዮጵያ የሚዲያ ተቋማት ቁጥር ከ122 ወደ 310 ማደጉ፣ የሬዲዮና የቴሌቪዥን ጣቢያዎች በከፍተኛ ሁኔታ መጨመራቸው እንዲሁም የመረጃ ተደራሽነት በ60 ቋንቋዎች መሆኑ ለዴሞክራሲያዊ ውይይት ሰፊ እድል መፍጠሩንም ነው ቦርዱ የጠቆመው፡፡ የዘንድሮው ምርጫ ይበልጥ አካታችና አሳታፊ እንዲሆን ቦርዱ 55 ድርጅቶችን ለታዛቢነት ማሰማራቱን የተጠቀሰ - [የዕጩ ወኪሎች ግዴታ](https://ebstv.tv/የዕጩ-ወኪሎች-ግዴታ/) - ማንኛውም ተዘዋዋሪም ሆነ ተቀማጭ የዕጩ ወኪሎች ግዴታ ምን ምን ናቸው? 👉የምርጫ ኃላፊው የሚሰጠውን ትዕዛዞች ማክበር አለበት፣ 👉የምርጫ ሂደቱን ከሚያውኩ ተግባራት መቆጠብ አለበት፣ 👉አግባብ ባለው አካል ሲጠየቅ መታወቂያውን ማሳየት አለበት፣ 👉የምርጫ ሕጉን ማክበር አለበት፣ 👉የምርጫውን ሂደት የመከታተል ተግባሩን ሲያከናውን መራጮች ማንን መምረጥ እንዳለባቸው አስተያየት ከመስጠት ወይም ተጽዕኖ ለማሳደር መሞከር የለበትም፣ 👉የምርጫ ቁሳቁሶችን መያዝ፥ ማንሳት፤ መነካካት ወይም - [የኢጋድ ታዛቢ ቡድን](https://ebstv.tv/የኢጋድ-ታዛቢ-ቡድን/) - የምስራቅ አፍሪካ የልማት በይነ መንግስታት (ኢጋድ ) የፊታችን ሰኞ ግንቦት 24 2018 ዓ.ም ለሚደረገው የ7ተኛው ጠቅላላ ምርጫ ታዛቢ ቡድኑ አዲስ አበባ መግባቱን አስታወቀ። ታዛቢ ቡድኑ በቀድሞው የኡጋንዳ ምክትል ፕሬዝዳንት ስፔሲኦዛ ዋንዲራ ካዚቢዌ የሚመራ መሆኑን ኢጋድ ገልጿል። ታዛቢ ቡድኑ ከኢጋድ አባል ሀገራት የተውጣጡ የምርጫ ቦርድ ተቋማት ፣መንግስታዊ ያልሆኑ የሲቪክ ማህበራት እና የሴቶች እና ወጣቶች ማህበራት ያካተተ - [በጥሞና ወቅት የተከለከሉ ድርጊቶች](https://ebstv.tv/በጥሞና-ወቅት-የተከለከሉ-ድርጊቶች/) - 🇪🇹 የኢትዮጵያ ብሔራዊ የምርጫ ቦርድ ከዛሬ ግንቦት 20 ቀን 2018 ዓ.ም ጀምሮ እስከ ምርጫው እለት ያሉት ቀናት የጥሞና ቀናት መሆናቸውን ገልፆ የተከለከሉ ድርጊቶችን ይፋ አድርጓል። ቦርዱ የጥሞና ጊዜን ማክበር የምርጫውን ተዓማኒነት እንደሚያረጋግጥ ፣መራጩም ያለ ምንም ውጫዊ ተፅዕኖ፣ ግርግርና ቅስቀሳ በሰላም አስቦ እንዲወሥን ይረዳል ብሏል። 🇪🇹በጥሞና ወቅት ምን ምን ማድረግ አይቻልም?? በአካልና በዐደባባይ የሚደረጉ የፖለቲካ እንቅስቃሴዎች - [የአፍሪካ ህብረት የምርጫ ታዛቢ ቡድን](https://ebstv.tv/የአፍሪካ-ህብረት-የምርጫ-ታዛቢ-ቡድን/) - የአፍሪካ ህብረት የፊታችን ሰኞ ግንቦት 24 ቀን 2018 አ.ም የሚደረገውን የ7ተኛው ጠቅላላ ምርጫ የሚታዘብ ታዛቢ ቡድን መላኩን አስታወቀ። ህብረቱ ባወጣው መግለጫ በቀድሞው የኬንያ ፕሬዚዳንት ኡሁሩ ኬንያታ የሚመራው የታዛቢ ቡድን አዲስ አበባ መግባቱን ገልጿል። ታዛቢ ቡድኑ ከ37 ሀገራት የተውጣጡ አምባሳደሮች ፣ የሰብአዊ መብት ከፍተኛ ባለሙያዎች ፣ የሚዲያ አካላት ፣ መንግስታዊ ያልሆኑ የሲቪክ ማህበራት ያካተተ መሆኑን ህብረቱ - [የምርጫ ቦርድ ውሳኔ](https://ebstv.tv/የምርጫ-ቦርድ-ውሳኔ/) - የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ግንቦት 24 ቀን 2018 ዓ/ም በፌዴራል እና ክልል መንግሥታዊ ተቋማት እንዲሁም የግል ተቋማት ሥራ ዝግ ሆኖ እንደሚውል አስታውቋል። ቦርዱ ይሄን ያለው ሰኞ ግንቦት 24 ቀን 2018 ዓ.ም. የሚካሄደውን የ7ተኛው ጠቅላላ ምርጫ የድምፅ አሰጣጥን በተመለከተ በሰጠው ማብራሪያ ነው። ቦርዱ ዜጎች ዕለቱን ለድምፅ መስጫ ብቻ መጠቀማቸው ስለሚያስፈልግ የፌዴራል እና የክልል መንግሥታዊ ተቋማት ግንቦት 24 - [የነገሌ ቦረና ገዳ አውሮፕላን ማረፊያ ምረቃ](https://ebstv.tv/የነገሌ-ቦረና-ገዳ-አውሮፕላን-ማረፊያ-ምረ/) - ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ የኢትዮጵያ አየር መንገድ 24ኛ የሀገር ውስጥ መዳረሻ የሆነውን አዲሱን የነገሌ ቦረና ገዳ አውሮፕላን ማረፊያን ዛሬ በይፋ መርቀዋል። ጠቅላይ ሚኒስትሩ ይህ ዘመናዊ አውሮፕላን ማረፊያ እንደ ቦይንግ 737 ማክስ ያሉ ዘመናዊ አውሮፕላኖችን የማስተናገድ አቅም ያለው መሆኑን ገልፀው በሳምንት ሦስት በረራዎችን እንደሚያስተናግድ ተናግረዋል። ጠቅላይ ሚኒስትሩ የሚገነባው እያንዳንዱ አዲስ የአውሮፕላን ማረፊያ ርቀትን በማጥበብ ትስስር እንደሚፈጥር - [የፌዴራል ታክስ አስተዳደር ረቂቅ አዋጅ](https://ebstv.tv/የፌዴራል-ታክስ-አስተዳደር-ረቂቅ-አዋጅ/) - ሚኒስትሮች ምክር ቤት የፌዴራል ታክስ አስተዳደር አዋጅ ለማሻሻል የቀረበ ረቂቅ አዋጅን በማፅደቅ ለህዝብ እንደራሴዎች ምክርቤት መምራቱን አስታወቀ። ምክር ቤቱ ይሄን ያለው በተለያዩ ጉዳዮች ላይ ውሳኔ ባሳለፈበት መግለጫ ላይ ነው። ምክር ቤቱ ከዚህ ቀደም የነበረውን የታክስ አስተዳደር አዋጅ ቁጥር 983/2008 ላይ በርካታ ማሻሻያ ተደርጎ ረቂቅ አዋጁ መዘጋጀቱን ገልጿል። ረቂቅ አዋጁ የታክስ አስተዳደር ሥርዓቱን ከዘመናዊ ዓለም አቀፍ - [ኢትዮጵያውያን ስደተኞች በዛምቢያ](https://ebstv.tv/ኢትዮጵያውያን-ስደተኞች-በዛምቢያ/) - የዛምቢያ ኢምግሬሽን ቢሮ ህጋዊ ሰነድ የሌላቸው 25 ኢትዮጵያውያን ስደተኞች በቁጥጥር ስር መዋላቸውን አስታወቀ። ኢትዮጵያውያኑ ስደተኞች በቁጥጥር ስር የዋሉት ከሁለት ቀናት በፊት በሀገሪቱ መዲና ሉሳካ ማቴሮ በተባለ አካባቢ ነው ተብሏል። ኢትዮጵያውያኑ ስደተኞች ከ12 እስከ 50 ባለው የእድሜ ክልል ውስጥ ያሉ መሆናቸው ተገልጿል። የዛምቢያ ኢምግሬሽን ከኢትዮጵያውያን ስደተኞች በተጨማሪ ሁለት የዛምቢያ ዜጎች በቁጥጥር ስር ውለው ምርመራ እየተካሄደባቸው መሆኑን - [የአሜሪካ ጥቃት በኢራን](https://ebstv.tv/የአሜሪካ-ጥቃት-በኢራን/) - አሜሪካ በደቡባዊ ኢራን የሚሳኤል ተቋማት ናቸው ያለቻቸውን ኢላማዎች መታሁ አለች። አሜሪካ ድንገት ጥቃቱን የፈፀመችው ትላንትና ከኢራን ጋር አንዳች ስምምነት መደረሱን ስትገልፅ ቆይታ ነው። ይሄን ተከትሎም ሰላም ይሰፍናል በሚል ተስፋ የዓለም ነዳጅ ገበያም ቀንሶም ነበር። አሁን በመካከለኛው ምስራቅ የሚገኘው የአሜሪካ ማዕከላዊ ዕዝ እንደሚለው እርምጃው የተወሰደው እራስን ለመከላከልና የአሜሪካ ወታደሮችን ደህንነት ለማረጋገጥ ነው። የማዕከላዊ ዕዙ ቃል አቀባይ - [ኢትዮ ቴሌኮምና ሰነደ መዋዕለ ንዋይ ገበያ](https://ebstv.tv/ኢትዮ-ቴሌኮምና-ሰነደ-መዋዕለ-ንዋይ-ገበያ/) - ኢትዮ ቴሌኮም በኢትዮጵያ ሰነደ መዋዕለ ንዋይ ገበያ አራተኛው ኩባንያ ሆኖ መመዝገቡ ተገለጸ። ተቋሙ በዚህ ገበያ ላይ መመዝገቡን ይፋ ያደረገው ከኢትዮጵያ ሰነደ መዋዕለ ንዋይ ገበያ ጋር በመተባበር በሰጠው የጋራ መግለጫ ነው። የኢትዮ ቴሌኮም ባለአክሲዮኖች በኢትዮጵያ የሰነደ ሙዓለ ነዋዮች ገበያ ላይ አክሲዮናቸውን ማንቀሳቀስ የሚያስችላቸው ዝግጅት ማጠናቀቁንም ነው በሰጠው መግለጫ ያስታወቀው፡፡ ኢትዮ ቴሌኮም በሰነደ መዋዕለ ንዋይ ገበያ መድረክ - [የተነሳው ገደብ](https://ebstv.tv/የተነሳው-ገደብ/) - የብሔራዊ ባንክ ወደ ቻይና የሚላኩ ምርቶች የወጪ ንግድ በኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ብቻ እንዲካሄድ ጥሎት የነበረውን ገደብ አነሳ። ባንኩ ባወጣው መግለጫ በኢትዮጵያ እና በቻይና መንግስት ስምምነት መሰረት ወደ ወደ ቻይና የሚላኩ ምርቶች የወጪ ንግድ በኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ብቻ እንዲሰጥ ተወስኖ እንደነበር አስታውሷል። ባንኩ የወጪ ንግድ ዘርፉን ለማቀላጠፍ ፣ ተወዳዳሪነትን ለማሳደግ እና ለላኪዎች ምቹና ተደራሽ የባንክ አገልግሎት - [ፈልጉልኝ መተግበሪያ](https://ebstv.tv/ፈልጉልኝ-መተግበሪያ/) - የስራ እና ክህሎት ሚኒስቴር የኢትዮጵያ የሥራ ገበያ መረጃ ሥርዓት አካል የሆነና አሠሪና ሠራተኞችን በቀላሉ ማገናኘት የሚያስችል ‘ፈልጉልኝ’ የተሰኘ ሀገራዊ ዲጂታል መተግበሪያ በይፋ አስመርቆ ወደ ሥራ ማስገባቱን አስታወቀ። የስራ እና ክህሎት ሚኒስትር ሙፈሪያት ካሚል ወደ ሥራ የገባው ይህ ዲጂታል መተግበሪያ በሥራ ገበያው ውስጥ ያለውን የመረጃ ክፍተት በመቅረፍ ሥራ ፈላጊ ዜጎችንና አሠሪዎችን ካሉበት ሆነው በቀጥታ የሚያገናኝ ዘመናዊ - [የኢቦላ ወረርሽኝ](https://ebstv.tv/የኢቦላ-ወረርሽኝ/) - የጤና ሚኒስቴር እስከዛሬ ድረስ በኢትዮጵያ ምንም አይነት በኢቦላ ቫይረስ የተጠረጠረ ወይም የታመመ ሰው እንዳልተገኘ አስታውቋል። ሚኒስቴሩ ይሄን ያለው ከኢቦላ ቫይረስ በሽታ ጋር በተያያዘ በኢትዮጵያ እየተደረጉ ያሉ የቅድመ ዝግጅት ስራዎች አስመልክቶ በሰጠው መግለጫ ላይ ነው። ሚኒስቴሩ ኢትዮጵያ በሽታው ከተገኘባቸው አገራት ጋር ቀጥተኛ የድንበር ግንኙነት እንደሌላት ገልጾ ይሁን እንጂ የበሽታውን አደገኛነት ከግምት ውስጥ በማስገባት ጥብቅ የቅድመ ዝግጅት - [የአሜሪካና ኢራን ስምምነት](https://ebstv.tv/የአሜሪካና-ኢራን-ስምምነት/) - 🔸የአሜሪካው ውጪ ጉዳይ ሚኒስትር ማርኮ ሩቢዮ የአሜሪካና ኢራን ጠንካራ የተባለ ስምምነት ዛሬ ይፋ ይሆናል ተብሎ እንደሚጠበቅ ገለፁ። 🔸በሕንድ ጉብኝት እያደረጉ የሚገኙት ውጪ ጉዳይ ሚኒስትሩ አሸማጋዮች ጦርነቱን መደምደም በሚያስችል የሰላም ዕቅድ ላይ እየሰሩ መሆኑን ገልጸው በዛሬው ዕለትም የመጨረሻው ስምምነት ይፋ እንደሚሆን ጠቁመዋል፡፡ 🔸ዛሬ ይፋ ይሆናል ተብሎ የሚጠበቀው ስምምነት በሁለቱ ሀገራት መካከል የተደረሰውን የተኩስ አቁም ስምምነት በ60 - [የኢቦላ መስፋፋት](https://ebstv.tv/የኢቦላ-መስፋፋት/) - 🔸በዲሞክራቲክ ኮንጐ በተቀሰቀሰው የኢቦላ ወረርሽኝ በቫይረሱ የተያዙ ሰዎች ቁጥር 900 ደረሰ። 🔸አርቲ የዓለም ጤና ድርጅትን ጥቅሶ እንደዘገበው ባለፉት ጥቂት ቀናት ብቻ 101 አዲስ በቫይረሱ የተያዙ ሰዎች ተገኝተዋል። 🔸የዓለም ጤና ድርጅት ዳይሬክተር ጀነራል ቴድሮስ አድሃኖም በኤክስ ገፃቸው እንዳሉት በአገሪቱ ያለው ሁከትና መፈናቀል የቫይረሱን ስርጭት ለመቆጣጠር አስቸጋሪ አድርጐታል። 🔸በአገሪቱ 5 ሚሊዮን ዜጎች በጦርነት አካባቢ ይኖራሉ፤ ከእያንዳንዳቸው 4 - [‎የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት](https://ebstv.tv/የኢትዮጵያ-ኤሌክትሪክ-አገልግሎት/) - 🔸የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት በ1447ኛው የኢድ አል አድሀ (አረፋ) በዓል ወቅት የኤሌክትሪክ ኃይል መቆራረጥን ለመቀነስ የተለያዩ የቅድመ ዝግጅት ሥራዎች እያከናወነ እንደሚገኝ ገለጸ፡፡ 🔸በተለይ ደግሞ በበዓላት ሰሞን ደንበኞች ቀኑን በድምቀት ለማክበር ከወትሮው የተለየ የኃይል አጠቃቀም እንደሚኖራቸው የገለጸው አገልግሎቱ የሚፈጠረውን ከፍተኛ ጫና ለመቀነስ በልዩ ትኩረት የቅድመ ዝግጅት ስራዎችን ሲያከናውን መቆየቱንም ጠቅሷል፡፡ 🔸ከበዓሉ አስቀድሞ ከተሰሩ ስራዎች መካከል የመካከለኛና የዝቅተኛ - [የሳይበር ታለንት ቻሌንጅ ሰመር ካምፕ ምዝገባ](https://ebstv.tv/የሳይበር-ታለንት-ቻሌንጅ-ሰመር-ካምፕ-ምዝ/) - 🔸የኢንፎርሜሽን መረብ ደህንነት አስተዳደር 5ኛ ዙር የሳይበር ታለንት ቻሌንጅ ሰመር ካምፕ ምዝገባ ዛሬ ግንቦት 17 / 2018 ዓ.ም እንደሚጠናቀቅ አስታወቀ። 🔸አስተዳደሩ መስፈርቱን የሚያሟሉ ወጣቶች ዛሬ ከሚጠናቀቀው ምዝገባ አስቀድሞ የእድሉ ተጠቃሚ እንዲሆኑ አሳስቧል። 🔸አስተዳደሩ ፕሮግራሙ ከአንደኛ ደረጃ ትምህርት እስከ ዩኒቨርሲቲ ተመራቂ ድረስ ያሉ ልዩ ተሰጥኦና ፍላጎት ያላቸውን ታዳጊ ወጣቶች እንደሚያካትት ገልጿል። 🔸የሰመር ካምፕ መርሃ ግብር የሚካሔድባቸው - [ከሳዑዲ ተመላሽ ዜጎች](https://ebstv.tv/ከሳዑዲ-ተመላሽ-ዜጎች-2/) - 🔸የሴቶችና ማሕበራዊ ጉዳዮች ሚኒስቴር በሳዑዲ ዓረቢያ በአስቸጋሪ ሁኔታ ውስጥ የነበሩ 1 ሺህ 760 ኢትዮጵያውያን ወደ ሀገራቸው መመለሳቸውን አስታወቀ፡፡ ‎ 🔸‎በሳምንቱ ውስጥ በተደረገ 9 ዙር በረራ የተመለሱት 1ሺህ 251 ወንዶች እና 460 ሴቶች እንዲሁም 49 ጨቅላ ህፃናት ሲሆን ከተመላሾች መካከል 38 እድሜያቸው ከአስራ ስምንት አመት በታች የሆኑ ታዳጊዎች ይገኙበታል። ‎ 🔸‎ሚነስቴሩ መስከረም 5/ 2018 አ.ም በተጀመረው - [ብሔራዊ ባንክ የውጭ ምንዛሪ መመሪያ](https://ebstv.tv/ብሔራዊ-ባንክ-የውጭ-ምንዛሪ-መመሪያ/) - 🔸የንግድ ባንኮች ብሔራዊ ባንክን በቀጥታ ሳያስፈቅዱ ለደንበኞቻቸው የኤል ሲ ጥያቄዎችን ምላሽ እንዲሰጡ የሚፈቅድ አዲስ መመሪያ የብሔራዊ ባንክ ይፋ አደረገ። 🔸ብሔራዊ ባንክ ይፋ ያደረገው አዲሱ መመሪያ የውጭ ምንዛሬ ገበያው ይበልጥ እንዲጠናከር ያለመ ነው ተብሏል። 🔸ብሔራዊ ባንክ የንግድ ባንኮች የውጭ ምንዛሪ አካውንት ላላቸው ደንበኞቻቸው ካለ ብሔራዊ ባንክ ፈቃድ የኤልሲ ማመልከቻ ማፅደቅ እና የኤልሲ ገንዘብ ጥያቄ ተቀብለው መፍቀድ - [የኤሌክትሪክ ተሽከርካሪዎችና የነዳጅ ቀውስ](https://ebstv.tv/የኤሌክትሪክ-ተሽከርካሪዎችና-የነዳጅ-ቀ/) - በኢትዮጵያ ከፍተኛ ቁጥር ያላቸው የኤሌክትሪክ ተሽከርካሪዎች መኖራቸው አሁንም ድረስ ለቀጠለው የነዳጅ ዋጋ መዋዠቅ እንደ መከላከያ ሆኖ ማገልገሉን ተገልጿል፡፡ ኢትዮጵያ ከሁለት ዓመት በፊት በነዳጅና በናፍጣ የሚሰሩ ተሸከርካራችን ወደ ሀገር ውስጥ እንዳይገቡ በመከልከሏ አሁን ላይ በሀገሪቱ የሚገኙ የኤሌክትሪክ ተሽከርካሪዎች ቁጥር ከ100 ሺህ በላይ መድረሱ ተነግሯል፡፡ እንደ አሶሺየትድ ፕሬስ ዘገባ ከሆነ፣ ይህ ውሳኔ ከጊዜ ወደ ጊዜ እየጨመረ የመጣውን - [ስትራቴጂ የሴቶች ጥቃትን ለመከላከል](https://ebstv.tv/ስትራቴጂ-የሴቶች-ጥቃትን-ለመከላከል/) - በሴቶችና ሕፃናት ላይ የሚፈፀሙ ጥቃቶችና ወንጀሎችን ለመከላከል ተፈፅሞ ሲገኝም ምላሽ ለመስጠትና ለማስቀጣት ከ2016 እስከ 2020 ዓ.ም የሚቆይ ሁለተኛው ስትራቴጂ ተቀርፆ ወደስራ መግባቱ ተገልጿል፡፡ ፍትሕ ሚኒስቴር ከሴቶችና ማህበራዊ ጉዳይ ሚኒስቴር ጋር በመተባበር በሴቶችና ህፃናት ላይ የሚፈፀም ጥቃትን ለመከላከልና ምላሽ ለመስጠት የተቋቋመውን ብሔራዊ አስተባባሪ አካል ቅንጅታዊ አሰራርን ለማጠናከር ያለመና ከፌዴራል፣ ከከተማ መስተዳደር እና ከክልል ከተወጣጡ ባለድርሻ አካላት - [የመንግስት ህንጻዎች በአ.አ](https://ebstv.tv/የመንግስት-ህንጻዎች-በአ-አ/) - በማእከል፣ በክፍለ ከተማና በወረዳ ያሉ 6 ሺህ 945 ያህል የመንግስት ህንጻዎችን በዘመናዊው የንብረት መረጃ ሥርዓት መመዝገባቸውን የአዲስ አበባ ከተማ የመንግስት የንብረት አስተዳደር ባለስልጣን ገለጸ፡፡ እስካሁን ወደ 700 የሚደርሱ ተቋማት ቋሚ ንብረቶቻቸው ተመዝግበዋል ያለው ባለስልጣን መስሪያ ቤቱ አጠቃላይ በተቋማትና በአመራር እንዲሁም በባለሙያዎች ምን ምን ንብረቶች እንዳሉ በትክክል ማወቅ የሚቻልበትና የንብረቶች ወቅታዊ ዋጋም በስርዓቱ መሰረት ተዘጋጅቶ ወደ - [የኢትዮ_ዱባይ የንግድ ልውውጥ](https://ebstv.tv/የኢትዮ_ዱባይ-የንግድ-ልውውጥ/) - በኢትዮጵያ እና በተባበሩት አረብ ኤምሬትስ መካከል ያለው የንግድ ልውውጥ በአውሮፓውያኑ በ2025 ብቻ 6 ነጥብ 1 ቢሊዮን ዶላር መድረሱ ተገለጸ። ይህ የተገለጸው የዱባይ የንግድ ምክር ቤት በአዲስ አበባ ባዘጋጀው የዱባይ - ኢትዮጵያ ቢዝነስ ትብብር ፎረም ላይ ሲሆን በመድረኩም በተባበሩት አረብ ኤምሬትስ ከ1 ሺህ 660 በላይ የኢትዮጵያ ኩባንያዎች በንግድ፣ ሪልስቴት፣ ሎጂስቲክስና መሰል ዘርፎች ተሰማርተው እንደሚገኙ ተገልጿል። እንዲሁም - [ህገ-ወጥ የአክስዮን ሽያጭ](https://ebstv.tv/ህገ-ወጥ-የአክስዮን-ሽያጭ/) - የኢትዮጵያ ካፒታል ገበያ ባለስልጣን በትግራይ ክልል ከተሞች የሚንቀሳቀሰው ገዛና ጠቅላላ የንግድ ስራዎች አክሲዮን ማህበር የተባለ ድርጅት የሚሽጣቸው አክሲዮኖች በባለስልጣን መስሪያ ቤቱ ያልተመዘገቡ መሆኑን አውቆ ማህበረሰቡ ከመግዛት እንዲቆጠብ አሳሰበ። ባለስልጣን መስሪያ ቤቱ ገዛና ጠቅላላ የንግድ ስራዎች አክሲዮን ማህበር በባለስልጣኑ ያልተመዘገቡ አክሲዮኖችን በክልሉ በ4 ከተሞች ለሽያጭ በማቅረብ ላይ እንደሚገኝ አስታውቋል። ይሄው ገዛና የተባለው ድርጅት ከባለስልጣኑ ማግኘት የሚገባውን - [የኬንያ ኤሌክትሪክ ኃይል ግዥ](https://ebstv.tv/የኬንያ-የአሌክትሪክ-ኃይል-ግዥ/) - ኬንያ በፈረንጆቹ 2026 አመት ዲሴምበር ወር ከኢትዮጵያ የምታስገባውን የአሌክትሪክ ኃይል በእጥፍ ልታሳድግ መሆኑ ተገለፀ። ናይሮቢ አሁን ከኢትዮጵያ የምታስገባውን 200 ሜጋ ዋት የኤሌክትሪክ ሀይል ከ8 ወራት በኋላ 400 ሜጋ ዋት ለማሳደግ እቅድ መያዟ ነው የተነገረው፡፡ በዚህም ኬንያ ከኢትዮጵያ የምታስገባው የኤሌክትሪክ ሀይል በተወሰኑ የሀገሪቱ አካባቢዎች የሚያጋጥመውን ሀይል መቆራረጥ ችግር ለመፍታት እንደሚያግዛት ዘስታንዳርድ ዘግቧል። #EBS #EBSTVNEWS #EBSTVSPORT #_7696_WN - [የእንግሊዝኛ ቋንቋ በኢትዮጵያ](https://ebstv.tv/የእንግሊዝኛ-ቋንቋ-በኢትዮጵያ/) - በትምህርት ሚኒስቴር፣ በዩናይትድ ኪንግደም የውጭ አገራት የጋራ ሀብት ልማት ቢሮና በብሪቲሽ ካውንስል መካከል በኢትዮጵያ የእንግሊዝኛ ቋንቋ ትምህርትን ለማሻሻል የሚያስችል የ5 ሚሊየን ፓውንድ ስምምነት ተፈራርመዋል። በለንደን ከተማ እየተካሄደ ከሚገኘው የአለም የትምህርት ፎረም 2026 ጎን ለጎን የተፈረመው ስምምነቱ የእንግሊዝኛ ቋንቋ ትምህርትን ለማጠናከርና ለማሻሻል የሚያስችል ነው ተብሏል። እንዲሁም በኢትዮጵያ የእንግሊዝኛ ቋንቋ ትምህርት ጥራትን ለማሻሻል፣ የመምህራን አቅምን ለማጎልበት እና - [የሞባይል ስልክ ስርቆት](https://ebstv.tv/የሞባይል-ስልክ-ስርቆት/) - የአዲስ አበባ ፖሊስ ጠቅላይ መምሪያ በተሽከርካሪ በመንቀሳቀስ የባልትና ዕቃ የሚገዙ በመምሰል ሞባይል ስልክ ስርቆት ሲፈፅሙ የነበሩ 3 ተጠርጣሪዎች በቁጥጥር ስር መዋላቸውን አስታወቀ። ፖሊስ ተጠርጣሪዎቹ መቅደስ ተስፋዬ፣ ያሬድ ሙሉጌታ እና ኤፍሬም አብርሀሌ የተባሉ መሆናቸውን ገልፆ የወንጀል ድርጊቱን የፈፀሙት ግንቦት 10 ቀን 2018 ዓ/ም በለሚ ኩራ ክፍለ ከተማ ወረዳ 5 አርባ ዘጠኝ ሎሚ ከለር የጋራ መኖሪያ ቤቶች - [በሳዑዲ ዓረቢያ ሞት የተፈረደባቸው ኢትዮጵያዊያን](https://ebstv.tv/በሳዑዲ-ዓረቢያ-ሞት-የተፈረደባቸው-ኢትዮ/) - የኢትዮጵያ ካቶሊካዊት ቤተክርስቲያን የጳጳሳት ጉባኤ የሳዑዲ ዓረቢያ ባለሥልጣናት የሞት ፍርድ ለተፈረደባቸው ኢትዮጵያዊያን ምሕረት እንዲያደርጉ ተማጸነ። የጳጳሳቱ ጉባኤ ይሄን ያለው በመላው አለም የሚገኙ ኢትዮጵያውያን ስደተኞች ያሉበት ወቅታዊ ሁኔታ እንዳሳሰበው ትናንት ባወጣው መግለጫ ነው። ጉባኤው በመቶዎች የሚቆጠሩ ኢትዮጵያዊያን ዜጎች ላይ በተፈረደው የሞት ፍርድ ያለውን ስጋት እና የተሰማውን ጥልቅ ሀዘን ገልፆ የሳኡዲ አረቢያ ባለስልጣናት ለዜጎቹ ርህራሄ እና ምሕረት - [የአ.አ ሰላምና ፀጥታ ቢሮ ጥሪ](https://ebstv.tv/የአ-አ-ሰላምና-ፀጥታ-ቢሮ-ጥሪ/) - የአዲስ አበባ ከተማ ሰላምና ፀጥታ አስተዳደር ቢሮ መጪው 7ኛው ጠቅላላ ምርጫ በስኬት እንዲጠናቀቅ ነዋሪዎች ንቁ ተሳትፎ እንዲያደርጉ ጥሪ አቅርቧል። ለወንጀል መከላከል፣ መቆጣጠርና ሰላማዊ የምርጫ ሂደት የህዝቡ ሚና በሚል ውይይት ያካሄደው ቢሮው ለፀጥታና ለደኅንነት ሥራ ትልቁ አቅም ሕዝብ መሆኑን በመጥቀስ ህዝቡ በየአካባቢው ያለውን የፀጥታ ሁኔታን በትኩረት በመከታተልና የወንጀል ድርጊት ሲያጋጥም ለፀጥታ አካል መረጃ በማድረስ የከተማን ሰላም - [የጸሎት መርሃ ግብር](https://ebstv.tv/የጸሎት-መርሃ-ግብር/) - የኢትዮጵያ የሃይማኖት ተቋማት ጉባኤ ሁሉም የሃይማኖት ተቋማት የሚሳተፉበት የጸሎት መርሐ ግብር በሀገር አቀፍ ደረጃ መዘጋጀቱን ይፋ አደረገ። የጉባኤው ጠቅላይ ጸሐፊ ሊቀ ትጉሃን ቀሲስ ታጋይ ታደለ በሰጡት ጋዜጣዊ መግለጫ ይህ የጸሎት መርሃ ግብር 7ኛው ሀገራዊ ጠቅላላ ምርጫ በሰላም ይጠናቀቅ ዘንድ እንዲሁም ሰላም ይበልጥ ይፀና ዘንድ ታስቦ የተዘጋጀ መሆኑን ገልጸዋል። መርሃ ግብሩ በአደባባይ ደረጃ የሚከናወን በመሆኑ በመጪው - [ታዋቂው ቲክቶከር ዲላን ፔጅ በአዲስ አበባ](https://ebstv.tv/ታዋቂው-ቲክቶከር-ዲላን-ፔጅ-በአዲስ-አበባ/) - በፈጣን ዜና አቀራረቡ የሚታወቀው እና ከ19 ሚሊዮን በላይ የቲክቶክ ተከታዮችን ማፍራት የቻለው ዝነኛው የይዘት ፈጣሪ ዲላን ፔጅ ከኢትዮጵያዊው ቲክቶከር አዶናይ ጋር አዲስ አበባ መግባቱን የቱሪዝም ሚኒስቴር አስታወቀ። ታዋቂው ቲክ ቶከሩ ዲላን ወደ ኢትዮጵያ በአካል ሲመጣ የመጀመሪያው ሲሆን ኢትዮጵያ በመምጣቱ ደስተኛ መሆኑን እና የአዲስ አበባ ውበት እንዳስደመመው ገልጿል። የቱሪዝም ሚኒስቴር ዲላን ስለ ኢትዮጵያ በርካታ አዎንታዊ ይዘቶችን - [የ6ኛ ክፍል እና የ8ኛ ክፍል ፈተናዎች](https://ebstv.tv/የ6ኛ-ክፍል-እና-የ8ኛ-ክፍል-ፈተናዎች/) - የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ የ2018 የትምህርት ዘመን ከተማ አቀፍ የ6ኛ ክፍል የአንደኛ ደረጃ ማጠናቀቂያ ፈተና እና የ8ኛ ክፍል የመካከለኛ ደረጃ ትምህርት ማጠናቀቂያ ሰርተፍኬት ፈተና የሚሰጥበት ጊዜን ይፋ አደረገ። በዚህ መሰረት የ6ኛ ክፍል ፈተና ሰኔ 8 ፣ 9 እና 10/2018 ዓ.ም እንዲሁም የ8ኛ ክፍል ፈተና ሰኔ 11 እና 12/2018 ዓ.ም እንደሚሰጥ የትምህርት ቢሮ ገልጿል። - [እንዳይንቀሳቀሱ የታገዱ የባንክ ሂሳቦች](https://ebstv.tv/እንዳይንቀሳቀሱ-የታገዱ-የባንክ-ሂሳቦች/) - እንዳይንቀሳቀሱ የተደረጉ የባንክ ሒሳቦችና በተቀሩት የኢትዮጵያ ክፍሎች የሚገኙ የባንኩ ደንበኞች እስከ ሰኔ 30 ቀን 2018 ዓ.ም ድረስ የባንክ ሒሳብ ቁጥርን ከብሄራዊ መታወቅያ ፋይዳ ጋር የማስተሳሰር ሂደቱን በባንኩ ቅርንጫፎች በመገኘት ወይም በበይነ መረብ እንዲያካሄዱ የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ አስታውቋል። በኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ መመሪያ መሠረት በሀገሪቱ በተመረጡ ከተሞች ላይ የተከፈቱ የባንክ ሒሳቦች እስከ ግንቦት 6 ቀን 2018 ዓ.ም - [የገንዘብ ሚኒስቴር](https://ebstv.tv/የገንዘብ-ሚኒስቴር/) - የገንዘብ ሚኒስቴር የተቋሙን ስምና መለያ በመጠቀም ለክልሎችና ከተማ አስተዳደሮች የስራ ግብር ቅናሽ ተደርጓል ተብሎ የሚሰራጨው መረጃ ሀሰተኛ ነው ብሏል፡፡ ሚኒስቴር መስሪያ ቤቱ ሀሰተኛ ነው ሲል ያሳወቀው ደብዳቤው የገንዘብ ሚኒስትሩ አህመድ ሽዴን የሀሰት ስምና ፊርማ በመጠቀም ክልሎችና ከተማ መስተዳደሮች የስራ ግብር ቅናሽና የደሞዝ ማሻሻያ እንዲያደርጉ የሚያዝ ነው፡፡ በመሆኑም ይህ በሃሰት እየተሰራጨ የሚገኝ መረጃ የተቋሙ እውቅና የሌለው - [የምክር ቤቱ ማሳሰቢያ](https://ebstv.tv/የምክር-ቤቱ-ማሳሰቢያ/) - የፌዴሬሽን ምክር ቤት በወልቃይት ጉዳይ ያወጣው መግለጫ በሚል በማኀበራዊ ሚዲያ እየተሰራጨ ያለው ደብዳቤ ፍጹም ሐሰት እንደሆነ የፌዴሬሽን ምክር ቤት አስታውቋል። ምክር ቤቱ ባወጣው አጭር መግለጫ በወልቃይት ጉዳይ የተሰጠ መግለጫ የሌለ መሆኑን ገልጾ ይህን የተሳሳተ መረጃ የሚያሰራጩት አካላትን አጣርቶ ተቋሙ ለህግ የሚያቀርብ መሆኑን ገልጻል። መረጃው ከኢፌዲሪ ፌዴሬሽን ምክር ቤት የተገኘ ነው። #EBS #EBSTVNEWS #EBSTVSPORT #_7696_WN https://t.me/ebstvnews - [የሰብአዊ መብት ጥሰቶች](https://ebstv.tv/የሰብአዊ-መብት-ጥሰቶች/) - የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብት ኮሚሽን ኢሰመኮ በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል በጸጥታ አካላት የሚፈጸሙ ከሕግ አግባብ ውጪ የኾኑ የአፈሳ እና የጅምላ እስር ድርጊቶች አሁንም አሳሳቢ ኾነው የቀጠሉ ችግሮች መሆናቸውን አስታወቀ። ኮሚሽኑ ይሄን ያለው በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ውስጥ በሚገኙ ፖሊስ ጣቢያዎች ላይ ባከናወናቸው የሰብአዊ መብቶች ክትትሎች የተለዩ ግኝቶች እና ምክረ ሃሳቦች ዙሪያ ከባለድርሻ አካላት ጋር ባካሄደው ውይይት ነው። ኢሰመኮ - [የ12ኛ ክፍል ማጠናቀቂያ ፈተና](https://ebstv.tv/የ12ኛ-ክፍል-ማጠናቀቂያ-ፈተና-2/) - 🔸የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ለምርጫ ታዛቢዎች በሥርዓተ-ፆታ እና አካታችነት እንዲሁም በምርጫ ወቅት ሊፈጸሙ ስለሚችሉ ጥቃቶች አስመልክቶ ሥልጠና መስጠቱን አስታወቀ። 🔸ቦርዱ ይህንን ያስታወቀው በ7ኛው ጠቅላላ ምርጫ መታዘብ ላይ ለተሠማሩ የሲቪል ማኅበረሰብ ድርጅቶች በሥርዓተ-ፆታ እና አካታችነት እንዲሁም በምርጫ ወቅት ሊፈጸሙ የሚችሉ ጥቃቶችን አስመልክቶ ሥልጠና በሰጠበት ወቅት ነው። 🔸ለ43 የሀገር ውስጥ ታዛቢዎች የተሰጠው ሥልጠና በዋናነት ትኩረቱን ያደረገው በሥርዓተ-ፆታ - [የ12ኛ ክፍል ማጠናቀቂያ ፈተና](https://ebstv.tv/የ12ኛ-ክፍል-ማጠናቀቂያ-ፈተና/) - 🔸የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት የዘንድሮውን የ12ኛ ክፍል ማጠናቀቂያ ሀገር አቀፍ ፈተና በ667 የፈተና ማዕከላት ለመስጠት ዝግጅት እየተደረገ መሆኑን ገልጿል። 🔸የዩኒቨርሲቲ መግቢያ ፈተናውን በ97 ዩኒቨርሲቲዎችና በ570 የክልል ማዕከላት ለመስጠት ዝግጅት እየተደረገ መሆኑን ነው ሚኒስቴሩ ያስታወቀው፡፡ 🔸በዚህም ከሰኔ 24 እስከ ሐምሌ 17 ቀን 2018 ዓ.ም ለሚሰጠው ፈተና መደበኛ ተማሪዎችን ጨምሮ በሁሉም ፕሮግራሞች በተፈጥሮ ሳይንስ 306 ሺህ 964 - [የፋይዳ መታወቂያ ተጠቃሚዎች ቁጥር](https://ebstv.tv/የፋይዳ-መታወቂያ-ተጠቃሚዎች-ቁጥር/) - 🔸በኢትዮጵያ የብሔራዊ መታወቂያ ፋይዳ ተመዝጋቢዎች ቁጥር 43 ሚሊዮን መድረሱን የኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስቴር አስታወቀ። 🔸ባለፉት ዘጠኝ ወራት ብቻ 20 ሚሊየን ዜጎች ለብሔራዊ ዲጂታል መታወቂያ ሲመዘገቡ ዲጂታል መታወቂያን ከ100 በላይ በሚሆኑ የመንግሥትና የግል ተቋማት አገልግሎቶች ጋር በማስተሳሰር ዜጎች መረጃን መሰረት ያደረጉ አገልግሎቶችን እንዲያገኙ ማስቻሉን የኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስትር በለጠ ሞላ በትላንትናው ዕለት ለሕዝብ እንደራሴዎች ምክር ቤት ባቀረቡት ሪፖርት - [የኢቦላ ወረርሽኝ መስፋፋት](https://ebstv.tv/የኢቦላ-ወረርሽኝ-መስፋፋት-2/) - 🔸የዓለም ጤና ድርጅት በዲሞክራቲክ ኮንጐ የተቀሰቀሰው የኢቦላ ወረርሽኝ ቀድሞ ከታሰበው በላይ በፍጥነት እየተስፋፋ ነው አለ። 🔸በሽታው የተቀሰቀሰበት አካባቢ ያሉ ነዋሪዎችን ጠቅሶ ቢቢሲ እንደዘገበው አሁን በኢቦላ ቫይረስ የተያዙ ሰዎች የሚሞቱበት ፍጥነት ቀድሞ ከሚታወቀው በእጅጉ የባሰ ነው። 🔸የዲሞክራቲክ ኮንጐ ባለስልጣናት እንደሚሉት እስካሁን 136 ሰዎች በበሽታው ተይዘው ሕይወታቸው ያለፈ ሲሆን 514 ሰዎች ደግሞ በፅኑ ታመዋል። 🔸የዓለም ጤና ድርጅት - [የፑቲን ጉብኝት በቤጂንግ](https://ebstv.tv/የፑቲን-ጉብኝት-በቤጂንግ/) - 🔸የሩሲያው ፕሬዝዳንት ቭላድሚር ፑቲን ከቻይና ጋር ያለን ግንኙነት ከምንጊዜውም በላይ የላቀ ነው አሉ። 🔸የሩሲያው መሪ እንደሚሉት በሁለቱ አገራት መካከል ያለው የንግድ ግንኙነት ከፍተኛ ደረጃ ላይ ደርሷል። 🔸ቻይና የሩሲያ ነዳጅን በመሸመት ቀዳሚዋ አገር ስትሆን ማዕቀብ ከተጣለባት ሩሲያ ጋር ጠንካራ ዲፕሎማሲያዊ ግንኙነት አላት። 🔸ሞስኮና ቤጂንግ ባላቸው ግንኙነት ከሩሲያ 50 ቢሊዮን ኪዩቢክ የተፈጥሮ ጋዝ ማስተላለፍ የሚችል ቱቦ ለመዘርጋት - [የቪዛ ገደብ መነሳት](https://ebstv.tv/የቪዛ-ገደብ-መነሳት/) - 🔸የአውሮፓ ህብረት ወደ ሕብረቱ በሚገቡ ኢትዮጵያውያን ተጓዦች ላይ ጥሎት የነበረውን የቪዛ ገደብ ማንሳቱን አስታወቀ። 🔸ህብረቱ የቪዛ ገደቡን ያነሳው ኢትዮጵያ ዜጎችን በመመለስ እና በቪዛ አሰራሮች ላይ ከአውሮፓ ኅብረት ጋር ያላትን ትብብር ይበልጥ እንድታጠናክር ለማበረታታት ነው ተብሏል። 🔸ኅብረቱ ባደረገው ግምገማ በሕገወጥ መንገድ በህብረቱ አባል ሀገራት የሚገኙ ኢትዮጵያውያን ዜጐች የመለየት ፣ የአደጋ ጊዜ የጎዞ ሰነዶችን የማውጣት እና የመመለስ - [የኤምባሲው ማሳሰቢያ](https://ebstv.tv/የኤምባሲው-ማሳሰቢያ/) - 🔸በቤሩት የኢትዮጵያ ቆንስላ ፅ/ቤት መቀመጫቸውን በሊባኖስ አድርገው ከህገ ወጥ ደላሎች ጋር በመተባበር መደበኛ ባልሆነ መንገድ ኢትዮጵያውያን ዜጎችን ወደ ሊባኖስ እንዲገቡ የሚያደርጉ ሰዎች ከአሳሳች ድርጊታቸው እንዲቆጠቡ አሳሰበ። 🔸ቆንስላ ጽህፈት ቤቱ ይሄን ማሳሰቢያውን የሰጠው በርካታ ኢትዮጵያውያን ዜጎች ህጋዊ ባልሆነ መንገድ ወደ ሊባኖስ እየገቡ መሆኑን ባስተወቀበት መግለጫ ነው። 🔸ኢትዮጵያውያን ዜጎች ህጋዊ ባልሆነ መንገድ ወደ ሊባኖስ እየገቡ በመሆኑ ሳቢያ - [የኢራን የሰላም እቅድ](https://ebstv.tv/የኢራን-የሰላም-እቅድ/) - ኢራን ያቀረብኩት አዲሱ የሰላም ዕቅድ አሜሪካ በሁሉም የጦርነት ግንባሮች የተከፈተውን ጦርነት እንድታቆም፣ ለኢራን የጦርነት ካሳ እንድትከፍል እና ወታደሮቿን ለኢራን ቅርብ ከሆኑ አካባቢዎች ማውጣትን ያካትታል ማለቷ ተሰምቷል፡፡ የኢራን ምክትል ውጪ ጉዳይ ሚኒስትር ካዜም ጋሪባባዲ እንደሚሉት ቴህራን አሜሪካ የጣለችባትን ማዕቀቦች እንድታነሳ፣ በምእራባዊያን ባንኮች እንዳይንቀሳቀስ የተጋደውን የኢራን ሀብት እንድትለቅ እና በሀገሪቱ ወደቦች ላይም ያስጣለችውን እግዳ እንድታነሳ ትሻለች፡፡ ሆኖም - [ልዩ የውጭ ምንዛሬ ጨረታ ውጤት](https://ebstv.tv/ልዩ-የውጭ-ምንዛሬ-ጨረታ-ውጤት/) - የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ ዛሬ ባካሄደው የግማሽ ቢሊዮን ዶላር ልዩ የውጭ ምንዛሬ ጨረታ አንድ ዶላርን 159 ብር ከ98 ሳንቲም መሸጡን አስታወቀ።ባንኩ በዛሬው እለት ባደረገው ልዩ የውጭ ምንዛሬ ጨረታ ከተሳተፉት 30 ባንኮች ውስጥ 14ቱ አሸናፊ እንደነበሩ ገልጿል።በልዩ የውጭ ምንዛሬ ጨረታው የተሳተፉ ባንኮች ለአንድ ዶላር ከፍተኛ ያቀረቡት ዋጋ 160 ብር ከ90 ሳንቲም የቀረበ ሲሆን ዝቅተኛው ደግሞ 157 ብር - [ኢሰመጉ ያቀረበው ጥሪ](https://ebstv.tv/ኢሰመጉ-ያቀረበው-ጥሪ/) - የኢትዮጵያ ሰብዓዊ መብቶች ጉባዔ ኢሰመጉ መንግስት ሰዎችን አስገድዶ ከመሰወር ለመጠበቅ የወጣውን ዓለም አቀፍ ስምምነት በማጽደቅ የሀገሪቱ ህግ አካል እንዲያደርግ ጠይቋል፡፡ ኢሰመጉ ይሄንን ጥሪ ያቀረበው በአማራ፣ አዲስ አበባና ቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልሎች የዜጎችን የመኖር፣ የአካል ደህንነት እና በነጻነት የመዘዋወር መብቶች ላይ ያነጣጠሩ አሳሳቢ ክስተቶችን በተመለከተ ባወጣው መግለጫ ላይ ነው፡፡ በአዲስ አበባ፣ በጉለሌ ክፍለ ከተማ ሽሮ ሜዳ አካባቢ - [የኢቦላ ወረርሽኝ መስፋፋት](https://ebstv.tv/የኢቦላ-ወረርሽኝ-መስፋፋት/) - በዲሞክራቲክ ሪፐብሊክ ኮንጎ በኢቦላ ወረርሽኝ ሕይወታቸው ያለፈው ሰዎች ቁጥር 131 መድረሱ ተነገረ። ቫይረሱ የተገኘባቸው ሰዎች ቁጥር 513 መሻገሩን ያሳወቁት የኮንጎ ባለስልጣናት በሽታው በሀገሪቱ በፍጥነት እየተስፋፋ እንደሚገኝም ነው የገለጹት፡፡ የኮንጎ ጎረቤት ሀገር ዩጋንዳ ባለስልጣናት ደግሞ እስካሁን ሁለት ሰዎች በሽታው እንዳለባቸው መረጋገጡንና አንድ ሰው በበሽታው ሕይወቱ ማለፉን ጠቅሰዋል፡፡ የዓለም የጤና ድርጅት ቡንዲቡግዮ በተሰኘው ቫይረስ የሚመጣውን ይህንን በሽታ - [የፑቲን የቻይና ጉብኝት](https://ebstv.tv/የፑቲን-የቻይና-ጉብኝት/) - ፕሬዝዳንት ቭላድሚር ፑቲን የሀገራቸውና የቻይና ግንኙነት መጠናከር ዓለምን የሚያረጋጋ ፍፁም ኃይል ነው ሲሉ ገልጸዋል። ፕሬዝዳንቱ ይህንን ያሉት ለሁለት ቀናት ጉብኝት ወደ ቻይና ከማቅናታቸው በፊት ሲሆን ሞስኮና ቤጂንግ ያላቸው ግንኙነት ለጋራ ሰላምና ዓለምአቀፍ እድገት እንጂ በሆነ ሀገር ላይ ባላንጣ ለመሆን ያለመ አለመሆኑን አክለው ገልጸዋል፡፡ ፑቲን ሀገራቸውና ቻይና በዚህ መርህ መሰረት ዓለምአቀፍ ሕግን ለመጠበቅና የተመድን መርህ ለማስከበር - [የትራምፕ ማፈግፈግ](https://ebstv.tv/የትራምፕ-ማፈግፈግ/) - ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ በመካከለኛው ምስራቅ ሀገራት ተማፅኖ ምክንያት በኢራን ላይ ዳግም ጥቃት የመሰንዘር ዕቅዱን ለጊዜው መሰረዛቸውን ገለፁ። ፕሬዝዳንቱ ከዛሬ ጀምሮ በኢራን ላይ መካሄድ ሊጀምር የነበረው ጥቃት የተቋረጠው የቀጠናው ሀገራት ባቀረቡት ጥያቄ መሆኑን ጠቁመው አሁን ላይ ጠንካራ የሆነ ድርድር እየተካሄደ መሆኑን ገልጸዋል፡፡ ትራምፕ በትሩዝ ሶሻል የማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ላይ በለጠፉት መልዕክት የኳታር፣ ሳዑዲ አረቢያና የዩናይትድ አረብ - [የቤኔሉክስ ቢዝነስ ፎረም](https://ebstv.tv/የቤኔሉክስ-ቢዝነስ-ፎረም/) - የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር የኢትዮጵያ - የቤኔሉክስ ቢዝነስ ፎረም ዛሬ በሉክሰምበርግ በይፋ መከፈቱን አስታወቀ። ሚኒስቴሩ ፎረሙ የመንግስት እና የግሉ ዘርፍ ተዋናዮች፣ ባለሀብቶች፣ የንግድ ምክር ቤቶች እና የልማት አጋሮችን በማገናኘት የኢኮኖሚ ትስስርን ለማጠናከር ያለመ መሆኑን ገልጿል። ፎረሙ በኢትዮጵያ እና በቤኔሉክስ ሀገራት መካከል አዳዲስ የቢዝነስ እድሎችን ፈትሾ ለጋራ ተጠቃሚነት ለመስራት ጉልህ ሚና ያለው መድረክ ነው ተብሏል። በቢዝነስ ፎረሙ - [የኢትዮጵያ እና ሳኡዲ አረቢያ ግንኙነት](https://ebstv.tv/የኢትዮጵያ-እና-ሳኡዲ-አረቢያ-ግንኙነት/) - የውጭ ጉዳይ ሚንስትር ጌዲዮን ጢሞቲዮስ (ዶ/ር ) የሳዑዲ አረቢያ መንግሥት በአገሪቱ ውስጥ የሚኖሩ ኢትዮጵያዊያን ዜጎችን ደኅንነት እንዲያስጠብቅ ጠየቁ። ሚኒስትሩ ይህን ጥያቄ ያቀረቡት ከሳዑዲ አረቢያ ምክትል የውጭ ጉዳይ ሚንስትር ዋሊድ ኤልክረጂ ጋር በተወያዩበት ወቅት መሆኑን የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ገልጿል። ሚኒስትሩ የሳዑዲ ዓረቢያ መንግሥት ለኢትዮጵያዊያን ሠራተኞች ሕጋዊ የሥራ እድሎችን እንዲያመቻችም ጠይቀዋል ተብሏል። ሚንስትር ዋሊድ ኤልክረጂ ህጋዊትን የተከተለ - [ዳግም የተጀመረው ግንባታ](https://ebstv.tv/ዳግም-የተጀመረው-ግንባታ/) - 🔸392 ኪሎ ሜትር የሚሸፍነው የአዋሽ - ኮምቦልቻ - ሃራ ገበያ የባቡር መስመር ፕሮጀክት ግንባታ ከ5 ዓመታት በኋላ ዳግም ወደ ሥራ መግባቱ ተገለጸ፡፡ 🔸በ2007 ዓ.ም ተጀምሮ የነበረው ፕሮጀክቱ በፀጥታ ችግር፣ በተቋራጩ በተፈጠረ ችግር እና በሌሎች ምክንያቶች ተስተጓጉሎ የቆየ ሲሆን ዳግም በማስጀመሪያ መርሐ ግብሩ ላይ የአማራ ክልል ከፍተኛ የሥራ ኃላፊዎችና የፕሮጀክቱ አስተባባሪዎች ተገኘተዋል፡፡ 🔸ከወራት በፊት የኢትዮጵያ የምድር - [የእስራኤል እርምጃ](https://ebstv.tv/የእስራኤል-እርምጃ/) - 🔸የእስራኤል ወታደሮች ለፍልስጤማዊያን እርዳታ የያዙ ከ50 በላይ የጀልባ ኮንቮይን በቁጥጥር ስር አዋሉ። 🔸አለም አቀፍ የፍልስጤም መብት አራማጆች እንደሚሉት ከፍልስጤም መሬት ለመድረስ 4 መቶ 60 ኪሎ ሜትር ሲቀራቸው ነው የእስራኤል የባህር ኮማንዶዎች ጀልባዎቹን የተቆጣጠሩት። 🔸የፍልስጤም መብት አራማጆች ስለጉዳዩ በሰጡት ምላሽ የእስራኤል እርምጃ የባህር ውንብድና ነው ብለውታል። #EBS #EBSTVNEWS #EBSTVSPORT #_7696_WN https://t.me/ebstvnews - [የኢራን ምላሽ](https://ebstv.tv/የኢራን-ምላሽ/) - 🔸አሜሪካና እስራኤል ኢራንን ደግመው በሚሳኤል ይደበድባሉ መባሉን ተከትሎ ኢራንም በቂ ምላሽ እሰጣለሁ እያለች ነው። 🔸የኢራን መንግስት ቴሌቪዥን በጠላቶቻችን ላይ ተነሱ የሚል ቅስቀሳ ለዜጐቹ እያስተላለፈ ሲሆን በርካታ ኢራናዊያን መሣሪያ ታጥቀው በየቦታው እየታዩ ነው። 🔸ኢራን ትጥቅ ማጠባበቅ የጀመረችው የአሜሪካው ፕሬዝዳንት በተቀዛቀዘው ድርድር መካከል ኢራን ጊዜ እያለቀባት ነው እርምጃ የምንወስድ ከሆነም በምድሯ ላይ የሚተርፋት ነገር የለም ሲሉ በማህበራዊ - [የአረብ ኤምሬትስ ጥቃት](https://ebstv.tv/የአረብ-ኤምሬትስ-ጥቃት/) - 🔸አረብ ኤምሬትስ በኒውክለር የኃይል ማመንጫዋ ላይ ጥቃት እንደተፈፀመባት አስታወቀች። 🔸አረብ ኤምሬትስ እንዳለችው ትላንት እሁድ ነው በብቸኛው የኒውክለር ጣቢያዋ ላይ ነው ጥቃት የተፈፀመው። 🔸የኤምሬትስ መከላከያ ሚኒስቴር እንዳለው ከምዕራቡ የአገሪቱ ድንበር ሦስት ድሮኖች ጥሰው ከገቡ በኋላ ነው ጥቃቱ የደረሰው። 🔸በዚሁ ጊዜ ሁለት ድሮኖች ተመተው መውደቃቸውን ሚኒስቴሩ ገልፆ አንደኛው ድሮን ግን የኒውክለር ተቋሙን የኤሌክትሩክ ጀኔሬተር መቶታል። 🔸ጥቃቱ የደረሰው - [የዒድ አል-አድሃ (የዓረፋ) በዓል](https://ebstv.tv/የዒድ-አል-አድሃ-የዓረፋ-በዓል/) - 👉1447ኛው የዒድ አልአድሃ በዓል ረቡዕ ይውላል። 👉ትናንት በሳዑዲ አረቢያ ጨረቃ በመታየቷ የዙል-ሂጃ ወር መግባቱ ተገልጿል። 👉ይህን ተከትሎ 1447ኛው የዒድ አል-አድሃ (የዓረፋ) በዓል ዕሮብ ረቡዕ ግንቦት 19 ተከብሮ ይውላል። #EBS #EBSTVNEWS #EBSTVSPORT #_7696_WN https://t.me/ebstvnews - [የክትትል ቡድኖቹ ሪፖርት](https://ebstv.tv/የክትትል-ቡድኖቹ-ሪፖርት/) - 🔸በብሔራዊ የምርጫ ቦርድ ስምሪት የተሰጣቸው የክትትል ቡድኖች በአብዛኛዎቹ አካባቢዎች ላይ ምርጫ ለማድረግ አስቻይ ሁኔታ መኖሩን እንዳረጋገጡ ቦርዱ አስታወቀ። 🔸ቦርዱ ይሄን ያለው በቦርዱ ሥምሪት የሰጣቸው የክትትል ቡድኖች 7ኛው ጠቅላላ ምርጫ የሚካሄድባቸውን አካባቢዎች የፀጥታ ሁኔታን በተመለከተ ዝርዝር ሪፖርት ባቀረቡበት ጊዜ ነው። 🔸የክትትል ቡድኖች በሪፖርታቸው በአብዛኛዎቹ አካባቢዎች ላይ ምርጫ ለማድረግ አስቻይ ሁኔታ መኖሩን አረጋግጠው አሁንም ትኩረት የሚሹ ቦታዎች - [የጣና በለስ ስኳር ፋብሪካ](https://ebstv.tv/የጣና-በለስ-ስኳር-ፋብሪካ/) - 🔸የጣና በለስ ስኳር ፋብሪካ 5 ሺህ ሰራተኞች እንደሚፈልግ አስታወቀ። 🔸ፋብሪካው ይሄን ያለው ዳግም ወደ ማምረት መሸጋገሩን በገለፀበት ጊዜ ላይ ነው። 🔸የፋብሪካው ዋና ሥራ አሥኪያጅ ባይነሳኝ ዘሪሁን በአሁኑ ወቅት ፋብሪካው ዳግም ወደ ምርት መሸጋገሩን ተከትሎ የሠራተኛ እጥረት አጋጥሟል ብለዋል። 🔸ፋብሪካው በሙሉ አቅሙ ወደ ሥራ ሲገባ ከ24 ሺህ ሄክታር በላይ መሬት እንደሚያለማ እና በቀን ከ12 ሺህ ኩንታል - [የዳንጎቴ ኩባንያ ተጨማሪ ኢንቨስትመንት](https://ebstv.tv/የዳንጎቴ-ኩባንያ-ተጨማሪ-ኢንቨስትመንት/) - 🔸የዳንጎቴ ኩባንያ ከኢትዮጵያ መንግስት ጋር በጋራ በጎዴ እያስገነባው ላለው የዩሪያ ማዳበሪያ ፋብሪካ መድቦት የነበረውን የ2.5 ቢሊየን ዶላር ኢንቨስትመንት ወደ 4 ቢሊየን ዶላር ማሳደጉን አስታወቀ። 🔸የዳንጎቴ ግሩኘ ፕሬዚዳንት አሊኮ ዳንጎቴ ይሄን ያሉት ትናንት ከጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ ጋር በመሆን በጎዴ እየተገነባ የሚገኘውን የዩሪያ ማዳበሪያ ግንባታ አፈፀፀም ከገመገሙ በኋላ ነው። 🔸ናይጄሪያዊው ባለፀጋ አሊኮ ዳንጎቴ አሁን ያሳደግነው ተጨማሪ - [በጎዴ እየተገነባ ያለው የማዳበሪያ ፋብሪካ](https://ebstv.tv/በጎዴ-እየተገነባ-ያለው-የማዳበሪያ-ፋብሪ/) - ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ በጎዴ እየተገነባ የሚገኘው በዓመት 3 ሚሊየን ሜትሪክ ቶን ዩሪያ ማዳበሪያ የማምረት ዐቅም ያለው ፋብሪካ ግንባታ በተያዘለት ዕቅድ መሠረት እየተከናወነ መሆኑን አስታወቁ። ጠቅላይ ሚኒስትሩ ከአሊኮ ዳንጎቴ ጋር በመሆን በጎዴ ሥራው የደረሰበትን ደረጃ የገመገሙ ሲሆን በፕሮጀክቱ ስፍራ የሚታየው የሥራ ሂደቱ ፍጥነት አበረታች መሆኑን ገልጸዋል። ፕሮጀክቱ በኢትዮጵያ የግብርና ትራንስፎርሜሽን፣ የምግብ ሉዓላዊነት፣ የኢንዱስትሪ እድገት እና - [የውጭ ቀጥታ ኢንቨስትመንት](https://ebstv.tv/የውጭ-ቀጥታ-ኢንቨስትመንት/) - የኢትዮጵያ ኢንቨስትመንት ኮሚሽን ኢትዮጵያ በ2018 በጀት ዓመት ባለፉት 9 ወራት 3 ነጥብ 52 ቢሊዮን ዶላር የውጭ ቀጥታ ኢንቨስትመንት መሳቧን አስታወቀ። ይህም ከአለፈው ዓመት ተመሳሳይ ወቅት ጋር ሲወዳደር ከ16 በመቶ በላይ እድገት ማስመዝገቡን ኮሚሽኑ ጠቁሟል። እንዲሁም በተመሳሳይ ወቅት ከ370 በላይ አዳዲስ የኢንቨስትመንት ፈቃዶችን በመስጠት ከተቀመጠው ዕቅድ በላይ ተፈፃሚ መሆኑ ተነግሯል። በተጨማሪም በኢንቨስት ኢን ኢትዮጵያ 2026 ፎረም - [የኮሚሽኑ የስራ አፈጻጸም](https://ebstv.tv/የኮሚሽኑ-የስራ-አፈጻጸም/) - በ1 ሺህ 234 ወረዳዎች ስኬታማ የአጀንዳ ማሰባሰብ እና የመለየት ስራ መከናወኑን የኢትዮጵያ ሀገራዊ የምክክር ኮሚሽን አስታውቋል። ኮሚሽኑ ይሄንን ያስታወቀው ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ በተገኙበት የእስካሁን ተግባራትና ቀጣይ አቅጣጫ የሚገመግም መርሐ ግብር በዛሬው ዕለት በተካሄደበት ወቅት ሲሆን አካታችና አሳታፊ የሆነ የምክክር ተሳታፊዎች የመለየት ስራ የኢትዮጵያን 93 በመቶ የሸፈነ በ1 ሺህ 234 ወረዳዎች መካሄዱንም ጠቅሷል፡፡ በሌላ በኩል - [የዕዳ ሽግሽግ ድርድር](https://ebstv.tv/የዕዳ-ሽግሽግ-ድርድር-2/) - ከአበዳሪ ተቋማትና ከአጋር አገራት ጋር ሲደረግ የቆየው የዕዳ ሽግሽግ ድርድር በተሳካ ሁኔታ መጠናቀቁን እና በቀጣይ ጊዜያት መንግስት ወደ ዕዳ ክፍያ እንደሚገባ የገንዘብ ሚኒስቴር አሳውቋል። ሚኒስቴር መስሪያ ቤቱ የ9 ወራት አፈጻጸሙን በተመለከተ ባካሄደው መድረክ በቀጣይ ቀሪ የሥራ ጊዜያት መንግስት ወደ ዕዳ ክፍያ እንደሚገባ ጠቅሷል፡፡ በሌላ በኩል በማክሮ ኢኮኖሚ ማሻሻያ ፕሮግራሙ አማካኝነት በውጭ ምንዛሪ ክምችት፣ በኤክስፖርት፣ በውስጥ - [ምርጫ ቦርድ እና የፖለቲካ ፓርቲዎች](https://ebstv.tv/ምርጫ-ቦርድ-እና-የፖለቲካ-ፓርቲዎች/) - ምርጫ ቦርድ የፖለቲካ ፓርቲዎች አሉኝ የሚሏቸውን ቅሬታዎቻቸውን በማስረጃ አስደግፈው ማቅረብ እንደሚችሉ አስታወቀ። ቦርዱ ይሄን ያለው በ7ኛው ጠቅላላ ምርጫ አሁናዊ ሂደት ላይ እያጋጠሙ ያሉ ተግዳሮቶችንና መፍትሔዎቻቸውን አስመልክቶ ከፖለቲካ ፓርቲዎች ጋር በተወያየበት መድረክ ላይ ነው። በመድረኩ የተሳተፉ ፓርቲዎች በተወሠኑ አካባቢዎች ያለው የፀጥታ ሁኔታ፣ ዕጩዎች ላይ የሚደርስ ማዋከብ፣ በታችኛው የመንግሥት መዋቅር ላይ ያሉ አስፈጻሚዎች የደንብ መተላለፍ እና የድምፅ - [የ12ኛ ክፍል የሙከራ ፈተና](https://ebstv.tv/የ12ኛ-ክፍል-የሙከራ-ፈተና/) - ለ2018 ትምህርት ዘመን የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና ተፈታኞች የሙከራ ፈተና መሰጠት መጀመሩን ትምህርት ሚኒስትር አስታውቋል። የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት የዘንድሮውን የ2018 ትምህርት ዘመን 12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና በበይነ መረብ ለመስጠት አስፈላጊውን ዝግጅት እያደረገ እንደሚገኝ ተገልጿል፡፡ በመሆኑም ተማሪዎች የፈተና ሂደቱን ለመለማመድ በዴስክቶፕ ፣ በላፕቶፕ፣ በታብሌት፣ በስልክና በመሰል የኤልክትሮኒክስ መሣሪያዎች ማንኛውንም ዓይነት ኢንተርኔት አማራጭ በመጠቀም - [ደቡብ አፍሪካ ያሉ ኢትዮጵያውያን](https://ebstv.tv/ደቡብ-አፍሪካ-ያሉ-ኢትዮጵያውያን/) - በደቡብ አፍሪካ በሚኖሩ ኢትዮጵያውያን ላይ እየደረሱ ያሉ ችግሮችን በጋራ ለመፍታት ስምምነት ላይ መደረሱን የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ገልጿል። የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ጌዲዮን ጢሞቲዎስ በህንድ በተጀመረው የብሪክስ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሮች ስብሰባ ላይ በመሳተፍ ላይ ሲሆኑ ከስብስባው ጎን ለጎን ከደቡብ አፍሪካው የዓለም አቀፍ ግንኙነትና ትብብር ሚኒስትር ሮናልድ ላሞላ ጋር ተወያይተዋል። ውይይቱ በሀገራቱ የሁለትዮሽ ግንኙነት ላይ ያተኮረ ሲሆን ሚኒስትሮቹ - [የቤተእስራኤላውያን ጥቃት](https://ebstv.tv/የቤተእስራኤላውያን-ጥቃት/) - የእስራኤሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ቤኒያሚን ኔታንያሁ በቤተ እስራኤላዊያን ላይ የሚፈፀም የዘረኝነት ጥቃትን እንደሚያወግዙ ተናገሩ። ጠቅላይ ሚኒስትሩ ይሄን ያሉት ወደ እስራኤል ለመግባት ሲሉ ህይወታቸውን ያጡ ቤተ እስራኤላዊያንን ለማሰብ በተዘጋጀ አንድ የመታሰቢያ መርሃ ግብር ላይ ነው። ጠቅላይ ሚኒስትሩ በቅርቡ በቤተ እስራኤላዊው ይማኑ ቢንያም ላይ የተፈፀመው ጥቃትን አውግዘው ገዳዮቹ በፍ/ቤት እንዲጠየቁ ጥሪ አቅርበዋል። ቤኒያሚን ኔታናያሁ በቤተ እስራኤላዊያን ላይ የሚቃጣ - [ትራምፕ ስለኢራን](https://ebstv.tv/ትራምፕ-ስለኢራን/) - የአሜሪካው ፕሬዝዳንት ትራምፕ የቻይናው አቻቸው ሺ ጂንፒንግ ኢራን የኒውክሌር ጦር መሣሪያ እንዳይኖራት በሚለው ውሳኔ መስማማታቸውን ገለፁ። ፕሬዝዳንት ትራምፕ በቻይና ያደረጉትን የ2 ቀናት ይፋዊ ጉብኝት ዛሬ አጠናቀው ወደ ሀገራቸው በመመለስ ላይ የሚገኙ ሲሆን ከዚያ ቀደም ብለው በሰጡት ቃለ መጠይቅ የቻይናው ፕሬዝዳንት ኢራን የኒውክሌር ጦር መሣሪያ እንዲኖራት ሊፈቀድላት አይገባም በሚለው ውሳኔ ተስማምተዋል ብለዋል፡፡ ትራምፕ አክለውም ኢራን የሆርሙዝ - [](https://ebstv.tv/9107-2/) - የንግድ እና ቀጠናዊ ትስስር ሚኒስትር ካሳሁን ጎፊ ( ዶ/ር) በ2018 በጀት ዓመት 10 ወራት ውስጥ ከወጪ ንግድ 8.71 ቢሊዮን ዶላር ገቢ መገኘቱን ተናገሩ። ሚነስትሩ ባለፉት 10 ወራት 7.25 ቢሊዮን ዶላር ገቢ ለማግኘት ታቅዶ እንደነበረ አስታውሰው የዕቅዱን 120.17 በመቶ በማሳካት 8.71 ቢሊየን ዶላር ገቢ ተገኝቷል ብለዋል። ሚነስትሩ አፈጻጸሙም ከባለፈው ዓመት ተመሳሳይ ወቅት ከተመዘገበው ጋር ሲነጻጸር የ43.32 - [የኢትዮጵያ እና ጣሊያን ስምምነት](https://ebstv.tv/የኢትዮጵያ-እና-ጣሊያን-ስምምነት/) - ኢትዮጵያ እና ጣሊያን የቀበና ገባር ወንዞች ዳርቻ ልማት ፕሮጀክትን ለመጀመር የሚያስችል የ5 ሚሊዮን ዩሮ የገንዘብ ድጋፍ ስምምነት ተፈራረሙ። ስምምነቱ በአዲስ አበባ የካ ክፍለ ከተማ የሚገኘው የቀበና ወንዝ ተፋሰስን ሥነ-ምህዳራዊ እና ማህበራዊ ገጽታ ለማሻሻልና ለማልማት ያለመ መሆኑን የገንዘብ ሚኒስቴር ገልጿል። ፕሮጀክቱ በአዲስ አበባ ከተማ ውበትና አረንጓዴ ልማት ቢሮ አማካኝነት በ24 ወራት ውስጥ ተገንብቶ እንደሚጠናቀቅ ተገልጿል። የገንዘብ - [የቅዱስ ሲኖዶሱ ማሳሰቢያ](https://ebstv.tv/የቅዱስ-ሲኖዶሱ-ማሳሰቢያ/) - ሰባተኛው ሀገራዊ ምርጫ በሁሉም ወገን ለኢትዮጵውያን ዘላቂ ሰላምና መረጋጋትን የሚያስገኝ ሆኖ እንዲፈጸም የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያን ቅዱስ ሲኖዶስ አሳሰበ፡፡ በዓመት ሁለት ጊዜ የሚካሄደው የቅዱስ ሲኖዶስ የርክበ ካህናት ምልዓተ ጉባኤ በዛሬው እለት መጠናቀቁን ተከትሎ መግለጫ የሰጠው ቅዱስ ሲኖዶስ በተለያዩ ጉዳዮች ላይ ውሳኔ ማሳለፉንም ጠቅሷል፡፡ የቅዱስ ሲኖዶስ ምልዓተ ጉባኤ ውሳኔ ካሳለፈባቸው ጉዳዮች መካከል አንዱ የአርሲ ሀገረ ስብከትና - [የብሪክስ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሮች ጉባኤ](https://ebstv.tv/የብሪክስ-የውጭ-ጉዳይ-ሚኒስትሮች-ጉባኤ/) - አሁን ያለው የዓለም አቀፍ ቀውስ በአስቸኳይ ካልተፈታ በሀገራት ድንበር የማይገታ አስከፊ የኢኮኖሚና የማኅበራዊ አለመረጋጋት እንደሚያስከትል የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ጌዲዮን ጢሞቲዮስ ተናግረዋል። ሚኒስትሩ ይህንን ያሉት ለጥንካሬ፣ ለፈጠራ፣ ለትብብርና ለዘላቂነት መገንባት በሚል መሪ ሐሳብ በሕንድ ኒው ዴልሂ በተካሄደው የብሪክስ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሮች ጉባኤ ላይ ነው። ሚኒስትሩ ሁሉንም ሀገራት በፍትሃዊነት የሚያገለግል ዓለም አቀፍ ስርዓትን ለመገንባት የተቀናጀ የባለብዙ ወገን - [የኮሚሽነሩ ሥርዓተ ቀብር](https://ebstv.tv/የኮሚሽነሩ-ሥርዓተ-ቀብር/) - የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን ኮሚሽነር የነበሩት አቶ ዘገየ አስፋው ሥርዓተ ቀብር በቅድስት ሥላሴ ካቴድራል ተፈጽሟል። በሥርዓተ ቀብሩ የኮሚሽኑ ኮሚሽነሮችና ባለሙያዎች፣ ከፍተኛ የመንግሥት ሥራ ኃላፊዎች፣ ቤተሰቦቻቸውና ወዳጅ ዘመዶቻቸው ተገኝተዋል። ኮሚሽነር ዘገየ አስፋው ከአባታቸው አቶ አስፋው አብዲ ብሩና ከእናታቸው ከወ/ሮ ሙሉ ዳዲ በ1934 ዓ.ም በምዕራብ ሸዋ እንደተወለዱ የህይወት ታሪክ ማህደራቸው ያመለክታል፡፡ ኮሚሽነሩ ከየካቲት 2014 ዓ.ም ጀምሮ ህይወታቸው - [የተመለሱት ቅርሶች](https://ebstv.tv/የተመለሱት-ቅርሶች/) - በመቅደላ ጦርነት ወቅት በብሪታኒያ የተወሰዱ ቅርሶች ወደ ኢትዮጵያ በዛሬው ዕለት ተመልሰዋል፡፡ ከ158 ዓመታት በኋላ ወደ ኢትዮጵያ የተመለሱት ቅርሶቹ የአጼ ቴዎድሮስ የፀጉር ቁንዳል፣ የልብስ ቁራጮች እንዲሁም የወርቅ አምባር መሆናቸው ተገልጿል። የኢትዮጵያ ቅርስ ጥበቃ ባለስልጣን ዋና ዳይሬክተር አበባው አያሌው በዚሁ ወቅት እንዳሉት ቅርሶቹ ወደ ሀገር ውስጥ እንዲመለሱ የተደረገው የኢትዮጵያን የታሪክና የባህል አሻራዎች የማስመለስ ስራ አካል በመሆን ነው፡፡ - [እንዲያውቁት !](https://ebstv.tv/እንዲያውቁት/) - የባንክ ሂሳብን ከፋይዳ ቁጥር ጋር ለማስተሳሰር የተሰጠው የጊዜ ገደብ በዛሬው እለት ይጠናቀቃል። አዲስ አበባ፣ባሕር ዳር ፣ሐዋሳ እና መቀሌን ጨምሮ በ27 ዋና ዋና ከተሞች ለሚገኙ የባንክ ደንበኞች፣ የባንክ ሂሳባቸውን ከፋይዳ (ብሔራዊ መታወቂያ) ቁጥራቸው ጋር የሚያስተሳስሩበት ጊዜ ገደብ ዛሬ ግንቦት 6 ቀን 2018 ዓ.ም ያበቃል። በሌሎች ከተሞች ( ከተጠቀሱት 27 ከተሞች ውጭ) ያሉ የባንክ ደንበኞች የባንክ ሒሳባቸውን - [የመታሰቢያ ቴምብር](https://ebstv.tv/የመታሰቢያ-ቴምብር-3/) - ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ ኢትዮጵያ የተባበሩት መንግሥታት የ80 ዓመታት ጉዞን ምክንያት በማድረግ፣ "በሰላም አብሮ ለመኖር" በሚል መሪ ቃል ልዩ የመታሰቢያ ቴምብር ስብስብ ማውጣቷን ተናገሩ። ጠቅላይ ሚኒስትሩ ይሄን ያሉት የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት 80ኛ ዓመት የምሥረታ በዓልን ምክንያት በማድረግ ትናንት በተዘጋጀው የቴምብር ምረቃ ሥነ-ሥርዓት ላይ ነው። ጠቅላይ ሚኒስትሩ እነዚህ አራት ቴምብሮች እ.ኤ.አ. በ1945 በሳን ፍራንሲስኮ የተባበሩት መንግሥታት - [የተነሳው ማዕቀብ](https://ebstv.tv/የተነሳው-ማዕቀብ/) - በኢትዮጵያ ላይ ተጥሎ የነበረው የጦር መሳሪያ ማዕቀብ መነሳቱን የአሜሪካ መከላከያ ንግድ ቁጥጥር ዳይሬክቶሬት አስታወቀ። ዳይሬክቶሬቱ ማዕቀብ መነሳቱን ይፋ ያደረገው የኢትዮጵያ ውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ጌዲዮን ጢሞቴዎስ ወደ ዋሽንግተን አቅንተው ከአሜሪካው አቻቸው ማርኮ ሩቢዮ ጋር በበርካታ ጉዳዮች ላይ መነጋገራቸውን ተከትሎ ነው። በቅርቡ በሚወጣ የደንብ ለውጥ ኢትዮጵያ በዓለም አቀፍ የጦር መሳሪያ ዝውውር ውስጥ ከሚገኙ አገራት ተርታ ውስጥ እንድትሰረዝ - [የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና](https://ebstv.tv/የ12ኛ-ክፍል-ሀገር-አቀፍ-ፈተና-2/) - የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት ዘንድሮ የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና ለሚወስዱ ተፈታኞች የመፈተኛ ክፍል መግቢያ ካርድ እንዲወስዱ ጥሪ አቀረበ። የመፈተኛ ክፍል መግቢያ ካርድ በፈተና አስተዳደር ሲስተም ላይ (https://exam.eaes.et/) ከ03/09/2018 ዓ/ም ጀምሮ ለክልል ትምህርት ቢሮ፣ ለዞን ትምህርት መምሪያዎች እና ለትምህርት ቤት ተወካዮች መለቀቁን አገልግሎቱ ገልጿል። አገልግሎቱ የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና በመጪው ሰኔ 24/2018 ዓ/ም ጀምሮ - [የመታሰቢያ ቴምብር](https://ebstv.tv/የመታሰቢያ-ቴምብር-2/) - ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ ኢትዮጵያ የተባበሩት መንግሥታት የ80 ዓመታት ጉዞን ምክንያት በማድረግ፣ "በሰላም አብሮ ለመኖር" በሚል መሪ ቃል ልዩ የመታሰቢያ ቴምብር ስብስብ ማውጣቷን ተናገሩ። ጠቅላይ ሚኒስትሩ ይሄን ያሉት የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት 80ኛ ዓመት የምሥረታ በዓልን ምክንያት በማድረግ ትናንት በተዘጋጀው የቴምብር ምረቃ ሥነ-ሥርዓት ላይ ነው። ጠቅላይ ሚኒስትሩ እነዚህ አራት ቴምብሮች እ.ኤ.አ. በ1945 በሳን ፍራንሲስኮ የተባበሩት መንግሥታት - [የመታሰቢያ ቴምብር](https://ebstv.tv/የመታሰቢያ-ቴምብር/) - ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ ኢትዮጵያ የተባበሩት መንግሥታት የ80 ዓመታት ጉዞን ምክንያት በማድረግ፣ "በሰላም አብሮ ለመኖር" በሚል መሪ ቃል ልዩ የመታሰቢያ ቴምብር ስብስብ ማውጣቷን ተናገሩ። ጠቅላይ ሚኒስትሩ ይሄን ያሉት የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት 80ኛ ዓመት የምሥረታ በዓልን ምክንያት በማድረግ ትናንት በተዘጋጀው የቴምብር ምረቃ ሥነ-ሥርዓት ላይ ነው። ጠቅላይ ሚኒስትሩ እነዚህ አራት ቴምብሮች እ.ኤ.አ. በ1945 በሳን ፍራንሲስኮ የተባበሩት መንግሥታት - [የተመድ ዋና ጸሃፊ በኢትዮጵያ](https://ebstv.tv/የተመድ-ዋና-ጸሃፊ-በኢትዮጵያ/) - 🔸በፀጥታው ምክር ቤት አፍሪካ ቋሚ መቀመጫ ማጣቷ የዓለም አቀፍ ተቋማትን ኢ ፍትሐዊነት የሚያንጸባርቅ መሆኑን የተባበሩት መንግሥታት ዋና ጸሀፊ አንቶኒዮ ጉቴሬዝ ገለጹ። 🔸የተባበሩት መንግስታት ድርጅት የተመሰረተበት 80ኛ ዓመት ክብረ በዓል ዝግጅት ላይ ለመታደም አዲስ አበባ የገቡት ዋና ጸሃፊው ይሄንን ያሉት የአፍሪካ ሕብረትና የተመድ 10ኛ ዓመታዊ ኮንፍረንስ በአፍሪካ ሕብረት በተካሄደበት ወቅት ነው፡፡ 🔸ከሁለተኛው የዓለም ጦርነት በኋላ በርካታ - [ፕሬዚዳንት ማክሮን በአዲስ አበባ](https://ebstv.tv/ፕሬዚዳንት-ማክሮን-በአዲስ-አበባ/) - 🔸ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ከፈረንሳይ ፕሬዚዳንት ኢማኑኤል ማክሮን ጋር መወያየታቸውን ተናገሩ። 🔸ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማሕበራዊ ትስስር ገጻቸው ባስተላለፉት መልዕክት ከፕሬዚዳንት ኢማኑኤል ማክሮን ጋር በጋራ ጉዳዮች ላይ ያተኮረ የሁለትዮሽ ውይይት አካሂደናል ብለዋል። ‎ 🔸‎ጠቅላይ ሚኒስትሩ በተጨማሪም በሁለቱ ሀገራት መካከል የተደረጉ ቁልፍ ስምምነቶች ልውውጥን በጋራ መምራታቸውን ገልጸዋል። 🔸በዚሁም የታዳሽ፣ የተቀናጀ እና ዘላቂ ኃይል እንዲሁም የዲጂታላይዜሽን ፕሮግራምን ለመተግበር የሚውል - [የእስራኤል ጥቃት በሊባኖስ](https://ebstv.tv/የእስራኤል-ጥቃት-በሊባኖስ/) - 🔸እስራኤል ትላንት በደቡብ ሊባኖስ በፈፀመችው ጥቃት በትንሹ 13 የአካባቢው ነዋሪዎች ተገደሉ። 🔸ከትላንቱ ጥቃት ከአንድ ቀን በፊት እስራኤል በናቤቴ ከተማ በፈፀመችው ጥቃት የተጐዱ ነዋሪዎችን ነፍስ ለማዳን የተሰማሩ እርዳታ ሰራተኞችም ተገድለዋል። 🔸የቤይሩት መንግስት በቅርቡ የተኩስ አቁም ከተደረገ በኋላ 380 ዜጐቿ በተጠናከረው የእስራኤል የአየር ድብደባ መገደላቸውን ይገልፃል። 🔸በአካባቢው የሚንቀሳቀሰው የሄዝቦላ መሪ ናይም ቃስም በፊናቸው ድርጅታቸው ጦርነቱ እስራኤልን ወደሚለበልብ - [አዲሱ የሩሲያ ሚሳኤል](https://ebstv.tv/አዲሱ-የሩሲያ-ሚሳኤል/) - 🔸ሩሲያ እጅግ ዘመናዊ ነው የተባለ አህጉር አቋራጭ ሚሳኤል ሙከራ አካሄደች። 🔸የሩሲያው ፕሬዝዳንት ቭላድሚር ፑቲን እንዳሉት አር ኤስ 28 ሳርማት የተባለው ይህ ሚሳኤል የትኛውንም የፀረ ሚሳኤል ስርዓት ጥሶ የመግባት አቅም ያለው ነው። 🔸የሩሲያ ጦር የስትራቴጂክ ሚሳኤል ወታደራዊ ምድብ አዛዥ ጀነራል ሰርጌይ ካርኪዬቭ አገራቸው የተሳካ የአህጉር አቋራጩን ሚሳኤል ሙከራ ማካሄዷን ለፕሬዝዳንት ፑቲን ሪፖርት አድርገዋል። 🔸የሩሲያ ጦርም ይሄን - [የራስ ገዝ ዩኒቨርሲቲዎች](https://ebstv.tv/የራስ-ገዝ-ዩኒቨርሲቲዎች/) - 🔸የትምህርት ሚኒስቴር በመጪው የ2019 አ.ም የትምህርት ዘመን በራስ ገዝነት ሽግግር መመሪያ መሰረት 60 በመቶና ከዚያም በላይ የሚያስመዘግቡ ዩኒቨርስቲዎች ወደ ራስገዝነት እንደሚሸጋገሩ አስታወቀ። 🔸ሚኒስቴሩ ይሄን ያለው ወደ ራሰ ገዝ ዩኒቨርስቲ ሽግግር የሚገቡ ዩኒቨርስቲዎች የዝግጅት ግምገማ መድረክ ላይ ነው። 🔸ሚኒስቴሩ በመጪው የትምህርት ዘመን ዘጠኝ የመንግስት ዩኒቨርስቲዎች በተዘጋጀው መሥፈርት መሠረት የራሳቸውን ግለ ግምገማ በማድረግ ሪፖርት ማቅረባቸውን ገልጿል። 🔸ተቋማቱ - [አንቶኒዮ ጉቴሬዝ በአዲስ አበባ](https://ebstv.tv/አንቶኒዮ-ጉቴሬዝ-በአዲስ-አበባ/) - 🔸የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት ዋና ፀሐፊ አንቶኒዮ ጉቴሬዝ አዲስ አበባ ገቡ። 🔸የተመድ ዋና ፀሐፊ አንቶኒዮ ጉቴሬዝ ትናንት ምሽት አዲስ አበባ ቦሌ ዓለምአቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ ሲደርሱ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ አቀባበል አድርገውላቸዋል። 🔸ኢትዮጵያ እ.አ.አ ከ1945 ጀምሮ የተመድ መሥራች አባል ስትሆን፣ የጥቁር ሕዝቦች ኩራት እና የሉዓላዊነት ተምሳሌት በመሆን የሳን ፍራንሲስኮውን የድርጅቱን መመስረቻ ቻርተር ከፈረሙ 51 ሀገራት መካከል - [የብጹዕነታቸው መልዕክት](https://ebstv.tv/የብጹዕነታቸው-መልዕክት/) - ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ ቀዳማዊ በሳዑዲ ዓረቢያ የሞት ፍርድ ተፈርዶባቸው በአስጨናቂ ሁኔታ ውስጥ ለሚገኙ ወገኖች መንግሥት ከሳዑዲ ባለሥልጣናት ጋር በመነጋገር የተፈረደባቸው የሞት ፍርድ እንዲነሳላቸውና ወደ ሀገራቸው የሚመለሱበት መንገድ እንዲያመቻች ጠየቁ፡፡ ለኢትዮጵያና ለሳዑዲ መንግሥታት እንዲሁም ለዓለም አቀፍ የሰብአዊ መብት ተሟጋች ተቋማት መልዕክታቸውን ያስተላለፉት ፓትርያርኩ የዲፕሎማሲ ግንኙነት ጠቀሜታው የሰው ልጆችን ሕይወት ለመጠበቅ መሆኑን በመጥቀስ የሞት ፍርድ የተላለፈባቸውን - [የኮሚሽኑ የ10 ወራት ገቢ](https://ebstv.tv/የኮሚሽኑ-የ10-ወራት-ገቢ/) - ጉምሩክ ኮሚሽን በ2018 በጀት ዓመት ባለፉት አስር ወራት ከ600 ቢሊየን ብር በላይ ገቢ መሰብሰቡን አስታውቋል። ኮሚሽኑ የበጀት አመቱን አፈጻጸም አስመልክቶ በሰጠው መግለጫ የእቅዱን 100 ነጥብ 2 በመቶ ማሳካቱን የገለጸ ሲሆን ይህም ካለፈው ዓመት ተመሳሳይ ወቅት ጋር ሲነፃፀር ከ250 ቢሊየን ብር በላይ ብልጫ ያለው ነው ተብሏል፡፡ እንዲሁም ሀገሪቱ በሕገወጦች የማጭበርበር ተግባር ልታጣ የነበረውን 228 ነጥብ 7 - [ጠቅላይ ሚኒስትሩ በናይሮቢ](https://ebstv.tv/ጠቅላይ-ሚኒስትሩ-በናይሮቢ/) - ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ በኬንያ ናይሮቢ በተካሄደው አፍሪካ ፎርዋርድ ጉባኤ ላይ በመገኘት የኢትዮጵያን ተሞክሮ ማካፈላቸውን ገልጸዋል፡፡ በኬንያው ፕሬዝዳንት ዊሊያም ሩቶ እና በፈረንሳዩ ፕሬዝዳንት ኢማኑኤል ማክሮን በጋራ አዘጋጅነት በተካሄደው የአፍሪካ ፎርዋርድ ጉባኤ የተገኙት ጠቅላይ ሚኒስትሩ በተለይም የአረንጓዴ ኢንዱስትሪ ልማትና የኃይል ሽግግርን በተመለከተ የኢትዮጵያን ተሞክሮ ማካፈላቸውን ነው የገለጹት፡፡ በጉባኤው ከ30 በላይ የአፍሪካ ሀገራት መሪዎች፣ የዓለም አቀፍ ተቋማት - [የአየር መንገዱ ግዥ](https://ebstv.tv/የአየር-መንገዱ-ግዥ/) - የኢትዮጵያ አየር መንገድ 6 ተጨማሪ ኤርባስ ኤ350 ሞዴል አውሮፕላኖችን ሊገዛ ነው። ብሉምበርግ እንደሚለው አዲሶቹ የኤርባስ አውሮፕላኖች ሰፋ ያለ መጠን ወይም ዋይድ ቦዲ እንዲኖራቸው ሆነው የተፈበረኩ ናቸው። አየር መንገዱ ከዚሁ የአውሮፓ አውሮፕላን አምራች ኩባንያ 20 በመጠናቸው አነስ ያሉትን ኤርባስ ኤ220 አውሮፕላኖችን ለመግዛት ማዘዙ ነው የተገለፀው። እነዚህ አነስተኛ አውሮፕላኖች ለቅርብ በረራ አገልግሎት እንዲሰጡ የታለሙ መሆናቸው ተመልክቷል። አየር - [የተቀጡ የአገልግሎቱ ሰራተኞች](https://ebstv.tv/የተቀጡ-የአገልግሎቱ-ሰራተኞች/) - የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት ባለፉት ዘጠኝ ወራት የብልሹ አሰራርና የስነ-ምግባር ጥሰት በፈፀሙ ከ1 ሺህ 130 በላይ ሰራተኞች ላይ የተለያዩ አስተዳደራዊ እርምጃዎችን መውሰዱን አስታወቀ። እርምጃ ከተወሰደባቸው ሰራተኞች መካከል 16ቱ ከስራ ሲሰናበቱ፣ 721 የሚሆኑት የደሞዝ ቅጣት የተጣለባቸው ሲሆን፣ ቀሪዎቹ 402ቱ ደግሞ የጽሁፍ ማስጠንቀቂያ ተሰጥቷቸዋል ተብሏል። ከተወሰዱት እርምጃዎች ውስጥ ከ100 በላይ የሚሆኑት በደንበኞች ጥቆማ መሰረት የተከናወኑ ሲሆን ቀሪዎቹ ደግሞ - [የኢትዮጵያና ቻይና ቋሚ ኮሚቴ አባላት](https://ebstv.tv/የኢትዮጵያና-ቻይና-ቋሚ-ኮሚቴ-አባላት/) - በአሁኑ ወቅት ቻይና በኢትዮጵያ ያላት ቀጥተኛ ኢንቨስትመንት ከ 5 ቢሊዮን ዶላር በላይ ሲደርስ ከ 2 ሺህ በላይ የቻይና ፕሮጀክቶች ተግባራዊ እየተደረጉ መሆኑ ተገልጿል። በዚሁም ከ560 ሺህ በላይ ለሚሆኑ ኢትዮጵያውያን የሥራ እድል መፍጠር ማቻሉን የህዝብ እንደራሴዎች ምክር ቤት 2 ቋሚ ኮሚቴዎች ከቻይና ብሄራዊ ሕዝባዊ ኮንግረስ የትምህርት፣ ሳይንስ፣ የባህልና የሕብረተሰብ ጤና ኮሚቴ ሊቀመንበር ሉኦ ሹጋንግ የተመራ የልዑክ - [ጠቅላይ ሚኒስትሩ በኬንያ](https://ebstv.tv/ጠቅላይ-ሚኒስትሩ-በኬንያ/) - ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ በአፍሪካ ፎርዋርድ ጉባኤ ላይ ለመታደም ዛሬ ጠዋት ናይሮቢ ኬንያ ገብተዋል። ጠቅላይ ሚኒስትሩ በፈረንሳይ እና በአፍሪካ አህጉር መካከል ያለውን ዲፕሎማሲያዊና ኢኮኖሚያዊ ግንኙነት ለማሳደግ ባለመውና የፈረንሳይ ፕሬዝዳንት ኢማኑኤል ማክሮን በሚገኙበት አፍሪካ ፎርዋርድ ጉባኤ ላይ የሚታደሙ መሆኑም ተጠቁሟል፡፡ የአፍሪካ-ፈረንሳይ አጋርነት ለፈጠራ እና ለዕድገት በሚል መሪ ቃል የሚካሄደው ይህ ጉባኤ ለበርካታ ዓመታት ሲተገበር ከቆየውና ፍራንኮ-አፍሪካ - [ዜና እረፍት](https://ebstv.tv/ዜና-እረፍት-3/) - የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን ኮሚሽነር የነበሩት ዘገየ አስፋው ከዚህ ዓለም በሞት ተለዩ። ኮሚሽኑ ባወጣው አጭር መግለጫ በኮሚሽነር ዘገየ አስፋው ህልፈት የተሰማውን ጥልቅ ሀዘን ገልፆ ለቤተሰቦቻቸው ፣ለወዳጅ ዘመዶቻቸው እና ለኮሚሽኑ ማህበረሰብ በሙሉ መፅናናትን እንደሚመኝ ገልጿል፡፡ የህግ ባለሙያ የነበሩት ዘገየ አስፋው በግብርና ሚኒስትርነት ማገልገላቸውን የህይወት ታሪካቸው ያሳያል። የህግ ባለሙያ የነበሩት ዘገየ አስፋው በኢትዮጵያ ፖሊቲካ እንደማእዘን ድንጋይ የሚቆጠረውን - [የጤና ዘመቻ](https://ebstv.tv/የጤና-ዘመቻ/) - የጤና ሚኒስቴር በ8 ክልሎች እና በ154 ወረዳዎች ተግባራዊ የሚደረግ ትምህርት ቤቶችን ማዕከል ያደረገ የተቀናጀ የጤና ዘመቻ መጀመሩን አስታወቀ። ሚኒስቴሩ ይሄን ያለው አገር አቀፍ የጤና ዘመቻው ትናንት በአፋር ክልል ሰመራ ከተማ በይፋ መጀመሩን አስመልክቶ ባወጣው መግለጫ ላይ ነው። በዘመቻው የብልሃርዚያና የአንጀት ትላትል መድሀኒት እደላ፣ የኤች ፒ ቪ ክትባት፣ የቲቢ መለየት ፣ የአይን ምርመራ፣ የደም ግፊት እና - [የኢትዮጵያ እና አሜሪካ ስምምነት](https://ebstv.tv/የኢትዮጵያ-እና-አሜሪካ-ስምምነት-2/) - የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ኢትዮጵያና አሜሪካ ግንኙነታቸውን ለማጠናከር ቋሚ የሁለትዮሽ ምክክር ማዕቀፍ ስምምነት መፈራረማቸውን አስታወቀ። ስምምነቱን የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ጌድዮን ጢሞቲዮስ እና የአሜሪካ ምክትል የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አሊሰን ሁከር በዋሽንግተን ዲሲ ፈርመዋል። በዚህ ስምምነት ኢትዮጵያ እና አሜሪካ የሁለትዮሽ ግንኙነታቸውን ይበልጥ የሚያጠናክሩ የጋራ ትግበራ የሚሹ የትብብር አድማሶችን በማስፋት በሁለትዮሽ ፣ቀጣናዊ እና ዓለም አቀፋዊ ጉዳዮች ላይ በጋራ ለመሥራት - [የአሜሪካ እና የኢትዮጵያ ግንኙነት](https://ebstv.tv/የአሜሪካ-እና-የኢትዮጵያ-ግንኙነት/) - የአሜሪካው የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ማርኮ ሩቢዮ ከኢትዮጵያው አቻቸው ጌዲዮን ጢሞቲዎስ ጋር በዋሽንግተን ዲሲ ተገናኝተው መምከራቸውን ተናገሩ። ማርኮ ሩቢዮ ይሄን ያሉት በዋሽንግተን ዲሲ በተካሄደ የአሜሪካ እና የኢትዮጵያ የጋራ ጉባኤ ላይ ነው። የሁለቱ ሀገራት የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሮች ውይይት በሀገራቱ የጋራ የፀጥታ ትብብር እና በንግድ እድሎች ላይ ያተኮረ ነው ተብሏል። ማርኮ ሩቢዮ በምስራቅ አፍሪካ የሚስተዋለው ግጭት እንዲረግብ እና - [ከስደት ተመላሽ ዜጎች](https://ebstv.tv/ከስደት-ተመላሽ-ዜጎች/) - በሳዑዲ ዓረቢያ በአስቸጋሪ ሁኔታ ውስጥ የነበሩ 1 ሺ 612 ኢትዮጵያውያን ወደ ሀገራቸው መመለሳቸውን የሰቶችና ማህበራዊ ጉዳይ ሚኒስቴር አስታውቋል፡፡ ‌‎ባሳለፍነው ሳምንት ውስጥ በተደረገ 9 ዙር በረራ የተመለሱት 1ሺህ 229 ወንዶችና 383 ሴቶች ሲሆኑ ከተመላሾች መካከል 134 እድሜያቸው ከአስራ ስምንት አመት በታች የሆኑ ታዳጊዎች ናቸው ተብሏል። ‎መስከረም 5 ቀን 2018 ዓ.ም በተጀመረው ዜጎችን ወደ ሀገር ቤት የመመለስ - [የካናዳ ስራ ስምሪት](https://ebstv.tv/የካናዳ-ስራ-ስምሪት/) - የሥራና ክህሎት ሚኒስቴር ከፊውቸር ፊት ኢንተርናሽናል እና ከካናዳ ኤምባሲ ጋር በመተባበር ዜጎችን አሰልጥኖ ወደ ካናዳ ለመላክ ያደረገውን ስምምነት አስመልክቶ ዜጎች አጭበርባሪዎች ከሚያሰራጯቸው ሃሰተኛ መረጃዎች እራሳቸውን እንዲጠብቁ አሳስቧል፡፡ ስምምነቱን አንዳንድ ሕገ-ወጥ አካላት ሰው ሰራሽ አስተውሎትን በመጠቀም የተፈበረኩና አሳሳች ምስሎችንና በዲዮዎችን ማሰራጨት ምዝገባ ተጀምሯል የሚሉ ሀሰተኛ መረጃዎችን በመልቀቅ ማህበረሰቡን ማደናገር ላይ እንደሚገኙ ሚኒስቴር መስሪያ ቤቱ ገልጿል፡፡ ሆኖም - [ኢትዮጵያ እና አይ ኤም ኤፍ](https://ebstv.tv/ኢትዮጵያ-እና-አይ-ኤም-ኤፍ/) - ጠቅላይ ሚኒስትር አቢይ አህመድ ከዓለም አቀፉ የገንዘብ ተቋም ዋና ዳይሬክተር ክርስታሊና ጆርጂየቫ ጋር ተገናኝተው መወያየታቸውን ተናገሩ። ጠቅላይ ሚኒስትሩ ከአይ ኤም ኤፍ ዋና ዳይሬክተሯ ጋር በኢኮኖሚያዊ እድገት፣ በአጋርነት እና ቅድሚያ በሚሰጣቸው የጋራ ጉዳዮች ላይ ሰፊ ውይይት አድርገናል ብለዋል። አይ ኤም ኤፍ ከአንድ ወር በፊት ባወጣው የኢኮኖሚ ትንበያው በፈረንጆቹ 2026 አመት የኢትዮጵያ ምጣኔ ሀብት በ9.2 በመቶ እድገት - [በቁጥጥር ስር የዋለው ተጠርጣሪ](https://ebstv.tv/በቁጥጥር-ስር-የዋለው-ተጠርጣሪ/) - የኢትዮጵያ ፌዴራል ፖሊስ የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ አሌልቱ ቅርንጫፍ ሠራተኛ የሆነችውን አዳነች ኩምሳን ታህሳስ 6 ቀን 2018 ዓ.ም በአሰቃቂ ሁኔታ በመግደል የተሰወረው ፀጋዬ አሳልፈው ጎንጤ የተባለው ተጠርጣሪ በደብረ ብርሃን ከተማ በቁጥጥር ሥር መዋሉን አሳውቋል። ሟች እና ተጠርጣሪ ታህሳስ 6 ቀን 2018 ዓ.ም በምሽት በሆቴል ውስጥ ምግብ ሲመገቡ በመካከላቸው አለመግባት በመፈጠሩ ሟች ተጠርጣሪውን ጥላ በመሄዷ ተከትሏት ወደ - [የፕሬዝዳንቱ የኢትዮጵያ ጉብኝት](https://ebstv.tv/የፕሬዝዳንቱ-የኢትዮጵያ-ጉብኝት/) - የፈረንሳዩ ፕሬዝዳንት ኢማኑኤል ማክሮን በመጪው ረቡዕ በኢትዮጵያ ጉብኝት ሊያደርጉ መሆኑ ተነግሯል። የአፍሪካ ጉብኝታቸውን ከትላንት በስትያ ቅዳሜ በግብፅ የጀመሩት ፕሬዝዳንቱ ዛሬ እና ነገ በኬንያ በመጪው ረቡዕ ደግሞ በኢትዮጵያ ጉብኝታቸውን እንደሚያደርጉም የሀገሪቱ መንግስት አስታውቋል። ይህ ጉብኝት ፈረንሳይ በበርካታ የምዕራብ አፍሪካ አገራት ያጣችውን ድጋፍ መልሳ ለማግኘትና ተፅዕኖዋን እንደገና ለመገንባት የምታደርገው ጥረት አካል ነው ተብሏል። ፈረንሳይ ትኩረቷን ወደ ኢኮኖሚያዊ - [የዳንጎቴ የነዳጅ ማጣሪያ](https://ebstv.tv/የዳንጎቴ-የነዳጅ-ማጣሪያ/) - ናይጄሪያዊው ባለፀጋ አሊኮ ዳንጎቴ በኬንያ የ17 ቢሊየን ዶላር የነዳጅ ማጣሪያ ለመገንባት እቅድ መያዙ ተነገረ። ዳንጎቴ ኩባንያ በኬንያ ለማስገንባት ያቀደው የነዳጅ ማጣሪያ በቀን 650 ሺ በርሜል የማጣራት አቅም እንዳለው ነው የተገለፀው። የአፍሪካ ቁጥር 1 ባለሃብቱ አሊኮ ዳንጎቴ የነዳጅ ማጣሪያውን በኬንያዋ የወደብ ከተማ ሞምባሳ ለማስገንባት ማቀዱን ገልጿል። ኬንያ ትልቋ የምስራቅ አፍሪካ ኢኮኖሚ ባለቤት መሆኗ እና ከፍተኛ የነዳጅ - [የወሩ የዋጋ ግሽበት](https://ebstv.tv/የወሩ-የዋጋ-ግሽበት/) - የሚያዝያ ወር 2018 ዓ.ም አጠቃላይ የዋጋ ግሽበት መጠን 11 ነጥብ 7 በመቶ ሆኖ መመዝገቡን የኢትዮጵያ ስታስቲክስ አገልግሎት አስታውቋል። በተለይም የምግብና አልኮል ያልሆኑ መጠጦች ዋጋ 13 ነጥብ 5 በመቶ የጨመረ ሲሆን በዋናነት አትክልት፣ ስጋ፣ የወተት ተዋፅኦዎች፣ እንቁላል፣ ፍራፍሬ፣ ዘይትና ስኳር የመሳሰሉት የምግብ ሸቀጦች ዋጋ በመጨመራቸው የተመዘገበ ጭማሪ መሆኑንንም ገልጿል። ምግብ ነክ ያልሆኑ የዋጋ ግሽበት 9 ነጥብ - [የፕሬዝዳንት ትራምፕ ማስጠንቀቂያ](https://ebstv.tv/የፕሬዝዳንት-ትራምፕ-ማስጠንቀቂያ/) - ፕሬዝዳንት ትራምፕ የአውሮፓ ህብረት እስከፊታችን ጁላይ 4 ድረስ ከሀገራቸው ጋር የንግድ ስምምነት ላይ መድረስ ካልቻለ እጅግ ግዙፍ ታሪፍ በህብረቱ ሀገራት ላይ እንደሚጥሉ አስጠነቀቁ፡፡ ፕሬዝዳንቱ ሀገራቸው ከሁለት ወራት በኋላ 250ኛ የሀገርነት ምስረታ በዓሏን እስከምታከብርበት ዕለት ድረስ ቀነ ገደብ ማስቀመጣቸውን ጠቅሰው ይህንንም ለህብረቱ ማሳወቃቸውን ጠቁመዋል፡፡ የፕሬዝዳንት ትራምፕ አስተዳደር የአውሮፓ ህብረት በአሜሪካ ምርቶች ላይ የጣለውን ታሪፍ ወደ ዜሮ - [የአሜሪካ ተቀባይነት ማሽቆልቆል](https://ebstv.tv/የአሜሪካ-ተቀባይነት-ማሽቆልቆል/) - አሜሪካ በዓለምአቀፍ ደረጃ የነበራት ተቀባይነት ለሁለት ተከታታይ ዓመታት ማሽቆልቀሉ እንዲሁም ከሩሲያና እስራኤል ቀጥሎ የዓለም ስጋት ተደርጋ መቆጠር መጀመሯን አንድ ጥናት አመለከተ፡፡ አንድ የዴንማርክ የዴሞክራሲ ተቋም በ98 የዓለም ሀገራት የሚገኙ ከ94 ሺህ በላይ ሰዎችን በናሙናነት ወስጄ አከናወንኩት ባለው ዓለምአቀፍ ጥናት ፕሬዝዳንት ትራምፕ እየተከተሉት ያለው ፖሊሲ የአሜሪካን ዓለምአቀፍ ተቀባይነት እየሸረሸረው መሆኑን አረጋግጫለሁ ብሏል፡፡ የፕሬዝዳንት ትራምፕ አስተዳደር በዓለም - [የዓለም የነዳጅ ዋጋ ማሻቀብ](https://ebstv.tv/የዓለም-የነዳጅ-ዋጋ-ማሻቀብ/) - የአሜሪካና ኢራን ግጭት በሆርሙዝ ሰርጥ ዳግም ማገርሸቱን ተከትሎ የዓለም የነዳጅ ዋጋ እስከ 8 በመቶ የዋጋ ጭማሪ ማሳየቱ ተነገረ፡፡ ሁለቱ ሀገራት በሆርሙዝ ሰርጥ ዳግም ግጭት ውስጥ ከገቡ በኋላ አንዳቸው ሌላኛቸውን ለግጭቱ ተጠያቂ በማድረግ ላይ የሚገኙ ሲሆን የዋሽንግተን አስተዳደር ምንም እንኳን ግጭቱ ቢከሰትም የተኩስ አቁም ስምምነቱ አሁንም እንደፀና መሆኑን አሳውቋል፡፡ የዓለም የነዳጅ መለኪያ የሆነው ብሬንት የኢራን ጦርነት - [የእሳተ ጎሞራ ፍንዳታ በኢንዶኔዢያ](https://ebstv.tv/የእሳተ-ጎሞራ-ፍንዳታ-በኢንዶኔዢያ/) - በኢንዶኔዢያ የደረሰ የእሳተ ጎሞረ ፍንዳታ 3 ሰዎችን ሲገድል 20 ሰዎች ደግሞ ደብዛቸው መጥፋቱ ተሰምቷል፡፡ በሀገሪቱ በሚገኘው ሀልማሄራ ደሴት ላይ የሚገኘው የዱካኖ ተራራ እሳተ ጎሞራ መፈንዳቱን ተከትሎ ተራራውን በመውጣት ላይ ከነበሩ ቱሪስቶች መካከል የሶስቱ አስክሬን ሲገኝ ደብዛቸው የጠፋው ሌሎቹን ቱሪስቶች የማፈላለግ ስራ እየተሰራ መሆኑ ተነገሯል፡፡ የሀገሪቱ ፖሊስ የእሳተ ጎሞራው ፍንዳታ እስከ 10 ኪሎሜትር ብናኝ መረጨቱን የጠቀሰ - [የአሜሪካና ኢራን ግጭት](https://ebstv.tv/የአሜሪካና-ኢራን-ግጭት/) - አሜሪካ እና ኢራን በትላንትናው ዕለት ተኩስ ከተለዋወጡ በኋላ ፕሬዝዳንት ትራምፕ በሁለቱ ሀገራት መካከል የተደረሰው የተኩስ አቁም ስምምነት አሁንም ተግባራዊነቱ መቀጠሉን ገለፁ፡፡ ለግጭቱ ሁለቱም ሀገራት አንዱ አንዱን ተጠያቂ እያደረገ የሚገኝ ሲሆን አሜሪካ በሶስት የጦር መርከቦቿ ላይ ኢራን የሚሳኤል፣ ድሮን እና ፈጣን ጀልባዎች ጥቃት መፈጸሟን ነው ያሳወቀችው፡፡ የኢራን ከፍተኛ የጦር አመራር በበኩላቸው አሜሪካ ወደ ሆርሙዝ ሰርጥ ሲጓዙ - [የግብርና ባንክ ለአርሶ አደሩ](https://ebstv.tv/የግብርና-ባንክ-ለአርሶ-አደሩ/) - የኢትዮጵያን የገጠር ግብርና ትራንስፎርሜሽን ልማት ለመተግበር የግብርና ባንክ ማቋቋም የግድ መሆኑን የኢትዮጵያ ግብርና ትራንስፎርሜሽን ኢንስቲትዩት አሳውቋል። ኢንስቲትዩቱ ይህን ያሳወቀው "የገጠር ግብርና ትራንስፎርሜሽን በኢትዮጵያ፣ ከግብርና ወደ መዋቅራዊ ሽግግር ትልም በሚል ርእስ የኢትዮጵያ ሳይንስ አካዳሚ ባዘጋጀው የምሁራንና የባለድርሻ አካላት የፓናል የውይይት መድረክ ላይ ነው። በዚሁ መድረክ ላይ እንደተነገረው የሀገሪቱን የገጠር ግብርና ትራንስፎርሜሽን ለማሳካት የግብርና ባንክ ማቋቋም እንዲሁም - [የበጀት ግምገማ](https://ebstv.tv/የበጀት-ግምገማ/) - በሕዝብ እንደራሴዎች ምክር ቤት የፕላን፣ በጀትና ፋይናንስ ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ የፌዴራል ፍርድ ቤቶችን የ2018 በጀት ዓመት የ9 ወራት የበጀት አፈፃፀም ሪፖርት እና የ2019 በጀት ዓመት የበጀት ፍላጎትን ገምግሟል። ቋሚ ኮሚቴው የፌዴራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት፣ የፌዴራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት፣ የፌዴራል የመጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤትና የፌዴራል ሸሪዓ ፍርድ ቤቶች በፅሁፍ የላኩለትን የ2018 የበጀት አፈፃፀምና የ2019 የበጀት ፍላጎት - [የሩስያና ዩክሬን ጦርነት መቀጠል](https://ebstv.tv/የሩስያና-ዩክሬን-ጦርነት-መቀጠል/) - ሩሲያ የሁለተኛው የዓለም ጦርነትን ድል በዓል ለማክበር እየተዘጋጀች ብትገኝም ከዩክሬን ጋር እያካሄደች የምትገኘው ጦርነት መቀጠሉ ተነገረ፡፡ ምንም እንኳን ሩሲያ እና ዩክሬን ዛሬ የበዓሉን ዋዜማ ጨምሮ የበዓሉን ዕለት ነገን የሚያካትት የተናጥል የተኩስ አቁም ስምምነት ለማድረግ መስማማታቸውን ቢገልጹም ሁለቱም ወገኖች ግጭቱን አጠናክረው መቀጠላቸው ነው የተነገረው፡፡ በሁለተኛው የዓለም ጦርነት ሩሲያ በናዚ ጀርመን ላይ የተቀዳችውን ድል ለማክበር ሞስኮ ነገ - [ምርጫ ታዛቢዎች](https://ebstv.tv/ምርጫ-ታዛቢዎች/) - የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ 7ኛውን ጠቅላላ ምርጫ የመታዘብ ዕውቅና ያገኙ ድርጅቶችን ዝርዝር ይፋ አደረገ። ቦርዱ 7ኛውን ጠቅላላ ምርጫ ለመታዘብ ካመለከቱት የሀገር ውስጥ ታዛቢዎች ውስጥ በሕጉ ላይ የተቀመጠውን መሥፈርት ላሟሉ 55 ድርጅቶች ዕውቅና መስጠቱን ገልፆ ድርጅቶቹ በተለያዩ አካባቢዎች ላይ የሚያሠማሯቸው 60ሺ 277 ወኪሎችን ማስመዝገባቸውን አስታውቋል፡፡ በምርጫ ቦርድ ዕውቅና ካገኙና ምርጫውን ለመተዛብ ከሚሰማሩ 60ሺ 277 ወኪሎች፤ 34 - [የአሽከርካሪዎች ብቃት መመዘኛ መተግበሪያ](https://ebstv.tv/የአሽከርካሪዎች-ብቃት-መመዘኛ-መተግበሪ/) - የትራንስፖርት እና ሎጂስቲክስ ሚኒስቴር የአሽከርካሪዎች ብቃት መመዘኛ ሲስተም መተግበሪያ ወደስራ ሊገባ መሆኑን አስታወቀ። ሚኒስቴሩ ይሄን ያለው አዲሱ የአሽከርካሪዎች ብቃት መመዘኛ ሲስተም መተግበሪያ ላይ ያተኮረ ግምገማ ማድረጉን ባስታወቀበት መረጃው ላይ ነው፡፡ ከፋይዳ መታወቂያ ጋር ተሳስሮ የተዘጋጀው ሲስተም አሽከርካሪዎች ባሉበት ቦታ ሆነው ምዝገባ የሚያካሂዱበት፣ የፈተና ቦታ እና ሰዓት እንዲያውቁ እንዲሁም ውጤታቸውን መልዕክት የሚያስችል ነው ተብሏል። ሚኒስቴሩ ተመዝጋቢዎች - [የስርጭት መስመሮች ማስፋፊያ](https://ebstv.tv/የስርጭት-መስመሮች-ማስፋፊያ/) - የኢትየጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት ባለፉት ዘጠኝ ወራት አስተማማኝ የኃይል አቅርቦት እንዲኖር ባከናወነው ስራ 9 ሺህ 588 ኪሎ ሜትር አዳዲስ የስርጭት መስመሮች ማስፋፊያ ወይም ዝርጋታ ማከናወኑን አስታውቋል፡፡ አገልግሎቱ ለጣቢያችን በላከው መግለጫ ከዚህ ውስጥ 3 ሺህ 518 ኪ.ሜ የመካከለኛ መስመር፣ 6 ሺህ 69 ኪ.ሜ ደግሞ የዝቅተኛ መስመር ዝርጋታ የተከናወነ ሲሆን በተጨማሪም የኃይል አቅርቦቱን የሚያሳድጉ 3 ሺህ 683 የተለያዩ - [ከትጥቅ ትግል የተመለሱ አካላት](https://ebstv.tv/ከትጥቅ-ትግል-የተመለሱ-አካላት/) - ከትጥቅ ትግል የተመለሱ አካላት ምክክር የሀሳብ ልዩነቶችን መፍቻ ብቸኛ መንገድ መሆኑን እናምናለን ማለታቸውን ሃገራዊ ምክክር ኮሚሽን አስታውቋል። የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን በአማራ ክልል በትጥቅ ትግል ላይ ቆይተው ከተመለሱ አካላት ጋር እያካሄደ በሚገኘው የውይይት መድረክ ላይ ንግግር ያደረጉት ዋና ኮሚሽነር ፕሮፌሰር መስፍን ዓርዓያ ከዚህ በፊት በተደረገ ውይይት በአማራ ክልል ታጥቀው ሲንቀሳቀሱ የነበሩና ሰላምን መርጠው የተመለሱ አካላት - [የአፍሪካ የሉዓላዊ ፋይናንስ ፎረም](https://ebstv.tv/የአፍሪካ-የሉዓላዊ-ፋይናንስ-ፎረም/) - ኢትዮጵያ የዕዳ ተግዳሮቶችን ለመፍታት ያለመውን ሁለተኛውን የአፍሪካ የሉዓላዊ ፋይናንስ ፎረም እያስተናገደች መሆኑን የገንዘብ ሚኒስቴር አስታውቋል። በአህጉሪቱ ያለውን የበጀት ምህዳር እና የዕዳ ዘላቂነት መፍትሄዎችን ለማምጣት ከአፍሪካ የተውጣጡ ቁልፍ ባለድርሻ አካላትን ያሳተፈው ሁለተኛውን የአፍሪካ የሉዓላዊ ፋይናንስ ፎረም የበጀት ምህዳርን ማሳደግ እና የዕዳ ዘላቂነትን ማረጋገጥ በሚል መሪ ቃል ለሦስት ቀናት የሚካሄድ መሆኑም ተገልጿል። በመድረኩ ንግግር ያደረጉት የገንዘብ ሚኒስትር - [የንግድ ባንክ ማሳሰቢያ](https://ebstv.tv/የንግድ-ባንክ-ማሳሰቢያ/) - የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ የባንኩ ደንበኞች ከባንክ ነው በሚል ከሚደውሉ አጭበርባሪዎች እንዲጠነቀቁ አሳስቧል። የባንኩ ደንበኞች ከባንክ ነው በሚል የሚደርሳቸውን የስልክ ጥሪ ትክክለኛነት ወደ ባንኩ ቅርንጫፍ በመሄድ ወይም ወደ 951 በመደወል ሳያረጋግጡ ምንም ዓይነት እርምጃ እንዳይወስዱ ባንኩ አስጠንቅቋል። ባንኩ ደንበኞቹ የባንክ መረጃቸውን በስልክ ለማንም እንዳይሰጡ እና የባንኩን መተግበሪያዎች ከ ፕሌይ ስቶር እና አፕ ስቶር ብቻ አውርደው እንዲጠቀሙ - [ፈረንሳይ በሆርሙዝ ሰርጥ](https://ebstv.tv/ፈረንሳይ-በሆርሙዝ-ሰርጥ/) - ፈረንሳይ የጦር ጄት ተሸካሚ መርከቦቿን ወደ ሆርሙዝ ሰርጥ ማንቀሳቀስ መጀመሯን አሳወቀች። የሀገሪቱ ፕሬዝዳንት ኢማኑኤል ማክሮን የሀገራቸው የባህር ኃይል ከብሪታንያ የባህር ኃይል ጋር በመቀናጀት በሆርሙዝ ሰርጥ ለመፈጸም ለታቀደው ወታደራዊ ተልዕኮ ዝግጁ ለመሆን የጦር መርከቡ አሁን ላይ ቀይ ባህር መድረሱን ነው ያሳወቁት፡፡ በኒውክለር ኃይል የምትንቀሳቀሰው ቻርልስ ዴጎል የፈረንሳይ የጦር ጄቶች ተሸካሚ ግዙፍ መርከብ እስከ አጃቢዎቿ ከቀይ ባህር - [አዲሱ የሰላም ዕቅድ](https://ebstv.tv/አዲሱ-የሰላም-ዕቅድ/) - ኢራን የአሜሪካን አዲሱን የሰላም ዕቅድ እያጤነችበት መሆኑን አሳውቃለች። የአሜሪካው ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ በፊናቸው የኢራን ጦርነት በአስቸኳይ እንደሚቆም ያላቸውን ተስፋ ጠቁመው በርካታ ሰዎችም የኢራንን የኒውክለር ጦር መሣሪያ ባለቤትነት ህልም ማክሸፍን የተመለከተውን ዓላማቸውን እንደሚደግፉ ገልጸዋል፡፡ የቢቢሲ ዘገባ እንደሚያመለክተው አሜሪካ ያቀረበችውን ባለ 14 ነጥቦች የመግባቢያ ስምምነት ኢራን ትቀበላለች የሚል ተስፋ ያጫረች ሲሆን ይህም ስምምነት በሀገሪቱ የኒውክለር ፕሮግራም ዙሪያ - [የአሜሪካ ውሳኔ](https://ebstv.tv/የአሜሪካ-ውሳኔ/) - የአሜሪካው ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ ሀገራቸው በሆርሙዝ ሰርጥ መውጫ ያጡ መርከቦችን አጅባ ለማስወጣት የጀመረችውን ኦፕሬሽን ማቆሟን አሳውቀዋል። ፕሬዝዳንቱ በማህበራዊ ትስስር ገፃቸው ላይ ባጋሩት መልዕክት ሀገራቸው ከኢራን ጋር የሚደረገው ድርድር ፍሬ ያፈራ እንደሆነ ለማየት ሲባል ለተወሰነ ጊዜ ኦፕሬሽኑ መቆሙን ጠቁመዋል፡፡ የኢራን ባለስልጣናት ስለጉዳዩ በሰጡት ምላሽ ፕሬዝዳንት ትራምፕ የጀመሩት ኦፕሬሽን መክሸፉን ላለመግለጽ ሲሉ በድርድር አሳበዋል ያሉ ሲሆን ቴህራን - [የውጭ ምንዛሬ ክምችት](https://ebstv.tv/የውጭ-ምንዛሬ-ክምችት/) - ኢትዮጵያን ጨምሮ የአፍሪካ አገራት የውጭ ምንዛሬ ክምችት ከዕዳቸው አንጻር ያለው ድርሻ በአውሮፓውያኑ በ2010 ከነበረበት 44 በመቶ በ2024 ወደ 28 በመቶ ዝቅ ማለቱ ተገልጿል። ይህ የተገለጸው ኢትዮጵያ የዕዳ ጫናን ለመፍታት ያለመውን ሁለተኛውን የአፍሪካ የሉዓላዊ ሀብት አስተዳደር መድረክን በዛሬው ዕለት ባስጀመረችበት ወቅት ሲሆን በመድረኩም በአሁኑ ወቅት 8 የአፍሪካ አገራት በዕዳ ቀውስ ውስጥ እንደሚገኙና 14ቱ ደግሞ ከፍተኛ የዕዳ - [የጥላቻ ንግግርና ሐሰተኛ መረጃ](https://ebstv.tv/የጥላቻ-ንግግርና-ሐሰተኛ-መረጃ/) - የኢትዮጵያ መገናኛ ብዙሃን ባለስልጣን ማህበረሰቡ የጥላቻ ንግግርና ሐሰተኛ መረጃ የሚያሰራጩ አካላትን እንዲያጋልጥ ጥሪ አቀረበ። ባለስልጣን መስሪያ ቤቱ ይሄን ጥሪ ያቀረበው የጥላቻ ንግግርና ሐሰተኛ መረጃ ለሀገራዊ አንድነትና መረጋጋት፣ ለዜጎች ደህንነት እንዲሁም ለዲሞክራሲያዊ ስርዓት ግንባታ ፈተና መደቀኑን አስመልክቶ ባመጣው መግለጫ ላይ ነው። ባለስልጣን መስሪያ ቤቱ በመግለጫው ዜጎች የጥላቻ ንግግርና ሐሰተኛ መረጃ የሚያሰራጩ አካላትን በመቃወም እንዲያጋልጡ ጥሪውን አስተላልፏል። - [የመስሪያ ቦታዎች](https://ebstv.tv/የመስሪያ-ቦታዎች/) - የአዲስ አበባ ከንቲባ አዳነች አቤቤ ለ1 ሺህ 278 ኢንተርፕራይዞችና ለ3 ሺህ 889 አንቀሳቃሾች የመስሪያ ቦታዎች እና ሼዶች መተላለፋቸውን ተናገሩ። ከንቲባዋ አብዛኞቹ ሼዶች በፍጥነትና በጥራት በአጭር ጊዜ ተገንብተው ለተጠቃሚዎች የተላለፉ ናቸው ብለዋል። የመስሪያ ቦታዎች እና ሼዶች ያገኙት ኢንተርፕራይዞችና አንቀሳቃሾች ከመዲናዋ አስራ አንዱም ክፍላተከተሞች የተውጣጡ ናቸው ተብሏል። መረጃው ከአዲስ አበባ ከተማ ከንቲባ አዳነች አቤቤ ይፋዊ የማህበራዊ ገጽ - [የፓትርያርኩ መልዕክት](https://ebstv.tv/የፓትርያርኩ-መልዕክት/) - ብጹዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ ቀዳማዊ ልሂቃን የሕዝቡን ፍላጎትና የልብ ትርታ በሚገባ እንዲያደምጡ ጥሪ አቅርበዋል፡፡ ፓትርያርኩ ይሄንን ጥሪ ያቀረቡት የ2018 ዓመታዊው የርክበ ካህናት ቅዱስ ሲኖዶስ ምልዓተ ጉባኤ ዛሬ መጀመሩን አስመልክተው ባስተላለፉት መልዕክት ነው። ፓትርያርኩ በመልዕክታቸው እኛ የክርስቶስ መልእክተኞች እንደ ቃሉ ራሳችንን ክደን ተልእኳችንን መወጣት ብንችል ኖሮ፣ አሁን በዓለማችን የተፈጠረው መለያየትና ግጭት አይኖርም ነበር ብለዋል። ይሁንና አሁንም - [ከሬሚታንስ የሚገኘው ገቢ](https://ebstv.tv/ከሬሚታንስ-የሚገኘው-ገቢ/) - በውጭ ሀገራት የሚኖሩ ኢትዮጵያዊያን ወደ ሀገራቸው የሚልኩት ገንዘብ ወይም ሬሚታንስ አሁን ላይ ሀገሪቱ ከውጭ እርዳታና ከቀጥታ የውጭ ኢንቨስትመንት ከምታገኘው ገቢ እንደሚበልጥ ተገለጸ። የዓለም አቀፉ የስደተኞች ድርጅት በትናንትናው ዕለት ይፋ ባደረገው የ2026 የዓለም የስደት ሪፖርት ኢትዮጵያ በውጭ ሀገራት ከሚገኙ ስደተኞች የምታገኘው ኢኮኖሚያዊ ፋይዳ ትልቅ መሆኑን አንስቷል። በፈረንጆቹ 2024 ብቻ በዓለም አቀፍ ደረጃ በስደት ላይ የሚገኙ ዜጎች - [የኮሚሽኑና ከትጥቅ ተመላሾች ውይይት](https://ebstv.tv/የኮሚሽኑና-ከትጥቅ-ተመላሾች-ውይይት/) - የኮሚሽኑና ከትጥቅ ተመላሾች ውይይትየኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን 200 ከሚደርሱ በአማራ ክልል በትጥቅ ትግል ላይ ከቆዩ ዜጎች ጋር ውይይት ማካሄዱን አስታውቋል። በውይይት መድረኩ የተገኙት ዋና ኮሚሽነር መስፍን ዓርዓያ ኮሚሽኑ በምክክር ሂደቱ በሌሎች አካባቢዎች ታጥቀው የሚንቀሳቀሱ አካላትን ለማካተት እያደረገ ያለውን ጥረት አጠናክሮ እንደሚቀጥል ገልጸዋል። ከዚህ በፊት በተደረገ ውይይት በአማራ ክልል ታጥቀው ሲንቀሳቀሱ የነበሩና ሰላምን መርጠው የተመለሱ አካላት - [የኢትዮጵያ ምላሽ ለሱዳን](https://ebstv.tv/የኢትዮጵያ-ምላሽ-ለሱዳን/) - የኢትዮጵያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ትናንት ባወጣው መግለጫ ሱዳን በውጭ ጉዳይ ሚኒስትሯ እንዲሁም በጦሩ ቃል አቀባይ በኩል በኢትዮጵያ ላይ ያቀረበችው ክስ መሰረተ ቢስ ክስ ነው ሲል አሳውቋል፡፡ ሚኒስቴር መስሪያ ቤቱ አክሎም የኢትዮጵያ መንግስት የሁለቱን ሀገራት ህዝቦች የረጅም ጊዜ ወንድማማችነትና ታሪካዊ ትስስር በማክበር፤ በሱዳን የእርስ በርስ ጦርነት ተሳታፊ በሆኑ ኃይሎች በኢትዮጵያ ሉዓላዊነትና ብሄራዊ ደህንነት ላይ የተፈጸሙ ጥሰቶችን - [የመሬት ጨረታዎች](https://ebstv.tv/የመሬት-ጨረታዎች/) - የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር መሬት ልማትና አስተዳደር ቢሮ በተያዘው በጀት ዓመት በሦስት ዙር ባካሄዳቸው ግልጽ የመሬት ጨረታዎች ከ3 ነጥብ 7 ቢሊዮን ብር በላይ ገቢ መሰብሰቡን አስታውቋል። ቢሮ ይህን ገቢ የሠበሠበው ከይገባኛል ጥያቄ ሙሉ በሙሉ የጸዳ 9 ነጥብ 29 ሄክታር መሬት ወይም 328 ፕሎቶች ለጨረታ አሸናፊዎች በማስተላለፍ መኾኑን ገልጿል። ቢሮው ለጨረታ ያቀረባቸው መሬቶች ለኢንዱስትሪ፣ ለንግድ እና - [የሲቪል ማህበረሰብ ድርጅቶች ሚና ለምክክሩ](https://ebstv.tv/የሲቪል-ማህበረሰብ-ድርጅቶች-ሚና-ለምክክ/) - የኢትዮጵያ ሲቪል ማህበረሰብ ድርጅቶች ምክር ቤት በሀገራዊ ምክክር ጉባኤ ዙሪያ ሀገር አቀፍ የግንዛቤ ማስጨበጥ ስራውን ከግንቦት 1 ቀን 2018 ዓ.ም ጀምሮ በይፋ እንደሚጀምር አስታውቋል፡፡ የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽንና የኢትዮጵያ ሲቪል ማህበረሰብ ድርጅቶች ምክር ቤት የጋራ የቴክኒክ ኮሚቴ በሀገራዊ የምክክር ጉባኤው የሲቪል ማህበረሰብ ድርጅቶችን ሚና የሚያጠናክር ሀገር አቀፍ የግንዛቤ ማስጨበጫ እቅድ ይፋ አድርጓል። ከሀገራዊ የምክክር ጉባኤው - [የውጭ ምንዛሬ](https://ebstv.tv/የውጭ-ምንዛሬ/) - የገንዘብ ሚኒስቴር የኢትዮጵያ የውጭ ምንዛሬ ክምችት 3.4 ቢሊየን ዶላር መድረሱን አስታወቀ። ሚኒስቴሩ ይሄን ያስታወቀው ዛሬ ባወጣው የ18 ወራት ጥቅል ሪፖርቱ ላይ ነው። ሚኒስቴሩ ከፈረንጆቹ 2024 እስከ 2025 አመት ባሉት ጊዜያት ውስጥ የኢትዮጵያ የውጭ ምንዛሬ ክምችት በ240 በመቶ ማደጉን ገልጿል። ሚኒስቴሩ የወጪ ንግድ ገቢ ማደጉ ፣ የሃዋላ ገቢ መጨመሩ ፣ የውጭ እርዳታ እና ብድር እያደገ በመምጣቱ - [የእርዳታ መቀነስ](https://ebstv.tv/የእርዳታ-መቀነስ/) - ጀርመን በፈረንጆቹ 2027 አመት ለታዳጊ ሀገራት የምትሰጠውን የልማት ድጋፍ በ680 ሚሊዮን ዶላር ለመቀነስ ምክረ ሃሳብ አቀረበች። የበርሊን መንግስት የሚሰጠውን የልማት ድጋፍ ለመቀነስ ያቀደው በጂኦፖለቲካዊ ጉዳዮች እና ይበልጥ ብድር ለማቅረብ በሚል ነው ተብሏል። ካለፈው ሳምንት ወዲህ ጀርመን አሜሪካንን በመብለጥ የአለም ቁጥር አንድ የእርዳታ ድጋፍ ሰጪ ሀገር ደረጃ መያዟን በምህፃሩ ኦዲኤ የተባለ ተቋም ገልጿል። ጀርመን በተለይ ለታዳጊ - [የጥላሁን ሃውልት](https://ebstv.tv/የጥላሁን-ሃውልት/) - የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አዳነች አቤቤ በስድስት ኪሎ አካባቢ የተገነባውን የአርቲስት ጥላሁን ገሠሠን መታሰቢያ ሐውልት መርቀዋል። በምረቃ መርሃ ግብሩ ላይ ከፍተኛ የመንግስት የሥራ ኃላፊዎች፣የጥበብ ቤተሰቦች፣አንጋፋና ወጣት አርቲስቶች እንዲሁም በርካታ አድናቂዎቹ ተገኝተዋል። ይህ የመታሰቢያ ሐውልት አርቲስት ጥላሁን ገሠሠ በኢትዮጵያ ዘመናዊ ሙዚቃ ታሪክ ውስጥ የነበረውን ጉልህ ሚና እና ለበርካታ አስርት ዓመታት ያበረከተውን የማይረሳ አስተዋጽኦ የሚዘክር ነው። - [85ኛው የድል በዓል](https://ebstv.tv/85ኛው-የድል-በዓል/) - 85ኛው የድል በዓል በአዲስ አበባ አራት ኪሎ በሚገኘው የድል ሐውልት አደባባይ ዛሬ ማለዳ ተከብሯል። የኢፌዴሪ ፕሬዚዳንት ታዬ አፅቀ ሥላሴ በዚሁ ጊዜ ፤ ዕለቱ ፋሺዝምና ናዚዝም ድል የተመቱበት ታላቅ ቀን ነው ለመላው የሀገሪቱ ሕዝቦችና ለአርበኞች የእንኳን አደረሳችሁ ብለዋል፡፡ አክለውም ኢትዮጵያ ይህንን የድል በዓል የምታከብረው በአርበኞቿ ጽናትና በመራራ ተጋድሎ ነው፡፡ አርበኞች በባዶ እግራቸውን ዝናራቸውን ታጥቀው ዘመናዊ የጦር - [የአሜሪካ ቪዛ እገዳ](https://ebstv.tv/የአሜሪካ-ቪዛ-እገዳ/) - በአሜሪካ ከሚኖሩ የቻይና ሕገ ወጥ ስደተኞች ጋር በተያያዘ አሜሪካ በቻይና ዜጐች ላይ የቪዛ እገዳ ለመጣል እየተዘጋጀች መሆኑ ተሰምቷል። ይህ የአሜሪካ ውሳኔ የተሰማው ደግሞ ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ ከ10 ቀናት በኋላ ቻይናን ይጎበኛሉ ተብሎ በሚጠበቅበት ጊዜ ላይ መሆኑ በሁለቱ ሀገራት መካከል የሚደረገውን ንግግር ጥላ እንዳያጠላበት ተሰግቷል ተብሏል፡፡ የትራምፕ አስተዳደር ህገ ወጥ ስደተኞቻቸውን ለመቀበል ዝግጁ ባልሆኑ ሀገራት ላይ - [የፕሬዝዳንቱ የግል ሹመት](https://ebstv.tv/የፕሬዝዳንቱ-የግል-ሹመት/) - የማሊ መከላከያ ሚኒስትር መገደላቸውን ተከትሎ የሀገሪቱ ፕሬዝዳንት አሳሚ ጎይታ እራሳቸውን የሀገሪቱ መከላከያ ሚኒስትር አድርገው መሾማቸው ተነገረ። የሀገሪቱ መከላከያ ሚኒስትር ሳዶ ካማራ ታጣቂዎች በመላ ሀገሪቱ ላይ በከፈቱት የተቀናጀ ጥቃት ከቤተሰቦቻቸው ጋር መገደላቸው የተሰማው ባለፈው ሳምንት ነበር፡፡ ይህንንም ተከትሎ በመፈንቅለ መንግስት ላለፉት 4 ዓመታት የሀገሪቱ መሪ የሆኑት አሳሚ ጎይታ እራሳቸውን የሀገሪቱ መከላከያ ሚኒስትር አድርገው የሰየሙ ሲሆን የሀገሪቱ - [የኢትዮጵያ እና ደቡብ ሱዳን ስምምነት](https://ebstv.tv/የኢትዮጵያ-እና-ደቡብ-ሱዳን-ስምምነት/) - የፌዴራል ቤቶች ኮርፖሬሽን በደቡብ ሱዳን ጁባ ከተማ በቤት ግንባታ ዘርፍ መሰማራት የሚያስችለውን የመግባቢያ ስምምነት መፈራረሙን አስታወቀ። በሁለቱ አገራት መካከል በመሪዎች ደረጃ የጋራ የልማት ትብብር በሚፈልጉ ጉዳዮች ላይ አብሮ ለመስራት ስምምነት መደረሱን ተከትሎ በኮርፖሬሽኑ እና በደቡብ ሱዳን ማዕከላዊ ኢኳቶሪያል ግዛት መካከል በቤት ልማት ላይ በጋራ ለመስራት የሚያስችል የመግባቢያ ስምምነት ተደርሷል። የመግባቢያ ስምምነቱን የፌዴራል ቤቶች ኮርፖሬሽን ዋና - [የባለስልጣን መ/ቤቱ ጥሪ](https://ebstv.tv/የባለስልጣን-መ-ቤቱ-ጥሪ/) - የኢትዮጵያ መገናኛ ብዙኃን ባለስልጣን የንግድ መገናኛ ብዙኃን አገልግሎት ሰጪዎች መረጃዎቻቸውን ለባለስልጣን መ/ቤቱ እንዲያቀርቡ ጥሪ አቀረበ። መ/ቤቱ ይሄን ያለው ለመገናኛ ብዙኃን ተቋማት ፈጣን፣ ግልጽ እና ዘመናዊ አገልግሎት ለመስጠት የሚያስችለውን የዲጂታላይዜሽን ሥራ በይፋ መጀመሩን አስመልክቶ ባወጣው መግለጫ ነው። መ/ቤቱ ይህንን አዲስ የዲጂታል ሥርዓት ሙሉ በሙሉ ወደ ሥራ ለማስገባት የተሟላ የተቋማት መረጃ በሲስተሙ ውስጥ መካተት እንዳለበት ገልጿል። መ/ቤቱ - [የነዳጅ ዋጋ ጭማሪ](https://ebstv.tv/የነዳጅ-ዋጋ-ጭማሪ-2/) - የንግድ እና ቀጠናዊ ትስስር ሚኒስቴር ከትናንት ሚያዚያ 23 ቀን 2018 ዓ/ም ጀምሮ በአዲስ አበባ ከተማ የነዳጅ ምርቶች የችርቻሮ መሸጫ ዋጋ ላይ ጭማሬ መደረጉን አሳውቋል። በደብዳቤው በተገለጸው መሰረት በሊትር፦ ✅ ነጭ ናፍጣ 180.46 ብር ✅ ቤንዚን 167.50 ብር ✅ ኬሮሲን 320.66 ብር ✅ ቀላል ጥቁር ናፍጣ 170.62 ብር ✅ ከባድ ጥቁር ናፍጣ 167.37 ብር ✅ የአውሮፕላን - [ድጋፍ ለአማራ ክልል](https://ebstv.tv/ድጋፍ-ለአማራ-ክልል-2/) - የአለም አቀፍ የቀይ መስቀል ኮሚቴ በአማራ ክልል ደቡብ ጎንደር ለሚገኙ ሦስት ሆስፒታሎች የህክምና ግብአቶች እና ቁሳቁሶች ድጋፍ ማድረጉን ገልጿል። ኮሚቴው ድጋፉ በደብረታቦር፣ በንፋስ መውጫ እና በታች ጋይንት ለሚገኙ ሦስት ሆስፒታሎች ነው ተብሏል። አንድ በአካባቢው የሚገኝ ሐኪም በጣም አስቸጋሪ በሆነብን በዚህ ጊዜ የተደረገልን ይህ ድጋፍ በሥራችን ላይ ለውጥ ማምጣቱን እና የተጎዱትን ህሙማን ማከም እንድንቀጥል ረድቶናል ብለዋል። - [ድጋፍ ለአማራ ክልል](https://ebstv.tv/ድጋፍ-ለአማራ-ክልል/) - የአለም አቀፍ የቀይ መስቀል ኮሚቴ በአማራ ክልል ደቡብ ጎንደር ለሚገኙ ሦስት ሆስፒታሎች የህክምና ግብአቶች እና ቁሳቁሶች ድጋፍ ማድረጉን ገልጿል። ኮሚቴው ድጋፉ በደብረታቦር፣ በንፋስ መውጫ እና በታች ጋይንት ለሚገኙ ሦስት ሆስፒታሎች ነው ተብሏል። አንድ በአካባቢው የሚገኝ ሐኪም በጣም አስቸጋሪ በሆነብን በዚህ ጊዜ የተደረገልን ይህ ድጋፍ በሥራችን ላይ ለውጥ ማምጣቱን እና የተጎዱትን ህሙማን ማከም እንድንቀጥል ረድቶናል ብለዋል። - [አዲስ የፋይናንስ ህግ](https://ebstv.tv/አዲስ-የፋይናንስ-ህግ/) - ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ ኢንዱስትሪው ሊያገኝ የሚገባውን የብድር ድርሻ እንዲያጣ ያደረጉ ሰው ሰራሽ ችግሮችን የሚቀርፍ ህግ አንድ ወር ባልሞላ ጊዜ ውስጥ እንደሚወጣ ተናገሩ። ጠቅላይ ሚኒስትሩ ይህን ያሉት በአዲስ አበባ ዓለም አቀፍ ኮንቬንሽን ማዕከል ትናንት በተካሄደው የ4ኛው ዙር " የኢትዮጵያ ታምርት" ኤክስፖ የመክፈቻ መርሃ ግብር ላይ ነው። ጠቅላይ ሚኒስትሩ የኢትዮጵያ የፋይናንስ ተቋማት ለኢንዱስትሪው ዘርፍ የሚያቀርቡት ብድር አነስተኛ - [የኮንትሮባንድ ዕቃዎች](https://ebstv.tv/የኮንትሮባንድ-ዕቃዎች/) - የገቢዎች ሚኒስቴር ከ400 ሚሊዮን ብር በላይ ግምታዊ ዋጋ ያላቸው የኮንትሮባንድ ዕቃዎች በቁጥጥር ስር መዋሉን አስታወቀ። የጉምሩክ ኮሚሽን ከሚያዚያ 11 እስከ ሚያዚያ 21 ቀን 2018 ዓ.ም ባደረገው ክትትል በጅግጅጋ ፣ በአዲስ አበባ ኤርፖርት እና በኮምቦልቻ ጉምሩክ ቅርንጫፍ ጽህፈት ቤቶች 386.2 ሚሊዮን ብር የገቢ የኮንትሮባንድ እቃዎች እና 14.5 ሚሊዮን ብር የወጭ፤ በድምሩ 400.7 ሚሊዮን ብር ግምታዊ ዋጋ - [የተማሪዎች ምረቃ](https://ebstv.tv/የተማሪዎች-ምረቃ/) - የቅዱስ ጳውሎስ ሆስፒታል ሚሊኒየም ህክምና ኮሌጅ በልዩ ልዩ የጤና ሳይንስ የትምህርት ዘርፎች ያሰለጠናቸውን 556 ተማሪዎችን በትናንትናው እለት አስመረቀ። በምረቃው ስነስርዓት ላይ የተገኙት የጤና ሚኒስትር ዶ/ር መቅደስ ዳባ ተመራቂዎች ለዚህ ስኬት በመብቃታቸው የተሰማቸውን ደስታ ገልጸው የእንኳን ደስ አላችሁ መልዕክት አስተላልፈዋል። ሚኒስትሯ አክለውም ይህ ቀን ለእናንተ ብቻ ሳይሆን ለሀገርም ትልቅ የምስራች ነው ብለዋል። ሚኒስትሯ ተመራቂዎች የህዝብን ጤና - [የአየር መንገዱ ሽልማት](https://ebstv.tv/የአየር-መንገዱ-ሽልማት/) - የኢትዮጵያ አየር መንገድ በአፔክስ የመንገደኞች ምርጫ አዋርድ 2026 ‘የአፍሪካ ምርጥ አየር መንገድ’ በመባል ተሸላሚ መሆኑን አስታወቀ። ይህ ሽልማት አየር መንገዱ የተሳለጠ፣ ምቹ እና አስተማማኝ አገልግሎት ለደንበኞቹ ለማቅረብ ያለውን ያልተቋረጠ ትጋት ከማሳየቱ ባሻገር በአቪዬሽን አገልግሎት ዘርፉ ያለውን መሪነት ይበልጥ የሚያጠናክር ነው ተብሏል። የአየር መንገዱ ዋና ስራ አስፈፃሚ መስፍን ጣሰው አየር መንገዱ የአፍሪካ ምርጥ አየር መንገድ ተብሎ - [ኢትዮጵያ ታምርት ንቅናቄ](https://ebstv.tv/ኢትዮጵያ-ታምርት-ንቅናቄ/) - በጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ አነሳሽነት የተጀመረው ኢትዮጵያ ታምርት ንቅናቄ 830 ፋብሪካዎችን ዳግም ወደ ስራ ማስገባት መቻሉን የመንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት ገልጿል። በንቅናቄው 4 ነጥብ 85 ቢሊየን ዶላር ገቢ ምርትን በመተካት እና 433 ሚሊየን ዶላር ከወጪ ንግድ በማስገኘት የተሳካ የኢንዱስትሪ ሽግግር ውጤት ማስመዝገቡንም ነው ተቋሙ የገለፀው። ይህ ሽግግር ኢትዮጵያ በዓለም አቀፍ መድረክ ያላትን ተወዳዳሪነት ከጥሬ ዕቃ ላኪነት - [የቀጣይ ቀናት የሚቲዎሮሎጂ ገጽታ](https://ebstv.tv/የቀጣይ-ቀናት-የሚቲዎሮሎጂ-ገጽታ/) - በሚቀጥሉት አሥር ቀናት በአብዛኛው የሀገሪቱ ክፍሎች ለዝናብ መፈጠር አስተዋጽኦ የሚያደርጉ የሚቲዎሮሎጂ ገጽታዎች ተጠናክረው እንደሚቀጥሉ የኢትዮጵያ ሚቲዎሮሎጂ ኢንስቲትዩት አስታወቀ፡፡ የኢንስቲትዩቱ የትንበያ መረጃ እንደሚያመላክተው፤ የበልግ ዝናብ ተጠቃሚ አካባቢዎችን ጨምሮ የደቡብ ምዕራብ እና የምዕራብ የሀገሪቱ አካባቢዎች ከቀላል እስከ መካከለኛ ዝናብ የሚያገኙ ይሆናል ተብሏል። ኢንስቲትዩቱ አያይዞም በግንቦት የመጀመሪያው 10 ቀናት ከሚኖረው ከፍተኛ የፀሐይ ሀይል ጋር በተያያዘ በተለይም በጋምቤላ፣ አፋር፣ - [‌‌‎የተቀናጀ የሚድያ ቁጥጥር ስርዓት](https://ebstv.tv/የተቀናጀ-የሚድያ-ቁጥጥር-ስርዓት/) - የኢትዮጵያ መገናኛ ብዙሃን ባለስልጣን ከኢትዮጵያ አርቴፊሻል ኢንተለጀንስ ኢንስቲትዩት ጋር በመተባበር የተቀናጀ የሚድያ ቁጥጥር እና አስተዳደር ስርዓት ቴክኖሎጂን በይፋ ስራ አስጀምሯል። ‌‎የቴክኖሎጂ ስርዓቱ የመገናኛ ብዙሀንን የይዘት ክትትልና ቁጥጥር የሚያዘምንና ዲጅታላይዝድ በሆነ መንገድ እንዲከናወን የሚያስችል መሆኑን የኢትዮጵያ መገናኛ ብዙሃን ባለስልጣን ዋና ዳይሬክተር ሀይማኖት ዘለቀ በማስጀመሪያ መርሀ ግብሩ ላይ ተናግረዋል። ‌‎እንዲሁም ፍቃድ የተሰጣቸው መገናኛ ብዙሀንን ለመመዝገብ፣ በመገናኛ ብዙሀኑ - [ኅብረቱ ስለ ትግራይ ክልል](https://ebstv.tv/ኅብረቱ-ስለ-ትግራይ-ክልል/) - የአውሮፓ ኅብረት በትግራይ ያለውን ወቅታዊ ሁኔታ በቅርብ እየተከታተልኩ ነው አለ። ህብረቱ ባወጣው መግለጫ በክልሉ ያለው ውጥረት እንዲረግብና በፕሪቶሪያ የተደረሰውን ስምምነት የሚያደናቅፍ ማንኛውም ተግባር እንዳይፈጸም አሳስቧል። መግለጫው ሁሉም ወገኖች ልዩነቶችን በፖለቲካ ንግግር ሊፈቱና ሌላ አውዳሚ ግጭትን ሊያስወግዱ ይገባል ብሏል። #EBSTVSPORT #_7696_WN https://t.me/ebstvnews www.ebstv.tv - [የቢሾፍቱ አየር ማረፊያ ግንባታ](https://ebstv.tv/የቢሾፍቱ-አየር-ማረፊያ-ግንባታ/) - የኢትዮጵያ አየር መንገድ በቢሾፍቱ እያስገነባው ለሚገኘው አየር ማረፊያ በአሁኑ ወቅት ለመሬት መደልደል፣ ለአጥር እና የውሃ መሰረተ ልማቶች ጨምሮ ለቅድመ ግንባታ ስራዎች ከ750 ሚሊዮን ዶላር በላይ ወጪ ማድረጉን ገልጿል። አየር መንገዱ ይህን የገለጸው 80ኛ ዓመት የምስረታ በዓሉን በማስመልከት የደንበኞች ተሞክሮ ቀን መርሃ ግብርን በትላንትናው ዕለት ባከናወነበት ወቅት ነው። በመድረኩ የገንዘብ ሚኒስትር አህመድ ሽዴ ለፕሮጀክቱ የሚያስፈልገው 12 - [ሜይ ዴይ](https://ebstv.tv/ሜይ-ዴይ/) - ዓለም አቀፉ የሠራተኞች ቀን (ሜይ ዴይ) በመላው ኢትዮጵያ እየተከበረ መሆኑ ተነገረ። በአሉ "የሠራተኛ መብት መከበር፤ ለኢንዱስትሪ ሰላምና ለምርታማነት መሠረት ነው” በሚል መሪ ቃል እየተከበረ መሆኑ ተገልጿል። ዕለቱ በአዲስ አበባ "ምቹ የሥራ ሁኔታ ለዘላቂ ልማት" በሚል ርዕስ የሚካሄደውን የፓናል ውይይት ጨምሮ በተለያዩ ዝግጅቶች እየተከበረ ነው ተብሏል። #EBSTVSPORT #_7696_WN https://t.me/ebstvnews www.ebstv.tv - [የክልሉ የወርቅ ምርት](https://ebstv.tv/የክልሉ-የወርቅ-ምርት/) - የጋምቤላ ክልል ማዕድን ቢሮ 5 ሺህ 535 ኪሎ ግራም ወርቅ ለብሔራዊ ባንክ ማስገባቱን አስታወቀ። ቢሮው ይሄን ያለው የ2018 በጀት ዓመት 9 ወራት እቅድ አፈፃፀም ሪፖርት ላይ ነው። በክልሉ ባለፉት ዘጠኝ ወራት በዘርፉ የታየው አፈፃፀም ከቀዳሚው ዓመት ጋር ሲነፃጸር ከአንድ ሺህ 278 ኪሎ ግራም በላይ የወርቅ ምርት ብልጫ ያለው መሆኑ ተገልጿል። የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር አለሚቱ ኡሞድ - [የድጋፍ ጥሪ ለኢትዮጵያ](https://ebstv.tv/የድጋፍ-ጥሪ-ለኢትዮጵያ/) - የአሜሪካ ሴናተር ጂያን ሻሂን የአሜሪካ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ለኢትዮጵያ አቋርጦት የነበረውን ደጋፍ እንዲቀጥል ጠየቁ። ሴናተር ጂያን ሻሂን በቀድሞው የአሜሪካ የተራድኦ ድርጅት ለኢትዮጵያ የሚደረገው ድጋፍ የፊታችን ሰኔ ወር የሚቆም መሆኑን ገልፀው ለሀገራቸው የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ማርኮ ሩብዮ በፃፉት ደብዳቤ አሳውቀዋል። ሴናተር ጂያን በሰኔ ወር የሚቆመው ያሉት ድጋፍ የማይቀጥል ከሆነ 3.1 ሚሊየን ሰዎች ለምግብ እጥረት ችግር የሚጋለጡ - [የፖሊዮ ክትባት](https://ebstv.tv/የፖሊዮ-ክትባት/) - የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ጤና ቢሮ በክልሉ የልጅነት ልምሻ (ፖሊዮ) መከላከያ ክትባት ከዛሬ ጀምሮ እንደሚሰጥ አስታወቀ። ቢሮው ባወጣው መግለጫ የልጅነት ልምሻ ክትባቱ ከዛሬ ሚያዚያ 23 ጀምሮ ለተከታታይ አምስት ቀናት በሁሉም መዋቅሮች እንደሚሰጥ አስታውቋል። ዕድሜያቸው ከ5 ዓመት በታች የሆኑ ከ1 ነጥብ 3 ሚሊየን በላይ ሕጻናት ክትባቱን ይወስዳሉ ተብሏል። መረጃው ከደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ጤና ቢሮ የተገኘ ነው። #EBSTVSPORT - [በሰው የመነገድ ወንጀል](https://ebstv.tv/በሰው-የመነገድ-ወንጀል/) - የፍትህ ሚኒስቴር መነሻቸውን ከአማራና ከደቡብ ኢትዮጵያ ክልሎች በማድረግ ዋና መዳረሻቸውን አዲስ አበባ ባደረጉ የሕፃናት ዝውውር ላይ የሚስተዋለውን የሰብዓዊ መብት ጥሰትና በሰው የመነገድ ወንጀልን ለመግታት፣ የተቀናጀ የጋራ አሠራር መዘርጋት የግድ እንደሚል ገልጿል፡፡ ይህ የተገለጸው የሚኒስቴሩ የብሔራዊ የትብብር ጥምረት ጽሕፈት ቤት ከሴቶችና ማኅበራዊ ጉዳይ ሚኒስቴር፣ ከአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ፍትሕ ቢሮ፣ ከዓለም አቀፉ የፍልሰት ድርጅትና ከዓለም አቀፍ - [የውጭ ንግድ ገቢ](https://ebstv.tv/የውጭ-ንግድ-ገቢ/) - በተያዘው የ2018 ግማሽ አመት ከውጭ ንግድ ታክስ ለመሰብሰብ ከታቀደው ገቢ 51 በመቶ ብቻ መሰብሰቡን የገንዘብ ሚኒስቴር ገለፀ፡፡ ሚኒስቴሩ ይሄንን ያስታወቀው የ2018 ግማሽ አመት አፈፃፀምን በተመለከተ ባወጣው ሪፖርት ላይ ሲሆን ከዘርፉ ለማግኘት ከታቀደው 578 ነጥብ 4 ቢሊየን ብር ማግኘት የተቻለው 295 ነጥብ 8 ቢሊዮን ብር ብቻ መሆኑን ነው የገለፀው፡፡ ገቢው ለማግኘት ከታቀደው አንጻር አነስተኛ ቢሆንም ነገር - [የፕሬስ ነጻነት በኢትዮጵያ](https://ebstv.tv/የፕሬስ-ነጻነት-በኢትዮጵያ/) - ድንበር የለሽ የጋዜጠኞች መብት ተሟጋች ድርጅት አር ኤስ ኤፍ ባወጣው የፕሬስ ነጻነት ሁኔታ በሚመዘንበት የ2026 ዓለም አቀፍ ዝርዝር ውስጥ ኢትዮጵያ ከ180 ሀገራት 148ኛ ደረጃ ላይ እንደምትገኝ ገለጸ፡፡ ድርጅቱ ባሳለፍነው የአውሮፓውያኑ አመት ባወጣው ዝርዝር ኢትዮጵያ 145ኛ ደረጃ ላይ የነበረች ሲሆን በአሁኑ ወቅት ደግሞ ወደ 148ኛ ዝቅ ማለቷን ጠቅሷል፡፡ በዚሁ ዝርዝር ውስጥ በ1ኛ ደረጃ የተቀመጠችው ኖርዎይ ስትሆን - [ዜሮ ታሪፍ ፖሊሲ](https://ebstv.tv/ዜሮ-ታሪፍ-ፖሊሲ/) - ቻይና ኢትዮጵያን ጨምሮ ለ53 የአፍሪካ ሀገራት ከነገ ጀምሮ በሁሉም የምርት አይነቶች ላይ የዜሮ ታሪፍ ፖሊሲን ተግባራዊ እንደምታደርግ አስታወቀች፡፡ ፖሊሲው ወደ ቻይና በሚገቡ የአፍሪካ ምርቶች ላይ የገቢ ቀረጥን ሙሉ በሙሉ የሚያስቀር መሆኑን የሀገሪቱ መንግስት ገልጿል። ይህ እድል የአፍሪካ ሀገራት ምርቶች በቻይና ገበያ ላይ የበለጠ ተወዳዳሪ ያደርጋቸዋል ተብሎ እንደሚጠበቅም ነው የተጠቆመው፡፡ #EBSTVSPORT #_7696_WN https://t.me/ebstvnews www.ebstv.tv - [የሆርሙዝ ሰርጥ ጉዳይ](https://ebstv.tv/የሆርሙዝ-ሰርጥ-ጉዳይ/) - አሜሪካ የሆርሙዝ ሰርጥ እንዲከፈት የተለያዩ ሀገራትን ያካተተ ዓለምአቀፍ ጥምረት እንዲፈጠር እንደምትፈልግ ተገለፀ። ሮይተርስ ከአሜሪካ ውጪ ጉዳይ ሚኒስቴር አገኘሁት ባለው መረጃ የዓለም የነዳጅ ዋጋ በከፍተኛ ደረጃ እንዲያሻቅብ ያደረገውን የሆርሙዝ ሰርጥን መዘጋት ችግር ለመፍታት ዋሽንግተን የሌሎች ሀገራትን ተሳትፎ ትፈልጋለች፡፡ ይህ በአንዲህ እንዳለ ፕሬዝዳንት ትራምፕ ኢራን ወደ ድርድር እንድትመለስ በሀገሪቱ ላይ ወታደራዊ እርምጃ ስለመውሰድ እና አለመውሰድ ለመወሰን በዛሬው - [የአሜሪካ ኪሳራ](https://ebstv.tv/የአሜሪካ-ኪሳራ/) - ፔንታጎን አሜሪካ በኢራን ጦርነት እስካሁን ድረስ 25 ቢሊዮን ዶላር ወጭ ማድረጓን አሳውቋል። ፔንታጎን ስለኢራን ጦርነት በትላንትናው ዕለት ለሀገሪቱ ኮንግረስ የወታደራዊ ጉዳዮች ኮሚቴ ሪፖርት ባቀረበበት ወቅት ይህንን ያሳወቀ ሲሆን ይህም ወጭ በፕሬዝዳንት ትራምፕ የአጋማሽ ምርጫ ላይ ተፅዕኖ ይኖረዋል ተብሏል፡፡ አሜሪካ በኢራን ጦርነት ላይ ያወጣችው 25 ቢሊዮን ዶለር የሀገሪቱ የህዋ ምርምር ጣብያ ወይም ናሳ ዓመታዊ በጀት ጋር - [የሂውማን ራይትስ ዎች ማሳሰቢያ](https://ebstv.tv/የሂውማን-ራይትስ-ዎች-ማሳሰቢያ/) - ዓለም አቀፉ የሰብአዊ መብቶች ተቋም ሂውማን ራይትስ ዎች የሳዑዲ መንግስት በኢትዮጵያውያን ላይ የሚፈጽመውን የሞት ቅጣት እንዲያቆም አሳስቧል፡፡ ሂውማን ራይትስ ዎች ባወጣው መግለጫ በሳዑዲ ዓረቢያ በሚገኙ ኢትዮጵያውያን ስደተኞች ላይ የተደቀነውን የሞት ቅጣት በአስቸኳይ ለማስቆም እርምጃ እንዲወሰድ ጥሪ አቅርቧል፡፡ በርካታ ኢትዮጵያውያን ተገቢው የሕግ አሰራርን ባልተከተለ መንገድ የሞት ፍርድ ቅጣት ተደቅኖባቸዋል ሲል ያስጠነቀቀው የሰብአዊ መብት ተሟጋች ድርጅቱ ቢያንስ - [የፕሬስ የቦርድ አመራሮች](https://ebstv.tv/የፕሬስ-የቦርድ-አመራሮች/) - የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ባካሄደው 18ኛ መደበኛ ጉባኤ የኢትዮጵያ ፕሬስ ድርጅት የቦርድ አመራሮችን ሹመት መርምሮ በአንድ ድምጸ ተአቅቦ በአብላጫ ድምፅ አፅድቋል። የሥራ አመራር ቦርድ አባላቱ የድርጅቱን ዓላማ ተገንዝበው ብቃት ያለው አመራር ለመስጠት የሚያስችል የትምህርት ዝግጅት እና የስራ ለምድ ያላቸው መሆኑን ገልጸዋል፡፡ ለድርጅቱ 9 አባላት ያሉት የቦርድ አመራሮች የተሸሙ ሲሆን የቦርዱ ሰብሳቢም ሆርን ሪቪው የተሰኘ መገናኛ - [የባንኩ የውጭ ምንዛሬ ግኝት](https://ebstv.tv/የባንኩ-የውጭ-ምንዛሬ-ግኝት/) - የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ባለፉት ዘጠኝ ወራት 3.6 ቢሊዮን ዶላር ማግኘቱን አስታውቋል። ባንኩ ይሄን ያስታወቀው የ2025/26 በጀት ዓመት 3ኛ ሩብ ዓመት አፈፃፀም ግምገማ ጉባኤ ላይ ነው። ባንኩ በበጀት ዓመቱ ዘጠኝ ወራት 493 ነጥብ 7 ቢሊዮን ብር ተጨማሪ ተቀማጭ ገንዘብ ማግኘቱን ገልፆ አጠቃላይ ተቀማጩን ባለፈው በጀት ዓመት መጨረሻ ከነበረበት 1.68 ትሪሊዮን ብር ወደ 2.1 ትሪሊዮን ብር በላይ - [ፋይዳና የባንክ ሂሳብ](https://ebstv.tv/ፋይዳና-የባንክ-ሂሳብ/) - የባንክ ሂሳባቸውን ከ"ፋይዳ" ዲጂታል መታወቂያ ጋር ሊያስተሳስሩ እንደሚገባ የብሔራዊ መታወቂያ ፕሮግራም አሳሰበ፡፡ የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ ከዚህ ቀደም በተሰጠው የጊዜ ገደብ የፋይዳ መታወቂያቸውን ከባንክ ሲስተም ጋር ላላስተሳሰሩ ዜጎች አዲስ አበባን ጨምሮ በ26 ዋና ዋና ከተሞች የሚገኙ የባንክ ደንበኞች እስከ ግንቦት 6 ቀን 2018 ዓ.ም እንዲያስተሳሰሩ ማስታወቁ ይታወሳል። በተቀሩት የኢትዮጵያ ክፍሎች የሚገኙ ደንበኞች ደግሞ እስከ ሰኔ 30 - [የሳይበር ጥቃት](https://ebstv.tv/የሳይበር-ጥቃት/) - የኢንፎርሜሽን መረብ ደህንነት አስተዳደር ባለፉት 9 ወራት ውስጥ ከ50 ሺህ በላይ የሳይበር ጥቃት ሙከራዎችን ማክሸፍ መቻሉን አስታወቀ። አስተዳደሩ የ2018 በጀት ዓመት የዘጠኝ ወራት የዕቅድ አፈጻጸም ሪፖርቱን በገመገመበት ወቅት ነው ይህንን ይፋ ያደረገው። አስተዳደሩ ባለፉት ዘጠኝ ወራት በሀገሪቱ ተቋማት ላይ 50,155 የሳይበር ጥቃት ሙከራዎች መሰንዘራቸውን ገልፆ ከእነዚህም መካከል ሰርጎ ገብ ጥቃቶች 20,601 ሙከራዎችን ወይም 41 በመቶ - [የኤምባሲው ጥሪ](https://ebstv.tv/የኤምባሲው-ጥሪ/) - በደቡብ አፍሪካ የኢትዮጲያ ኤምባሲ በሀገሪቱ ግድያ እየፈፀሙ ያሉ አካላት ላይ ምርመራ በማካሄድ እርምጃ እንዲወሰድ ለፕሪቶሪያ መንግስት ጥሪ አቀረበ። ኤምባሲው በወቅታዊ ጉዳዮች ላይ አስመልክቶ ባወጣው መግለጫ ከሰሞኑ በደቡብ አፍሪካ በሚኖሩ ኢትዮጵያውያን ላይ በተፈፀመው ግድያ ማዘኑን ገልጿል። ኤምባሲው በደቡብ አፍሪካ የሚኖሩ ኢትዮጵያውያን በተለያዩ ጊዜያት አካላዊ ፣ ቁሳዊ እና ስነ ልቦናዊ ጉዳት እየደረሰባቸው መሆኑን ገልፆ ችግሩ ትኩረት እንዲሰጠው - [የኤሌክትሪክ ቆጣሪ አዲስ አሰራር](https://ebstv.tv/የኤሌክትሪክ-ቆጣሪ-አዲስ-አሰራር/) - የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት የገንዘብ ውስንነት ያለባቸው አዲስ የኤሌክትሪክ ቆጣሪ ፈላጊ ደንበኞችን ተጠቃሚ የሚያደርግ አዲስ አሰራር ማስጀመሩን አስታውቋል። በዚህ አዲስ አገልግሎት መሰረትም በአንድ ጊዜ መክፈል የማይችሉ ዜጎች እስከ 2 አመታት የጊዜ ማራዘሚያ ተሰጥቷቸው አገልግሎቱን ማግኘት የሚችሉ ሲሆን ይህም መደበኛውን ወይም ነጠላ ፌዝ ቆጣሪ ለሚፈልጉ ደንበኞች ብቻ እንደሆነም ተነግሯል። በሌላ በኩል አገልግሎቱ ባለፈው በጀት ዓመት ከግማሽ ሚሊየን - [በቁጥጥር ስር የዋሉ ስደተኞች](https://ebstv.tv/በቁጥጥር-ስር-የዋሉ-ስደተኞች/) - ኡጋንዳ ኢትዮጵያዊያንን ጨምሮ 231 ስደተኞችን በቁጥጥር ስር ማዋሏን አስታወቀች፡፡ የኡጋንዳ የአገር ውስጥ ሚኒስቴር ባወጣው መግለጫ በቁጥጥር ስር የዋሉት ስደተኞች የኢትዮጵያ፣ ናይጄሪያ፣ ፓኪስታን፣ ህንድ፣ ባንግላዲሽ፣ ጋና፣ ማይናማር፣ ሲሪላንካ፣ ካምቦዲያና ማሌዥያ ዜግነት ያላቸውን መሆናቸውን ገልጿል፡፡ ከእነዚህ በቁጥጥር ስር ከዋሉት ስደተኞች መካከልም 169 የሚሆኑት በካምፓላ ውስጥ በሚገኘው ቡኮቶ በተሰኘው ሰፈር አንድ ሙሉ ህንፃን ተከራይተው የተገኙ መሆናቸውን እንዲሁም የተያዙት - [የመንግስት የበጀት ጉድለት](https://ebstv.tv/የመንግስት-የበጀት-ጉድለት/) - መንግስት በተያዘው የ2018 ግማሽ አመት የ93 ነጥብ 6 ቢሊዮን ብር የበጀት ጉድለት እንደገጠመው የገንዘብ ሚኒስቴር አስታወቀ። ሚኒስቴሩ ይሄንን ያስታወቀው የ2018 ግማሽ አመት አፈፃፀም በተመለከተ ዛሬ ባወጣው ሪፖርት ላይ ነው። የፌዴራል መንግስት በግማሽ አመቱ 704 ነጥብ 7 ቢሊየን ብር ማስገባቱን እንዲሁም 798 ነጥብ 2 ቢሊየን ብር ወጪ ማድረጉን የገለጸው ሚኒስቴሩ የ93 ነጥብ 6 ቢሊዮን ብር ጉድለት - [የሚኒስቴሩ ማሳሰቢያ](https://ebstv.tv/የሚኒስቴሩ-ማሳሰቢያ/) - በነዳጅ እጥረት ምክንያት የተፈጠሩ የትራንስፖርት አገልግሎት መስተጓጎሎች ሙሉ በሙሉ እንዲቀረፉና ከአዲስ አበባ እስከ ክልሎች ድረስ ታሪፍ በተወሰነዉ መሰረት ብቻ እንዲቀጥል ጥብቅ ክትትል እንደሚደረግ የትራንስፖርትና ሎጅስቲክስ ሚኒስቴር አሳሰበ፡፡ ሚኒስቴር መስሪያ ቤቱ ባወጣው መግለጫ የነዳጅ አቅርቦት ወደ መደበኛ ሁኔታው መመለሱ በትራንስፖርት ዘርፍ የተፈጠሩ መስተጓጎሎች በፍጥነት እንዲፈቱ ያስችላል ነው ያለው። አክሎም የህዝብ ኑሮ መረጋጋትን ለማረጋገጥና የትራንስፖርት አገልግሎት በዘላቂ - [ማስጠንቀቂያ ለስደተኞች](https://ebstv.tv/ማስጠንቀቂያ-ለስደተኞች/) - በቀጣይ ቀናት ውስጥ በደቡብ አፍሪካ የሚካሄዱ ፀረ ስደተኞች ተቃውሞ ሰልፎችን ተከትሎ በስደተኞችና ንብረታቸው ላይ ጥቃት ሊፈጸም ስለሚችል በደቡብ አፍሪካ የሚኖሩ ስደተኞች ከፍተኛ ጥንቃቄ አንዲያደርጉ ማስጠንቀቂያ ተላለፈ። በርካታ የአፍሪካ ሀገራት በደቡብ አፍሪካ የሚኖሩ ዜጎቻቸው በቀጣይ ቀናት ውስጥ ደህንነታቸውን ለመጠበቅ አስፈላጊውን እርምጃ እንዲወስዱ በማሳሰብ ላይ ይገኛሉ፡፡ ለአብነት የጋና መንግስት ፀረ ስደተኞች ተቃውሞ በሚካሄድባቸው ቀጣይ ቀናት ውስጥ ዜጎቹ - [የአረብ ኤምሬትስ ውሳኔ](https://ebstv.tv/የአረብ-ኤምሬትስ-ውሳኔ/) - የተባበሩት አረብ ኤምሬትስ ከፊታችን ዓርብ ጀምሮ ከነዳጅ ላኪዎች ሀገራት ድርጅት ወይም ኦፔክ አባልነቷ መውጣቷን አሳውቃለች። በኢራን ጦርነት ምክንያት ዓለም አቀፍ የነዳጅ እጥረት ቀውስ በተፈጠረበት በዚህ ወቅት ሀገሪቱ ከዚህ ውሳኔ ላይ መድረሷ ደግሞ የራሱ የሆነ ተፅዕኖ በድርጅቱና በዓለም ገበያ ላይ ይኖረዋል ተብሏል፡፡ ከኦፔክ አባላት መካከል የተባበሩት አረብ ኤምሬትስ አንዷ ግዙፍ ነዳጅ አምራች ሀገር መሆኗን ተከትሎ የሀገሪቱ - [የአሜሪካ በየመን ስደተኞች ግድያ-የአምነስቲ ጥሪ](https://ebstv.tv/የአሜሪካ-በየመን-ስደተኞች-ግድያ-የአምነ/) - አለም አቀፉ የመብት ተሟጋች አምነስቲ በየመን በሚገኝ ኢትዮጵያውያን እና ሌሎች ስደተኞች ባሉበት አንድ ማረሚያ ቤት ላይ ከ9 ወራት በፊት በአሜሪካ የተፈፀመው የአየር ጥቃት እንዲጣራ ጠየቀ። አሜሪካ የዛሬ አመት ገደማ በየመን በሚገኝ አንድ ማረሚያ ቤት ላይ በፈፀመችው ጥቃት ኢትዮጵያውያንን ጨምሮ በትንሹ 68 ስደተኞች መሞታቸው እና 47 መቁሰላቸው ይታወሳል። አምነስቲ አክሎም ጥቃቱ እንደ ጦር ወንጀል ተቆጥሮ ምርመራ - [የነዳጅ አቅርቦት ውሳኔ](https://ebstv.tv/የነዳጅ-አቅርቦት-ውሳኔ/) - የገንዘብ ሚኒስትር አህመድ ሺዴ የናፍጣ ነዳጅ የአቅርቦት መጠን ከዛሬ ጀምሮ ከመካከለኛው ምስራቅ ጦርነት በፊት ወደ ነበረበት እንዲመለስ መወሰኑን ተናገሩ፡፡ ሚኒስትሩ ይሄን ያሉት ዛሬ ለመገናኛ ብዙኃን በሰጡት መግለጫ ላይ ነው። ሚኒስትሩ ከጦርነቱ በኋላ የናፍጣ አቅርቦት በግማሽ ቀንሶ አቅርቦቱ ወደ 4.5 ሚሊየን ሊትር ዝቅ ብሎ እንደነበር አስታውሰው ከዛሬ ጀምሮ በሁሉም ክልሎችና ከተማ አስተዳደሮች የናፍጣ አቅርቦት ከጦርነቱ በፊት - [በሊቢያ የስደተኞች ህልፈት](https://ebstv.tv/በሊቢያ-የስደተኞች-ህልፈት/) - በሊቢያ የባህር ዳርቻ በደረሰ የጀልባ መስመጥ አደጋ ኢትዮጵያውያንን ጨምሮ የ38 ስደተኞች ህይወት ማለፉ ተገልጿል። በአደጋው ህይወታቸውን ያጡ ግለሰቦች ማንነት በመለየት ለቤተሰቦቻቸው ለማሳወቅ ጥረት እየተደረገ መሆኑን የገለጸው የሊቢያ ጠቅላይ አቃቤ ህግ ቢሮ ከዚሁ አደጋ ጋር በተያያዘ እጃቸው አለበት ባላቸው ህገወጥ የሰው አዘዋዋሪዎች ላይ ምርመራ መጀመሩንም አስታውቋል። ከዚሁ ጋር በተያያዘ እንደ ዓለም አቀፉ የስደተኞች ድርጅት መረጃ በአውሮፓውያኑ - [የሦስት ኢትዮጵያውያን ግድያ](https://ebstv.tv/የሦስት-ኢትዮጵያውያን-ግድያ/) - በደቡብ አፍሪካ ጆሃንስበርግ ሦስት ኢትዮጵያዊያን በጥይት ተደብድበው መገደላቸውን የኢትዮጵያ ኮሚኒቲ አባላት እና የአገሪቱ ፖሊስ አስታወቀ፡፡ ጥቃቱ የተፈፀመው ደቡብ አፍሪካ የመጀመሪያውን ዲሞክራሲያዊ ምርጫ ያስመዘገበችበትን የነፃነት ቀን ትላንት ሚያዝያ 19 ቀን 2018 ዓ.ም ባከበረችበት ወቅት ነው፡፡ በዚህ ጥቃት ከኢትዮጵያውያኑ በተጨማሪ ሁለት ናይጄሪያውያን ጭምር ህይወታቸው ማለፉ የተነገረ ሲሆን ጥቃቱ ሆን ብሎ የተፈጸመ መሆኑንም የሰብዓዊ መብት ተሟጋቾች እየገለጹ ይገኛሉ፡፡ - [አዲስ የሚገነቡት ት/ቤቶች](https://ebstv.tv/አዲስ-የሚገነቡት-ት-ቤቶች/) - ትምህርት ሚኒስቴር ከሁሉም ክልሎች እና ድሬደዋ ከተማ አስተዳደር ጋር በመተባበር 1452 የቅድመ አንደኛ ደረጃ ትምህርት ቤቶችን ለመገንባት የሚረዳ የጋራ መግባቢያ ስምምነት ሰነድ ተፈራርሟል፡፡ የትምህርት ሚኒስትሩ ፕሮፌሰር ብርሃኑ ነጋ አዲስ የሚገነቡት ትምህርት ቤቶች በሀገር አቀፍ ደረጃ ከዚህ በፊት ቅድመ አንደኛ ትምህርት ቤቶች ባልተገነቡባቸው 727 ወረዳዎች ውስጥ መሆኑን ገልፀዋል። ሚኒስትሩ እንደ ሀገር ሊገነቡ ከታቀዱት 1452 ትምህርት ቤቶች - [የትራምፕ የግድያ ሙከራ ተጠርጣሪ](https://ebstv.tv/የትራምፕ-የግድያ-ሙከራ-ተጠርጣሪ/) - ባሳለፍነው ቅዳሜ በፕሬዝዳንት ትራምፕ ላይ የግድያ ሙከራ በማድረግ የተጠረጠረው ግለሰብ ትላንት ፍርድ ቤት ሲቀርብ በፕሬዝዳንቱ ላይ የግድያ ሙከራ ክስ እንደቀረበበት ተሰምቷል። የ31 ዓመቱ ተጠርጣሪ ኮል ቶማስ ሁለት የጦር መሣሪያዎችንና ሦስት የስለት መሣሪያዎችን በመያዝ የሂልተን ሆቴልን የፍተሻ ጣብያ አምልጦ በመግባት ጥቃት ለመፈጸም ሙከራ አድርጓል የሚል ክስ ነው የቀረበበት፡፡ በዚህ ጥቃት በአንድ የፀጥታ ኃይል ላይም ለደረሰው ጉዳት - [የአሜሪካና የኢራን የካርታ ጨዋታ](https://ebstv.tv/የአሜሪካና-የኢራን-የካርታ-ጨዋታ/) - የኢራኑ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አሜሪካ በኢራን ላይ ፍፁም የበላይነት የላትም አሉ። ዋሽንግተንና ቴህራን በቀጣይ ማን በማን ላይ የበላይነት ይኖረዋል በሚል በቃላት እየተጐሻሸሙ ባሉበት ወቅት ነው የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሩ አባስ አጋርቺ አሜሪካ በእኛ ላይ የምትመዘው አዲስ ካርድ የለም ያሉት። በዚህ ውዝግብ መካከልም የአገራቱ ድርድር መራመድ አቅቶት ባለበት ቆሟል። የአሜሪካው ፕሬዝዳንት ሁሉም ካርድ በእኛ እጅ ነው ያለው - [የህብረቱ ጦርና ፋይናንስ](https://ebstv.tv/የህብረቱ-ጦርና-ፋይናንስ/) - ኢትዮጵያ የምትመራው የአፍሪካ ህብረት የሰላምና ጸጥታ ምክር ቤት በሶማሊያ የአል-ሸባብን ስርጭት ለመግታት የተሰማራው የአፍሪካ ህብረት ጦር የፋይናንስ ቀውስን ለመፍታት በሚያስችሉ ጉዳዮች ላይ ሊወያይ መሆኑ ተገልጿል፡፡ ምክር ቤቱ ዛሬ በሚያካሂደው ስብሰባ የተልዕኮውን የወደፊት ቆይታ በተመለከተ ውሳኔ ያሳልፋል ተብሎ የሚጠበቅ ሲሆን ዓለም አቀፉ ማህበረሰብ ዘላቂ የፋይናንስ ዋስትና እንዲሰጥ ጥያቄ ያቀርባል ተብሎም ይጠበቃል። በሶማሊያ የአል-ሸባብን ስርጭት ለመግታትና በአፍሪካ - [የኢንሹራንስ ረቂቅ አዋጅ](https://ebstv.tv/የኢንሹራንስ-ረቂቅ-አዋጅ/) - ብሔራዊ ባንክ አዲስ የኢንሹራንስ ረቂቅ አዋጅ ማዘጋጀቱን ይፋ አደረገ። ባንኩ ይፋ ያደረገው የኢንሹራንስ ረቂቅ አዋጅ የውጭ ኩባንያዎች በኢንሹራንስ ኩባንያዎች ውስጥ ድርሻ እንዲይዙ እና ለኢንሹራንስ ድርጅቶች ገለልተኛ ተቆጣጣሪ ተቋም እንዲቋቋም የሚፈቅድ ነው ተብሏል። ረቂቅ አዋጁ የውጭ ኩባንያዎች በአገር ውስጥ የኢንሹራንስ ድርጅቶች በከፊል ወይም ሙሉ በሙሉ ባለቤት የሚሆኑባቸውን ተቀጽላዎች ወይም (ሰብሲዳሪዎች) እንዲያቋቁሙ፣ አክሲዮን እንዲገዙ ወይም የውክልና ቢሮ - [የክትባት ዘመቻ](https://ebstv.tv/የክትባት-ዘመቻ/) - በኢትዮጵያ በግጭት በተጎዱና ራቅ ባሉ አካባቢዎች የተቀናጀ የክትባትና የጤና ምርመራ ዘመቻ ተደራሽ መሆን መጀመሩን የአፍሪካ በሽታ መቆጣጠሪያና መከላከል ማዕከል አስታወቀ። በሃገሪቱ በግጭት በተጎዱና ለመድረስ አስቸጋሪ በሆኑ አካባቢዎች የሚኖሩ ነዋሪዎች፣ የኮቪድ-19 ክትባትንና ተላላፊ ያልሆኑ ሽታዎች ምርመራ የሚያቀርብ የተቀናጀ የጤና አገልግሎት ማግኘት መጀመራቸው ነው የተገለጸው። በማስተርካርድ ፋውንዴሽን እና በአፍሪካ ሲዲሲ በተገኘ ድጋፍ በጤና ሚኒስቴርና በአምሬፍ ሄልዝ አፍሪካ - [የህግ ትርጉም](https://ebstv.tv/የህግ-ትርጉም/) - የፌዴራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት 3ኛ ሰበር ሰሚ ችሎት በአንድ ባለይዞታ ሊመዘገብ የሚገባን የከተማ ይዞታ ከአንድ በላይ የሆነ የይዞታ ማረጋገጫ ለተለያዩ ሰዎች ተደርቦ ቢሰጥ ለቦታው ባለመብትነት በተመለከተ ቀደም ሲል ተሰጥቶ የነበረውን የሕግ ትርጉም በመለወጥ አዲስ ውሳኔ አሳልፏል። በዚህም መሠረት የይዞታ ማረጋገጫ ወይም ካርታ ለተለያዩ ሰዎች ተደርቦ ተሰጥቶ ሲገኝ ለቦታው ባለመብትነት ቅድሚያ የሚሰጠው መጀመሪያ ላስመዘገበው ሰው ነው - [የ9 ወራቱ የተመዘገቡ ኩነቶች](https://ebstv.tv/የ9-ወራቱ-የተመዘገቡ-ኩነቶች/) - በ2018 በጀት አመት 9 ወራት ከ28 ሺህ 600 በላይ ጋብቻ ሲመዘገብ 4 ሺ 450 ደግሞ በወቅታዊና የዘገየ የፍቺ መመመዝገቡን የአዲስ አበባ ሲቪል ምዝገባና የነዋሪነት አገልግሎት ኤጀንሲ አስታወቀ። ኤጀንሲው በ9 ወራት ውስጥ ከ324 ሺ 300 በላይ ልደት፣ 28 ሺ 600ጋብቻ፣ 19 ሺ 500 ግድም ሞትን ጨምሮ 382 ሺ 300 ኩነቶች መመዝገቡን ገልጿል። በሌላ በኩል 142 ሺ - [ሕገወጥ የነዳጅ ዝውውር](https://ebstv.tv/ሕገወጥ-የነዳጅ-ዝውውር/) - የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የነዳጅ ሥርጭት ግብረ ኃይል በሕገወጥ የነዳጅ ዝውውር የተሳተፉ 256 ተጠርጣሪዎችን በቁጥጥር ስር ማዋሉን አሳውቋል። ግብረ ኃይሉ አክሎም ባለፍው አንድ ወር ውስጥ ለከተማ አስተዳደሩ የተደለደለው የናፍጣ መጠን 38 ሚሊዮን ሊትር ገደማና ከዚህም ውስጥ 32 ሚሊዮን ገደማ የሚሆነው ሊትር ለመደበኛ ነዳጅ ተጠቃሚዎ እንዲቀርብ መደረጉ ገልጿል፡፡ በተመሳሳይ በፌደራል ደረጃ ተለይተው የተፈቀደላቸው ኢንዱስትሪዎች እንዲሁም በከተማ - [ከሳኡዲ ተመላሽ ዜጎች](https://ebstv.tv/ከሳኡዲ-ተመላሽ-ዜጎች/) - የሴቶች እና ማህበራዊ ጉዳይ ሚኒስቴር በሳዑዲ ዓረቢያ በአስቸጋሪ ሁኔታ ውስጥ የነበሩ 1 ሺህ 439 ኢትዮጵያውያን ወደ ሀገር ቤት መመለሳቸውን አስታወቀ። ‎ ‎በሳምንቱ ውስጥ በተደረገ 7 ዙር በረራ የተመለሱት 1ሺህ 380 ወንዶች እና 57 ሴቶች እንዲሁም 2 ጨቅላ ህፃናት ሲሆን ከተመላሾች መካከል 49ኙ እድሜያቸው ከአስራ ስምንት አመት በታች የሆኑ ታዳጊዎች ይገኙበታል። ‎ ‎ሚኒስቴሩ ያለፈው መስከረም 5/ - [የትራፊክ አደጋ](https://ebstv.tv/የትራፊክ-አደጋ-2/) - በአማራ ክልል በዋግ ኽምራ ብሔረሰብ አስተዳደር ደሃና ወረዳ በደረሰ የመኪና አደጋ የ18 ሰዎች ሕይወት አለፈ፡፡ በዋግ ኸምራ ብሔረሰብ አስተዳደር ደሃና ወረዳ ከእብና ከተማ ወደ ሰቆጣ ሲጓዝ የነበረ የሕዝብ ማመላለሻ ተሽከርካሪ በደሃና ወረዳ ቀበሌ 9 ድግሽዋ ተብሎ በሚጠራ ሥፍራ የትራፊክ አደጋ እንደደረሰበት ተገልጿል፡፡ በአደጋውም 18 ሰዎች ሕይወታቸው ሲያልፍ 62 ሰዎች ደግሞ ለከባድ እና ቀላል ጉዳት ተዳርገዋል፡፡ - [የግብርና ዘርፍ ገቢ](https://ebstv.tv/የግብርና-ዘርፍ-ገቢ/) - የግብርና ሚኒስቴር ሚኒስትር አዲሱ አረጋ ባለፉት ዘጠኝ ወራት ከግብርናው ዘርፍ ከ3 ቢሊዮን ዶላር በላይ ማግኘት መቻሉን ተናገሩ። ሚኒስትሩ ይሄን ያሉት የ2018 በጀት ዓመት የግብርናው ዘርፍ የዘጠኝ ወራት አፈፃፀም በተገመገመበት መድረክ ላይ ነው። ሚኒስትሩ ባለፉት ዘጠኝ ወራት ከ2 ሺህ በላይ ዘመናዊ የግብርና ማሽነሪዎችን ወደ አርሶአደሩ ማሰራጨት እንደተቻለም ተናግረዋል። ሚኒስትሩ በዓለም አቀፍ ገበያ ተወዳዳሪ የሆኑ ገበያ ተኮር - [በልዩ ሁኔታ የሚመዘገቡ መራጮች](https://ebstv.tv/በልዩ-ሁኔታ-የሚመዘገቡ-መራጮች/) - የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ለ7ኛው ጠቅላላ ምርጫ በልዩ ሁኔታ የሚመዘግባቸውን መራጮች ምዝገባ መጀመሩን አስታወቀ። ቦርዱ በተለየ ሁኔታ የሚመዘግባቸው መራጮች የሀገር ውስጥ ተፈናቃዮች፣ የዩኒቨርስቲ ተማሪዎች እና በካምፕ የሚገኙ የሀገር መከላከያ ሠራዊት አባላትን ያካተተ ነው ብሏል። ቦርዱ በልዩ ሁኔታ የሚመዘገቡ መራጮች ምዝገባ እስከ ሚያዚያ 24 ቀን 2018 ዓ.ም ድረስ የሚቆይ መሆኑን ገልጿል። ቦርዱ የሀገር ውስጥ ተፈናቃዮች እና - [የዘንድሮ 12ኛ ክፍል ፈተና ](https://ebstv.tv/የዘንድሮ-12ኛ-ክፍል-ፈተና/) - የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት የ12ኛ ክፍል ፈተና የሚሰጥበትን ቀን ይፋ አደረገ። አገልግሎቱ ባወጣው መግለጫ የ12ኛ ክፍል ፈተና ከሰኔ 24 እስከ ሃምሌ 17 ቀን 2018 ዓ/ም ድረስ እንደሚሰጥ ገልጿል። አገልግሎቱ የሪሚዲያል ፕሮግራም ሀገር አቀፍ ፈተና ከግንቦት 17 እስከ 20 እና የቅደመ ምረቃ ትምህርት መውጫ ፈተና ከሰኔ 2 እስከ 12 ይሰጣል ብሏል፡፡ የድህረ ምረቃ - [የፈጠራ አውድ ርዕይ](https://ebstv.tv/የፈጠራ-አውድ-ርዕይ/) - 11ኛው ከተማ አቀፍ የተማሪዎች የፈጠራ አውድ ርዕይ በዛሬው ዕለት በሳይንስና ፈጠራ የተካነ ትውልድ ለተምሳሌታዊ ሀገር በሚል መሪ ቃል በአዲስ አበባ መካሄድ ጀምሯል። በመድረኩ የተገኙት የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አዳነች አቤቤ የአውደ ርዕዩ ዋና ዓላማ ተማሪዎችና መምህራን የፈጠራ ሥራዎቻቸውን ወደ አደባባይ እንዲያወጡና የበለጠ በፈጠራ የተካነ አእምሮን እንዲገነቡ ማስቻል መሆኑን ገልጸዋል፡፡ እስከ ነገ ድረስ የሚካሄደው ይሀው - [የውጭ ቀጥተኛ ኢንቨስትመንት](https://ebstv.tv/የውጭ-ቀጥተኛ-ኢንቨስትመንት/) - የኢትዮጵያ ኢንቨስትመንት ኮሚሽን ባለፉት 9 ወራት 3.52 ቢሊዮን ዶላር የውጭ ቀጥተኛ ኢንቨስትመንት መሳቡን አስታወቀ። ኮሚሽኑ ይሄን ያለው የ2018 በጀት ዓመት የዘጠኝ ወራት የሥራ ዕቅድ አፈጻጸም ግምገማ ላይ ነው። የኮሚሽኑ ምክትል ኮሚሽነር ዳጋቶ ኩምቤ አፈጻጸሙም ካለፈው በጀት ዓመት ተመሳሳይ ወቅት ጋር ሲነፃፀር የ16 በመቶ በላይ ብልጫ አለው ብለዋል። ኃላፊው ባለፉት በዘጠኝ ወራት 372 አዲስ ባለሀብቶች ፈቃድ - [የካፒታል ገበያ ማሳሰቢያ](https://ebstv.tv/የካፒታል-ገበያ-ማሳሰቢያ/) - የኢትዮጵያ ካፒታል ገበያ ባለሥልጣን ባይራ አክሲዮን ማህበር የውሃ ፋብሪካ አቋቁማለሁ ወይም አርባምንጭ ውሃ በሚል በባለሥልጣኑ ያልተመዘገቡ አክሲዮኖችን ለሽያጭ በማቅረብ ላይ እንደሚገኝ አስታወቀ፡፡ ባደረገው ክትትል ይሄንን ማረጋገጡን ያስታወቀው ባለሥልጣኑ ይህ እንቅስቃሴ የቅድመ-ማስታወቂያ ፈቃድ ሳያገኝ የተካሄደ መሆኑንም ጠቅሷል፡፡ ማህበራዊ ሚድያን ጨምሮ በተለያዩ ሚዲያዎች የአክሲዮን ሽያጭ ማስታወቂያዎችን በመሰራጨት ላይ መሆኑን ደርሼበታሉ ያለው ባለስልጣኑ ይህ ተግባር በወንጀል የሚያስጠይቅ መሆኑንም - [አዲሱ የህግ ትርጉም](https://ebstv.tv/አዲሱ-የህግ-ትርጉም/) - ከእረፍትና ልዩ ልዩ ፍቃዶች ውጭ ለአምስት ተከታታይ ቀናትና ከዚያ በላይ ከስራ የቀረ ሰራተኛን ማስጠንቀቂያ መስጠት ሳያስፈልግ የሥራ ውልን ማቋረጥ የሚያስችል አዲስ የህግ ትርጉም ተሰጥቷል፡፡ ይህን ህግ ትርጉም የሰጠው የፌዴራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ሠበር ሰሚ ችሎት በተከታታይ ቀናት ከሥራ ለሚቀሩ ሠራተኞች ከሥራ ሊባረሩ በሚችሉበት ሁኔታ ዙሪያ ከዚህ ቀደም የተሠጠውን የሕግ ትርጉም በመሻር ነው አዲስ ትርጉም የሰጠው። - [የተዘጉት የምርጫ ጣቢያዎች](https://ebstv.tv/የተዘጉት-የምርጫ-ጣቢያዎች/) - በሰባተኛው ጠቅላላ ምርጫ የመራጮችን ምዝገባ እንዲያከናውኑ ከተከፈቱ ምርጫ ጣቢያዎች መካከል 22ቱ ህገወጥ ድርጊት በመፈጸማቸው ምክንያት እንዲዘጉ መደረጉን የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ አስታውቋል። የተዘጉት የምርጫ ጣቢያዎች መስራት የሚጠበቅባቸውን ስራ ወደ ጎን በመተው ህግን ያላከበረ አሰራር በመከተላቸው መሆኑንም ቦርዱ በትላንትናው ዕለት የመራጮች ምዝገባ መጠናቀቁን በተመለከተ በሰጠው መግለጫ ላይ ጠቅሷል፡፡ እንዲህ ዓይነት ድርጊት ላይ የተሳተፉ የምርጫ አስፈፃሚዎችም ላይ - [በቁጥጥር ስር የዋሉት የኮንትሮባንድ እቃዎች](https://ebstv.tv/በቁጥጥር-ስር-የዋሉት-የኮንትሮባንድ-እቃ/) - የገቢዎች ሚኒስቴር ከ890 ሚሊዮን ብር በላይ ግምታዊ ዋጋ ያላቸው የኮንትሮባንድ እቃዎች በቁጥጥር ስር መዋላቸውን አስታወቀ። የጉምሩክ ኮሚሽን ከሚያዚያ 8 እስከ ሚያዚያ 14 ቀን 2018 ዓ.ም ባደረገው ክትትል 872.2 ሚሊዮን ብር የገቢ የኮንትሮባንድ እቃዎች እና 18 ሚሊዮን ብር የወጭ፤ በድምሩ 890.2 ሚሊዮን ብር ግምታዊ ዋጋ ያላቸው የኮንትሮባንድ እቃዎች በተለያዩ ቅርንጫፍ ጽህፈት ቤቶች ተይዘዋል፡፡ በቁጥጥር ስር ከዋሉት - [የአውሮፓ ህብረት ድጋፍ ለአሚሶም](https://ebstv.tv/የአውሮፓ-ህብረት-ድጋፍ-ለአሚሶም/) - የአውሮፓ ህብረት በሶማሊያ ለተሰማራው የአፍሪካ ህብረት የሰላም አስከባሪ "አሚሶም " የ75 ሚሊየን ዩሮ ድጋፍ መመደቡን አስታወቀ። በአፍሪካ ህብረት የህብረቱ አምባሳደር ኒኖ ፔሬዝ ድጋፉ በሶማሊያ እና በቀጠናው ሀገራት ፀጥታን ለማረጋገጥ የሚካሄደውን ጥረት ያግዛል ብለዋል። የአፍሪካ ህብረት የፖለቲካ ጉዳዮች ፣ የሰላም እና የፀጥታ ኮሚሽነር ባንኮሌ አዴኦዬ ሕብረቱ ያደረገውን የገንዘብ ድጋፍ እንደሚያደንቁ ተናግረዋል። መረጃው ከአፍሪካ ህብረት የተገኘ ነው። - [የተመዘገቡት መራጮች](https://ebstv.tv/የተመዘገቡት-መራጮች-2/) - የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ለ7ኛው ጠቅላላ ምርጫ 50.5 ሚሊዮን መራጮች መመዝገባቸውን አስታወቀ። የቦርዱ ሰብሳቢ ሜላትወርቅ ኃይሉ ትናንት ለመገናኛ ብዙኃን በሰጡት መግለጫ እስከ ሚያዚያ 14 ቀን 2018 ዓ.ም ድረስ ሲከናወን የነበረው የመራጮች ምዝገባ መጠናቀቁን ገልጸዋል። ሰብሳቢዋ በአጠቃላይ ከተመዘገቡት መራጮች መካከል 5.5 ሚሊዮን የሚሆኑት "በምርጫዬ" የሞባይል መተግበሪያ አማካኝነት የተመዘገቡ ናቸው ብለዋል። #EBSTVSPORT #_7696_WN https://t.me/ebstvnews www.ebstv.tv - [ኢትዮጵያን የሚያካትተው እርምጃ](https://ebstv.tv/ኢትዮጵያን-የሚያካትተው-እርምጃ/) - ዓለም አቀፍ የቡና አምራችና ማቀነባበሪያ ኩባንያዎች ኢትዮጵያን ጨምሮ ሌሎች የምስራቅ አፍሪካ ሀገራትን የሚያካትትና በቡና ገበያ ላይ የተደቀነውን ፈተና ለመቋቋም እንዲሁም የደን ጭፍጨፋን በሳተላይት ለመቆጣጠር የሚያስችል ሥርዓት ይፋ ማድረጋቸውን አስታወቁ፡፡ ይሀው ፕሮግራም ስምንት ግዙፍ የቡና ላኪና አምራች ድርጅቶች ጥምረት የተመሰረተ ሲሆን በሳተላይት ምስልና በሰው ሰራሽ አስተውሎ በመታገዝ የቡና እርሻዎችን ከደኖች ለይቶ በትክክል ለመመዝገብ የሚያግዝ መሆኑም ተጠቁሟል፡፡ - [የኢትዮጵያ አየር መንገድ ገቢ](https://ebstv.tv/የኢትዮጵያ-አየር-መንገድ-ገቢ/) - የኢትዮጵያ አየር መንገድ በዚህ ዓመት 8 ነጥብ 5 ቢሊየን ዶላር ገቢ ለማግኘት አቅዶ እየሰራ መሆኑን አስታወቀ። አየር መንገዱ የዛሬ ስምንት ዓመት 3 ቢሊየን ዶላር አመታዊ ገቢ እንደነበረው ጠቅሶ ባለፉት ስምንት አመታት ወደ 7 ነጥብ 6 ቢሊየን ዶላር ማደጉን ገልጿል። በፈረንጆቹ 2040 አየር መንገዱን በዓለም ላይ ካሉ ቀዳሚ 20 የአቪዬሽን ግሩፖች ውስጥ አንዱ ለማድረግ እየተሰራ መሆኑን - [የ2026 ሚስ ወርልድ ኢትዮጵያ የቁንጅና አሸናፊ](https://ebstv.tv/የ2026-ሚስ-ወርልድ-ኢትዮጵያ-የቁንጅና-አሸናፊ/) - የባሕል እና ስፖርት ሚኒስቴር ሩት ይርጋለም የ2026 ሚስ ወርልድ ኢትዮጵያ የቁንጅና ውድድር አሸናፊ መሆኗን ይፋ አደረገ። በ24ኛው የሚስ ወርልድ ኢትዮጵያ የቁንጅና ውድድር ከተለያዩ የሀገሪቱ ክፍሎች የተሰባሰቡ 50 ቆነጃጅቶች የተሳተፉ ሲሆን ራሳቸውን በመግለፅ ውድድር የተሻለ ውጤት ያሰመዘገቡ 25 ተወዳዳሪዎች ተለይተዋል። በውድድሩ ሩት ይርጋለም የ2026 ሚስ ወርልድ ኢትዮጵያ የቁንጅና ውድድር አሸናፊ በመሆን የክብር ዘውዱን መድፋት ችላለች ተብሏል። - [የአዋሽ ባንክ አክስዮኖች ምዝገባ](https://ebstv.tv/የአዋሽ-ባንክ-አክስዮኖች-ምዝገባ/) - አዋሽ ባንክ አክሲዮኖቹን በኢትዮጵያ ሰነደ ሙዋዕለ ንዋዮች ገበያ በይፋ ማስመዝገቡን አስታወቀ፡፡ ባንኩ ይሄን ያለው በኢትዮጵያ ሰነደ መዋዕለ ንዋዮች ገበያ ዋና መስሪያ ቤት ዛሬ በተደረገዉ ይፋዊ የገበያ ማስጀመሪያ ስነ-ሥርዓት ላይ ነው። የባንኩ ዋና ስራ አስፈጻሚ ጸሐይ ሽፈራዉ ባንኩ ከ54 ሚሊዮን በላይ አክሲዮኖችን ወደ ካፒታል ገበያ ማስገባቱን ተናግረዋል፡፡ ዋና ስራ አስፈፃሚው ይህም ሁኔታ ባለአክሲዮኖች በቀላሉ አክሲዮኖቻቸውን ወደ - [የትራምፕ ሽልማትና ቅጣት](https://ebstv.tv/የትራምፕ-ሽልማትና-ቅጣት/) - የአሜሪካው ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ የኔቶ ጦር ቃል ኪዳን አባል ሀገራትን የሚቀጡበትና የሚሸልሙበት ዝርዝር ሰነድ ማዘጋጀታቸው ተሰምቷል። ፖለቲኮ እንደዘገበው ዝርዝሩ በኢራኑ ጦርነት የትኛው አባል አገር ከአሜሪካ ጐን ቆመ የትኛውስ አልተባበረም በሚል ለመለየት የተሰናዳ ሰነድ ነው። በዝርዝሩ መሰረት መልካም የተባሉት አገራት የአሜሪካን የይሁንታ ሽልማት ሲያገኙ እንቢተኞቹ ደግሞ የእጃቸውን ያገኛሉ ነው የተባለው። በዝርዝሩ መሰረት ፖላንድና ሩማንያ የፕሬዝዳንት ትራምፕን - [የኢራን ጦርነት ማብቂያ](https://ebstv.tv/የኢራን-ጦርነት-ማብቂያ/) - የአሜሪካው ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ ለኢራን ጦርነት ማብቂያ የተቀመጠ የጊዜ ሰሌዳ የለም አሉ። ፕሬዝዳንት ትራምፕ ለፎክስ ኒውስ እንደተናገሩት ኢራንን በተመለከተ ለእኛ የሚስማማ ስምምነት እስኪደረስ ድረስ ጦርነቱ ሊቀጥል ይችላል ብለዋል። የዋይት ሀውሷ ቃል አቀባይ ካሮሊን ሌቪት በፊናቸው ፕሬዝዳንቱ ለኢራን የማይታለፈውን ቀይ መስመር አስቀምጠዋል፤ እሱም ኢራን በእጇ ያለውንና ኒውክለር ለመስራት ያብላላችውን ዩራኒየም ሁሉ ለአሜሪካ ማስረከብ ነው ብለዋል። ቃል - [ዜና ሹመት](https://ebstv.tv/ዜና-ሹመት/) - የኢትዮጵያ የሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን 4 የተጓደሉ አመራሮች ተሾሙለት ። የህዝብ እንደራሴዎች ምክር ቤት ዛሬ ባካሄደው 16ኛ መደበኛ ጉባኤ የተጓደሉ 4 የሰብዓዊ መብት ኮሚሽን አመራሮችን ሹመት መርምሮ አፅድቋል። ምክር ቤቱ በሰብዓዊ መብት ኮሚሽን ለማሻሻል ባወጣው አዋጅ ቁጥር 1224/2012 አንቀፅ 2/6 መሰረት የተጓደሉ የሰብዓዊ መብት ኮሚሽኖችን በመስፈርቱ መሰረት ምልመላ ሲያካሄድ መቆየቱ ይታወቃል፡፡ በዚሁ መሰረት ሚዛኔ አባተ (ዶ/ር) - [የጦር መሣሪያዎች ምዝገባ](https://ebstv.tv/የጦር-መሣሪያዎች-ምዝገባ/) - የኢትዮጵያ ፌደራል ፖሊስ በተቋሙ ግምጃ ቤትና በአባላቱ እጅ የሚገኙ የጦር መሣሪያዎች ላይ ምልክት የማድረግና ወደ ዘመናዊ የመረጃ ቋት የማስገባት ሥራ በይፋ መጀመሩን አስታውቋል። ተቋሙ አዲሱ አሠራር በሀገር አቀፍ ደረጃ የትኛው የጦር መሣሪያ የት እንደሚገኝ በቀላሉ ለማወቅና ለመቆጣጠር ያስችላል ብሏል። ተቋሙ ምልክት የማድረጉ ሥራ ሕገ-ወጥ የጦር መሣሪያ ዝውውርን ለመግታት፣ የጠፉ መሣሪያዎችን ለመለየትና በጦር መሣሪያ የታገዙ ወንጀሎችን - [አሜሪካ ለቢሾፍቱ ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ](https://ebstv.tv/አሜሪካ-ለቢሾፍቱ-ዓለም-አቀፍ-አውሮፕላን/) - የገንዘብ ሚኒስቴር አሜሪካ ለቢሾፍቱ ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ ግንባታ ጠንካራ ድጋፍ መስጠቷን አስታወቀ። ኢትዮጵያ ለአውሮፕላን ማረፊያው ፕሮጀክት የሚውል የገንዘብ ማሰባሰቢያ መርሐ ግብር በዋሽንግተን ዲሲ አካሂዳለች። በመድረኩ ላይ ኢትዮጵያ ለቢሾፍቱ ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ ግንባታ ከአሜሪካ መንግሥት ተቋማት፣ ከታዋቂ የፋይናንስ ተቋማት እና ከዘርፉ ግዙፍ ኩባንያዎች ጠንካራ ድጋፍ አግኝታለች። ድጋፉ በአፍሪካ ግዙፍ ከሆኑ የአቪዬሽን መሠረተ ልማቶች አንዱ - [የማዕድን ገቢ](https://ebstv.tv/የማዕድን-ገቢ/) - የማዕድን ሚኒስትር ኢንጅነር ሀብታሙ ተገኝ ባለፉት ዘጠኝ ወራት ከማዕድን ዘርፍ ወጪ ንግድ አራት ቢሊዮን ዶላር ገደማ ገቢ መገኘቱን ተናገሩ። ሚኒስትሩ ይሄን ያሉት የባለፉት ዘጠኝ ወራት የስራ አፈጻጸም ሪፖርት ግምገማ መድረክ ላይ ነው። ሚኒስትሩ በዘርፉ የታየው ውጤት ካለፈው ዓመት ተመሳሳይ ወቅት ጋር ሲነጻጸር የ87 በመቶ እድገት አሳይቷል ብለዋል። ሚኒስትሩ አዲስ የማዕድን ፖሊሲ እየተዘጋጀ መሆኑን ገልፀው ፖሊሲው - [በቁጥጥር ስር የዋለው ተጠርጣ](https://ebstv.tv/በቁጥጥር-ስር-የዋለው-ተጠርጣ/) - በባሕርዳር ከተማ በሰው ሕይወት ማጥፋት ወንጀል ተጠርጥሮ ሲፈለግ የነበረው ያምራል አለበል አለሙ የተባለው የጸጥታ አባል በመቀሌ ከተማ በቁጥጥር ስር መዋሉን የትግራይ ክልል ፖሊስ አስታወቀ። ተጠርጣሪው ግድያ ፈጽሞ ከአካባቢው በመሰወር ሲፈለግ መቆየቱን የጠቀሰው የክልሉ ፖሊስ ታድሏል ጌታሰው ሃይሉ ከተባለ ግለሰብ ጋር በቁጥጥር ስር መዋሉን ነው የገለጸው፡፡ የአማራ ክልል ፖሊስ የወንጀል ምርመራ ጠቅላይ መምሪያ አዛዥ ምክትል ኮሚሽነር - [የኮሚሽኑ ውሳኔ](https://ebstv.tv/የኮሚሽኑ-ውሳኔ/) - የፌደራል የሥነምግባርና የፀረ-ሙስና ኮሚሽን በአስቸኳይ የሙስና መከላከል ሥራ በ46 የእርሻ ትራክተሮችና ተጓዳኝ ማሽነሪዎች ግዥ የጨረታ ሂደትን አቋረጠ፡፡ ኮሚሽኑ ይሄንን ውሳኔ የወሰነው ሙስና ለመፈፀም የሚያስችል ዝግጅት እየተደረገ መሆኑን ሲጠረጥር ወይም ጥቆማ ሲደርሰው ድርጊቱ ከመፈፀሙ በፊት አስቸኳይ የሙስና መከላከል ጥናት በማካሄድ ሂደቱ እንዲቋረጥ የማድረግ ስልጣኑን በመጠቀም መሆኑን ገልጿል፡፡ የኢትዮጵያ ግብርና ትራንስፎርሜሽን ኢንስቲትዩት ግዥ ግልፅ ጨረታ ሂደትን እንዲቋረጥ - [የፕሬዝዳንት ታደሠ ወረደ ውሳኔ](https://ebstv.tv/የፕሬዝዳንት-ታደሠ-ወረደ-ውሳኔ/) - የትግራይ ጊዜያዊ አስተዳደር ፕሬዝዳንት ታደሠ ወረደ የሕወሃት ቡድን ከሰሜኑ ጦርነት በፊት የነበረውን የክልሉን ምክር ቤት ወደነበረበት ለመመለስ የወሠነው ውሳኔ የፕሪቶሪያውን ስምምነት ውድቅ የሚያደርግ ነው አሉ፡፡ የትግራይ የቀድሞው ምክር ቤት ወደ ቦታው መመለሱ ምን አሉታዊና አወንታዊ ውጤቶች እንደሚኖሩት መገንዘብ እንደሚያስፈልግ በሰጡት መግለጫ የጠቀሱት ታደሰ ወረደ የትግራይ ጊዜያዊ አስተዳደር ካቢኔ ሥራውን እንደሚቀጥል ማረጋገጣቸውን የአስተዳደሩ ኮምንኬሽን ቢሮ አስታውቋል። - [የሰነደ ሙዓለ ንዋይ ምዝገባ](https://ebstv.tv/የሰነደ-ሙዓለ-ንዋይ-ምዝገባ/) - የኢትዮጵያ ካፒታል ገበያ ባለስልጣን የዘመን ባንክ አክስዮን ማህበር የሰነደ ሙአለ ንዋይ የምዝገባ መግለጫ ማጽደቁን አስታውቋል። በሚያዝያ 13 ቀን 2018 ዓ.ም የዘመን ባንክ አክስዮን ማህበርን የምዝገባ መግለጫ ማጽደቁን ያስታወቀው ባለስልጣኑ በዚህም መሰረት በነባር ባለአክስዮኖች ተይዘው ያሉ አስራ አምስት ሚሊዮን አክስዮኖችን መመዝገቡን አሳውቋል። ባለስልጣኑ ይህንን ያሳወቀው ሰነደ ሙአለ ንዋይ ለመሸጥ ወይም እንዲሸጡ ለማድረግ ሳይሆን ሰነደ ሙአለ ንዋዮች - [የመሶብ የሞባይል አገልግሎት](https://ebstv.tv/የመሶብ-የሞባይል-አገልግሎት/) - ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ የመሶብ የሞባይል አገልግሎትን በይፋ ማስጀመራቸውን አስታውቀዋል፡፡ ሀገራዊ የአገልግሎት አሰጣጥ ላይ መሠረታዊ የሆነ የባህል ለውጥ ያስፈልጋል ያሉት ጠቅላይ ሚኒስትሩ ካቀድናቸው አምስት የልማት ምሰሶዎች መካከል ቴክኖሎጂን ለአገልግሎት ዘርፉ እንደ ዋነኛ መሣሪያ በመጠቀም፣ የአገልግሎት ቅልጥፍናን እና ተደራሽነትን ለማሻሻል በቁርጠኝነት እየሠራን እንገኛለን ሲሉ ገልጸዋል። ‎መሶብ የአንድ ማዕከል የአገልግሎት አሰጣጥ ሥርዓትን ተግባራዊ ማድረግ የጀመርነው በቅርብ ጊዜ - [የታይዋን ፕሬዝዳንት እገዳ](https://ebstv.tv/የታይዋን-ፕሬዝዳንት-እገዳ/) - ቻይና ለታይዋኑ ፕሬዝዳንት ላይ ቺንግቴስ አውሮፕላን የአየር ክልላቸውን የዘጉና ፕሬዝዳንቱ የአፍሪካ ጉብኝታቸውን እንዲሰርዙ ያስገደዱትን 3 የአፍሪካ ሀገራትን ማመስገኗ ተገለጸ። የታይዋን ፕሬዝዳንት በዓለም ላይ ዲፕሎማሲያዊ ግንኙነት ከመሰረቱባቸው 12 ሀገራት መካከል አንዷ የሆነችውን ደቡብ አፍሪካዊቷን ኢስቲዋኒ ለመጎብኘት ነበር ወደ ደቡባዊ አፍሪካ ያቀኑት፡፡ ሆኖም ሲሼልስ፣ ሞሪሺየስና ማዳጋስከር የታይዋኑ ፕሬዝዳንት በአየር ክልላቸው አልፈው ወደ ኢስቲዋኒ እንዲያቀኑ ባለመፍቀዳቸው ፕሬዝዳንቱ የአውሮላናቸውን - [የኢራን ተኩስ አቁም መራዘም](https://ebstv.tv/የኢራን-ተኩስ-አቁም-መራዘም/) - ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ በሀገራቸውና በኢራን መካከል እየተደረገ ላለው ድርድር ጊዜ ለመስጠት የኢራንን የተኩስ አቁም ስምምነት ማራዘማቸውን ገለፁ። ፕሬዝዳንቱ አክለውም ኢራን ለድርድሩ መሳካት የሚጠቅም የተሟላ የሰላም ዕቅድ ይዛ እስክትቀርብ ድረስ በቴህራን ወደቦች ላይ የጣሉት እገዳ እንደሚቀጥልም ተናግረዋል፡፡ በሁለቱ ሀገራት መካከል የተደረሰው የ10 ቀናት የተኩስ አቁም ስምምነት ዛሬ የሚያበቃ የነበረ ቢሆንም ሁለቱ ሀገራት በፓኪስታን ዳግም ተገናኝተው ሳይደራደሩ - [የአፍሪካ-አውሮፓ የጤና አጋርነት](https://ebstv.tv/የአፍሪካ-አውሮፓ-የጤና-አጋርነት/) - የጤና ሚኒስቴር የአፍሪካ ህብረት እና የአውሮፓ ህብረት ከ100 ሚሊዮን ዩሮ በላይ የጤና አጋርነት ድጋፍ ይፋ ማድረጋቸውን አስታወቀ። የአፍሪካን የጤና ደኅንነት፣ ጽናትና ሉዓላዊነት በማጠናከር ረገድ ትልቅ ምዕራፍ የሆነውን የአፍሪካ-አውሮፓ ህብረት የጤና አጋርነት የድጋፍ ፓኬጆች በሶስት አዳዲስ ኢኒሼቲቮች ላይ ትኩረት ያደረገ ነው ተብሏል። የጤና ሚኒስትር ዶ/ር መቅደስ ዳባ ጠንካራ ስርዓት፣ ጠንካራ ተቋማት እና ለማህበረሰቡ የተሻሉ የጤና ውጤቶች - [የመንግስት ገቢ](https://ebstv.tv/የመንግስት-ገቢ/) - የፕላን እና ልማት ሚኒስትር ፍፁም አሰፋ ( ዶ/ር) ባለፉት ዘጠኝ ወራት መንግስት 1.1 ትሪሊየን ብር ገቢ ማግኘቱን ተነገሩ። ሚኒስትሯ ይሄን ያሉት የ2018 አ.ም የ9 ወራት አፈፃፀም ግምገማ ላይ ነው። ሚኒስትሯ ባለፉት 9 ወራት የተገኘው ገቢ የእቅዱን ከ100 ፐርሰንት በላይ ያሳካ እንዲሁም ከአምናው ተመሳሳይ አመት አንጻር በ42 በመቶ ጭማሪ ያሳየ ነው ብለዋል። ሚኒስትሯ የመንግስት የልማት ድርጅቶች - [የአከርካሪ ቀዶ ህክምና ማዕከል](https://ebstv.tv/የአከርካሪ-ቀዶ-ህክምና-ማዕከል/) - የጤና ሚኒስቴር በቅዱስ ጳውሎስ ሆስፒታል ሚሊኒየም ሜዲካል ኮሌጅ ግቢ የተገነባው የአከርካሪ ቀዶ ህክምና ማዕከል ተመርቆ ስራ መጀመሩን አስታወቀ። የአከርካሪ ቀዶ ህክምና ማዕከሉ የጤና ሚኒስቴር እና ሌሎች ከፍተኛ የስራ ኃላፊዎች ፣ በኢትዮጵያ የእስራኤል ም/አምባሳደር እንዲሁም በርካታ ባለድርሻ አካላት በተገኙበት ተመርቆ ስራ ጀምሯል። ሚኒስቴሩ በአሜሪካውያን እስራኤላውያን የተቋቋመው በምህፃሩ ጄዲሲ የተባለው ተቋም ማእከሉ እንዲገባ ድጋፍ ማድረጉን ገልጿል። የጤና - [የመደራጀት ነጻነት ጉዳይ](https://ebstv.tv/የመደራጀት-ነጻነት-ጉዳይ/) - በሲቪል ማኅበረሰብ ድርጅቶች ላይ የሚተላለፉ እገዳዎች በመደራጀት ነጻነትና በሲቪል ምኅዳሩ ላይ የፈጠሩት አሉታዊ ተጽዕኖ አሳሳቢ መሆኑ ተገልጿል፡፡ ይህ ተገለጸው የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን (ኢሰመኮ) የመደራጀት ነጻነትን አስመልክቶ ባካሄደው የባለድርሻ አካላት ውይይት ላይ ሲሆን በመድረኩም ሠራተኞች ስለመደራጀት መብት ያላቸው ግንዛቤ ዝቅተኛ መሆን ተደራጅተው መብቶቻቸውን እንዳይጠይቁ እክል መፍጠሩ፤ መብታቸውን በሚጠይቁ ሠራተኞች ላይ ከሥራ ማባረር ጀምሮ የተለያዩ አስተዳደራዊ - [የብሔራዊ ባንክ ውሳኔ](https://ebstv.tv/የብሔራዊ-ባንክ-ውሳኔ/) - የኢትዮጵያ ብሄራዊ ባንክ በ26 ዋና ዋና ከተሞችና በሐረሪ ክልል የሚገኙ የሁሉም ባንክ ደንበኞች የባንክ ሂሳብ ቁጥራቸውን ከፋይዳ መታወቂያ ጋር እስከ ግንቦት 6 ቀን 2018 ዓ.ም ድረስ እንዲያስተሳስሩ አሳስቧል፡፡ በተቀሩት የኢትዮጵያ ክፍሎች የሚገኙ ደንበኞች ደግሞ እስከ ሰኔ 30 ቀን 2018 ዓ.ም ድረስ ብቻ እንዲያጠናቅቁ የወሰነ ሲሆን በተቀመጠው የጊዜ ገደብ ሂሳባቸውን የማያስተሳስሩ ደንበኞች የባንክ ሂሳባቸው ከወጪ ወይም - [የባለስልጣን መ/ቤቱ ፈቃድ](https://ebstv.tv/የባለስልጣን-መ-ቤቱ-ፈቃድ/) - የኢትዮጵያ የካፒታል ገበያ ባለስልጣን ለፕራይም ካፒታል አ.ማ. የካፒታል ገበያ አገልግሎት ሰጪነት ፈቃድ ሰጥቷል። በዚህም ድርጅቱ ከባንክ ቡድን ውጭ በሆነ የኢንቨስትመንት ባንክ ዘርፍ እንዲሠራ ፈቃድ ተሰጥቶቷል። ባለስልጣኑ ለፕራይም ካፒታል አ.ማ. አራት ተሿሚ እንደራሴዎችም ፈቃድ የሰጠ ሲሆን የዘጠኝ የቦርድ አባላት ሹመትንም አጽድቋል። በኢትዮጵያ የተፈቀደላቸው የካፒታል ገበያ አገልግሎት ሰጪዎች ጠቅላላ ቁጥር ወደ አስራ ሰባት እንዲሁም የኢንቨስትመንት ባንኮችን ቁጥር - [የኢትዮጵያ ልማት ባንክ ድጋፍ](https://ebstv.tv/የኢትዮጵያ-ልማት-ባንክ-ድጋፍ/) - የኢትዮጵያ ልማት ባንክ ለግብርና እና ለአነስተኛ ኢንተርፕራይዞች ልማት የሚውል የ110 ሚሊዮን ዩሮ የገንዘብ ድጋፍ ከአውሮፓ ኢንቨስትመንት ባንክ ማግኘቱን አስታወቀ። ከአውሮፓ ኢንቨስትመንት ባንክ ከተገኘው ጠቅላላ ድጋፍ ውስጥ 50 በመቶው በሴቶች ለሚመሩ ኢንተርፕራይዞች ድጋፍ እንዲውል ተመድቧል። ከገንዘቡ 20 በመቶ የሚሆነው ደግሞ ማኅበረሰቡ የአካባቢ እና የኢኮኖሚ ድንገተኛ አደጋዎችን እንዲቋቋም ለሚያስችሉ የአየር ንብረት ለውጥ መላመድ ስራዎች ይመደባል። ይህ መርሃ-ግብር - [የመራጮች ምዝገባ መጠናቀቅ](https://ebstv.tv/የመራጮች-ምዝገባ-መጠናቀቅ-2/) - የ7ኛው ጠቅላላ ምርጫ የመራጮች ምዝግባ በነገው ዕለት እንደሚጠናቀቅ የኢትዮጵያ ብሄራዊ ምርጫ ቦርድ አስታወቀ፡፡ ነገ ሚያዝያ 14 ቀን 2018 ዓ.ም የመራጮች ምዝገባ እንደሚጠናቀቅ ያስታወሰው ቦርዱ በቀሪው ጊዜያት ዜጎች ለመራጭነት እንዲመዘገቡም ጥሪ አቅርቧል፡፡ እስከ ሚያዚያ 9 ቀን 2018 ዓ.ም ድረስ ከ46 ሚሊዮን በላይ መራጮች መመዝገባቸውን ባወጣው መረጃ ይፋ ያደረገው ምርጫ ቦርድ ለመራጭነት ከተመዘገቡት ውስጥ 21 ሚሊዮን 500 - [ወደ ዶሃ በረራ](https://ebstv.tv/ወደ-ዶሃ-በረራ/) - የኢትዮጵያ አየር መንገድ በመካከለኛው ምስራቅ በተቀሰቀሰው ጦርነት ሳቢያ በኳታር መዲና ዶሃ አቋርጦት የነበረውን በረራ ዳግም የሚጀምር መሆኑ አስታወቀ። በኳታር የኢትዮጵያ ኤምባሲ ባወጣው አጭር መግለጫ የኢትዮጵያ አየር መንገድ አቋርጦት የነበረውን የዶሃ በረራ ከፊታችን ሚያዚያ 25 2018 ዓ.ም ጀምሮ ዳግም የሚጀምር መሆኑን አሳውቋል። መረጃው በኳታር ከሚገኘው የኢትዮጵያ ኤምባሲ የተገኘ ነው። #EBSTVSPORT #_7696_WN https://t.me/ebstvnews www.ebstv.tv - [የኢራን አዲስ የጦርነት ዕቅድ](https://ebstv.tv/የኢራን-አዲስ-የጦርነት-ዕቅድ/) - የኢራን ፓርላማ አፈ ጉባኤ ሞሐሙድ ባገር የኢራን ጦርነት ዳግም ከተቀሰቀሰ ሀገራቸው ከአሜሪካ ጋር የምትጫወትበት አዲስ ወታደራዊ ካርድ በእጇ መኖሩን ገልጸዋል። በሁለቱ ሀገራት መካከል የተደረሰው የ10 ቀናት የተኩስ አቁም ስምምነት ነገ የሚጠናቀቅ መሆኑን ተከትሎ ሁለቱን ሀገራት ለማደራደር እየተደረገ ያለውም ጥረት ፍሬ እያፈራ አለመሆኑ እየተነገረ ይገኛል፡፡ በፓኪስታን በዛሬው ዕለት ይደረጋል የተባለው የአሜሪካና የኢራን ሁለተኛ ዙር ድርድር ስለመካሄዱ - [የአፍሪካና አውሮፓ ስምምነት](https://ebstv.tv/የአፍሪካና-አውሮፓ-ስምምነት/) - የአፍሪካ አህጉራዊ ነፃ የንግድ ቀጠና ሴክሬታሪያትና የአውሮፓ ህብረት የ1 ነጥብ 2 ቢሊየን ዩሮ ስምምነት ተፈራርመዋል። በትላንትናው ዕለት በአዲስ አበባ መካሄድ በጀመረው የኢትዮጵያ-አውሮፓ ህብረት የቢዝነስ ፎረም መክፈቻ ላይ በአፍሪካ አህጉራዊ ነፃ የንግድ ቀጣና ሴክሬታሪያትና የአውሮፓ ህብረት የተፈረመው ስምምነቱ የአፍሪካን ኢኮኖሚያዊ ውህደት ለማሳለጥ የሚያግዝና በአፍሪካና በአውሮፓ መካከል ያለውን ትብብር ለማጠናከር ያለመ ነው ተብሏል። ይህ ስምምነት በሁለቱ ወገኖች - [የግዥ ስምምነት](https://ebstv.tv/የግዥ-ስምምነት/) - የኢትዮዽያ አየር መንገድ ከአሜሪካው የቦይንግ ኩባንያ ስድስት 787 ድሪምላይነር አውሮፕላኖች ግዢ ለመፈጸም ስምምነት ተፈራረመ። ቦይንግ ኩባንያ ባወጣው መግለጫ አየር መንገዱ የግዥ ስምምነት የተፈራረመባቸው ስድስት 787 ድሪምላይነር አውሮፕላኖች የካርጎ የትራንስፖርት አገልግሎቱን ለማስፋፋት የሚውሉ ናቸው ብሏል። የአየር መንገዱ ዋና ስራ አስፈፃሚ መስፍን ጣሰው አየር መንገዱ 6 ድሪምላይነር አውሮፕላኖች ከቦይንግ በመግዛቱ እጅግ ደስተኛ መሆናቸውን ገልፀው አየር መንገዱ በአስተማማኝ - [ሕገወጥ የወርቅ ንግድ](https://ebstv.tv/ሕገወጥ-የወርቅ-ንግድ/) - የገቢዎች ሚኒስቴር በሕገወጥ መንገድ ሲዘዋወር የነበረ አምስት ኪሎግራም ጥፍጥፍ ወርቅ መያዙን አስታወቀ። በአዲስ አበባ ኤርፖርት በቁጥጥር ስር የዋለው የወርቅ ጥፍጥፍ፣ ከዱባይ ወደ ኢትዮጵያ የተጓዘች መንገደኛ ሴት በለበሰችው ጃኬት በመደበቅ እና በወገቧ በመጠምጠም ለማሳለፍ ስትሞክር በአካላዊ ፍተሻ የተያዘ ነው። ተጠርጣሪዋን በሕግ ጥላ ስር በማዋል የአዲስ አበባ ኤርፖርት ጉምሩክ ቅርንጫፍ ጽሕፈት ቤት ባለሙያዎች ተጠርጣሪዋ ላይ ተጨማሪ ምርመራ - [በኤምሬትስ የሚገኙ ኢትዮጵያውያን](https://ebstv.tv/በኤምሬትስ-የሚገኙ-ኢትዮጵያውያን/) - ከ300 ሺህ በላይ ኢትዮጵያዊያን በዩናይትድ አረብ ኤምሬትስ ውስጥ እንደሚኖሩ በዩናይትድ አረብ ኤምሬትስ የኢትዮጵያ አምባሳደር የሆኑት ጀማል በክር ገለፁ፡፡ አምባሳደሩ ከኤምሬትስ ኒውስ ኤጀንሲ ጋር በነበራቸው ቃለ ምልልስ የሁለቱ ሀገራት ግንኙነት በጋራ መተማመን፣ ሰላምና እድገትን መሰረት ያደረገ መሆኑን ተናግረዋል፡፡ ከ130 በላይ የኤመሬትስ ኩባንያዎች ከ160 በላይ በሚሆኑ ፕሮጀክቶች ላይ ኢትዮጵያ ውስጥ እየተንቀሳቀሱ መሆኑን የጠቀሱት አምባሳደሩ በኢትዮጵያ ውስጥ በግብርና፣ - [ኢትዮጵያና የአውሮፓ ኅብረት ስምምነት](https://ebstv.tv/ኢትዮጵያና-የአውሮፓ-ኅብረት-ስምምነት/) - የአውሮፓ ኅብረት የኢትዮጵያን የኢኮኖሚ ማሻሻያ ለመደገፍና ስትራቴጂካዊ የኢኮኖሚ አጋርነቱን ለማጠናከር መስማማቱን የገንዘብ ሚኒስቴር አስታውቋል። በገንዘብ ሚኒስትር አህመድ ሺዴ የተመራ ልዑክ በዋሽንግተን ዲሲ በተካሄደው የ2026 የዓለም አቀፉ የገንዘብ ተቋም አይኤምኤፍና ዓለም ባንክ የጸደይ ወቅት ስብሰባ ጎን ለጎን ከአውሮፓ ኅብረት የዓለም አቀፍ አጋርነት ኮሚሽነር ጆሴፍ ሲኬላ ጋር የሁለትዮሽ ውይይት መደረጉ ነው የተገለጸው። በዚህም የኢንቨስትመንት ምህዳሩን ይበልጥ ለማሻሻል፣ - [የአውሮፓ ህብረት ድጋፍ ለኢትዮጵያ](https://ebstv.tv/የአውሮፓ-ህብረት-ድጋፍ-ለኢትዮጵያ-2/) - የአውሮፓ ህብረት ለኢትዮጵያ አቋርጦት የነበረውን የበጀት ድጋፍ ማስቀጠሉን አስታወቀ። የህብረቱ የአለም አቀፍ ትብብር ኮሚሸነር ጆሴፍ ስኬላ ለኢትዮጵያ የ140 ሚሊዮን ዩሮ የበጀት ድጋፍ መመደቡን ተናግረዋል። የበጀት ድጋፉ በኢትዮጵያ የኢነርጂ፣ የጤና እና የአይሲቲ ዘርፎችን ለማሳደግ የሚያግዝ መሆኑን ኮሚሽነሩ ተናግረዋል፡፡ በተጨማሪም ህብረቱ ግሎባል ጌት ዌይ በተባለው መርሃ ግብሩ በኩል ለኢትዮጵያ የዲጅታል ዘርፍ 150 ሚሊዮን ዩሮ እና ለኤሌክትሪክ ኃይል - [የኢትዮ-አሜሪካ ትብብር](https://ebstv.tv/የኢትዮ-አሜሪካ-ትብብር/) - አሜሪካ ለኢትዮጵያ ኢኮኖሚ ትራንስፎርሜሽን የምታደርገውን ድጋፍ አጠናክራ እንደምትቀጥል ገለጸች፡፡ በዋሺንግተን ዲሲ ከተካሄደው የዓለም ባንክ እና የአይኤምኤፍ ስብሰባ ጎን ለጎን በገንዘብ ሚኒስትር አህመድ ሽዴ የተመራ ከፍተኛ የልዑካን ቡድን ከከፍተኛ የአሜሪካ የግምጃ ቤት መሥሪያ ቤት ባለሥልጣናት ጋር በኢኮኖሚያዊ ትብብር ዙሪያ መክሯል። በዋነኝነት በአዲሱ የቢሾፍቱ ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ ግንባታ ስትራቴጂካዊ የኢንቨስትመንት ዕድሎች በስፋት የመከሩት ሀገራቱ ሌሎች የንግድና - [የኢትዮጵያና እንግሊዝ አጋርነት](https://ebstv.tv/የኢትዮጵያና-እንግሊዝ-አጋርነት/) - ኢትዮጵያና እንግሊዝ በአጠቃላይ ልማትና በኢንቨስትመንት ዘርፍ ያላቸውን ግንኙነት ለማጠናከር መስማማታቸውን የገንዘብ ሚኒስቴር ገልጿል። የዓለም አቀፉ የገንዘብ ድርጅት አይኤምኤፍ እና የዓለም ባንክ ዓመታዊ የፀደይ ወቅት ስብሰባ በዋሺንግተን ዲሲ ለቀናት እየተካሄደ ቆይቷል። ከዚህ ስብሰባ ጎን ለጎን የገንዘብ ሚኒስትሩ አሕመድ ሽዴ ከእንግሊዙ ዓለም አቀፍ ልማት ሚኒስትር ጋር የሃገራቱን አጋርነት ከማስፋት ባለፈ በንግድ ፣ በልማትና በኢንቨስትመንት እንዲሁም በኢኮኖሚ ትብብራቸውን - [የኢትዮጵያ ኢኮኖሚ እድገት ትንበያ](https://ebstv.tv/የኢትዮጵያ-ኢኮኖሚ-እድገት-ትንበያ/) - ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ የኢትዮጵያ ኢኮኖሚ በመጪው ዓመት 10.2 በመቶ እድገት ሊያመዘግብ ይችላል ተብሎ መተንበዩን ተናገሩ። ጠቅላይ ሚኒስትሩ ይሄን ያሉት የበጀት ዓመቱን ሶስተኛ የ100 ቀናት የሥራ አፈፃፀም እና የዘጠኝ ወራት አጠቃላይ አፈፃፀም በገመገሙበት ጊዜ ላይ ነው። ጠቅላይ ሚኒስትሩ በአሁኑ ወቅት የኢትዮጵያ ኢኮኖሚ በ9.2 በመቶ እያደገ ይገኛል ብለዋል። የአለም አቀፉ የገንዘብ ድርጅት በፈረንጆቹ 2026 አመት የኢትዮጵያ - [በኤሌክትሪክ የሚሰሩ ከባድ የጭነት መኪኖች](https://ebstv.tv/በኤሌክትሪክ-የሚሰሩ-ከባድ-የጭነት-መኪኖ/) - የትራንስፖርት እና ሎጂስቲክስ ሚኒስቴር በኤሌክትሪክ የሚሰሩ ከባድ የጭነት ተሽከርካሪዎች ወደሀገር ውስጥ እየገቡ መሆኑን አስታወቀ። ሚኒስቴሩ ይሄን ያለው ኢትዮጵያ ወደ የኤሌክትሪክ መኪኖች እያደረገች ያለው ሽግግር እያደገ መምጣቱን በገለፀበት አጭር መግለጫ ላይ ነው። ሚኒስቴሩ እንደሀገር የኤሌክትሪክ መኪኖች ብቻ ወደሀገር እንዲገቡ በማድረግ የተጀመረው ሽግግር ፣አዲስ የፖሊሲ ለውጥ፡ በኤሌክትሪክ የሚሰሩ ከባድ የጭነት ተሽከርካሪዎች እና የኢንዱስትሪ መሳሪያዎች አሁን የእቅዱ አካል - [የመራጮች ምዝገባ](https://ebstv.tv/የመራጮች-ምዝገባ/) - የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ የ7ኛው ጠቅላላ ምርጫ የመራጮች ምዝገባ ሊጠናቀቅ ሁለት ቀናት ብቻ እንደቀሩት አስታወቀ። ቦርዱ ከየካቲት 28 ቀን 2018 ዓ.ም ጀምሮ የመራጮች ምዝገባ በዲጅታል እና በማኑዋል አማራጭ እየተከናወነ እንደሚገኝ ገልጿል። ቦርዱ ለ7ኛው ጠቅላላ ምርጫ ከ46 ሚሊየን በላይ ዜጎች ለመራጭነት መመዝገባቸውን ገልጿል። ለመራጭነት ከተመዘገቡት ዜጎች ውስጥ 21 ሚሊየን 515 ሺህ 693 ሴቶች ሲሆኑ፤ 25 ሚሊየን - [የዓለም ባንክ ድጋፍ ለኢትዮጵያ](https://ebstv.tv/የዓለም-ባንክ-ድጋፍ-ለኢትዮጵያ/) - የዓለም ባንክ የኢትዮጵያ የሪፎርም ጥረትን እንደሚደግፍ አስታወቀ። ባንኩ ይሄን ያለው በአሜሪካ ዋሽንግተን ዲሲ ከተማ በመካሄድ ላይ ባለው የዓለም አቀፉ የገንዘብ ድርጅት እና የዓለም ባንክ ዓመታዊ የፀደይ ወቅት ጉባኤ ላይ ነው። በገንዘብ ሚኒስትር አህመድ ሽዴ የተመራ የኢትዮጵያ ልዑክ ከስብሰባው ጎን ለጎን፣ከዓለም ባንክ የኦፕሬሽን ማኔጂንግ ዳይሬክተር አና ቤርዴ ጋር ውይይት አድርጓል። ሚኒስትሩ የኢትዮጵያን የኢኮኖሚ ማሻሻያ ሂደትና እያጋጠሙ - [ውሳኔ የተሰጠባቸው መዛግብት](https://ebstv.tv/ውሳኔ-የተሰጠባቸው-መዛግብት/) - የኢፌዴሪ የሕገ መንግሥት ጉዳዮች አጣሪ ጉባዔ በትላንትናው ዕለት ባደረገው ስብሰባ ቀደም ሲል ከቀረቡለት ሕገ መንግሥታዊ የትርጉም አቤቱታዎች መካከል 109 በሚሆኑት ላይ ተወያይቶ ውሳኔ፣ የውሳኔ ሃሳብና አቅጣጫ ማስቀመጡን አስታወቀ። 11 አባላት ያሉት ጉባዔው ከተወያዬባቸው አቤቱታዎች መካከል አራት ጉዳዮች የሕገ መንግሥት ጥሰት ያለባቸው መሆኑን በማረጋገጡ የሕገ መንግሥት ትርጉም ያስፈልጋቸዋል በማለት ለመጨረሻ ውሳኔ ወደ ፌዴሬሽን ምክር ቤት እንዲላኩ - [የመራጮች ምዝገባ መጠናቀቅ](https://ebstv.tv/የመራጮች-ምዝገባ-መጠናቀቅ/) - የ7ኛው ሀገራዊ ጠቅላላ ምርጫ የመራጮች ምዝገባ ሊጠናቀቅ ጥቂት ቀናት ብቻ መቅረታቸውን የኢትዮጵያ ብሄራዊ ምርጫ ቦርድ አስታወቀ፡፡ የመራጮች ምዝገባ በመጪው ሚያዚያ 14 ቀን 2018 ዓ.ም እንደሚጠናቀቅ ያስታወቀው ቦርዱ ዜጎች በእነዚህ ጥቂት ቀናት ለመራጭነት እንዲመዘገቡም ጥሪ አቅርቧል፡፡ ቦርዱ እስከ ሚያዚያ 1 ቀን 2018 ዓ.ም ድረስ ከ42 ሚሊዮን በላይ ሰዎች ለመራጭነት መመዝገባቸውን ማስታወቁም አይዘነጋም፡፡ #EBS #EBSTVNEWS #EBSTVSPORT #_7696_WN - [ኮንጎ ወይስ ኢትዮጵያ?](https://ebstv.tv/ኮንጎ-ወይስ-ኢትዮጵያ/) - የአለም አቀፉ የገንዘብ ድርጅት ዴሞክራቲክ ሪፐብሊክ ኮንጎ ኢትዮጵያን በልጣ የአፍሪካ 5ኛ ግዙፉ ኢኮኖሚ ትሆናለች አለ። የዴሞክራቲክ ሪፐብሊክ ኮንጎ ጥቅል አገራዊ ምርት በፈረንጆቹ 2026 አመት ኢትዮጵያን በመብለጥ 123 ቢሊየን ዶላር እንደሚደርስ ነው አይ ኤም ኤፍ የገለፀው። ኢትዮጵያ በ122 ቢሊዮን ዶላር ጥቅል ምርት የአፍሪካ 5ኛ ግዙፉ ኢኮኖሚ እንደነበረች ብሉምበርግ በዘገባው አስታውሷል። የዴሞክራቲክ ሪፐብሊክ ኮንጎ የማእድን ዘርፍ ገቢ - [ሆርሙዝ ለሁሉም ንግድ መርከቦች ተከፈተ](https://ebstv.tv/ሆርሙዝ-ለሁሉም-ንግድ-መርከቦች-ተከፈተ/) - ኢራን የሆርሙዝ ሰርጥን ለሁሉም መርከቦች ሙሉ በሙሉ ክፍት ማድረጓን አስታወቀች። የኢራን የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አባስ አርጋቺ በኤክስ ገፃቸው ቴህራን ዘግታው የነበረውን የሆርሙዝ ሰርጥን ለሁሉም መርከቦች ክፍት ማድረጓን አረጋግጠዋል። #EBS #EBSTVNEWS #EBSTVSPORT #_7696_WN https://t.me/ebstvnews https://ebstv.tv/ - [የቀብር ሥነ-ሥርዓት](https://ebstv.tv/የቀብር-ሥነ-ሥርዓት/) - በውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ለረጅም ጊዜ ያገለገሉት የቀድሞዋ አንጋፋ ዲፕሎማት የአምባሳደር ቆንጂት ሥነ-ጊዮርጊስ የቀብር ሥነ-ሥርዓት ነገ ቅዳሜ ሚያዝያ 10 ቀን 2018 ዓ.ም እንደሚፈጸም ተነገረ። በመርሐ-ግብሩ መሰረት የቀብር ሥነ-ሥርዓቱ ከቀኑ 8 ሰዓት በእንጦጦ ኪዳነ-ምህረት ቤተክርስቲያን የሚፈጸም ይሆናል። መረጃው ከውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር የተገኘ ነው። #EBS #EBSTVNEWS #EBSTVSPORT #_7696_WN https://t.me/ebstvnews https://ebstv.tv/ - [የኢትዮ_ሳዑዲ ውይይት](https://ebstv.tv/የኢትዮ_ሳዑዲ-ውይይት/) - ኢትዮጵያና ሳዑዲ አረቢያ ስትራቴጂያዊ በሆኑ የመሠረተ ልማት ፕሮጀክቶች ላይ ሊደረግ በሚችል የፋይናንስ ድጋፍ ዙሪያ መወያየታቸው ተገለጸ። ይህ የተገለጸው በዋሽንግተን ዲሲ እየተካሄደ ካለው የዓለም ባንክና የዓለም የገንዘብ ድርጅት ስብሰባ ጎን ለጎን በተደረገ ውይይት ነው። ውይይቱ በተለይም ለቢሾፍቱ ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ ግንባታ ሊደረግ በሚችል የፋይናንስ ድጋፍ ላይ ማተኮሩ ተገልጿል። እንዲሁም የኢኮኖሚ ዕድገትንና ቀጣናዊ ትሥሥርን ለመደገፍ የመንገዶች - [የጣሊያን ኢንቨስትመንት በኢትዮጵያ](https://ebstv.tv/የጣሊያን-ኢንቨስትመንት-በኢትዮጵያ/) - በኢትዮጵያ ያለው የጣሊያን ኢንቨስትመንት ከ720 ሚሊዮን ዩሮ በላይ መድረሱ ተገልጿል። ይህንን በሁለቱ ሀገራት መካከል እያደገ የመጣውን የኢኮኖሚ ትብብር በይበልጥ የሚደግፍ "ቢግ 5 ኮንስትራክት ኢትዮጵያ" የተሰኘ ኤግዚቢሽን ከመጪው ሚያዝያ 15 እስከ 17 ቀን 2018 ዓ.ም ድረስ በአዲስ አበባ ዓለም አቀፍ የኮንቬንሽን ማዕከል እንደሚካሄድም ተጠቁሟል፡፡ በዚህ ኤግዚቢሽን ላይ ከ20 በላይ የጣሊያን ኩባንያዎች ይሳተፋሉ ነው የተባለው። ጣሊያን ከአፍሪካ - [የሉሲ ሙዚየም በሰመራ](https://ebstv.tv/የሉሲ-ሙዚየም-በሰመራ/) - በአፋር ክልል ሰመራ ከተማ በ329 ሚሊዮን ብር በጀት የሉሲ ሙዚየም ሊገነባ መሆኑን የኢትዮጵያ ቅርስ ባለስልጣን አስታውቋል፡፡ በ18 ወራት ውስጥ ይጠናቀቃል የተባለው ሙዚየሙ የአፋር ክልልን ባህልና የሁሉንም አርክዮሎጂ ቅሪት ወይም ስብስብ ማዕከልን ያቀፈና በአከባቢው ጥናትና ምርምር ለሚያደርጉ አካላት ምቹ ሁኔታን እንደሚፈጥር እንዲሁም ክልሉን የበለጠ ለዓለም ለማስተዋወቅ የሚያግዝ ነው ተብሏል፡፡ እንደ ሀገር የቱሪዝምን ዘርፍ ለማነቃቃት ከፍተኛ ትኩረት - [ነጻ የልብ ቀዶ ህክምና](https://ebstv.tv/ነጻ-የልብ-ቀዶ-ህክምና/) - የጤና ሚኒስቴር ለ175 የልብ ህሙማን ህጻናት ነጻ የልብ ቀዶ ህክምና ለመስጠት የሚያስችል የመግባቢያ ሰነድ መፈረሙን አስታውቋል። የመግባቢያ ሰነዱ በጤና ሚኒስቴር እና የልብ ቀዶ ህክምና አጋር በሆኑ የግል እና የመንግስት ሆስፒታሎች የተፈረመ ሲሆን፤ ነጻ የልብ ቀዶ ህክምና ዘመቻው ከሚያዝያ 12 ጀምሮ ለ45 ቀናት በግል እና በመንግስት ሆስፒታሎች የሚሰጥ ይሆናል። የመግባቢያ ሰነዱን ከጤና ሚኒስቴር ጋር የተፈራረሙት የኸርት - [የኢትዮጵያ ኢኮኖሚ ትንበያ](https://ebstv.tv/የኢትዮጵያ-ኢኮኖሚ-ትንበያ/) - የአለም አቀፉ የገንዘብ ተቋም በፈረንጆቹ 2026 የኢትዮጵያ ኢኮኖሚ በ9.2 በመቶ እድገት እንደሚያስመዘግብ ትንበያውን ይፋ አደረገ። የገንዘብ ድርጅቱ ይሄን ትንበያውን ይፋ ያደረገው በአሜሪካ መዲና ዋሽንግተን በመካሄድ ላይ ባለው የአይ ኤም ኤፍ እና የአለም ባንክ አመታዊ የፀደይ ጉባኤ ላይ ነው። ድርጅቱ በፈረንጆቹ 2027 የኢትዮጵያ ኢኮኖሚ በ7.9 በመቶ እድገት ሊያስመዘግብ ይችላል ሲል ትንበያውን አስቀምጧል። ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ በ2018 - [7ኛው ሀገራዊ ምርጫና ሰላም](https://ebstv.tv/7ኛው-ሀገራዊ-ምርጫና-ሰላም/) - ሰባተኛው ሀገራዊ ምርጫ ፍፁም ሰላማዊና ዲሞክራሲያዊ ሆኖ እንዲጠናቀቅ ማድረግን ዋነኛ አላማው ያደረገ የኢትዮጵያ ፖሊስ ወንጀል መከላከል አዛዦች ፎረም መቋቋሙን የፌደራል ፖሊስ አስታውቋል፡፡ በፖሊስ ታሪክ ለመጀመሪያ ጊዜ ተቋቁሟል የተባለው ፎረሙ የምርጫ ቁሳቁሶችን በሁሉም የምርጫ ጣቢያዎች በማድረስ፤ ቁሳቁሶች በደረሰቡት ቦታም ጠንካራ ጥበቃ በማድረግ ኃላፊነቱን በሚገባ መወጣት እንዳለበትም ዛሬ በተካሂደው ምክክር ላይ ተገልጿል። ከኢትዮጵያ ፌደራል ፖሊስ፤ ከሁሉም የክልልና - [የመንግስት ተቋማት ንብረት አወጋገድ](https://ebstv.tv/የመንግስት-ተቋማት-ንብረት-አወጋገድ/) - በመንግስት ተቋማት አገልግሎት የማይሰጡ ንብረቶችና የመጠቀሚያ ጊዜ ያለፈባቸው ኬሚካሎች በወቅቱና በስርዓቱ እንደማይወገዱ የፌደራል የሥነ-ምግባርና ጸረ-ሙስና ኮሚሽን አስታውቋል፡፡ ኮሚሽኑ በ26 የፌዴራል ተቋማት ንብረት አወጋገድ ስርዓት ዙሪያ ይፋ ባደረገው ጥናት ህጋዊ አሰራርን ሳይከተሉ ንብረቶች እንደሚወገዱ፣ የሚወገዱ ንብረቶች አቀማመጥ በንብረቶቹ ላይ ጉዳት እያደረሰ መሆኑንና በግዥ የሚቀርቡ እቃዎች ላይ ተገቢ ቁጥጥር እንደማይደረግ አመልክቷል፡፡ እንዲሁም የሚወገዱ ንብረቶች ከአዳዲስ ንብረቶች ጋር - [‎የንፋስ ኃይል ማመንጫ](https://ebstv.tv/የንፋስ-ኃይል-ማመንጫ/) - ‎ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ የአሰላ የንፋስ ኃይል ማመንጫን በዛሬው እለት መመረቃቸውን አስታውቀዋል። ‌‎ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት መልዕክት ለዘመኑ የኃይል ዐቅም ተደማሪ የሆነውን ፕሮጀክት በኦሮሚያ ክልል አርሲ ዞን መርቀናል ብለዋል። ፕሮጀክቱ 100 ሜጋ ዋት ንጹህ የኃይል አቅርቦት ይጨምራል ያሉት ‌‎ጠቅላይ ሚኒስትሩ ቀጣይነት ያለው ኃይል ለመገንባት የሚደረገውን ጉዞ ያጠናክራልም ብለዋል። አክለውም ፕሮጀክቱ አስተማማኝ የኃይል አቅርቦትን - [የወጪ ንግድ ገቢ](https://ebstv.tv/የወጪ-ንግድ-ገቢ-2/) - የንግድና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስቴር ባለፉት 9 ወራት ውስጥ ከወጪ ንግድ 7.7 ቢሊየን ዶላር ገቢ መገኘቱን አስታወቀ። ሚኒስቴሩ ይሄን ያለው ከተጠሪ ተቋማት ጋር በመሆን የ 2018 በጀት ዓመት የ9 ወራት የእቅድ አፈፃፀም የግምገማ መድረክ ላይ ነው። የንግድና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስትር ካሳሁን ጎፌ ባለፉት 9 ወራት ውስጥ የተገኘው የወጪ ንግድ ገቢው የእቅዱን 121 በመቶ ያሳካ ነው ብለዋል። - [የኢትዮጵያ እና የአይ ኤም ኤፍ ውይይት](https://ebstv.tv/የኢትዮጵያ-እና-የአይ-ኤም-ኤፍ-ውይይት/) - የኢትዮጵያ ልዑካን ቡድን ከአለም አቀፉ የገንዘብ ደርጅት ጋር በኢትዮጲያ ኢኮኖሚ እና በኢኮኖሚ ማሻሻያው ላይ መወያየቱ ተነገረ። በገንዘብ ሚኒስትር አህመድ ሺዴ የተመራው የኢትዮጵያ ልዑካን ቡድን ከዓለም አቀፉ የገንዘብ ድርጅት ምክትል ማኔጂንግ ዳይሬክተር ኒጄል ክላርክ ጋር ገንቢ ውይይት አካሂዷል። ውይይቱ ያተኮረው በኢትዮጵያ የኢኮኖሚ አተያይ፣ የሀገር ውስጥ የኢኮኖሚ ማሻሻያ አጀንዳው ቀጣይነት ባለው ትግበራ እና እየተለወጠ ባለው ዓለም አቀፍ - [የወርቅ ማጣሪያ ፋብሪካ](https://ebstv.tv/የወርቅ-ማጣሪያ-ፋብሪካ/) - ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ በኢትዮጵያ ለመጀመሪያ ጊዜ የተገነባው የወርቅ ማጣሪያ ፋብሪካ የፊታችን ሰኔ ወር መጨረሻ እንደሚመረቅ ተናገሩ። ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ይሄን ያሉት “የሉዓላዊነት ልብ” በሚል ርዕሰ ጉዳይ ከኢትዮጵያ ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬሽን ጋር ባደረጉት ክፍል ሁለት የበተለይ ቃለመጠይቅ ነው። ጠቅላይ ሚኒስትሩ ኢትዮጲያ እስካሁን ጥሬ ወርቅን ወደ ውጭ በመላክ ላይ ብቻ ተወስና መቆየቷን አስታውሰው አሁን እየተገነባ ያለው - [የኢትዮጵያውያን ወጪ](https://ebstv.tv/የኢትዮጵያውያን-ወጪ/) - የዓለም ባንክ ኢትዮጵያውያን ከአጠቃላይ ወጪያቸው ከ58 ነጥብ 5 በመቶ በላይ የሚሆነውን ለምግብ ፍጆታ እያዋሉ እንደሚገኙ አስታወቀ፡፡ የዓለም ባንክ ይፋ ባደረገው ወቅታዊ አኅጉራዊ ሪፖርት ይሄንኑ ያስታወቀ ሲሆን በገጠር የሀገሪቱ ክፍል የሚገኙ ዜጎች ጭምር ለሸቀጦች የዋጋ ንረት ተጋላጭ መሆናቸውን አስፍሯል፡፡ ባንኩ በሪፖርቱ ጨምሮ በመካከለኛው ምስራቅ የሚስተዋለው ቀውስ የፈጠረው የነዳጅ ዋጋ መጨመር ይሄንን የኑሮ ጫና በከፍተኛ ሁኔታ ሊያንረው - [ክስ የተመሰረተባቸው ተጠርጣሪዎች](https://ebstv.tv/ክስ-የተመሰረተባቸው-ተጠርጣሪዎች/) - ከኢትዮጵያ እስከ ሊቢያ በተዘረጋ ሰንሰለት በሰው ልጆች የመነገድ ወንጀል በተጠረጠሩ 11 ተከሳሾች ላይ ክስ መመስረቱን የፍትህ ሚኒስቴር አስታዉቋል፡፡ ተከሳሾቹ ከኢትዮጵያ፣ ሶማሊያና ኤርትራ ሰዎችን በመመልመል ወደ አዉሮፓ እናሻግራችኋለን በማለት በሀገወጥ መንገድ በማጓጓዝና በሊቢያ በረሃዎች በማገት ከ750 ሺህ እስከ 1 ነጥብ 5 ሚሊዮን ብር ገንዘብ ሲቀበሉ ቆይተዋል ተብሏል፡፡ በዚህ ድርጊትም ከ2015 እስከ 2018 ዓ.ም ታህሳስ ወር ድረስ - [የሃይማኖት ሽፋን ግጭት](https://ebstv.tv/የሃይማኖት-ሽፋን-ግጭት/) - በሃይማኖት ሽፋን በህዝቦች መካከል ግጭት ለማስነሳት የሚሞክሩ ግለሰቦችን ማውገዝ እንደሚገባ የኢትዮጵያ ሃይማኖት ተቋማት ጉባኤ ገልጿል፡፡ ይህ የተገለጸው 7ኛው ሀገር አቀፍ የሰላም ኮንፈረንስ "ሰላምን ይበልጥ ለማስፋት እና ለማስረጽ የሃይማኖቶች ሚና" በሚል መሪ ሃሳብ በአሶሳ ከተማ በተካሄደበት ወቅት ነው። በመርሃግብሩ ላይ የተገኙት የኢትዮጵያ ሐይማኖት ተቋማት ጉባዔ ጠቅላይ ፀሐፊ ሊቀ ትጉሃን ቀሲስ ታጋይ ታደለ የሃይማኖቶችን አስተምህሮ ለሰላም እሴት - [የተለቀቀው የፌደራል በጀት](https://ebstv.tv/የተለቀቀው-የፌደራል-በጀት/) - የትግራይ ጊዜያዊ አስተዳደር ፕሬዝዳንት ታደሠ ወረደ የፌደራል መንግሥት ለክልሉ መልሶ ማቋቋሚያ፣ ለመንገድ ግንባታ፣ ለትምህርት ቤቶችና ለሌሎች የመሠረተ ልማት ፕሮጀክቶች የሚውል በጀት መልቀቅ መጀመሩን ተናግረዋል፡፡ የበጀት መስተጓጎል ሲስተዋል መቆየቱን የተናገሩት ፕሬዝዳንቱ ለአንዳንድ አገልግሎቶች የሚውል በጀት መለቀቁንና ለክልሉ የመንግስት ሰራተኞች የሚውል በጀት ለማግኘት እየተጠባበቅን ነው ሲሉ መናገራቸውን የክልሉ ኮምንኬሽን ቢሮ አስታውቋል። በቅርቡ በአዲስ አበባ በመገኘት ከጠቅላይ ሚኒስትር - [የኢትዮጵያ የፋይናንስ ሪፎርም](https://ebstv.tv/የኢትዮጵያ-የፋይናንስ-ሪፎርም/) - የኢትዮጵያ የፋይናንስ ሪፎርም እርምጃዎች በውጭ አካላት የተጫኑ ሳይሆን ሙሉ በሙሉ ሀገራዊ ባለቤትነት ያላቸው፣ በፍላጎት ላይ የተመሰረቱ እና ከሀገሪቱ የልማት ቅድሚያ ግቦች ጋር የተዛመዱ መሆናቸው ተገልጿል። ይህ የተገለጸው በዋሽንግተን ዲሲ እየተካሄደ ባለው የ2026ቱ የዓለም አቀፉ የገንዘብ ተቋም እና የዓለም ባንክ የፀደይ ስብሰባ ጎን ለጎን በተዘጋጀ መድረክ ላይ ሲሆን የብሔራዊ ባንክ ገዥ ኢዮብ ተካልኝ ለዓለም አቀፍ የገንዘብ - [የሊባኖስ ኢትዮጵያውያን ተመላሾች](https://ebstv.tv/የሊባኖስ-ኢትዮጵያውያን-ተመላሾች/) - በማስ ትራቭል መርሃግብር ከሊባኖስ ወደ ኢትዮጵያ መመለስ ለሚፈልጉ ዜጎች የምዝገባ ሂደት ዛሬ እና ነገ እንደሚከናወን በቤሩት የኢትዮጵያ ቆንጽላ ጽህፈት ቤት አስታውቋል፡፡ ለምዝገባ ሂደቱ ከሚከፈሉ ክፍያዎች መካከል ለጀነራል ሴኩሪቲ የሚከፈለው የቅጣት ክፍያ ወይም ቀራማ እንዲቀር መደረጉን የገለጸው ጽህፈት ቤቱ ዜጎች በዚህ እድል እንዲጠቀሙም ጥሪ አቅርቧል፡፡ በመሆኑም ተመዝጋቢዎች የአገልግሎት ክፍያ 110 ዶላር ብቻ እንደሚከፍሉ የተገለጸ ሲሆን የአውሮፕላን - [የኤሮስፔስ ፋብሪካ](https://ebstv.tv/የኤሮስፔስ-ፋብሪካ/) - ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ የኢትዮጵያ አየር መንገድ ከቦይንግ ጋር በመሆን ያስገነባው የአውሮፕላን መለዋወጫዎችን የሚያመርት የኤሮስፔስ ፋብሪካ በሁለት ሳምንት ውስጥ እንደሚመረቅ ተናገሩ። ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ይሄን ያሉት “የሉዓላዊነት ልብ” በሚል ርዕሰ ጉዳይ ከኢትዮጵያ ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬሽን ጋር ባደረጉት የበተለይ ቃለመጠይቅ ነው። ጠቅላይ ሚኒስትሩ በሁለት ሳምንት ጊዜ ውስጥ የሚመረቀው የኤሮስፔስ ፋብሪካ የአውሮፕላን መለዋወጫዎችን የሚያመርት መሆኑን ገልፀዋል። ጠቅላይ - [የኢትዮ-ቻይና ግንኙነት](https://ebstv.tv/የኢትዮ-ቻይና-ግንኙነት/) - ኢትዮጵያና ቻይና ቀጠናዊና ዓለም አቀፋዊ ፈተናዎችን በአጋርነት ለማለፍ በሁሉም መስኮች ያላቸውን ግንኙነት የበለጠ ለማጠናከር መስማማታችውን የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ገልጿል፡፡ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዴኤታው አምባሳደር ብርሃኑ ጸጋዬ የቻይና የአፍሪካ ቀንድ ልዩ መልዕክተኛን አምባሳደር ሁ ቻንግቹን በጽሕፈት ቤታቸው ተቀብለው ሀገራቱ ትብብራቸውን ማጠናከር በሚችሉባቸው ጉዳዮች ዙሪያ መምከራቸውም ነው የተገለጸው፡፡ በውይይታቸውም ኢትዮጵያ በአፍሪካ ቀንድ ቀጠና ያሉ አገራት የተጋረጠባቸውን ፈተና - [በሱዳን የሚገኙ ኢትዮጵያውያን](https://ebstv.tv/በሱዳን-የሚገኙ-ኢትዮጵያውያን/) - ላለፉት 3 አመታት የእርስ በእርስ ጦርነት ውስጥ በምትገኘው ሱዳን በርካታ ቁጥር ያላቸው ኢትዮጵያውያን፣ ኤርትራውያንና የደቡብ ሱዳን ስደተኞች በሀገሪቱ ተጠልለው እንደሚገኙ የተባበሩት መንግሥታት የስደተኞች ከፍተኛ ኮሚሽን አስታወቀ፡፡ ኮሚሽኑ ይፋ ባደረገው መረጃ ከ3 ነጥብ 6 ሚሊዮን በላይ የሱዳን ዜጎች በጎረቤት አገራት ጥገኝነት ቢጠይቁም ከ862 ሺህ በላይ ስደተኞች ደግሞ በሀገሪቱ ተጠልለው እንደሚገኙም ገልጿል፡፡ ከእነዚህ መካከል ከፍተኛውን ቁጥር የሚያዙት - [የኢትዮጵያ ልኡክ በአሜሪካ](https://ebstv.tv/የኢትዮጵያ-ልኡክ-በአሜሪካ/) - በገንዘብ ሚኒስትር አህመድ ሽዴ የተመራ ከፍተኛ የኢትዮጵያ ልኡካን ቡድን በዓለም ባንክና ዓለም አቀፉ የገንዘብ ድርጅት አመታዊ ስብሰባ ላይ እየተሳተፈ መሆኑ ተገልጿል፡፡ ከፍተኛ የልዑካን ቡድኑ ከትናንት ጀምሮ በአሜሪካ ዋሽንግተን ዲሲ መካሄድ በጀመረውና እስከ መጪው አርብ ድረስ መካሄዱን በሚቀጥለው የዓለም ባንክና የዓለም አቀፉ የገንዘብ ድርጅት የፀደይ ወራት አመታዊ ስብሰባ ላይ እየተሳተፈ ስለመሆኑም ነው የተገለጸው፡፡ የብሔራዊ ባንክ ገዥ - [የመካከለኛው ምስራቅ ቀውስ](https://ebstv.tv/የመካከለኛው-ምስራቅ-ቀውስ/) - የተባበሩት መንግስታት ድርጅት በ40 ቀናቱ የአሜሪካ-እስራኤል-ኢራን ጦርነት ቀውስ ሳቢያ 32 ሚሊዮን ሰዎች ድህነት ውስጥ ሊገቡ እንደሚችሉ አስታወቀ። የመንግስታቱ ድርጅት የልማት ፕሮግራም ባወጣው አዲስ ሪፖርት በጦርነቱ ምክንያት ያጋጠመው የነዳጅ እና የንግድ መስተጓጎል 162 ሀገራትን ለአደጋ ማጋለጡን ጠቅሷል። ፕሮግራሙ ምንም እንኳን አሜሪካ እና ኢራን ጊዜያዊ የተኩስ አቁም ስምምነት ቢፈራረሙም በጦርነቱ ሳቢያ 32 ሚሊዮን ሰዎች ድህነት ውስጥ ሊገቡ - [የኢራን የካሳ ጥያቄ](https://ebstv.tv/የኢራን-የካሳ-ጥያቄ/) - ኢራን ለአሜሪካ የጦር ሰፈር የሰጡ 5ቱ የባሕረ ሰላጤው ሀገራት በጦርነቱ ለደረሰባት ጉዳት ካሳ እንዲከፍሏት ጠየቀች። ቴህራን ይሄን የካሳ ክፍያ ጥያቄ ያቀረበችው ለመንግስታቱ ድርጅት ዋና ጸሐፊ አንቶኒዮ ጉቴሬዝ በፃፈችው ደብዳቤ ነው። ቴህራን ካሳ እንዲከፍሏት የጠየቀቻቸው ለአሜሪካ የጦር ሰፈርን የሰጡ 5ቱ የአረብ ሀገራት ሳኡዲ አረቢያ ፣ አረብ ኢምሬትስ ፣ ኳታር ፣ባሕሬን እና ጆርዳን ናቸው። ኢራን እነዚሁ 5ቱ - [የኢትዮጵያ ፓስፖርት](https://ebstv.tv/የኢትዮጵያ-ፓስፖርት/) - የኢሚግሬሽንና ዜግነት አገልግሎት ባለፋት 9 ወራት ከ1 ነጥብ 1 ሚሊዮን በላይ ፓስፖርት መስጠቱን አስታወቀ። አገልግሎቱ ይሄን ያለው የ2018 ዓ/ም የ9 ወራት የእቅድ አፈጻጸም በገመገመበት መድረክ ላይ ነው። የአገልግሎቱ ዋና ዳይሬክተር ሰላማዊት ዳዊት ባለፉት 9 ወራት ውስጥ 824,951 ቪዛ መስጠቱን ተናግረዋል። ዋና ዳይሬክተሯ በአየር እና በየብስ ድንበር ዓለም አቀፍ ደረጃዎችን በጠበቀ መልኩ በጉዞ ሰነድ ከ5.4 ሚሊየን - [አዲስ የአርኪዮሎጂ ግኝት](https://ebstv.tv/አዲስ-የአርኪዮሎጂ-ግኝት/) - የኢትዮጵያ ቅርስ ባለሥልጣን በአፋር ስምጥ ሸለቆ በመካከለኛው አዋሽ የምርምር ፕሮጀክት ከ100 ሺህ ዓመታት በፊት ይኖሩ የነበሩ የጥንታዊ ሆሞ ሳፒየንስ ቅሪተ አካላት እና የድንጋይ መሣሪያዎች መገኘታቸውን አስታወቀ። የመካከለኛው አዋሽ የአርኪዮሎጂ ጥናት ቡድን ያገኛቸውን አዳዲስና ትኩረት የሚስቡ ግኝቶች፣ በዓለም አቀፍ ደረጃ እውቅና ባለው የአሜሪካ የሳይንስ ጆርናል "ፕሮሲዲንግስ ኦፍ ዘ ናሽናል አካዳሚ ኦፍ ሳይንስ" ላይ ታትሞ ዛሬ መውጣቱ - [ከገቢ ግብር ነጻ የሆኑ ግብዓቶች](https://ebstv.tv/ከገቢ-ግብር-ነጻ-የሆኑ-ግብዓቶች/) - በነጻ የንግድ ቀጠናዎች ውስጥ ተሰማርተው ግብአቶችንና ምርቶችን ለገበያ በማቅረብ ስራ ላይ የተሰማሩ ባለሃብቶች ከገቢ ግብር ነጻ እንዲሆኑ መፈቀዱን የገንዘብ ሚኒስቴር አስታውቋል። አስመጪዎች ግብቶችንና ምርቶችን ቀረጥና ታክስ ሳይከፍሉ ወደ አገር አስገብተው ለግብአቱ ወይም ለምርቱ ገበያ ባገኙ ጊዜ ቀረጥና ታክሱን የሚከፍሉበትን አሰራር የሚፈቅድ የነጻ የንግድ ቀጠና አሰራር መዘርጋቱን ያስታወሰው ሚኒስቴር መስሪያ ቤቱ ይህንን ስርዓት የሚያስፈጽሙ ነጻ የንግድ - [‎ከሳዑዲ ተመላሽ ዜጎች](https://ebstv.tv/ከሳዑዲ-ተመላሽ-ዜጎች/) - በሳዑዲ ዓረቢያ በአስቸጋሪ ሁኔታ ውስጥ የነበሩ ከ1 ሺህ 400 በላይ ኢትዮጵያውያን ወደ ሀገራቸው መመለሳቸውን የሴቶችና ማሕበራዊ ጉዳዮች ሚኒስቴር ገልጿል፡፡ ‎ ከተመላሾች መካከል ከ800 በላይ ወንዶች፣ ከ600 በላይ ሴቶችና 76 ጨቅላ ህፃናት የሚገኙበት ሲሆን ከ80 በላይ ያህሉ ደግሞ እድሜያቸው ከአስራ ስምንት አመት በታች የሆኑ ታዳጊዎች ናቸው ተብሏል። ‎ መስከረም 5 ቀን 2018 በተጀመረው ዜጎችን ወደ ሀገር - [የአኮቦ ሚኒራልስ ምርት](https://ebstv.tv/የአኮቦ-ሚኒራልስ-ምርት/) - መቀመጫውን ኖርዌይ ያደረገው አኮቦ ሚኒራልስ ኩባንያ ከጋምቤላ ክልል ወርቅ ማውጫው ባለፉት ሦስት ወራት 23 ኪሎ ግራም ወርቅ ማምረቱን አስታወቀ። ከኢትዮጵያ ብሄራዊ ባንክ ወርቅ ለውጭ ገበያ ለማቅረብ ፍቃድ ያገኘው ኩባንያው በመጋቢት ወር ብቻ 7 ነጥብ 5 ኪሎ ግራም ወርቅ ማምረቱን ባወጣው መረጃ ጠቅሷል። በመካከለኛው ምስራቅ ጦርነት ሳቢያ የተከሠተው የነዳጅ እጥረት ከተባባሰ የስራ መስተጓጎል ስጋት እንዳለበት የጠቀሰው - [የኢትዮ_ አፍሪኤግዚም ምክክር](https://ebstv.tv/የኢትዮ_-አፍሪኤግዚም-ምክክር/) - ኢትዮጵያና አፍሪኤግዚም ባንክ ለወቅታዊው የዓለም ቀውስ ምላሽ መስጠት በሚቻልበትና የአፍሪካን የፋይናንስ አቅም ለማንቀሳቀስ የሚቻልባቸው ሁኔታ ላይ መምከራቸውን የገንዘብ ሚኒስቴር አስታውቋል። በውይይቱ አፍሪካ በኢኮኖሚ ራሷን ለመቻል የያዘቻቸው የአጭርና የረጅም ጊዜ ፕሮግራሞችና አህጉራዊ የንግድ ግንኙነት የሚሰፋበት ሁኔታ ላይ መምከራቸው ተገልጿል። እንዲሁም በኢንዱስትሪ፣ የፋይናንስ መሰረተ ልማትና የፋይናንስ ዘርፍ ላይ መተባበር እንደሚገባ የተገለጸ ሲሆን አፍሪኤግዚም ባንክ ከኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ - [የአንድ ማዕከል የመንግሥት አገልግሎት](https://ebstv.tv/የአንድ-ማዕከል-የመንግሥት-አገልግሎት/) - የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር 50 በመቶ የሚሆኑ የመንግሥት አገልግሎቶችን ዲጂታላይዝ ማድረግ መቻሉን ከንቲባ አዳነች አቤቤ ገልጸዋል። ከንቲባዋ አክለውም የአገልግሎት አሰጣጡን ተደራሽ፣ ፈጣንና ከሙስና የጸዳ ለማድረግ የተጀመረው ስልታዊ እንቅስቃሴ ነዋሪዎች የንግድ ፈቃድ ማደስን፣ ግብር ማሳወቅንና የግንባታ ፈቃድ ማግኘትን የመሰሉ አገልግሎቶችን ከቤታቸው ወይም ከሥራ ቦታቸው ሆነው በኮምፒውተርና በሞባይል እንዲያከናውኑ አስችሏቸዋል ብለዋል። በአራዳ ክፍለ ከተማ የተጀመረው የ“መሶብ” ዲጂታል - [የትንሣኤ በዓል](https://ebstv.tv/የአውሮፓ-ህብረት-ድጋፍ-ለኢትዮጵያ/) - የአዲስ አበባ ፖሊስ ጠቅላይ መምሪያ የ2018 ዓ/ም የትንሣኤ በዓል በሰላም መከበሩን አስታወቀ። ፖሊስ ትናንት በቦሌ ክፍለ ከተማ ካጋጠመ ድንገተኛ የሞት አደጋ ውጭ የተለየ የወንጀልና የትራፊክ አደጋ በበዓሉ ዋዜማ ሆነ በበዓሉ እለት አላጋጠመም ሲል ገልጿል። ሚያዚያ 4 ቀን 2018 ዓ/ም በቦሌ ክፍለ ከተማ ወረዳ 6 ጆኒ ጋራዥ አካባቢ ጠዋት ላይ የ59 ዓመት ግለሰብ በበሬ ተወግተው ህይወታቸው ማለፉን - [የቴዲ አፍሮ የሙዚቃ አልበም](https://ebstv.tv/የቴዲ-አፍሮ-የሙዚቃ-አልበም/) - ተወዳጁ ድምጻዊ ቴዲ አፍሮ ‘ኢቶሪካ’ የተሰኘው አዲስ አልበም በመጪው ሐሙስ እንደሚለቅ አስታወቀ። ድምጻዊ ቴዎድሮስ ካሳሁን (ቴዲ አፍሮ) ከአራት ዓመት በላይ እንደፈጀ የተነገረለትን አዲስ የሙዚቃ አልበሙን ሚያዝያ 8/2018 ዓ.ም. ወደ አድማጮቹ እንደሚያደርስ በማኅበራዊ ገጹ ላይ ይፋ አድርጓል፡፡ #EBS #EBSTVNEWS #EBSTVSPORT #_7696_WN https://t.me/ebstvnews - [የትንሣኤ በዓል](https://ebstv.tv/የትንሣኤ-በዓል/) - የአዲስ አበባ ፖሊስ ጠቅላይ መምሪያ የ2018 ዓ/ም የትንሣኤ በዓል በሰላም መከበሩን አስታወቀ። ፖሊስ ትናንት በቦሌ ክፍለ ከተማ ካጋጠመ ድንገተኛ የሞት አደጋ ውጭ የተለየ የወንጀልና የትራፊክ አደጋ በበዓሉ ዋዜማ ሆነ በበዓሉ እለት አላጋጠመም ሲል ገልጿል። ሚያዚያ 4 ቀን 2018 ዓ/ም በቦሌ ክፍለ ከተማ ወረዳ 6 ጆኒ ጋራዥ አካባቢ ጠዋት ላይ የ59 ዓመት ግለሰብ በበሬ ተወግተው ህይወታቸው ማለፉን - [የትንሳኤ በዓል መልዕክት](https://ebstv.tv/የትንሳኤ-በዓል-መልዕክት/) - የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ፓትርያርክ ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ ለትንሳኤ በዓል የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላለፉ፡፡ ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ ባስተላለፉት የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት÷ የትንሣኤን በዓል ስናከብር ለችግር የተዳረጉ ወገኖችን በማገዝ ቀኑ ለሁላችንም ፍፁም ብርሃን ሆኖ ይውል ዘንድ ክርስቲያናዊ ግዴታችንን መወጣት አለብን ብለዋል፡፡ ኢየሱስ ክርስቶስ በትንሣኤው ትንሣኤያችንን ሲያበስረን የትንሣኤ ሰዎች ሆነን በመንፈስና በሞራል በማደግ ብርሃናተ - [የእለቱ የውጭ አበይት ዜናዎች](https://ebstv.tv/የእለቱ-የውጭ-አበይት-ዜናዎች-2/) - ✅የኢራን እና የአሜሪካ ተደራዳሪዎች ዛሬ በሚጀመረው ድርድር ላይ ለመሳተፍ ፓኪስታን መዲና ኢስላም አባድ መግባታቸው ተነገረ። ✅የሊባኖስ እና የእስራኤል ተደራዳሪዎች የፊታችን ማክሰኞ በአሜሪካ መዲና ዋሽንግተን ዲሲ ድርድር እንደሚጀምሩ ቢቢሲ ዘግቧል። ✅የተባበሩት መንግሥታት ዋና ጸሐፊ አንቶኒዮ ጉቴሬዝ አሜሪካ እና ኢራን ሊያደርጉ ያቀዱትን ድርድር በበጎ እንደሚቀበሉ ገልጸው፤ ሁለቱም ወገኖች በቅን ልቦና ወደ ድርድር እንዲገቡ አሳሰቡ። ✅የአሜሪካው ፕሬዝዳንት ትራምፕ - [የኢኮኖሚ እድገት ትንበያ መቀነስ](https://ebstv.tv/የኢኮኖሚ-እድገት-ትንበያ-መቀነስ/) - የአለም ባንክ በኢራን ጦርነት ሳቢያ ከሰሃራ በታች ያሉ ሀገራት በፈረንጆቹ 2026 አመት ሊያስመዘግቡ ይችላሉ በሚል ከዚህ ቀደም አውጥቶት የነበረውን የኢኮኖሚ እድገት ትንበያ ቀነሰ። ባንኩ በጦርነቱ ምክንያት ከሰሃራ በታች ያሉ ሀገራት በ2026 አመት ያስመዘግባሉ ተብሎ የተነበየው የ4.4 በመቶ የኢኮኖሚ እድገትን ወደ 4.1 በመቶ ቀንሶታል። ጦርነቱ የነዳጅና ማዳበሪያ ዋጋን መጨመሩንና በተለይ የባሕረ ሠላጤው አገራት በምስራቅ አፍሪካ ባላቸው - [የእለቱ የውጭ አበይት ዜናዎች](https://ebstv.tv/የእለቱ-የውጭ-አበይት-ዜናዎች/) - 🎯ሩሲያ እና ዩክሬን ለትንሳኤ በአል የተኩስ አቁም ለማድረግ ተስማሙ። 🎯የአሜሪካው ፕሬዝዳንት ትራምፕ ኢራን በሆርሙዝ ሰርጥ በኩል ለሚያልፉ መርከቦች የምታስከፍለውን ክፍያ እንድታቆም አስጠነቀቁ። 🎯የአሜሪካ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር የእስራኤል እና የሊባኖስ ደርድር በአሜሪካ እንደሚካሄድ አስታወቀ ። 🎯የጅቡቲ ፕሬዚዳንታዊ ምርጫ በዛሬው እለት መካሄድ ጀምሯል። #EBS #EBSTVNEWS #EBSTVSPORT #_7696_WN https://t.me/ebstvnews www.ebstv.tv - [በኢትዮጵያ የሽግግር ፍትሕ](https://ebstv.tv/በኢትዮጵያ-የሽግግር-ፍትሕ/) - የኢትዮጵያ የሽግግር ፍትሕ ማዕቀፍ ግልጽ፣ ምላሽ ሰጪና በሰብአዊ መብቶች መርሖች ላይ የተመሠረተ እንዲሆን ተጠይቋል፡፡ ይህ የተጠየቀው የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን ከባድ የሰብአዊ መብት ጥሰት ተጎጂዎች እውነትን የማወቅ መብትና ክብር ዓለም አቀፍ ቀንን አስመልክቶ ባዘጋጀው የውይይት መድረክ ላይ ሲሆን እውነትን የማወቅ መብት ተጠያቂነት ለማረጋገጥ፣ እርቅን ለማውረድና ወደፊት ተመሳሳይ የሰብአዊ መብቶች ጥሰቶች ዳግም እንዳይከሰቱ ለመከላከል አስተዋጾ እንዳለው - [የባንኩ የጥንቃቄ መልዕክት](https://ebstv.tv/የባንኩ-የጥንቃቄ-መልዕክት/) - የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ዘመኑ የዲጂታል ከመሆኑ ጋር ተያይዞ የግለሰቦች ስልክ እንደ ባንክ ሂሳብ እያገለገለ እንደሚገኝ ጠቅሶ ደንበኞች በጥንቃቄ ጉድለት ገንዘባቸውን እንዳይዘረፉ ጥንቃቄ እንዲያደርጉ ጥሪ አቅርቧል። ሚስጥራዊ ቁጥሮችን ለሌላ አካል አሳልፎ መስጠት ለማጭበርበር ወንጀሉ ዋነኛው መንገድ ነው ያለው ባንኩ ደንበኞች ሊገነዘቧቸው ይገባል ያላቸውን የጥንቃቄ መንገዶችን ይፋ አድርጓል። በዚሁ መሰረት ማንኛውም ደንበኝ የባንክ ሂሳብ ቁጥሩን እና የሞባይል - [የስራ እድል በካናዳ](https://ebstv.tv/የስራ-እድል-በካናዳ/) - የስራና ክህሎት ሚኒስትር ሙፈሪያት ካሚል ዜጎች ለስራ ወደ ውጪ ሀገራት እንልካለን ከሚሉ አጭበርባሪዎች ራሳቸውን እንዲጠብቁ አሳስበዋል፡፡ ሚኒስትሯ ማሳሰቢያውን የሰጡት ዜጎችን አሰልጥኖና አብቅቶ ወደ ካናዳ ሀገር ለስራ ለመላክ መቀመጫውን ካናዳ ካደረገው ፊውቸር ፊል ኢንተርናሽናል ከተሰኘ ተቋም ጋር ስምምነት ባደረጉበት መርሀ ግብር ላይ ነው፡፡ ይህ ለመጀመሪያ ጊዜ የሁለቱም ሀገራት መንግስታት እውቅና ኖሮት የተደረገ ስምምነት መሆኑ የተነገረ ሲሆን - [የምግብ ዋጋ ንረት](https://ebstv.tv/የምግብ-ዋጋ-ንረት/) - የአለም አቀፉ የገንዘብ ተቋም አይ ኤም ኤፍ፣ የአለም ባንክ እና የአለም የምግብ ፕሮግራም በኢራን ጦርነት ምክንያት የተከሰተው የነዳጅ እና የማዳበሪያ ዋጋ ጭማሪ የምግብ ዋጋ ንረት እንዲባባስ ሊያደርግ ይችላል ሲሉ አስጠንቅቀዋል። ተቋማቱ በጋራ ባወጡት መግለጫ በአለም አቀፍ ደረጃ የተከሰተው የነዳጅ እና የማዳበሪያ ዋጋ ጭማሪ ስጋት መፍጠሩን ገልጸው፤ ይህም በተለይ ገቢያቸው አነስተኛ የሆኑ እና ሸቀጦችን ከውጭ የሚያስገቡ - [በአሜሪካ የሚኖሩ ኢትዮጵያውያን](https://ebstv.tv/በአሜሪካ-የሚኖሩ-ኢትዮጵያውያን/) - አንድ የአሜሪካ ፊደራል ፍርድቤት የፕሬዘዳንት ዶናልድ ትራምፕ አስተዳደር በአሜሪካ ለሚኖሩ ከ5ሺ በላይ ለሚሆኑ ኢትዮጵያውያን የሚሰጠውን የሕግ ከለላ ለማቋረጥ እና ከአገር ለማባረር የደረሰውን ውሳኔ አገደ፡፡ አስተዳደሩ የወሰደው እርምጃ በሀገሪቱ ለሚገኙ ኢትዮጵያውያን ሆኑ ከሌሎች ግጭት ወይንም አለመረጋጋት ካለባቸው ሀገራት የመጡ ዜጎች በጊዜያዊነት ጥበቃ የሚደረግበትን ሁኔታ ወይም ቲፒኤስ ተብሎ የሚጠራው የህግ ከለላ እንዲቋረጥ እንደሚያደርግ የተነገረ ሲሆን ስደተኞቹ በህጋዊ - [የማይክሮ ፋይናንስ ትርፍ](https://ebstv.tv/የማይክሮ-ፋይናንስ-ትርፍ/) - የኢትዮጵያ ማይክሮ ፋይናንስ ዘርፍ እንደ አውሮፓውያን አቆጣጠር በ2024/25 በጀት ዓመት ከፍተኛ ትርፍ ማስመዝገቡን ፋይናንስ ኢን አፍሪካ ባወጣው ግምገማው ገልጿል። በግምገማውም የሃገሪቱ ማይክሮ ፋይናንስ ዘርፍ የተጣራ ገቢ ወደ 3 ነጥብ 7 ቢሊዮን ብር ከፍ ያለ ሲሆን ይህም ካለፈው ዓመት ጋር ሲነጻጸር የ22 ነጥብ 6 በመቶ እድገት አሳይቷል ተብሏል። በዚህም የማይክሮ ፋይናንስ ተቋማት ቁጥር በአንድ ዓመት ጊዜ - [የባንኩ ድጋፍ ለአፍሪካ](https://ebstv.tv/የባንኩ-ድጋፍ-ለአፍሪካ/) - አፍሪ ኤግዚም ባንክ በኢራን ጦርነት ምክንያት በአፍሪካ እና ካሪቢያን ሀገራት ኢኮኖሚ ላይ የሚደርሰውን ጫና ለመቋቋም የሚያስችል የ10 ቢሊየን ዶላር ድጋፍ አፀደቀ። ባንኩ “ገልፍ ክራይሲስ ሪስፖንስ ፕሮግራም” በሚል ያጸደቀው የድጋፍ ፕሮግራም በዓለም አቀፍ ንግድ በተለይም የሆርሙዝ ሰርጥ መዘጋት ያስከተለውን የኢኮኖሚ ጫና ለመቀልበስ ያለመ መሆኑን ገልጿል። መሰረታዊ ሸቀጦች በተለይም ነዳጅ፣ ጋዝ፣ የምግብ አቅርቦት፣ ማዳበሪያ እና መድኃኒት ያሉ - [የመረጃ ነፃነት አዋጅ](https://ebstv.tv/የመረጃ-ነፃነት-አዋጅ/) - 🔸የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ባካሄደው 14ኛ መደበኛ ስብሰባው የመረጃ ነፃነትን ለመደንገግ የቀረበለትን ረቂቅ አዋጅ መርምሮ ለዝርዝር እይታ ለዴሞክራሲ ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ መርቷል። 🔸የምክር ቤቱ አፈ-ጉባኤ ታገሰ ጫፎ በሰጡት ማብራሪያ ቀደም ሲል በነበረው አዋጅ የመረጃ ነጻነትን እና መገናኛ ብዙኃንን የሚመለከቱ ድንጋጌዎች በአንድ አዋጅ መውጣታቸው የመረጃ ነጻነት ሕግ በተገቢ ሁኔታ፣ በተሟላ የአስተዳደር ስርዓት እና በአፈጻጸም ግልጽነት እንዳይቀርብ - [የዋጋ ግሽበት](https://ebstv.tv/የዋጋ-ግሽበት/) - 🔸የኢትዮጵያ ስታትስቲክስ አገልግሎት የመጋቢት ወር 2018 ዓ.ም. ጠቅላላ የዋጋ ግሽበት 9.4% ሆኖ መመዝገቡን አስታወቀ። 🔸አገልግሎቱ ባወጣው መግለጫ በመጋቢት ወር 2018 ዓ.ም. የተመዘገበው የ9.4% አጠቃላይ ግሽበት ከአምናው 2017 ዓ.ም ከነበረው የ13.5 በመቶ ሲነፃፀር ከፍተኛ ቅናሽ አሳይቷል። 🔸የምግብ እና አልኮል ያልሆኑ መጠጦች የዋጋ ግሽበት 11 በመቶ የገባ ሲሆን ምግብ ነክ ያልሆነ ደግሞ 7 በመቶ ሆኖ ተመዝግቧል ተብሏል። - [የተኩስ አቁም ስምምነት](https://ebstv.tv/የተኩስ-አቁም-ስምምነት/) - 🔸ኢራን እና አሜሪካ የሆርሙዝ ሰርጥ ተከፍቶ መርከቦች እንዲያልፉ የሚያስችል የሁለት ሳምንት የተኩስ አቁም ለማድረግ ተስማሙ። 🔸የአሜሪካው ፕሬዝዳንት ትራምፕ በሀገራቸው እና ኢራን መካከል ለሁለት ሳምንት የሚፀና የተኩስ አቁም ስምምነት መደረሱን በትሩዝ ሶሻል የማህበራዊ ትስስር ገፃቸው ገልጸዋል። 🔸አገራቱን ሲያሸማግሉ የነበሩት የፓኪስታን ጠቅላይ ሚኒስትር ሼህባዝ ሻሪፍ የተኩስ አቁሙ ወዲያውኑ ገቢራዊ መሆን እንደሚጀምር ተናግረዋል። 🔸የኢራን የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አባስ - [የተራዘመው የስልጣን ዘመን](https://ebstv.tv/የተራዘመው-የስልጣን-ዘመን/) - 🔸ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ከሚያዝያ 01 ቀን 2018 ዓ.ም ጀምሮ የትግራይ ክልል ጊዜያዊ አስተዳደር ፕሬዚዳንት ሌፍተናንት ጄኔራል ታደሰ ወረደን ሹመት ለአንድ ዓመት አራዘሙ። 🔸የጠቅላይ ሚኒስትር ጽሕፈት ቤት ባወጣው መግለጫ ውሳኔው የተላለፈው “በኢ.ፌ.ዲ.ሪ ሕገ መንግሥት አንቀፅ 62(9) እና በዐዋጅ ቁጥር 359/1995 አንቀጽ 14(2)(ለ)” እንዲሁም የትግራይ ክልል አካታች ጊዜያዊ አስተዳደርን ለማቋቋም በወጣው ደንብ ቁጥር 479/2013 መሠረት መሆኑን - [ጅቡቲ የደረሱት ነዳጅ ጫኝ መርከቦች](https://ebstv.tv/ጅቡቲ-የደረሱት-ነዳጅ-ጫኝ-መርከቦች/) - 143 ሺ ሜትሪክ ቶን ነዳጅ የጫኑ 3 መርከቦች ጅቡቲ ወደብ መድረሳቸው ተነገረ ። በጅቡቲ ወደብ ሦስት ግዙፍ የነዳጅ ጫኝ መርከቦች መድረሳቸው የተሰማ ሲሆን፣ ይህም በኢትዮጵያ ለተከሰተው የነዳጅ እጥረት መጠነኛ እፎይታ ሊሰጥ እንደሚችል እየተዘገበ ይገኛል። ከመጋቢት 19 እስከ 23 ባሉት ጊዜያት ዉስጥ በጅቡቲ የደረሱት እነዚህ 3 መርከቦች በአጠቃላይ 143,000 ሜትሪክ ቶን የሚመዝን ናፍጣና የአውሮፕላን ነዳጅ የጫኑ - [የመንግስት ልማት ድርጅቶች ገቢ](https://ebstv.tv/የመንግስት-ልማት-ድርጅቶች-ገቢ/) - የአለም ባንክ በፈረንጆቹ 2024/25 በጀት ዓመት የኢትዮጵያ መንግስት የልማት ድርጅቶች 117 ቢሊየን ብር ለመንግስት በጀት መመደብ መቻላቸውን አስታወቀ። ባንኩ በዚሁ በጀት ዓመት የመንግስት የልማት ድርጅቶች 98 ቢሊየን ብር ግብር እና 19 ቢሊየን ብር ትርፍ ለመንግስት መክፈላቸውን ባወጣው መረጃ ገልጿል። ባንኩ ጨምሮም የመንግስት የልማት ድርጅቶቹ ከነበሩባቸው የእዳ ጫና ወጥተው የመንግስት ስራ የመፍጠር አጀንዳን እየደገፉ ነው ብሏል። - [ዜና እረፍት](https://ebstv.tv/ዜና-እረፍት-2/) - የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር አንጋፋዋ ዲፕሎማት አምባሳደር ቆንጂት ሥነጊዮርጊስ በሕክምና ሲረዱ ቆይተው ከዚህ ዓለም በሞት መለየታቸውን አስታወቀ። አምባሳደር ቆንጂት የውጭ ጉዳይ ሚንስቴርን በ1950ዎቹ በለጋ እድሜያቸው ተቀላቅለው ከዴስክ ኦፊሰርነት እስከ ከፍተኛ አመራርነት አገልግለዋል። አምባሳደር ቆንጂት ከዮዲት እምሩ በመቀጠል በኢትዮጵያ ሁለተኛዋ ሴት አምባሳደርም እንደነበሩ ሚኒስቴሩ ገልጿል። አምባሳደሯ በኦቶዋ፣ ካይሮ፣ ቴል አቪቭና ቬይና በሚገኙ የኢትዮጵያ ሚሲዮኖች ባለሙሉ ስልጣን አምባሳደር - [የኢትዮጵያ የኢኮኖሚ እድገት](https://ebstv.tv/የኢትዮጵያ-የኢኮኖሚ-እድገት/) - ኢትዮጵያ በተያዘው በጀት ዓመት የ10 ነጥብ 2 በመቶ የኢኮኖሚ እድገት እንደምታስመዘግብ የፕላንና ልማት ሚኒስቴር አሳውቋል። ሚኒስቴር መስሪያ ቤቱ ይህንን ያሳወቀው የ18 ወራት የማክሮ ኢኮኖሚ ማሻሻያ ትግበራ አፈፃፀምን ዛሬ በገመገመበት መርሃ ግብር ላይ ሲሆን የኢኮኖሚ ማሻሻያው ሀገሪቱ ፈጣን የኢኮኖሚ እድገት እንድታስመዘገብ አስችሏታል ብሏል። ሀገር በቀል የኢኮኖሚ ማሻሻያ ትግበራው ከተጀመረበት ካለፉት 8 ዓመታት ወዲህ የሀገሪቱ ኢኮኖሚ በየዓመቱ - [የጨረቃ ጉዞ](https://ebstv.tv/የጨረቃ-ጉዞ/) - አርቴሚስ ሰከንድ በሚል ስያሜ ወደ ጨረቃ የተላኩት ጠፈርተኞች ተልዕኳቸውን አሳክተው ወደ ምድር እየተመለሱ ነው። ተመራማሪዎቹ በጨረቃ ገፅ ላይ ባያርፉም ዙሪያዋን በመዞርና ከጨረቃ ጀርባ ድረስ በመጓዝ የሰው ልጅን ከፍተኛ የህዋ ጉዞ ርቀት ክብረወሰን ሰብረዋል። ተልዕኮውን ይዛ የመጠቀችው ኦርዮን መንኮራኩር አዛዥ ሬይድ ዋይስማን እንዳሉት ቡድኑ የሰው ልጅ ከዚህ በፊት አይቶት የማያውቀውን የጨረቃ ትዕይንት ለመመልከት ታድሏል። ቡድኑ ሙሉ - [የዓለም አቀፍ የሰው አዘዋዋሪው](https://ebstv.tv/የዓለም-አቀፍ-የሰው-አዘዋዋሪው/) - የኢትዮጵያ ፌደራል ፖሊስ፤ በዓለም አቀፍ ደረጃ ሲፈለግ የነበረውን አደገኛ የሰው አዘዋዋሪ ይትባረክ ዳዊት አለሙን በትግራይ ክልል፣ ሽረ ከተማ በቁጥጥር ስር ማዋሉን አሳውቋል። ይትባረክ ዳዊት አለሙ ቤተሰቦቹ በልጅነቱ ያወጡለት ስም ጳውሎስ ዳዊት ወልዳይ ሲሆን ወንጀል መስራት ሲጀምር የሚታወቅባቸው ስሞች አድሀኖም ሱዳን፣ አህመድ ሱማሊያ ጅቡቲ እና ኬንያ የሚጠቀምበት ስም ሙኒር ነው። ክብሮም ደግሞ በስዊድን እና በሌሎች የአውሮፓ - [የትግራይ ክልል ጊዜያዊ አስተዳደር ግምገማ](https://ebstv.tv/የትግራይ-ክልል-ጊዜያዊ-አስተዳደር-ግምገ-2/) - ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ዛሬ ጠዋት የትግራይ ክልል ጊዜያዊ አስተዳደር ዓመታዊ የአፈፃፀም ሪፖርትን ገምግመዋል፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ በትግራይ ክልል ጊዜያዊ አስተዳደር ፕሬዝዳንት ሌ/ጄኔራል ታደሰ ወረደ አመታዊ የአፈፃፀም ሪፖርት ቀርቦላቸው በውጤቶቹ ላይ ግምገማ እና ውይይት መደረጉንም የጠቅላይ ሚኒስትር ፅ/ቤት አስታውቋል። መረጃው ከጠቅላይ ሚኒስትር ፅ/ቤት የተገኘ ነው። #EBS #EBSTVNEWS #EBSTVSPORT #_7696_WN - [የትግራይ ክልል ጊዜያዊ አስተዳደር ግምገማ](https://ebstv.tv/የትግራይ-ክልል-ጊዜያዊ-አስተዳደር-ግምገ/) - ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ዛሬ ጠዋት የትግራይ ክልል ጊዜያዊ አስተዳደር ዓመታዊ የአፈፃፀም ሪፖርትን ገምግመዋል፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ በትግራይ ክልል ጊዜያዊ አስተዳደር ፕሬዝዳንት ሌ/ጄኔራል ታደሰ ወረደ አመታዊ የአፈፃፀም ሪፖርት ቀርቦላቸው በውጤቶቹ ላይ ግምገማ እና ውይይት መደረጉንም የጠቅላይ ሚኒስትር ፅ/ቤት አስታውቋል። መረጃው ከጠቅላይ ሚኒስትር ፅ/ቤት የተገኘ ነው። #EBS #EBSTVNEWS #EBSTVSPORT #_7696_WN - [ዜና እረፍት](https://ebstv.tv/ዜና-እረፍት/) - የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር አንጋፋዋ ዲፕሎማት አምባሳደር ቆንጂት ሥነጊዮርጊስ በሕክምና ሲረዱ ቆይተው ከዚህ ዓለም በሞት መለየታቸውን አስታወቀ። አምባሳደር ቆንጂት የውጭ ጉዳይ ሚንስቴርን በ1950ዎቹ በለጋ እድሜያቸው ተቀላቅለው ከዴስክ ኦፊሰርነት እስከ ከፍተኛ አመራርነት አገልግለዋል። አምባሳደር ቆንጂት ከዮዲት እምሩ በመቀጠል በኢትዮጵያ ሁለተኛዋ ሴት አምባሳደርም እንደነበሩ ሚኒስቴሩ ገልጿል። አምባሳደሯ በኦቶዋ፣ ካይሮ፣ ቴል አቪቭና ቬይና በሚገኙ የኢትዮጵያ ሚሲዮኖች ባለሙሉ ስልጣን አምባሳደር - [የነዳጅ ምርት ማደግ](https://ebstv.tv/የነዳጅ-ምርት-ማደግ/) - 🔸የዓለም የነዳጅ ላኪ ሀገራት ስብስብ የሆነው ኦፔክ ፕላስ በየቀኑ ለዓለም ገበያ የሚያቀርበውን የነዳጅ መጠን በ200 ሺህ በርሜል ለማሳደግ መወሰኑን አሳውቋል። 🔸የኦፔክ ፕላስ አባል ሀገራት የነዳጅን ምርትን ከቀጣይ ወር ጀምሮ ለማሳደግ መወሰናቸውን ቢገልጹም በነዳጅ መሰረተ ልማት ላይ የደረሰውን ጉዳት ተከትሎ የዓለም የነዳጅ ቀውስን ለመፍታት በርካታ ጊዜያትን እንደሚወስድ ነው የገለጹት፡፡ 🔸በጦርነቱ በደረሰባቸው ውድመትም በርካታ የመካከለኛው ምስራቅ ነዳጅ - [የበዓል ገበያ](https://ebstv.tv/የበዓል-ገበያ/) - 🔸በመጭው የፋሲካ በዓል ግብይት ላይ ምንም አይነት የአቅርቦት እጥረት እንዳይኖር በቂ ምርት ወደ መዲናዋ መግባቱን የአዲስ አበባ ንግድ ቢሮ ኃላፊ ሃቢባ ሲራጅ ዛሬ ማለዳ በሰጡት ጋዜጣዊ መግለጫ ተናግረዋል። 🔸ሃላፊዋ በተጋነነ ዋጋ የሸጡ አካላት ላይ እርምጃ የሚወሰድ ይሆናልም ብለዋል፡፡ 🔸ከክልሎች ጋር ትስስር በመፍጠር በቂ ምርት ወደ መዲናዋ ገብቷል ያሉት ሃላውፊዋ በመዲናዋ በሚገኙ የሰንበት ገበያዎች፣ ባዛሮች እንዲሁም - [ከገበያ የታገዱ ምርቶች](https://ebstv.tv/ከገበያ-የታገዱ-ምርቶች/) - 🔸የኢትዮጵያ ምግብና መድኃኒት ባለስልጣን በአዲስ አበባ ሁሉም ክፍለ ከተሞችና በአዲስ አበባ ዙሪያ በሚገኙ ከተሞች በሚገኙ 570 የንግድ ተቋማት ላይ ባደረገው ፍተሻ አስገዳጅ የጥራትና የገላጭ ጽሁፍ መስፈርቶችን ያላሟሉ ሕገ-ወጥ ምርቶች በገበያ ላይ መገኘታቸውን ገልጿል። 🔸ባለስልጣኑ እነኚህ ምርቶች መስፈርቱን የማያሟሉ ፤ እኛ ያልመዘገብናቸው ፤ ጥራት እና ደህንነታቸው ያልተረጋገጡ ስለሆኑ እንዳትጠቀሙ ሲል በፌስቡክ ገጹ ላይ አስፍሯል፡፡ 🔸ከአዲስ አበባ - [የኢራን ማስጠንቀቂያ](https://ebstv.tv/የኢራን-ማስጠንቀቂያ/) - 🔸የአሜሪካው ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ ኢራን የሆርሙዝ ሰርጥን እንድትከፍት የሰጡት ቀነ ገደብ እየተጠናቀቀ መምጣቱን ተከትሎ ኢራን ጥቃት ከተፈጸመባት ባላት አቅም ሁሉ ከባድ የአጸፋ እርምጃ እንደምትወስድ አስጠነቀቀች። 🔸ፕሬዝዳንት ትራምፕ ያስቀመጡት ቀነ ገደብ ነገ የሚጠናቀቅ በመሆኑና ባስተላለፉት መልዕክት ማክሰኞ የኢራን የኃይል መሰረተ ልማትና ድልድዮች የሚወድሙበት ዕለት ነው ሲሉ ዝተዋል፡፡ 🔸ለዚህ የፕሬዝዳንቱ ዛቻ ምላሽ የሰጠችው ቴህራን አሜሪካ በሲቪሎች መሰረተ - [ነፃ ቪዛ ለትራንዚት መንገደኞች](https://ebstv.tv/ነፃ-ቪዛ-ለትራንዚት-መንገደኞች/) - 🔸ኢትዮጵያ ለትራንዚት መንገደኞች የ7 ቀን ነፃ የቪዛ አገልግሎት ልትፈቅድ መሆኑ ተነገረ። 🔸የቱሪዝም ሚኒስቴር፤ ቱሪዝምን ለማሳደግና የውጭ ምንዛሬ ግኝትን ለማሻሻል ለትራንዚት መንገደኞች እስከ 7 ቀናት የሚቆይ ነፃ የቪዛ አገልግሎት በቅርቡ ተግባራዊ ሊያደርግ መሆኑን አሳውቋል። 🔸የቪዛ ማሻሻያው በቅርቡ በሚኒስትሮች ምክር ቤት መጽደቁ ተገልጿል። 🔸ይህ ማሻሻያ በቦሌ ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ አልፈው የሚሄዱ መንገደኞች ከ24 ሰዓት እስከ 7 - [የማዳበሪያ ስርጭት](https://ebstv.tv/የማዳበሪያ-ስርጭት/) - 🔸የግብርና ሚኒስቴር ለ2018/19 የምርት ዘመን 16.3 ሚሊዮን ኩንታል ማዳበሪያ ለስርጭት ዝግጁ መደረጉን አስታወቀ። 🔸ሚኒስቴሩ ባወጣው መግለጫ በምርት ዘመኑ በበልግ እና መኸር በአጠቃላይ 25 ሚሊዮን ሄክታር ለማልማት ታቅዷል ብሏል። 🔸ለምርት ዘመኑ እስካሁን 20 ሚሊዮን ኩንታል ማዳበሪያ የቀረበ ሲሆን ከዚህም ውስጥ 16.3 ሚሊዮን ኩንታል ለስርጭት ዝግጁ ሆኗል። 🔸የግብርና ሚኒስትር አዲሱ አረጋ ቀሪ የማዳበሪያ ፍላጎታችንን ለማሟላት ግዢ በመፈፀም - [የኮንትሮባንድ እቃዎች](https://ebstv.tv/የኮንትሮባንድ-እቃዎች/) - 🔸የገቢዎች ሚኒስቴር ከ704 ሚሊዮን ብር በላይ ግምታዊ ዋጋ ያላቸው የኮንትሮባንድ እቃዎች በቁጥጥር ስር መዋላቸውን አስታወቀ። 🔸ከመጋቢት 17 እስከ መጋቢት 23 ቀን 2018 ዓ.ም በድሬድዋ፣ አዋሽ እና አዲስ አበባ ኤርፖርት ጉምሩክ ቅርንጫፍ ጽህፈት ቤቶች በተደረገ ክትትል 669.4 ሚሊዮን ብር የገቢ ኮንትሮባንድ እና 35.1 ሚሊዮን ብር የወጭ ኮንትሮባንድ በድምሩ 704.5 ሚሊዮን ብር ግምታዊ ዋጋ ያላቸው የኮንትሮባንድ እቃዎች - [](https://ebstv.tv/8252-2/) - ኢራን ትናንት አርብ በግዛቷ ጥቃት ይፈፅም የነበረ ኤፍ 15 ተዋጊ የጦር ጀትን መትታ ጥላለች። የመስኩ ባለሙያዎችና የአሜሪካ ባለስልጣናት ሴቱ ኤፍ 15 መሆኑን ቢያረጋግጡም ኢራን ግን የጦር ጀቱ አሜሪካ አለኝ የምትለው ኤፍ 35 ነው እያለች ነው:: የጦር ጀቱ አብራሪና መሳሪያ ተኳሽ በዣንጥላ ዘለው የወረዱ ሲሆን የአሜሪካ ልዩ ኮማንዶዎች ወደ አራን ዘልቀው አንዱን አብራሪ ወታደር ሲያድኑት፤ ሁለተኛው - [የተመዘገቡ መራጮች ](https://ebstv.tv/የተመዘገቡ-መራጮች/) - የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ለ7ተኛው ጠቅላላ ሀገራዊ ምርጫ እስካሁን ከ36.9 ሚሊዮን በላይ መራጮች መመዝገባቸውን አስታወቀ። ቦርዱ እስከ መጋቢት 24 ቀን 2018 ዓ.ም. ድረስ ያለውን የመራጮች ምዝገባ ዝርዝር መረጃ ይፋ አድርጓል። በዚህም እስካሁን ከተመዘገቡት ከ36.9 ሚሊዮን በላይ መራጮች ውስጥ ወንድ 20,122,32 እና ሴት 16,849,654 ናቸው ተብሏል። መረጃው ከኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ የተገኘ ነው። #EBS #EBSTVNEWS #EBSTVSPORT - [ኢትዮጵያ የተቀበለችው ሃላፊነት](https://ebstv.tv/ኢትዮጵያ-የተቀበለችው-ሃላፊነት/) - ኢትዮጵያ የሚያዝያ ወር 2018 ዓ.ም የአፍሪካ ኅብረት የሰላምና ጸጥታ ምክር ቤት ሊቀመንበርነት ቦታ መረከቧን የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር አስታወቀ። ሚኒስቴሩ ባወጣው መግለጫ ኢትዮጵያ የምክር ቤቱን አጀንዳዎች የመምራት ስራዋን በይፋ የምትጀምረው በመጪው መጋቢት 29 ቀን 2018 ዓ.ም ሲሆን በዚህ ቆይታዋ የተለያዩ አህጉራዊ የሰላምና ጸጥታ ጉዳዮችን፣ የሀገራት ሁኔታዎችና የተለያዩ አጀንዳዎችን በሚመለከቱ ውይይቶች ላይ አመራር ትሰጣለች ተብሎ ይጠበቃል። ምክር - [የእለቱ አበይት የአለም ዜናዎች](https://ebstv.tv/የእለቱ-አበይት-የአለም-ዜናዎች/) - ኢራን እና አሜሪካ በኢራን ግዛት ተመትቶ የወደቀውን የአሜሪካ የአየር ኃይል ባልደረባ ለማግኘት ፍለጋቸውን ቀጥለዋል። ኢራን ሁለተኛውን የአሜሪካ የጦር አውሮፕላን መትታ መጣሏን አስታወቀች። እስራኤል በዛሬው እለት በኢራን መዲና ቴህራን ተጨማሪ ጥቃት ፈፀመች። የአሜሪካ የመረጃ እና ደህንነት ተቋማት ኢራን የዘጋችውን የሆርሙዝ ሰርጥ በቅርቡ ትከፍታለች ብለው እንደማያስቡ ገለፁ። ሴኔጋል በሀገሯ በተከሰተው የነዳጅ እጥረት ሳቢያ የሀገሪቱ ባለስልጣናት ወደ ውጪ - [የመካከለኛው ምሥራቅ ጦርነትና አፍሪካ](https://ebstv.tv/የመካከለኛው-ምሥራቅ-ጦርነትና-አፍሪካ/) - የአፍሪካ ልማት ባንክ የመካከለኛው ምሥራቅ ጦርነት ለሦስት ወራት ከቀጠለ የአፍሪካ የኢኮኖሚ እድገት ዜሮ ነጥብ ሁለት በመቶ እንዲሁም ለስድስት ወራት ከቀጠለ ደግሞ የኢኮኖሚ እድገቱም በ1 ነጥብ 5 በመቶ ሊቀንስ እንደሚችል ገለጸ፡፡ ጦርነቱ ባስከተለው የዋጋ ግሽበት ተጽዕኖ ሳቢያ የ29 የአፍሪካ አገራት ገንዘብ የመግዛት አቅም ማሽቆልቆሉን የጠቀሰው ባንኩ ጦርነቱ የነዳጅ፣ የምግብና ማዳበሪያ ዋጋ እንዲያሻቅብ ማድረጉ ከወዲሁ በርካታ አገራትን - [የነዳጅ ስርጭት ድልድል](https://ebstv.tv/የነዳጅ-ስርጭት-ድልድል/) - የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ንግድ ቢሮ በነዳጅ ማዲያዎች ቅድሚያ አገልግሎት የሚያገኙ ተቋማትን ይፋ አደረገ ። ቢሮዉ በመካከለኛ ምስራቅ በተከሰተዉ ቀዉስ ምክንያት የተፈጠረዉን የነዳጅ እጥረት ለመከላከል በነዳጅ ማዲያዎች ቅድሚያ አገልግሎት የሚያገኙ ተቋማትን ይፋ አደርጓል፡: በዚህም መሰረት፤- 👉ለነዳጅ አጓጓዥ ተሽከርካሪዎች/ ቦቴዎች፤ 👉ለከፍተኛ አምራች ኢንዱስትሪዎች፤መሰረታዊ የምግብ ፍጆታ ምርቶች እና የኤክስፖርት ምርቶችን የሚያመርቱ፤ 👉ግንባታ ላይ ላሉና ትኩረት ለሚሰጣቸዉ የመንግስትና - [የተሳሳተ መረጃ : ትራንስፖርት ይቋረጣል !](https://ebstv.tv/የተሳሳተ-መረጃ-ትራንስፖርት-ይቋረጣል/) - የንግድ እና ቀጠናዊ ትስስር ሚኒስቴር "የትራንስፖርት አገልግሎት ይቆማል" በሚል የጠቅላይ ሚኒስትር ጽሕፈት ቤትን ስምና ሎጎ በመጠቀም የሚሰራጨው መረጃ የተሳሳተ እና የውሸት መሆኑን አስታወቀ። የንግድ እና ቀጠናዊ ትስስር ሚኒስቴር "የትራንስፖርት አገልግሎት ይቆማል" በሚል የጠቅላይ ሚኒስትር ጽሕፈት ቤትን ስምና ሎጎ በመጠቀም የሚሰራጨው መረጃ የተሳሳተ እና የውሸት መሆኑን አስታወቀ። ሚኒስቴሩ መንግስት የትራንስፖርት አገልግሎት እንዲቆም ያስተላለፈው ምንም ዓይነት ትዕዛዝ - [የአሜሪካ አምባሳደር መልዕክት](https://ebstv.tv/የአሜሪካ-አምባሳደር-መልዕክት/) - በኢትዮጵያ የአሜሪካ አምባሳደር ኤርቪን ማሲንጋ በኢትዮጵያ የቆይታ ጊዜያቸው በማለፉ ምክንያት የቅጣት ክፍያ እየተከማቸባቸው የሚገኙ ትውልደ ኢትዮጵያውያን የአሜሪካ ዜጎች መንግስት ባቀረበው በጊዜ የተገደበ ዕድል እንዲጠቀሙ ጥሪ አቀረቡ፡፡ የኢትዮጵያ ኢሚግሬሽንና ዜግነት አገልግሎት ትውልደ ኢትዮጵያውያን የአሜሪካ ዜጎች ወደ ሕጋዊ አሰራር እንዲገቡ ዕድል መስጠቱን ያነሱት አምባሳደሩ ይህ ዕድል እስከ ግንቦት 15 ቀን 2018 ዓ.ም ባለው ጊዜ ብቻ የሚቆይ መሆኑን - [የትግራይ ክልል ምክክር](https://ebstv.tv/የትግራይ-ክልል-ምክክር/) - የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን ከትግራይ ክልል ባለድርሻ አካላት ጋር የመጀመሪያውን ዙር የአጀንዳ ማሰባሰብ መድረክ በአዲስ አበባ በማካሄድ አጀንዳዎችን ተረክቧል፡፡ ባለድርሻ አካላቱ 11 የሚሆኑ ዋና ዋና አጀንዳዎችን እና 51 የሚሆኑ ዝርዝር አጀንዳዎችን ማስረከባቸውን ሰምተናል፡፡ የሀገራዊ ምክክሩን የአጀንዳ ማሰባሰብና ልየታ ስራ በትግራይ ክልል ለማድረግ አስቻይ ሁኔታ ባለመፈጠሩ የመጀመሪያውን ዙር የአጀንዳ ማሰባሰብ መድረክ በአዲስ አበባ ቢያካሂድም በትግራይ ክልል - [የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና](https://ebstv.tv/የ12ኛ-ክፍል-ሀገር-አቀፍ-ፈተና/) - የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት በ2018 ትምህርት ዘመን 12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና የሚዘጋጅባቸውን የትምህርት ዓይነቶችና የክፍል ደረጃዎችን ይፋ አደረገ። በዚሁ መሠረት ፈተና የሚሰጥባቸው የትምህርት አይነቶች በተፈጥሮ ሳይንስ እንግሊዝኛ፣ ሒሳብ፣ ስኮላስቲክ አፕቲትዩድ፣ ባዮሎጂ፣ ኬሚስትሪና ፊዝክስ መሆናቸውን አገልግሎቱ ገልጿል፡፡ በማህበራዊ ሳይንስ ደግሞ እንግሊዝኛ፣ ሒሳብ፣ ስኮላስቲክ አፕቲትዩድ፣ ታሪክ፣ ጂኦግራፊና ኢኮኖሚክስ ናቸው። ፈተናው በየትምህርት ዓይነቱ ከ9ኛ ክፍል እስከ 12ኛ - [የነዳጅ ዋጋ ጭማሪ](https://ebstv.tv/የነዳጅ-ዋጋ-ጭማሪ/) - የንግድ እና ቀጠናዊ ትስስር ሚኒስቴር ከመጋቢት 23 ቀን 2018 አ.ም ጀምሮ የነዳጅ ምርቶች የችርቻሮ መሸጫ ዋጋ ላይ ጭማሬ መደረጉን አስታወቀ፡፡ ሚኒስቴሩ ባወጣው መግለጫ መሰረት በሊትር፦- -ነጭ ናፍጣ 163.09 ብር -ቤንዚን 142.41 ብር - ኬሮሲን 151.39 ብር - ቀላል ጥቁር ናፍጣ 163.98 ብር - ከባድ ጥቁር ናፍጣ 160.68 ብር - የአውሮፕላን ነዳጅ 150.48 ብር ሆኗል። የቀጥታ - [ማሳሰቢያ ለአሜሪካ ዜጎች](https://ebstv.tv/ማሳሰቢያ-ለአሜሪካ-ዜጎች/) - በባግዳድ የሚገኘው የአሜሪካ ኤምባሲ በኢራቅ የሚገኙ አሜሪካዊያን በአፋጣኝ ሀገሪቱን ለቀው እንዲወጡ አሳስቧል፡፡ ኤምባሲው በቀጣይ 48 ሰዓታት ውስጥ በባግዳድ ከተማ ከኢራን ጋር ግንኙነት ያላቸው የኢራቅ ሚሊሻዎች በአሜሪካዊያንና በአሜሪካ ጥቅሞች ላይ ጥቃት ሊፈጽሙ መዘጋጀታቸውን ደርሼበታለሁ ብሏል፡፡ አሜሪካዊያን፣ ከአሜሪካ ጋር ግንኙነት ያላቸው ኩባንያዎች፣ ዩኒቨርሲቲዎች፣ ዲፕሎማሲያዊ ጽህፈት ቤቶች፣ የኢነርጂ መሰረተ ልማት፣ ሆቴሎችና አየር ማረፊያዎች እንዲሁም የኢራቅ ተቋማት የታጣቂዎቹ ኢላማ - [የትግራይ ክልል የአጀንዳ ማሰባሰብ](https://ebstv.tv/የትግራይ-ክልል-የአጀንዳ-ማሰባሰብ/) - ትናንት መጋቢት 23 ቀን 2018 ዓ.ም በይፋ የተጀመረው የትግራይ ክልል የባለድርሻ አካላት የአጀንዳ ማሰባሰብ መድረክ በሦስት ቡድኖች ተከፋፍሎ እየተከናወነ መሆኑን የሃገራዊ ምክክር ኮሚሽን አስታውቋል። የፖለቲካ ፓርቲዎች፣ ማኅበራትና ተቋማት እንዲሁም ታዋቂ ግለሰቦች በንዑሳን ቡድኖች ተከፋፍለው አጀንዳዎቻቸውን በቡድን ውይይት በማጠናቀር ላይ መሆናቸውን ያስታወቀው ኮሚሽኑ በቡድን ውይይት የተጠናቀሩ አጀንዳዎች ለጠቅላላ የትግራይ ባለድርሻ አካላት ተሳታፊዎች ቀርበው ሃሳብና አስተያየት ተካቶባቸው - [የዲጅታል ግብይት](https://ebstv.tv/የዲጅታል-ግብይት/) - የጠቅላይ ሚኒስትር ጽህፈት ቤት በኢትዮጵያ የዲጅታል ገንዘብ ዝውውር 7.5 ትሪሊዮን ብር መድረሱን አስታወቀ። በኢትዮጵያ የዲጅታል ገንዘብ ተጠቃሚዎች ቁጥር ከ58 ሚሊዮን በላይ መድረሱን የጠቀሰው ፅህፈት ቤቱ በ8 አመታት ውስጥ የሞባይል ስልክ ተጠቃሚ ሰዎች ቁጥር ከ37.9 ሚሊየን ወደ 87.9 ሚሊየን ማደጉንም ገልጿል። አጠቃላይ ባንኮች ከሚሰጡት የብድር አገልግሎት ውስጥ ከ85 በመቶ በላይ የሚሆነው ለግል ዘርፉ የዋለ መሆኑንም ጠቁሟል። - [የባንኩ እርምጃ](https://ebstv.tv/የባንኩ-እርምጃ/) - የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ በህገ ወጥ የሃዋላ ገንዘብ አስተላላፊዎች ላይ እርምጃ መውሰድ መጀመሩን አስታውቋል። ባንኩ ይሄንን ያስታወቀው በዚህ ተግባር ላይ እየተሳተፉ ያሉ ህገ ወጥ አስተላላፊዎች መገኘታቸውን አስመልክቶ ባወጣው መግለጫ ነው። ባንኩ በህገ ወጥ የሃዋላ ገንዘብ አስተላላፊዎች፣ ላኪዎች እና ተቀባዮች ላይ እርምጃ እየተወሰደ እንደሆነም ገልጿል። ወደ ኢትዮጵያ ገንዘብ የሚልኩ ድርጅቶች እና ግለሰቦች ህጋዊ የሃዋላ ገንዘብ አስተላላፊዎችን ብቻ - [What's New](https://ebstv.tv/whats-new/) - [EBS SPORT](https://ebstv.tv/ebs-sport/) - [እርምጃ በሕገ ወጥ ንግድ ድርጅቶች ላይ](https://ebstv.tv/እርምጃ-በሕገ-ወጥ-ንግድ-ድርጅቶች-ላይ/) - የንግድ እና ቀጠናዊ ትስስር ሚኒስቴር አላግባብ ሲሰሩ የተገኙ 11,811 ድርጅቶች በሕግ እንዲጠየቁ ማድረጉን አስታውቋል። ሚኒስቴሩ ይሄን ያለው ትናንት ለሕዝብ እንደራሴዎች ምክር ቤት ባቀረበው የ 8ወራት ሪፖርቱ ላይ ነው። ሚኒስቴሩ ባደረገው የቁጥጥር ስራ በአግባቡ አልሰሩም በተባሉ በ345,462 ድርጅቶች ላይ እርምጃ መወሰዱን ገልጿል። ሚኒስቴሩ ለ171,059 ድርጅቶች የፅሁፍ ማስጠንቀቂያ፣በ21,743 ድርጅቶች ላይ የንግድ ስራ ፈቃድ እገዳ ፣11,811 በህግ እንዲጠየቁ - [የነዳጅ ዋጋ ዳግም ማሻቀብ](https://ebstv.tv/የነዳጅ-ዋጋ-ዳግም-ማሻቀብ/) - ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ ኢራን ላይ ከባድ ጥቃት እንደሚፈጸም መግለጻቸውን ተከትሎ የነዳጅ ዋጋ ዳግም ማሻቀቡ ተሰምቷል። ፕሬዝዳንቱ በቴሌቪዥን በቀጥታ ለሀገራቸው ሕዝብ በተሰራጨው ንግግራቸው ወቅት በቀጣይ ቀናት በኢራን ላይ ከባድ ጥቃት እንደሚፈጸም መናገራቸውን ተከትሎ ወደ 100 ዶላር ወርዶ የነበረው የአንድ በርሜል ነዳጅ ዋጋ ወደ 106 ዶላር መጨመሩ ነው የተነገረው፡፡ ለፕሬዝዳንቱ ንግግር ምላሽ የሰጡት የኢራን ጦር ቃል አቀባይ - [የአሜሪካ የጨረቃ ጉዞ](https://ebstv.tv/የአሜሪካ-የጨረቃ-ጉዞ/) - አሜሪካ ከሃምሳ ዓመታት በኋላ ሰው የጫነች መንኮራኩርን ወደ ጨረቃ ላከች። አርቴሚስ ሁለተኛ የተባለ ስያሜ የተሰጣት መንኮራኩር አራት ጠፈርተኞችን የያዘች ሲሆን በአሁኑ ወቅት በመሬት ምህዋር ዙሪያ እየተሽከረከረች ትገኛለች ተብሏል። አርሜቲስ ሁለተኛ መንኮራኩር ለ24 ሰዓታት በምድር ምህዋር ከተሽከረከረች በኋላ ሁሉ ነገር የተሳካ ከሆነ ወደ ጨረቃ በረራዋን ትጀምራለች። የአሜሪካ የጠፈር ምርምር ባለስልጣናት እንደሚሉት የአሁኖቹ ጠፈርተኞች በአስር ቀን ጉዟቸው - [የፋይናንስ ድጋፍ ለቢሾፍቱ አውሮፕላን ማረፊያ](https://ebstv.tv/የፋይናንስ-ድጋፍ-ለቢሾፍቱ-አውሮፕላን-ማ/) - ባንክ ኦፍ ቻይና የቢሾፍቱ ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ ግንባታን በፋይናንስ ለመደገፍ ጠንካራ ፍላጎት እንዳለው መግለፁ ተነገረ። የገንዘብ ሚኒስቴር እና የኢትዮጵያ አየር መንገድ ከፍተኛ የሥራ ኃላፊዎችን ያካተተ ልዑክ በአዲሱ ዓለም አቀፍ የአውሮፕላን ማረፊያ ግንባታ የፋይናንስ ድጋፍ ዙሪያ ከቻይና ባንክ ጋር መነጋገሩን ሚኒስቴሩ አስታውቋል። ልዑኩ በውይይቱ ስለ ፕሮጀክቱ ቴክኒካዊ ንድፍ፣ የአፈጻጸም ጊዜ እና አጠቃላይ የፋይናንስ መዋቅር ማብራሪያ - [ኢቢኤስ አዲስ ነገር ዲጂታል ሚዲያ የመጋቢት 23 ቀን 2018 ዓ.ም የምሽት የሀገር ውስጥ ዋና ዋና ዜናዎች ፦](https://ebstv.tv/ኢቢኤስ-አዲስ-ነገር-ዲጂታል-ሚዲያ-የመጋቢ/) - 🔸ኢትዮጵያ በኢንቨስት ኢን ኢትዮጵያ 2026 ፎረም ከቻይና፣ ፖላንድ፣ ህንድ፣ ሲንጋፖርና ኬንያ ከመጡ አጋሮች ጋር የ13 ነጥብ 1 ቢሊዮን ዶላር የኢንቨስትመንት ስምምነት መፈራረሟን የጠቅላይ ሚኒስትር ጽህፈት ቤት አስታውቋል። 🔸ከነገ መጋቢት 24 ቀን 2018 ዓ.ም ጀምሮ ወደ አሜሪካ የሚጓዙ ተጓዦች የቪዛ ዋስትና ገንዘብ ማስያዝ እንደሚጠበቅባቸው በኢትዮጵያ የአሜሪካ ኤምባሲ አስታውቋል። 🔸የንግድና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስትር ካሳሁን ጎፌ በስምንት ወራት - [ለአሜሪካ ጉዞ የማስያዣ ገንዘብ](https://ebstv.tv/ለአሜሪካ-ጉዞ-የማስያዣ-ገንዘብ/) - 🔸ከነገ መጋቢት 24 ቀን 2018 ዓ.ም ጀምሮ ወደ አሜሪካ የሚጓዙ ተጓዦች የቪዛ ዋስትና ገንዘብ ማስያዝ እንደሚጠበቅባቸው በኢትዮጵያ የአሜሪካ ኤምባሲ አስታውቋል፡፡ 🔸ኢትዮጵያ የቪዛ ዋስትና ገንዘብ ከሚጠየቁ ሀገራት ወስጥ መካተቷን ያስታወሰው ኤምባሲው ለንግድ ወይም ለጉብኘት ወደ አሜሪካ ለመጓዝ ብቁ ሆነው የተገኙ የቪዛ አመልካቾች ቪዛው ከመሰጠቱ በፊት እስከ 15ሺ ዶላር በዋስትና እንዲያስይዙ እንደሚገደዱም ጠቅሷል፡፡ 🔸ሆኖም ተጓዦች የቪዛውን ህግና - [የኦንላይን የንግድ ምዝገባና ፈቃድ አገልግሎቶች](https://ebstv.tv/የኦንላይን-የንግድ-ምዝገባና-ፈቃድ-አገል/) - 🔸የንግድና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስትር ካሳሁን ጎፌ በስምንት ወራት ውስጥ ከ2.6 ሚሊዮን በላይ የኦንላይን የንግድ ምዝገባና ፈቃድ አገልግሎቶች መሰጠት መቻሉን ተናገሩ። 🔸ሚኒስትሩ ይሄን ያሉት ዛሬ ለህዝብ እንደራሴዎች ምክር ቤት ባቀረቡት ሪፖርት ላይ ነው። 🔸ሚኒስትሩ መስሪያ ቤታቸው የዕቅዱን 110 በመቶ በመፈጸም ከ2.6 ሚሊዮን በላይ የኦንላይን የንግድ ምዝገባና ፈቃድ አገልግሎቶች ሰጥቷል ነው ያሉት። 🔸በበጀት ዓመቱ 2,427,320 የንግድ ምዝገባና - [ከኢራን ጦርነት ጋር በተያያዘ የተሰሙ አጫጭር ዜናዎች](https://ebstv.tv/ከኢራን-ጦርነት-ጋር-በተያያዘ-የተሰሙ-አጫ-3/) - ✅እስራኤል በዛሬው እለት በኢራን ላይ ተጨማሪ ጥቃት ፈጸመች። ✅የየመኑ ሃውቲ በእስራኤል ላይ ለ3ኛ ጊዜ የሚሳኤል ጥቃት መፈፀሙ ተነግሯል። ✅የብሪታንያው ጠቅላይ ሚኒስትር ኬይር ስታርመር የሆርሙዝ ሰርጥን ለማስከፈት ያለመ የመሪዎች ጉባኤ እንደሚካሄድ ተናገሩ። ✅የአሜሪካው ፕሬዝዳንት ትራምፕ ሀገራቸውን ከኔቶ አባልነት ለማስወጣት እያጤኑ መሆኑን ተናግረዋል። ✅እስራኤል የሂዝቦላህ ከፍተኛ አመራሩ ሃጂ ዩሱፍ እስማኤልን መግደሏን አስታወቀች። #EBS #EBSTVNEWS #EBSTVSPORT #_7696_WN https://t.me/ebstvnews - [የኢቢኤስ አዲስ ነገር ዲጂታል ሚዲያ የመጋቢት 23 ቀን 2018 ዓ.ም የእኩለ ቀን የሀገር ውስጥ ዋና ዋና ዜናዎች](https://ebstv.tv/የኢቢኤስ-አዲስ-ነገር-ዲጂታል-ሚዲያ-የመጋ/) - 🔸የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን ከትግራይ ክልል ባለድርሻ አካላት ጋር የመጀመሪያውን ዙር የአጀንዳ ማሰባሰብ መድረክ በአዲስ አበባ ስካይ ላይት ሆቴል ማካሄድ ጀምሯል:: 🔸የንግድና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስትር ካሳሁን ጎፌ በስምንት ወራት ውስጥ ከ6.7 ቢሊዮን ዶላር በላይ የውጭ ንግድ ገቢ መገኘቱን ተናገሩ። 🔸የአዲስ አበባ ከተማ ፖሊስ መምሪያ ዛሬ በመዲናዋ ለሚ ኩራ ክፍለ ከተማ የተባበሩት አደባባይ አካባቢ በደረሰ የመኪና - [የሩሲያ ቀድመ ሁኔታ](https://ebstv.tv/የሩሲያ-ቀድመ-ሁኔታ/) - 🔸ሩሲያ የዩክሬን ወታደሮች ግዛቴ ነው ከምትለው የዶንባስ ግዛት በሁለት ወራት ዕድሜ ለቀው እንዲወጡ ቀነ ገደብ ማስቀመጧን ፕሪዚዳንት ዜለንስኪ ተናገሩ። 🔸የዩክሬኑ ፕሬዝዳንት ቮሎድሚር ዜሌንስኪ ይህን ያሉት በአካባቢው ጦርነት ላይ ዛሬ ከአሜሪካ ጋር ድርድር ይደረጋል ተብሎ ሲጠበቅ ነው፡፡ 🔸ዜሌንስኪ በአገራቸው በሩሲያና አሜሪካ መካከል በአሁኑ ንግግር የድንበር ጉዳይ ተነስቶ አንዳች ስምምነት ይደረሳል ተብሎ ሲጠበቅ ሞስኮ ይህን ቅድመ ሁኔታ - [የዓለም የነዳጅ ዋጋ](https://ebstv.tv/የዓለም-የነዳጅ-ዋጋ/) - 🔸አሜሪካ በኢራን የጀመረችውን ጦርነት በሦስት ሳምንታት እንደምታጠናቅቅ ማስታወቋን ተከትሎ ዓለም አቀፉ የነዳጅ ዋጋ ቅናሽ አሳይቷል። 🔸የትራምፕን ከኢራን ለቆ መውጣት አስተያየትን ተከትሎ ዓለምአቀፉ የነዳጅ ዋጋ የሦስት ከመቶ ቅናሽ አሳይቶ አንድ በርሚል ድፍድፍ ነዳጅ ከመቶ ዶላር ትንሽ ከፍ ባለ ዋጋ እየተሽጠ መሆኑ ታውቋል፡፡ 🔸የሆኖ ሆኖ የዓለም ነዳጅ ዋጋ ማነጻጸሪያ የሆነውና ብረንት የተባለው የነዳጅ ድፍድፍ አሁንም ጦርነቱ ከመጀመሩና - [የኢራን ጦርነት](https://ebstv.tv/የኢራን-ጦርነት-2/) - 🔸አሜሪካ በኢራን የጀመረችውን ጦርነት በሁለትና ሦስት ሳምንታት እንደምታጠናቅቅ አስታወቀች። 🔸የአሜሪካው ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ እንደሚሉት ኢራን ከአንዳች ስምምነት ለመድረስ ፈቃደኝነት እያሳየች በመሆኑ ጦርነቱ በጥቂት ሳምንታት የመጠናቀቅ ዕድሉ የሰፋ ነው፡፡ 🔸በሌላ በኩል ኢራን ስምምነት ደረሰችም ወይም ሌላ እኛ ኢራን ለረጅም ዓመታት ኒውክለር የመገንባት እቅም እንደማይኖራት ካረጋገጥን በዚያች አገር የምንቆይበት ምክንያት የለም ብለዋል ትራምፕ፡፡ 🔸ትራምፕ ይህን ያሉት የኢራን - [የወጪ ንግድ ገቢ](https://ebstv.tv/የወጪ-ንግድ-ገቢ/) - 🔸የንግድና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስትር ካሳሁን ጎፌ በስምንት ወራት ውስጥ ከ6.7 ቢሊዮን ዶላር በላይ የውጭ ንግድ ገቢ መገኘቱን ተናገሩ። 🔸ሚኒስትሩ ይሄን ያሉት ዛሬ ለሕዝብ እንደራሴዎች ምክር ቤት ባቀረቡት ሪፖርት ላይ ነው ተብሏል። 🔸ሚኒስትሩ በ2018 በጀት ዓመት ባለፉት ስምንት ወራት ከወጪ ንግድ 5.83 ቢሊዮን የአሜሪካ ዶላር ገቢ ለማግኘት ታቅዶ 6.76 ቢሊዮን ዶላር ማግኘት መቻሉን ተናግረዋል። 🔸ሚኒስትሩ የዘንድሮው - [የመኪና አደጋ](https://ebstv.tv/የመኪና-አደጋ/) - 🔸የአዲስ አበባ ከተማ ፖሊስ መምሪያ ዛሬ በመዲናዋ ለሚ ኩራ ክፍለ ከተማ የተባበሩት አደባባይ አካባቢ በደረሰ የመኪና አደጋ የአንድ ሰው ህይወት ማለፉን እና በ3 ሰዎች ላይ ከባድ ጉዳት መድረሱን አስታወቀ። 🔸የትራፊክ አደጋ የተከሰተው በዛሬው ዕለት ከጠዋቱ 1 ሰዓት በለሚ ኩራ ክ/ከተማ ወረዳ 13 ልዩ ቦታው የተባበሩት አደባባይ ነው። 🔸በአደጋውም የአንድ ሰው ህይወት ሲያልፍ በሦስት ሰዎች ላይ - [የኢንቨስትመንት ፈቃድ](https://ebstv.tv/የኢንቨስትመንት-ፈቃድ/) - 🔸የኢትዮዽያ ኢንቨስትመንት ኮሚሽን በአራተኛው የኢንቨስት ኢን ኢትዮጵያ ፎረም ላይ የ10 ቢሊዮን ዶላር ስምምነት የተፈራረመው የቻይናው ሚንግ ያንግ ግሩፕ በሚቀጥሉት ሳምንታት የኢንቨስትመንት ፈቃድ እንደሚሰጠው አስታወቀ። 🔸ከሚሽኑ ከኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት እና ከኢትዮጵያ ኤሌትሪክ ኃይል ከፍተኛ የስራ ኃላፊዎች ጋር በመሆን ኩባንያው በፍጥነት ወደስራ መሰማራት በሚችልበት ላይ መምከሩን ገልጿል። 🔸ኮሚሽኑ ለኩባንያው አስፈላጊውን ክትትል እና ድጋፍ እንደሚደረግለት ገልጿል። 🔸ሚንግ ያንግ - [የትራኮማ በሽታ በኢትዮጵያ](https://ebstv.tv/የትራኮማ-በሽታ-በኢትዮጵያ/) - 🔸የጤና ሚኒስቴር ለ1.9 ሚሊየን ሰዎች የአይን ቆብ ቀዶ ጥገና ሕክምና እንደተደረገላቸው አስታወቀ። 🔸ሚኒስቴሩ ይሄን ያለው በአዲስ አበባ በመካሄድ ላይ ባለው አመታዊ የትራኮማ ግምገማ ጉባኤ ላይ ነው። 🔸ሚኒስቴሩ ባለፉት 20 አመታት በተከናወነው የትራኮማ ኘሮግራም ውጤት መመዝገቡን እና ከ35 ሚሊዮን በላይ ሰዎች አመታዊ የመድሃኒት እደላ የማያስፈልጋቸው መሆኑን ገልጿል። 🔸ሚኒስቴሩ ለ1.9 ሚሊዮን ህዝቦች ቀላል የአይን ቆብ ቀዶ ጥገና - [የትራፊክ አደጋ](https://ebstv.tv/የትራፊክ-አደጋ/) - የአዲስ አበባ ፖሊስ ጠቅላይ መምሪያ በመዲዋ በደረሰ የመንገድ ትራፊክ አደጋ የ3 ሰዎች ህይወት ማለፉን አስታወቀ፡፡ ዛሬ መጋቢት 22 ቀን 2018 ዓ/ም ከሌሊቱ 11፡30 በየካ ክ/ከተማ ወረዳ 9 ልዩ ቦታው ኮተቤ 02 ተብሎ በሚጠራው አካባቢ አደጋው መድረሱን ፖሊስ ገልጿል። የጉዞ መነሻውን ከአንቆርጫ ወደ ላምበረት ያደረገው አንድ የህዝብ ማመላለሻ ሚኒባስ 18 ሰዎችን ጭኖ በተጠቀሰው ቦታ ቁልቁለቱን በመጓዝ - [የመካከለኛው ምስራቅ ጦርነት](https://ebstv.tv/የመካከለኛው-ምስራቅ-ጦርነት/) - የንግድና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስትር ካሳሁን ጎፌ ኢትዮጵያ ከመካከለኛው ምስራቅ ሀገራት ጋር የነበራት የረጅም ጊዜ የነዳጅ ግብይት ውል በጦርነቱ ምክንያት መስተጓጎሉንና አቅራቢ ሀገራቱ ምርቱን ማቅረብ የማይችሉበት ሁኔታ መፈጠሩን ተናገሩ። ሚኒስትሩ በመካከለኛው ምስራቅ በተከሰተው ጦርነት ምክንያት በነዳጅ አቅርቦት ላይ ያጋጠመውን ችግር ለመቋቋም የሚያስችሉ ውሳኔዎች መተላለፋቸውንም አሳውቀዋል። በጦርነቱ ምክንያት በግዥ ሂደት ላይ የነበረ ከ180 ሺህ ሜትሪክ ቶን በላይ - [በቁጥጥር ስር የዋሉ ግለሰቦች](https://ebstv.tv/በቁጥጥር-ስር-የዋሉ-ግለሰቦች/) - የንግድ እና ቀጠናዊ ትስስር ሚኒስትር ካሳሁን ጎፌ በነዳጅ ግብይትና አቅርቦት ዙሪያ ሕገ-ወጥ ድርጊት የፈጸሙ የሥራ ኃላፊዎችን ጨምሮ 658 ግለሰቦች በቁጥጥር ስር መዋላቸውን ተናገሩ። ሚኒስትሩ ይሄን ያሉት የፌዴራልና የክልል ተቋማትን ያካተተና የነዳጅ ስርጭቱን 24 ሰአታት የሚከታተል የሁኔታዎች ልዩ የመከታተያ ክፍል መቋቋሙን ይፋ ባደረጉበት ወቅት ላይ ነው። ሚኒስትሩ ጨምረውም ከ720 ሺህ ሊትር በላይ ነዳጅ ተይዞ ለመንግሥት ገቢ - [የኢራን ጦርነት](https://ebstv.tv/የኢራን-ጦርነት/) - የእስራኤሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ቤንያሚን ኔታንያሁ የኢራኑ ጦርነት ከግማሽ በላይ ተካሂዷል አሉ። ኔታንያሁ ጦርነቱ ከግማሽ በላይ ሄዷል ቢሉም ቀሪውን ውጊያ የሚወስነው የሚቀረው ተልዕኮ ነው እንጂ የሚፈጀው ጊዜ አይደለም ብለዋል። በሌላ በኩል በሚሊዮን በርሜሎች የሚለካ ነዳጅ የጫነች አንዲት የኩዌት መርከብ መልህቋን በጣለችበት ወደብ በኢራን ተመታለች። መርከቧ ወዲያው በእሳት ስትያያዝ የመርከቧ ሰራተኞች በሰላም ከመርከቧ መውጣታቸው ነው የተገለፀው። በእስራኤልና - [የዕዳ ሽግሽግ ድርድር](https://ebstv.tv/የዕዳ-ሽግሽግ-ድርድር/) - የገንዘብ ሚኒስትር አህመድ ሺዴ ከቻይና ጋር የሚካሄደው የዕዳ ሽግሽግ ድርድሩ አሁን ላይ የመጨረሻው ምዕራፍ ላይ መድረሱን ተናገሩ። በገንዘብ ሚኒስትሩ አቶ አህመድ ሽዴ የተመራው ከፍተኛ የኢትዮጵያ ልዑካን በቻይና መዲና ቤጂንግ ጉብኝት አድርጓል። ልዑካን ቡድኑ ከቻይና ኤክስፖርት-ኢምፖርት ባንክ፣ ከቻይና ኢንዱስትሪያል እና ኮሜርሻል ባንክ እንዲሁም ከቻይና ልማት ባንክ አመራሮች ጋር ውጤታማ ውይይት ማድረጉን ሚኒስቴሩ ገልጿል። ሚኒስትሩ የዕዳ ሽግሽግ - [የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ገቢ ክልከላ](https://ebstv.tv/የአዲስ-አበባ-ከተማ-አስተዳደር-ገቢ-ክልከ/) - 🔸የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ገቢዎች ቢሮ ሰራተኞቹ በመደበኛ የስራ ሰዓት የግል የእጅ ስልክ እንዳይጠቀሙ ከዛሬ ጀምሮ መከልከሉን አስታወቀ፡፡ 🔸ከ7 ሺህ በላይ ሰራተኞቹ ጋር ውይይት ማድረጉን የጠቀሰው ቢሮው ከዛሬ መጋቢት 21 ቀን 2018 ዓ.ም ጀምሮ ማንኛውም ሰራተኛ በመደበኛ የስራ ሰዓት የግል የእጅ ስልክ መጠቀም የተከለከለ መሆኑን አሳውቋል። 🔸አገልግሎት ፈላጊን አስቀምጦ በግል የእጅ ስልክ መጠቀምና ለሥራ በተመደበ - [የኢትዮጵያ የውጪ እዳ ጭማሬ](https://ebstv.tv/የኢትዮጵያ-የውጪ-እዳ-ጭማሬ/) - 🔸ኢትዮጵያ የማክሮ ኢኮኖሚ ማሻሻያ በፈረንጆቹ 2024 ካካሄደች ጀምሮ የሀገሪቱ የውጭ እዳ 4 ነጥብ 6 ቢሊየን ዶላር መጨመሩ ተገልጿል። 🔸ከማክሮ ኢኮኖሚ ማሻሻያ በፊት 29 ነጥብ 7 ቢሊየን ዶላር የነበረው የሀገሪቱ የውጭ እዳ በ16 በመቶ አድጎ አሁን ላይ 34 ነጥብ 4 ቢሊየን ዶላር መድረሱን የገንዘብ ሚኒስቴር መረጃን በመጥቀስ ካፒታል ዘግቧል፡፡ 🔸በዚሁ ጊዜ ኢትዮጵያ ለውጭ እዳ፣ ለወለድ እና - [የፀደቀው አዲስ ደንብ](https://ebstv.tv/የፀደቀው-አዲስ-ደንብ/) - 🔸በኦሮሚያ ክልል ሕገ-ወጥ የመኖሪያ ቤቶችን ወደ ሕጋዊ መስመር የሚያስገባ አዲስ ደንብ መጽደቁን የክልሉ መንግስት አስታወቀ። 🔸የከተሞችን ፕላን ለማስጠበቅና ዜጎችን የቤት ባለቤት ለማድረግ አልሟል የተባለው ይሀው አዲሱ ደንብ ከ2005 ዓ.ም እስከ መጋቢት 10 ቀን 2018 ዓ.ም ድረስ የተገነቡ ሕገ-ወጥ ቤቶችን ብቻ የሚመለከት መሆኑን የክልሉ መሬት ቢሮ ኃላፊ መሰረት አሰፋ ገልጸዋል፡፡ 🔸በአዋጁ መሰረት በአንድ ከተማ ውስጥ ከአንድ - [የተመዘገቡት መራጮች](https://ebstv.tv/የተመዘገቡት-መራጮች/) - የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ለ7ኛው ጠቅላላ ምርጫ ከ28 ሚሊየን በላይ ዜጎች ለመራጭነት መመዝገባቸውን አስታወቀ። ቦርዱ ባወጣው መግለጫ ከየካቲት 28 ቀን ጀምሮ የመራጮች ምዝገባ በዲጅታል እና በማኑዋል አማራጭ እየተከናወነ እንደሚገኝ ገልጿል። የመራጮች ምዝገባ ሂደትን አስመልክቶ ቦርዱ ባወጣው መረጃ መሠረት፣ እስከ መጋቢት 18 ቀን 2018 ዓ.ም ድረስ ባለው ጊዜ ውስጥ በድምሩ 28 ሚሊዮን 365 ሺህ 310 መራጮች - [ከኢራን ጦርነት  ጋር በተያያዘ የተሰሙ አጫጭር ዜናዎች](https://ebstv.tv/ከኢራን-ጦርነት-ጋር-በተያያዘ-የተሰሙ-አጫ-2/) - ✅የአሜሪካ የመከላከያ ሚኒስቴር የእግረኛ ወታደሮቹን በኢራን ለማሰማራት በዝግጅት ላይ መሆኑን ዋሽንግተን ፖስት ዘግቧል። ✅ሳዑዲ አረቢያ፣ ቱርክ እና ግብፅ የኢራን ጦርነት እንዲቆም ያለመ ውይይት ዛሬ በፓኪስታን መዲና ኢስላምአባድ ሊያካሂዱ መሆኑ ተነገረ። ✅ኢራን በመካከለኛው ምስራቅ ሀገራት የሚገኙ የአሜሪካ እና የእስራኤል ዩኒቨርስቲዎች ላይ የአፀፋ ጥቃት እንደምትፈጽም አስጠነቀቀች። ✅የየመኑ ሃውቲ በዛሬው እለት ለሁለተኛ ጊዜ በእስራኤል ላይ - [የትብብር ለኢትዮጵያ አንድነት ማኒፌስቶ](https://ebstv.tv/የትብብር-ለኢትዮጵያ-አንድነት-ማኒፌስቶ/) - የአራት የፖለቲካ ፓርቲዎች ጥምረት የሆነው ትብብር ለኢትዮጵያ አንድነት በ7ኛው ጠቅላላ ምርጫ ካሸነፈ አማርኛን ብሔራዊ ቋንቋ እንደሚያደርግ አስታውቋል። ጥምረቱ ይህን ያስታወቀው በ7ኛው ጠቅላላ ምርጫ የሚሳተፍበትን የምርጫ ማኒፌስቶ ባስተዋወቀበት ጊዜ ነው። ኢህአፓ፣ እናት ፓርቲ፣ መኢአድና አማራ ግዮናዊ ንቅናቄ በጥምረት የመሰረቱት ትብብር ለኢትዮጵያ አንድነት በሰባተኛው ጠቅላላ ምርጫ እንደ ጥምረት በአንድ የምርጫ ምልክት እንደሚወዳደር መግለጹ ይታወሳል። ትብብር - [ከኢራን ጦርነት  ጋር በተያያዘ የተሰሙ አጫጭር ዜናዎች](https://ebstv.tv/ከኢራን-ጦርነት-ጋር-በተያያዘ-የተሰሙ-አጫ/) - ✅የየመኑ ሃውቲ የኢራን ጦርነት ከተጀመረ በኋላ ለመጀመሪያ ጊዜ በእስራኤል ላይ የሚሳኤል ጥቃት መፈፀሙን አስታወቀ። ✅ኢራን በሳኡዲ አረቢያ በሚገኝ አንድ የአሜሪካ የጦር ሰፈር ላይ በፈፀመችው የሚሳኤል ጥቃት በትንሹ 12 አሜሪካውያን ወታደሮች ቆሰሉ። ✅የአሜሪካው ፕሬዝዳንት ትራምፕ ልዩ መልእክተኛ ስቲቭ ዊትኮፍ በዚህ ሳምንት ከኢራን ተደራዳሪዎች ጋር ተገናኝተው ሊመክሩ እንደሚችሉ ተናገሩ። ✅የአሜሪካው የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ማርኮ ሩቢዮ የኢራን ጦርነት - [ነፃ የአየር ሰአት ለፖለቲካ ፓርቲዎች](https://ebstv.tv/ነፃ-የአየር-ሰአት-ለፖለቲካ-ፓርቲዎች/) - የ7ኛው ጠቅላላ ምርጫ የፖለቲካ ፓርቲዎች ነፃ የአየር ሰዓት አጠቃቀም ቅዳሜ፣ እሁድ እና የበዓላት ቀናትን ሳይጨምር ከመጋቢት 23 እስከ ግንቦት19 ቀን 2018 ዓ.ም ድረስ እንደሚከናወን ተገልጿል። የዘንድሮው ድልድል ከ6ኛው ጠቅላላ ምርጫ ጋር ሲነጻጸር የ10 በመቶ ብልጫ እንዳለው የተገለፀ ሲሆን ይህም በ50 መገናኛ ብዙሃን (በሬዲዮ፣ በቴሌቪዥን እና በጋዜጣ) የሚስተናገድ ይሆናልም ነው የተባለው። ቦርዱ ለሰባተኛው ጠቅላላ ምርጫ ከሚያደርጋቸው - [የአየር መንገዱ የአቴንስ በረራ ከፍ ይላል ተባለ](https://ebstv.tv/የአየር-መንገዱ-የአቴንስ-በረራ-ከፍ-ይላል/) - የኢትዮጵያ አየር መንገድ ከኅዳር 23/2017 ዓ.ም ጀምሮ ወደ ግሪክ ዋና ከተማ አቴንስ በሳምንት 4 ጊዜ የሚያደርገውን በረራ በማሳደግ በሳምንት ለ6 ቀን እንደሚያደርግ አስታውቋል። - [የኮቪድ ዳግም መከሰት](https://ebstv.tv/የኮቪድ-ዳግም-መከሰት/) - በቅርቡ በአለም አቀፍ ደረጃ አዲስ የኮቪድ ዝርያ በመከሰቱ በበሽታው የሚያዙ ሰዎች ቁጥር መጨመሩን ሳይንቲስቶች መግለፃቸው ታውቋል። በሰኔ ወር ጀርመን ውስጥ እንደተገኘ የተነገረው ኤክስኢሲ የተሰባለው የኮቪድ ዝርያ በዩናይትድ ኪንግደም፣ ዩናይትድ ስቴትስ፣ ዴንማርክ እና በሌሎች በርካታ አገራት ውስጥ መከሰቱ ተገልጿል። እስካሁን በ15 የአውሮፓ አገራት ተከስቷል የተባለው ቫይረሱ ቀድሞ ተከስቶ ከነበረው የኮቪድ ቫይረስ አንጻር የመተላለፍ ፍጥነቱ እጅግ ከፍ - [የሰሞኑ ጉንፋን መሰል በሽታ](https://ebstv.tv/የሰሞኑ-ጉንፋን-መሰል-በሽታ/) - ከሰሞኑ በአገራችን ኢትዮጵያ በርካታ ሰዎች በጉንፋን መሰል በሽታ ተይዘው ወደ ህክምና ተቋማት ማቅናታቸውን መረጃዎች ይጠቁማሉ። ሕብረተሰቡ በኮቪድ ወቅት ሲያደርግ የነበርውን አይነት የጥንቃቄ እርምጃዎች ቢወስድ የተሻለ መሆኑ ተነግሯል። - [የፕሮፌሰር በየነ ጴጥሮስ ቀብር](https://ebstv.tv/የፕሮፌሰር-በየነ-ጴጥሮስ-ቀብር/) - የፕሮፌሰር በየነ ጴጥሮስ የቀብር ሥነ ሥርዓት በነገው ዕለት ሐሙስ መስከረም 9/2017 ዓም ከቀኑ በ8:00 ሰዓት በመንበረ ጸባኦት ቅድስት ሥላሴ ካቴድራል እንደሚፈጸም ሰምተናል። ፕሮፌሰር በየነ ጴጥሮስ ባደረባቸው ሕመም በኬንያ ናይሮቢ በሕክምና ሲረዱ ቆይተው፤ ትናንት መስከረም 7 ቀን 2017 ዓም ከዚህ አለም በሞት መለየታቸው ይታወቃል። አስክሬናቸውም ትናንት ምሽቱን አዲስ አበባ ገብቷል፡፡ - [የሟቾች ቁጥር ከ220 አልፏል ተባለ](https://ebstv.tv/የሟቾች-ቁጥር-ከ220-አልፏል-ተባለ/) - በማይናማር ዝናብ የቀላቀለ ከባድ ነፋስ መከሰቱን ተከትሎ ባጋጠመ የጎርፍ መጥለቅለቅ እና የመሬት መንሸራተት አደጋ የሟቶች ቁጥር ከ220 ሲያልፍ የደረሱበት ያልታወቀ ሰዎች ቁጥር ደግሞ ከ80 በላይ መሆኑን የአገሪቱ መንግስት አስታውቋል። በማይናማር፣ ቬትናም፣ ላኦስ እና ታይላንድ አገራት ከሰሞኑ በተከሰተው ዝናብ የቀላቀለ ከባድ ነፋስ "ታይፉን ያጊ" የሞቱ ሰዎች ቁጥር ከ500 በላይ መድረሱን ቢቢሲ ዘግቧል። - [የእነ ዮሐንስ ዳንኤል የዛሬ የፍርድ ቤት ውሎ](https://ebstv.tv/የእነ-ዮሐንስ-ዳንኤል-የዛሬ-የፍርድ-ቤት-ው/) - የእነ ዮሐንስ ዳንኤል በርሄን የክስ መዝገብ ለመመልከት ችሎቱ ለጥቅምት 4 ቀን 2017 ዓ.ም ተለዋጭ ቀጠሮ መስጠቱ ታውቋል። ፍርድ ቤቱ መስከረም 3 ባስቻለው ችሎት ለዛሬ መስከረም 7 ተለዋጭ ቀጠሮ ተይዞለት የነበረው የክስ መዝገቡ በጠበቃቸው አማካኝነት የዋስትና መብት እንዲፈቀድላቸው ጥያቄ ቢቀርብም ፍ/ቤቱ ጥያቄውን ሳይቀበለው መቅረቱ ተነግሯል። የፍትህ ሚኒስቴር ዐቃቤ ህግ ዮሐንስ ዳንኤልን ጨምሮ በስድስት ግለሰቦች ላይ ሶስት - [የሱዳኑ መሪ አልቡርሃን የጁባ](https://ebstv.tv/የሱዳኑ-መሪ-አልቡርሃን-የጁባ/) - የሱዳኑ ፕሬዝዳንት አብዱል ፈታ አልቡርሃን በደቡብ ሱዳን ጉብኝት እያደረጉ መሆኑ ተሰምቷል። ፕሬዝዳንት አልቡርሃን ባለፉት 2 ወራት ውስጥ ለሁለተኛ ጊዜ በደቡብ ሱዳን ርዕሰ ከተማ ጁባ ባደረጉት ጉብኝት ከደቡብ ሱዳኑ ፕሬዝደንት ሳልቫ ኪር ጋር በሁለትዮሽ ጉዳዮች ላይ መምከራቸው ነው የተነገረው። የአልቡርሃን የጁባ ጉብኝት በተለይ ፖለቲካዊ ተቀባይነታቸውን ለማጠናከር ያለመ ሳይሆን እንዳልቀረ ዘኢስት አፍሪካን ዘግቧል። - [የዝቅተኛ ደሞዝ እርከን ጥናት ተጠነቀቀ](https://ebstv.tv/የዝቅተኛ-ደሞዝ-እርከን-ጥናት-ተጠነቀቀ/) - መነጋገሪያ እየሆነ የመጣው እና በብዙ ሰራተኞችና የሰራተኛ ማህበራት ዘንድ የቅሬታ ምንጭ እንደሆነ የሚነገርለት ዝቅተኛ ደሞዝን የመወሰን ጉዳይ ጥናቱ መጠናቀቁ ተነግሯል። በአገሪቱ የዝቅተኛ ደሞዝ እርከን ውሳኔን ተግባራዊ ለማድረግ ላለፉት ሁለት ዓመታት ሲካሄድ የቆየው ጥናት ተጠናቆ ምክክር እየተደረገበት እንደሚገኝ የሥራና ክህሎት ሚኒስቴር አስታውቋል፡፡ ሚኒስቴር መሥሪያ ቤቱ ይህንን ያለው ከክልል የዘርፉ አመራሮች ጋር ሰሞኑን በመከረበት ወቅት እንደሆነ ለማወቅ - [ከተጨማሪ እሴት ታክስ ነጻ የሚሆነው የኤሌክትሪክ እና የውኃ ፍጆታ መጠን ታውቋል።](https://ebstv.tv/ከተጨማሪ-እሴት-ታክስ-ነጻ-የሚሆነው-የኤሌ/) - በወር እስከ 200 ኪሎ ዋት የኤሌክትሪክ ኃይል እና እስከ 15 ሜትር ኪዩብ የውኃ ፍጆታ የሚጠቀሙ መኖሪያ ቤቶች ከተጨማሪ እሴት ታክስ ነጻ መደረጋቸውን የገንዘብ ሚንስቴር አስታውቋል። ሚኒስቴሩ ትላንት ነሐሴ 30/2016 ይፋ ያደረገው መመሪያው በቅርቡ ውኃና ኤሌክትሪክ አገልግሎት ላይ የተጣለውን አዲስ የተጨማሪ እሴት ታክስ ተፈፃሚ ለማድረግ በህዝብ ዘንድ ሲጠበቅ የነበረ መመሪያ ነው ብሎታል ። - [በአሜሪካ የፍትሕ ሥርዓት ጣልቃ ገብነት?](https://ebstv.tv/7757-2/) - የዶናልድ ትራምፕ ጠበቆች በአሜሪካ የፍትሕ ሥርዓት ጣልቃ ገብነት እየታየ ነው ሲሉ በፍርድ ቤት ተከራክረዋል። የቀድሞው የአሜሪካ ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ በአራት ወንጀሎች መከሰሳቸው የሚታወስ ሲሆን ከእነዚህ ውስጥ ደግሞ አንዱና ትናንት ፍርድ ቤት ያየው የምርጫ ውጤትን ለመቀልበስ በመሞከር ነበር የተከሰሱት፡፡ ከወራት በኋላ ጉዳዮች በፍርድ ቤት በጠበቆቻቸው በኩል ቢታይም እርሳቸው ግን በፍርድ ቤት አለመገኘታቸው የተገለጸ ሲሆን ጠበቆቻቸውም ክሱ - [ኮሌራ የሚያደርሰው ጉዳት መጨመሩ ተነግሯል](https://ebstv.tv/ኮሌራ-የሚያደርሰው-ጉዳት-መጨመሩ-ተነግሯ/) - በኮሌራ በሽታ ተይዘው የሚሞቱ ሰዎች ቁጥር በ2023 ከነበረበት 71 በመቶ መጨመሩን የአለም ጤና ድርጅት ይፋ አድርጓል። በበሽታው የተያዙ ሰዎች ቁጥር ደግሞ በ2023 ከነበረው በ13 በመቶ በአለም አቀፍ ደረጃ ሲጨምር በአፍሪካ ደረጃ ወደ 125 በመቶ ከፍ ማለቱን የአለም ጤና ድርጅትን መረጃዎች ዋቢ ያደረገው የአናዶሉ ዘገባ አመልክቷል። - [የነዳጅ ምርቶች ዋጋ ባለበት ይቀጥላል ተባለ](https://ebstv.tv/የነዳጅ-ምርቶች-ዋጋ-ባለበት-ይቀጥላል-ተባ/) - የንግድ እና ቀጠናዊ ትስስር ሚኒስቴር የ2017 ዓ.ም የመስከረም ወር የነዳጅ ምርቶች የችርቻሮ መሸጫ ዋጋ አሁን ባለበት እንደሚቀጥል አስታውቋል። ሚንስትሩ ካሳሁን ጎፌ (ዶ/ር) ባስተላለፉት መልእክት የነዳጅ ማደያዎች ያልተገባ የምርት ማከማቸት እና የዋጋ ጭማሪ ሳያደርጉ ተግባራዊ እንዲያደርጉት ማሳሰቢያ መስጠታቸውን ከማህበራዊ የትስስር ገጻቸው ተመልክተናል። - [ሞባይል ስልኮችን አብዝቶ መጠቀም ለጭንቅላት ካንሰር ይዳርጋልን???](https://ebstv.tv/ሞባይል-ስልኮችን-አብዝቶ-መጠቀም-ለጭንቅ/) - ሞባይልን አብዝቶ በመጠቀም የሚፈጠረው ጨረር ተጠቃሚዎችን ለጭንቅላት ካንስር ይዳርጋል ሲሉ በርካቶች ሲናገሩ ይሰማል። ይሁን እንጂ ከዓለም የጤና ድርጅት ጋር በቅንጅት የተሰራ አንድ ጥናት ይፋ እንዳደረገው ሞባይል ስልኮችን አብዝቶ መጠቀም ብቻዉን ለጭንቅላት ካንሰር እንደማያጋልጥ አስታውቋል። ለ7 ዓመታት ተደርጓል የተባለው ይህ ጥናት ከ250 ሺህ በላይ በጎ ፈቃደኞች የተሳተፉበት ሲሆን የጭንቅላት ካንሰር እና ሞባይል ስልክ ምንም አይነት ግንኙነት - [በፍቅረኛዋ በግፍ የተገደለችው አትሌት!](https://ebstv.tv/በፍቅረኛዋ-በግፍ-የተገደለችው-አትሌት/) - ኡጋንዳዊቷ የማራቶን ሯጭ ርብቃ ቼፕቴጌ በመኖሪያ ቤቷ ውስጥ በፍቅረኛዋ በደረሰባት ጥቃት ህይወቷ አለፈ፡፡ በዘንድሮው የፓሪስ ኦሎምፒክ የተሳተፈችው የ33 አመቷ ኡጋንዳዊቷ የረጅም ርቀት ሯጭ ርብቃ ቼፕቴጌ በመኖሪያ ቤቷ ውስጥ ከፍቅረኛዋ ጋር በተፈጠረ የመሬት ውዝግብ ምክንያት ፍቅረኛዋ ዲክሰን ኒዲማ አንድ ጄሪካን ቤንዚን በሰውነቷ ላይ በማርከፍከፍ እንድትቃጠል በማድረግ ህይወቷ እንዲያልፍ አድርጓል፡፡ አትሌቷ ከአንድ ወር በፊት በተካሄደው የፓሪስ ኦሎምፒክ - [የጀርመን ድጋፍ በጦርነት ለተጎዱ አካባቢዎች](https://ebstv.tv/የጀርመን-ድጋፍ-በጦርነት-ለተጎዱ-አካባቢ/) - ጀርመን ለኢትዮጵያ የ4.4 ሚሊዮን ዶላር ድጋፍ ማድረጓን የገንዘብ ሚኒስቴር አስታውቋል። የጀርመን መንግስት የሚያደርገው ድጋፍ በአፋር፣ በአማራ እና በትግራይ ክልሎች በነበረው አውዳሚ ጦርነት የተጎዱ አካባቢዎችን መልሶ ለማቋቋም የሚያግዝ መሆኑን ነው ሚኒስቴሩ የገለጸው። - [ከ50 ቢሊዮን ዶላር በላይ ድጋፍ ለአፍሪካ](https://ebstv.tv/ከ50-ቢሊዮን-ዶላር-በላይ-ድጋፍ-ለአፍሪካ/) - ከ50 ቢሊዮን ዶላር በላይ ድጋፍ ቻይና ለአፍሪካ አገራት እንደምታደርግ ፕሬዝዳንት ሺ ዢ ፒንግ ከ50 በላይ የአፍሪቃ አገራት መሪዎች በተገኙበት 9ኛው የአፍሪካ ቻይና ጉባዬ ላይ መናገራቸው ተሰምቷል። ፕሬዝዳንቱ በደረጉት የጉባኤው የመክፈቻ ንግግራቸው የገንዘብ ድጋፉ ስምምነቱ በዋናነት ለሥራ እድል ፈጠራ፣ ለኢንዱስትሪ፣ ግብርና፣ ኢንቨስትመንት፣ ለንግድ እና መሰል ዘርፎች እንደሚውል አስታውቀዋል። ድጋፉ በቀጣይ ሶስት አመት ጊዜ ውስጥ ተግባራዊ ይደርጋል - [መስከረም 1 የሚጀምረው አዲሱ የኤሌክትሪክ ታሪፍ](https://ebstv.tv/መስከረም-1-የሚጀምረው-አዲሱ-የኤሌክትሪክ/) - ከመስከረም 1 ጀምሮ ተግባራዊ የሚሆነው አዲሱ የታሪፍ ማሻሻያ የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት ዋና ስራ አስፈጻሚ ኢንጅነር ሽፈራው ተሊላ ዛሬ በሰጡት ጋዜጣዊ መግለጫ ይፋ ሆኗል። በዝቅተኛ የኑሮ ደረጃ ላይ የሚገኙ ደንበኞቹ በማሻሻያው እንዳይጎዱ ድጎማ መደረጉን የተናገሩት ዋና ሥራ አስፈጻሚው ድጎማ ከማድረግ በዘለለ በየሩብ አመቱ ተከፋፍሎ ለአራት አመታት የሚተገበር መሆኑን ገልጸዋል፡፡ የታሪፍ ማሻሻያው የመኖሪያ ቤት፣ የንግድ ተቋማት፣ ዝቅተኛ - [አሜሪካው የአፍሪካ ቀንድ ልዩ መልዕክተኛ](https://ebstv.tv/አሜሪካው-የአፍሪካ-ቀንድ-ልዩ-መልዕክተኛ/) - የአሜሪካው የአፍሪካ ቀንድ ልዩ መልዕክተኛ ማይክ ሀመር ኢትዮጵያን ጨምሮ በቤልጅየምና ኬንያ የሥራ ጉብኝት እንደሚያደርጉ ተነግሯል፡፡ መልዕክተኛው በቤልጄም ቆይታቸው በአፍሪካ ቀንድ እየተከሰቱ ያሉ ጉዳዮች ዙሪያ ከአውሮፓ ህብረት ጋር እንደሚመክሩ ሲገለጽ በኬንያ ደግሞ ቀጠናዊ እና የፀጥታ ጉዳዮች ላይ እንደሚመክሩ የአሜሪካ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ያወጣው መረጃ ያመለክታል፡፡ ማይክ ሐመር በኢትዮጵያ በሚኖራቸው ቆይታ ስለፕሪቶሪያው ስምምነት አተገባበር፣ እንዲሁም በአማራና ኦሮሚያ - [አንጋፋው ደራሲና ኢንጂነር ታደለ ብጡል ከዚህ አለም በሞት ተለዩ](https://ebstv.tv/አንጋፋው-ደራሲና-ኢንጂነር-ታደለ-ብጡል-ከ/) - የ2008 ዓ.ም የበጎ ሰው ተሸላሚ የነበሩት ኢንጅነር ታደለ ብጡል የህክምና ክትትል ሲደረግላቸው ቆይቶ በትላንትናው እለት በ97 አመት የልደት ቀናቸው ከዚህ አለም በሞት መለየታቸው ተሰምቷል። የባንክ ባለሙያ፣ ኢንጅነርና ደራሲ የነበሩት ታደለ ብጡል የክቡር ዶ/ር ከበደ ሚካኤል ፣የሐኪም ወርቅነህ እሸቴ፣ የአፄ ቴዎድሮስን እና የልዑል አለማየሁ ቴዎድሮስን ግለ ታሪክ ጽፈዋል። ከዚህ ባሻገር ማራዧት እና ሶስትዮሽ የተሰኙ የግጥም መድብሎችንም - [ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ በቻይና - አፍሪካ ጉባኤ](https://ebstv.tv/ጠቅላይ-ሚኒስትር-ዐቢይ-በቻይና-አፍሪካ-ጉ/) - ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድና ባለቤታቸው ቀዳማዊት እመቤት ዝናሽ ታያቸው ለይፋዊ የሥራ ጉብኝት ቻይና ቤጂንግ መግባታቸው ታውቋል። ጠቅላይ ሚኒስትሩ እና ልዑካቸው በቤጂንግ በሚኖራቸው ቆይታ በቻይና-አፍሪካ ጉባኤ እንደሚታደሙ ከጠቅላይ ሚንስትር ጽ/ቤት ያገኘነው መረጃ ያመለክታል። - [ለኤርትራዊያን መንገደኞች](https://ebstv.tv/ለኤርትራዊያን-መንገደኞች/) - የኢትዮጵያ አየር መንገድ ወደ አስመራ የሚጓዙ ደንበኞቹን ከመጉላላት ለመታደግ አስፈላጊውን ሁሉ የበረራ አማራጭ እያቀረበ እንደሆነ ገለፀ። መ/ቤቱ የአስመራ ደንበኞቹን በተለያዩ አየር መንገዶች ወደ መዳረሻቸው እያደረሰ መሆኑን ገልጾ ወደ አለምአቀፍ የጥሪ ማዕከላችን 6787 በመደወል እና 5 ቁጥርን በመጫን ለእናንተ ብቻ በተዘጋጀ የበረራ አማራጭ እንድትጠቀሙ ሲል ጥሪውን አቅርቧል። የኢትዮጵያ አየር መንገድ ከትላንት ነሐሴ 28/2016 ጠዋት ጀምሮ ወደ - [CANAL+](https://ebstv.tv/canal/) - ታዋቂው የፈረንሣይ የክፍያ-ቴሌቪዥን ሳተላይት ኦፕሬተር በኢትዮጵያ ሲያካሂድ የነበረውን ቴሌቪዥን ስርጭት ከ4 ወራት በኋላ ሙሉ በሙሉ እንደሚያቆም አስታወቀ። የካናል ፕላስ እና የንግድ አጋሩ ብሩህ ኢንተርቴይመንት ከአውሮፓውያኑ 2021 ጀምሮ በክፍያ አማራጭ ሲያስራጩት የነበረው የሳተላይት የቴሌቪዥን ስርጭት ከ4 ወራት በኋላ አቁም ወደ ቴሌቭዥን ፕሮግራም ይዘቶች ና ፊልም ዝግጅት ቢዝነሱን ለመቀየር መወሰኑን ለጣቢያችን ኢቢኤስ ቴሌቪዥን በላው መግለጫ ይፋ አድርገዋል። የ - [የአስመራ በረራ መቋረጥ መንስኤ](https://ebstv.tv/የአስመራ-በረራ-መቋረጥ-መንስኤ/) - የኢትዮጵያ አየር መንገድ በኤርትራ የነበረኝ የገዛ ገንዘቤን እንዳላንቀሳቅስ በመታገዴ ምክንያት ወደ አስመራ አደርግ የነበረውን በረራ አቁሜአለሁ ብሏል። የአየር መንገዱ ዋና ስራ አስፈፃሚ መስፍን ጣሰው ጣቢያችን ኢቤኤስ ቴሌቪዥን በተገኘበት በሰጡት ጋዜጣዊ መግለጫ አስቀድሞ ይቀነስ ተብሎ የነበረው የአስመራ በረራ ቁጥር ተመልሶ እንዲጨምር ተጠይቆ ባለበት ሁኔታ ድንገት በረራ አቁሙ የሚል ደብዳቤ እንደመጣና ምክንያቱንም ለማወቅ እንዳልተቻለ ተናግረዋል፡፡ ከዚህ ውጪ - [የኢትዮጵያ አየር መንገድ ና የአስመራ በረራ](https://ebstv.tv/የኢትዮጵያ-አየር-መንገድ-ና-የአስመራ-በረ/) - የኢትዮጵያ አየር መንገድ ከዛሬ ጀምሮ ወደ አስመራ የሚያደርገውን በረረ እንደሚያቋርጥ ገለፀ። አየር መንገዱ በማህበራዊ ትስስር ገፁ እንዳስታወቀው በረራውን ለማቋረጥ የተገደደው በአስመራ ባጋጠመው ከአቅም በላይ የሆነ የአሰራር ችግር መሆኑን ተናግሯል። ቀድመው ትኬት ለቆረጡ ደንበኞቹ ሙሉ ገንዘባቸው እንደሚመልስ ገልጾ ያለምንም ተጨማሪ ክፍያ በሌላ አየር መንገድም እንዲጠቀሙ የሚያደርግ አማራጭ አስቀምጧል። - [የሕፃን ኖላዊት ዘገየ ግድያ](https://ebstv.tv/የሕፃን-ኖላዊት-ዘገየ-ግድያ/) - በጎንደር ከተማ ኖላዊት ዘገየ የተባለች የሁለት ዓመት ህጻን በአጋቾች ታግታ ከቆየች በኃላ ቤተሰቦቿ እንዲከፍሉ የተጠየቁትን ገንዘብ ዘግይታችሁ ነው የከፈላችሁት በማለት ህጻኗን ገድለው በቤተሰቦቿ ደጅ ጥለዋት መገኘቱን አሚኮ ከቤተሰቦቿ አገኘሁት ባለው መረጃ ገልጿል፡፡ በጎንደር ከተማ በተለይም ከቅርብ ጊዜያት ወዲህ ዜጎችን አግቶ ገንዘብ መጠየቅ የተለመደ ህገወጥ ተግባር መሆኑም ሲገለጽ ቆይቷል፡፡ ጣቢያችን ኢቢኤስ ቴሌቭዥን በህጻን ኖላዊት ዘገየ ሞት - [አሁንም ከባድ ዝናብ ይኖራል ተባለ](https://ebstv.tv/አሁንም-ከባድ-ዝናብ-ይኖራል-ተባለ/) - በሚቀጥሉት 10 ቀናት በሰሜን ምዕራብ ኢትዮጵያ፣ በደቡብ ሱዳን እና በመዕራብ ኤርትራ የተወሰኑ አካባቢዎች ከባድ ዝናብ እንደሚኖር የምሥራቅ አፍሪካ በይነ መንግሥታት ድርጅት (ኢጋድ) አስታውቋል። በቅርቡ በኢትዮጵያ የተለያዩ አካባቢዎች እና በሱዳን በጣለው ከባድ ዝናብ ሳቢያ የበርካቶች ህይወት ሲያልፍ ሌሎች ደግሞ በጉዳቱ ከቤት ንብረታቸው መፈናቀላቸው ይታወሳል። ከጉዳዩ ጋር በተያያዘ የኢትዮጵያ ሜትሮሎጂ ኢንስቲትዩት በተለያዩ የኢትዮጵያ አካባቢዎች በሚኖረው ከባድ ዝናብ - [“ቦይንግ ዘግይቶብኛል”](https://ebstv.tv/ቦይንግ-ዘግይቶብኛል/) - የኢትዮጵያ አየር መንገድ የኢትዮጵያ አየር መንገድ ቦይንግ እንዲሰራለት ያዘዛቸው አውሮፕላኖች በመዘግየታቸው አየር መንገዱ አውሮፕላኖችን ለመከራየት እንደተገደደ ገልጿል። የአየር መንገዱ ዋና ሥራ አስፈፃሚ መስፍን ጣሰው ለብሎምበርግ ቴሌቪዥን እንደተናገሩት ካለፈው ሚያዚያ ወር ጀምሮ በእጁ መግባት የነበረባቸው 737 ማክስ የመንገደኞች አውሮፕላኖችና 777 ዕቃ ጫኝ አውሮፕላኖች እስካሁን አልደረሱም ብለዋል። በታሪኩ አስቸጋሪ ቀውስ ገጥሞታል የሚባለው ቦይንግ በበርካታ አየር መንገዶችም የመዘግየት - [ከዳታ ማይኒንግ 25 ሚሊዮን ዶላር ገቢ ተገኘ](https://ebstv.tv/ከዳታ-ማይኒንግ-25-ሚሊዮን-ዶላር-ገቢ-ተገኘ/) - በኢትዮጵያ በዳታ ማይኒንግ የሥራ ዘርፍ ተሰማርተው ከሚገኙ ዘጠኝ ድርጅቶች በበጀት ዓመቱ ከ25 ሚሊዮን ዶላር በላይ ገቢ ማግኘቱን የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል አስታወቀ፡፡ ተቋሙ ከዘርፉ 27 ነጥብ 71 ሚሊዮን ዶላር ገቢ መሰብሰብ አቅዶ የነበረ ቢሆንም እቅዱን ማሳካት ያልቻለው ድርጅቶቹ በጠየቁት የኃይል ፍላጎት መሠረት በቂ ኃይል ማቅረብ ባለመቻሉ በዕቅዱና በአፈፃፀሙ መካከል ክፍተት መስተዋሉን ተቋሙ በማህበራዊ ትስስር ገፁ ገልጿል። - [ትውልደ ኢትዮጵያዊው የአሜሪካ ሹመኛ ](https://ebstv.tv/ትውልደ-ኢትዮጵያዊው-የአሜሪካ-ሹመኛ/) - ትውልደ ኢትዮጵያዊው ዮሐንስ አብርሃም የካማላ ሀሪስ የፕሬዚዳንታዊ ሽግግር ቡድን ኃላፊ ሆነው ተመርጠዋል። መቀመጫውን ጃካርታ ባደረገው የደቡብ ምስራቅ እስያ ሀገራት የአሜሪካ አምባሳደር ሆነው በማገልገል ላይ የሚገኙት ትውልደ ኢትዮጵያዊው አምባሳደር ዮሐንስ በቀጣይ ቀናት ወደ ዋሽንግተን በመመለስ ዴሞክራቶችን ወክለው በመጪው የአሜሪካ ፕሬዝዳንታዊ ምርጫ የሚፎካከሩት ካማላ ሀሪስ ፕሬዝዳንታዊ ሽግግር ቡድንን በኃላፊነት ይመራሉ መባሉን ከኤንቢሲ ኒውስ ተመልክተናል። - [የዝንጀሮ ፈንጣጣ](https://ebstv.tv/የዝንጀሮ-ፈንጣጣ/) - የዝንጀሮ ፈንጣጣ በአፍሪካ መስፋፋቱን ተከትሎ በሽታውን በቁጥጥር ስር ለማዋል በቀጣዩ 6 ወራት የ135 ሚሊዮን ዶላር ድጋፍ ማስፈለጉን የዓለም ጤና ድርጅት አስታውቋል። ገንዘቡ በአፍሪካ ወረርሽኙ በተከሰተባቸው ሀገራት አፋጣኝ የክትባት አቅርቦት ለማዳረስ ያለመ መሆኑን የተናገረው ድርጅቱ የሞንኪፖክስ ስርጭትን ለመግታት የሚረዳ የ6 ወር እቅድ ይፋ ማድረጉን ተናግሯል። በዚህ ዓመት ወረርሽኙ በተሰራጨባቸው 12 የአፍሪካ ሃገራት ከ590 በላይ ሰዎች ሲሞቱ - [የጋራ ንግድ ምክር ቤት](https://ebstv.tv/የጋራ-ንግድ-ምክር-ቤት/) - ኢትዮጵያ እና ሳዑዲ ዓረቢያ የጋራ ንግድ ምክርቤት ሊያቋቁሙ መሆኑ ተሰምቷል። ከ2004 እስክ 2008 ይቆያል የተባለው የጋራ ምክርቤቱ በሳዑዲ አረቢያ እና በኢትዮጵያ መካከል ያለዉን የንግድ እና ኢንቨስትመንት ግንኙነቶችን ለማሳደግ ያለመ ስለመሆኑ አራብኒውስ በዘገባው አመልክቷል። - [71 ሺ የአሜሪካ ዶላር የያዘ ቦርሳ ለባለቤቱ ተመለሰ።](https://ebstv.tv/71-ሺ-የአሜሪካ-ዶላር-የያዘ-ቦርሳ-ለባለቤቱ-ተ/) - በኢትዮጵያ አየር መንገድ በመንገደኛ ተረስቶ የተገኘ ቦርሳ በውስጡ ከነበረው 71 ሺ የአሜሪካ ዶላር ጋር ለሚመለከተው የአየር መንገዱ ቢሮ ያስረከቡት አቶ ለማ በቀለ አለሙ አድናቆት እየጎረፈላቸው ይገኛል። አየር መንገዱ አስፈላጊውን ማጣራት ካደረገ በኃላ ንብረቱን ለባለቤቱ ማስረከቡን ድርጅቱ “መሃላ በተግባር” ሲል ካጋራው ጽሑፍ ተመልክተናል። እንደዚህ ያሉ ዜጎችን ሲገኙ እውቅናና ሽልማት ሊሰጣቸው ይገባል የዝግጅት ክፍላችን መልእክት ነው። - [የመብራት መቋረጥ !](https://ebstv.tv/የመብራት-መቋረጥ/) - በነገው እለት በተወሰኑ አካባቢዎች ላይ መብራት ይቋረጣል ❗️❗️❗️❗️ የአዲስ አበባ ከተማ ኤሌክትሪክ አገልግሎት በነገው እለት ነሐሴ 17 ቀን 2016 ዓ.ም በአዲስ አበባ ከተማ ከጧት 3፡30 እስከ 11:00 ሰዓት ድረስ በቦሌ ጎሮ አካባቢ የሚገኙ በሰፈራ፣ ከረሜላ ፋብሪካ፣ ታቦት ማደሪያ እና አካባቢዎቻቸው የኤሌክትሪክ መሰረተ ልማት ማሻሻያ ስራ ለማከናወን ሲባል የኤሌክትሪክ ኃይል ሙሉ በሙሉና በከፊል እንደሚቋረጥ አስታውቋል፡፡ በመሆኑም - [የዝንጀሮ ፈንጣጣ በኢትዮጵያ](https://ebstv.tv/የዝንጀሮ-ፈንጣጣ-በኢትዮጵያ/) - የዝንጀሮ ፈንጣጣ ወደ ኢትዮጵያ እንዳይገባ የቅድመ ጥንቃቄ እርምጃ እየተወሰደ መሆኑ ተገለፀ፡፡ በተለያዩ የአለም ሀገራት እየተሰራጨ የሚገኘውን ሞንኪ ፖክስ ወይም በተለምዶ የዝንጀሮ ፈንጣጣ ወረርሽኝ ጎረቤት ሀገር ኬንያ መገኘቱን ተከትሎ በደቡብ ኢትዮጵያ፣ በሶማሊና ኦሮሚያ ክልሎች በሚገኙ የመግቢያና መውጫ ኬላዎች ላይ እንዲሁም በቦሌ አለም አቀፍ አየር ማረፊያ የቅኝትና የቁጥጥር ሥራዎች ተጠናክረው መቀጠላቸውን የጤና ጥበቃ ሚኒስቴር አስታውቋል። ራስ ምታት፣ - [የኢትዮጵያ የሃይማኖት ተቋማት ጉባኤ በብራዚል](https://ebstv.tv/የኢትዮጵያ-የሃይማኖት-ተቋማት-ጉባኤ-በብ/) - የኢትዮጵያ የሃይማኖት ተቋማት ጉባኤ በኢትዮጵያ ዓለም አቀፍ የወጣቶች የውይይት መድረክ ለማዘጋጀት የሚረዳ የትብብር ስምምነት ትላንት በብራዚል ዋና ከተማ ብራዚልያ መፈራረሙን አስታውቋል። የኢትዮጵያ የሃይማኖት ተቋማት ጉባኤ ጠቅላይ ጸሐፊ ሊቀ ትጉሃን ቀሲስ ታጋይ ታደለ ከአራት ዓለም አቀፍ ተቋማት ጋር በመተባበር አለም አቀፍ የወጣቶች ውይይት በኢትዮጵያ በመጪው አዲስ አመት ጥር ወር ላይ እንደሚካሄድ ገልጸዋል። ይህን ዓለም አቀፍ የወጣቶች - [የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል ሽያጭ... ለታንዛኒያ](https://ebstv.tv/የኢትዮጵያ-ኤሌክትሪክ-ኃይል-ሽያጭ-ለታን/) - ኢትዮጵያ ከአንድ ወር ባነሰ ጊዜ ውስጥ ለታንዛንያ የኤሌክትሪክ ኃይል የሙከራ ሽያጭ እንደምትጀምር ተገለፀ፡፡ ወደታንዛንያ የሚደረገው የሙከራ ሽያጭ ሂደቱ በስኬት ከተጠናቀቀ ኢትዮጵያ በበጀት ዓመቱ ሩብ ቢሊዮን ዶላር ታገኛለች ተብሏል፡፡ በተያያዘም የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል አገልግሎት ባለስልጣን በተጠናቀቀው በጀት ዓመት 20 ቢሊዮን ብር ገቢ እንዳገኘ በማህበራዊ ትስስር ገጹ ገልጿል፡፡ - [የሶማልያ ማስጠንቀቂያ ለኢትዮጵያ](https://ebstv.tv/የሶማልያ-ማስጠንቀቂያ-ለኢትዮጵያ/) - ሶማልያ የኢትዮጵያ አየርመንገድ በግዛቷ እንዳበር እገዳ ልትጥል መዘጋጀቷን ተናግራለች። የሶማልያ ሲቪል አቪየሽን ባለስልጣን ከዚህ ቀደም ለኢትዮጵያ አየር መንገድ ያቀረብኩት ቅሬታ እስከ ነገ ነሐሴ 17/ 2016 ዓ.ም መፍትሄ ካልተሰጠው የኢትዮጵያ አየርመንገድ ወደ ሶማልያ ከተሞች የሚያደርጋቸውን ሁሉንም በረራዎች አግዳለሁ ማለቱን ብሉምበርግ ዘግቦታል። ቅሬታው የኢትዮጵያ አየርመንገድ ወደ ሶማልያ ከተሞች ሲበር የመዳረሻዎቹን ከተሞች አጭር መግለጫ አለመጠቀሙ ሲሆን አየርመንገዱ የአውሮፕላን - [የሰሞኑ የአሜሪካ ድጋፍ ለኢትዮጵያ](https://ebstv.tv/የሰሞኑ-የአሜሪካ-ድጋፍ-ለኢትዮጵያ/) - በኢትዮጵያ የአሜሪካ ኤምባሲ በዚህ ሳምንት ለተለያዩ ተግባራት የሚውሉ የቁሳቁስና የገንዘብ ድጋፍ አድርግዋል፡፡ ኤምባሲው ለፌደራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት 300 ሺህ ዶላር የሚያወጣ የመገልገያ ቁሳቁስ ድጋፍ እንዲሁም የአዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ የጋዜጠኝነትና የተግባቦት የትምህርት ክፍል ላስገነባው የሚዲያና የቴክኖሎጂ የስልጠና ማዕከል የ500 ሺህ ዶላር ድጋፍ ማድረጉን አስታውቋል። ኤምባሲው ድጋፉን ያደረገው የኢትዮጵያና አሜሪካን የ120 ዓመታት ግንኙነት ታሳቢ በማድረግ መሆኑን ተናግሯል። - [የልጃገረዶች ክብረ በዓል](https://ebstv.tv/የልጃገረዶች-ክብረ-በዓል/) - ልዩ ልዩ መጠሪያ ስሞች ያሉት በአብዛኛው ሰሜን ኢትዮጵያ ክፍል ከነሐሴ አጋማሽ ጀምሮ በተለየ ሁኔታ በአካባቢው በሚገኙ ልጃገረዶች የሚከበረው በዓል ነው፡፡ #በትግራይ “አሸንዳ” #በዋግ ኽምራ “ ሻደይ” #በላስታ “አሸንድዬ” #በቆቦ አካባቢ “ሶለል” #በአክሱም አካባቢ ደግሞ “ዓይነ ዋሪ” እየተባለ ሲጠራ ሰሞኑን መከበር ጀምሯል። ይህ በዓል በክረምት ወቅት ከሚበቅለው አሸንዳ ከተባለ ለምለም ተክል ስሙን እንደወረሰ ይነገራል። ሴቶችና ልጃገረዶችም - [ከንቲባ አዳነች አቤቤ የህፃን ሄቨንን እናት አገኟት! እናስ ምን አደረጉ?](https://ebstv.tv/ከንቲባ-አዳነች-አቤቤ-የህፃን-ሄቨንን-እና/) - አዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ልጇን በግፍ ለተነጠቀችው ህፃን ሄቨን እናት መኖሪያ ቤት መስጠቱን አስታውቋል። የፍትህ ሂደቱን በቅርበት ለመከታተል፣ እናትየው ያለችበት ሁኔታ የተሻለ እንዲሆን እና ተጋላጭነቷን ለመቀነስ እንዲሁም ተበዳይ ግለሰቧ በሙያዋ እዚሁ አዲስ አበባ ውስጥ እንድትሰራ ማመቻቸቱን ከንቲባ አዳነች አበቤ ተናግረዋል። ድርጊቱ ተገቢውን ፍትህ ማግኘቱ የሌሎች ህፃናትን ተጋላጭነት ለመቀነስ አስተዋፅዖ አለው ያሉት ከንቲባዋ የዚህ አይነት ጭካኔ - [የሰሞኑ ከባድ ዝናብ](https://ebstv.tv/የሰሞኑ-ከባድ-ዝናብ/) - በቀጣዮቹ 11 ቀናት ጎርፍ እና የመሬት መንሸራተት ሊያስከትል የሚችል ከበድ ያለ ዝናብ እንደሚኖር የኢትዮጵያ ሜትሮሎጂ ኢኒስቲትዩት አስታውቋል። በተለይም በምዕራብ፣ በሰሜን ምዕራብ፣ በሰሜን፣ በሰሜን ምስራቅ እና በመካከለኛው የሀገሪቱ አካባቢዎች ጠንካራ የዝናብ ስርጭት እንደሚኖር ነው ኢኒስቲትዩቱ የገለጸው። በተጨማሪም በፀሐይ ኃይል ታግዞ ከሚፈጠረው ጠንካራ የደመና ክምችት በምዕራብ፣ በደቡብ ምዕራብ፣ በሰሜን ምስራቅና በመካከለኛው የሀገሪቱ ስፍራዎች ላይ በረዶና ነጎድጓድ የቀላቀለ - [3 ቀናት ብቻ ቀሩት!](https://ebstv.tv/3-ቀናት-ብቻ-ቀሩት/) - በአንድ ጀምበር 600 ሚሊዮን ኢትዮጵያ በአንድ ጀምበር 600 ሚሊዮን ችግኞችን ትተክልበታለች ተብሎ ቀን የተቆረጠለት ነሐሴ 17/ 2016 አርብ ዛሬን ጨምሮ 3 ቀናት ብቻ እንደቀሩት ጣቢያችን ኢቢኤስ ቴሌቭዝን ማስታወስ ይወዳል። በዚህ የችግኝ ተከላ ፕሮግራም አዋቂዎች ከ20 በላይ ፣ ታዳጊዎች ደግሞ ከ10 በላይ ችግኞችን በመትከል ለሀገር ያላቸውን ፍቅር እና ለትውልዱ ያላቸውን ስጦታ እንደሚገልጥበት የሚጠበቀው እለቱ የዘንድሮው አረንጓዴ - [ገበናችን በውጭ ሚዲያዎች!](https://ebstv.tv/ገበናችን-በውጭ-ሚዲያዎች/) - አለም አቀፍ የሚዲያ ተቋማት ህፃን ሄቭን ላይ የተፈፀመውን አሰቃቂ የመደፈር፣ ታንቆ መገደል እና አስክሬኗ ተጥሎ መገኘት እየዘገቡት ይገኛል። በጉዳዩ ዙሪያ ቢቢሲ የዜና ምንጭ ዘርዝር ያለ መረጃ ይዞ ወጥቷል። ቢቢሲ መረጃውን ማቅረብ ሲጀምር ዜናውን ሰቅጣጭ ነው ሲል ለአንባቢዎቹ ማስጠንቀቂያ በመስጠት ነው ታሪኩን ማቅረብ የሚጀምረው። ታዳጊ ህፃን ሄቭን ስለደረሰባት የግፍ ወንጀል የሚያትተው መረጃው ወላጅ እናቷም ስላጋጠማት የደህንነት - [የአስገድዶ መድፈር ወንጀሎች !](https://ebstv.tv/የአስገድዶ-መድፈር-ወንጀሎች/) - በአማራ ክልል በዚህ አመት በ2016 ዓ.ም ብቻ ከ92 በላይ የአስገድዶ መድፈር ወንጀሎች መፈጸማቸዉን የአማራ ክልል ፖሊስ አስታውቋል። የክልሉ ፖሊስ የህፃን ሄቨን ጉዳይን አስመልክቶ ባወጣው መግለጫ ላይ እንደገለጸው እዚህ አይነት ወንጀለኞችን ወደ ህግ ፊት ለማቅረብ ፖሊስ የሚቻለውን ቢያደርግም በህብረተሰቡ በኩል መረጃ በመስጠት በኩል ችግር እንዳለ ገልጾ ፤ በተለይ የቤት ውስጥ ጥቃቶች በቅርብ ሰውና ማስረጃዎችን ለማሰባሰብ አዳጋች - [አሰልጣኝ ገመዶ ደደፎ ይቅርታ ጠየቀ](https://ebstv.tv/አሰልጣኝ-ገመዶ-ደደፎ-ይቅርታ-ጠየቀ/) - የኢቢኤስ ስፖርት ዝግጅት ክፍል ከአሰልጣኝ ገመዶ ደደፎ ጋር በስልክ ቆይታ አድርጓል። አሰልጣኙ የተደረገልን ሽልማት አሁንም በቂ ነው ብዬ አላምንም ይሄ ደግሞ የኔ ብቻ ሳይሆን የበርካታ አሰልጣኞች እምነትም ነው ያለ ሲሆን ሆኖም በቤተ መንግስት በተደረገው የሽልማት መርሃግብር ላይ ላሳየሁት ስሜታዊነት የተሞላበት ምላሽ ሁሉንም ይቅርታ መጠየቅ እፈልጋለሁ ሲል ለዝግጅት ክፍላችን ተናግሯል። የአትሌት ታምራት ቶላና ትዕግስት አሰፋ አሰልጣኝ - [እየተዛመተ የመጣው የዝንጀሮ ፈንጣጣ ( MPox )](https://ebstv.tv/እየተዛመተ-የመጣው-የዝንጀሮ-ፈንጣጣ-mpox/) - አፍሪካ ሲዲሲ የዝንጀሮ ፈንጣጣ የአህጉሪቱ የጤና ስጋት ሆኗል ሲል አስጠንቅቋል ። የአፍሪካ የበሽታዎች ቁጥጥር እና መከላከያ ማእከል የበሽታው የስርጭት ፍጥነት በእጅጉ አስጊ ነው በዚህ ከቀጠለ ከቁጥጥር ውጪ ሊሆን ይችላል ብሏል። ሲዲሲ ያወጣው ማስጠንቀቂያ ደወል ተከትሎ አገራት ያላቸውን አቅም አስተባብረው የበሽታው አስከፊነት የሚያመጣውን ስጋት ከወዲሁ ለመቆጣጠር እና ቅድመ ዝግጅት ለማድረግ ይኖርባቸዋል ብሏል። ድርጅቱ እንዳለው ከፈረንጆቹ ጥር - [ባእድ ነገር የተቀላቀለበት ዘይት በአዲስ አበባ ተያዘ።](https://ebstv.tv/ባእድ-ነገር-የተቀላቀለበት-ዘይት-በአዲስ/) - ባእድ ነገር የተቀላቀለበት 200 ያህል ባለ 20 ሊትር ዘይት በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር በአዲስ ከተማ ክፍለ ከተማ ወረዳ አንድ መያዙን የከተማዋ ፖሊስ ነው ያስታወቀው ። ዘይት በመግዛት ወደ ክልል ከተማ አስጭኖ የተጓዘ ነጋዴ ዘይቱን ለገበያ ሲያቀርብ ትክክለኝነቱንና ንፅህናውን በመጠራጠሩ በድጋሚ ወደ አዲስ አበባ ከተማ አስጭኖ በማምጣት ለሸጡለት ግለሰቦች ከመለሰ በኋላ ለፖሊስ በሰጠው ጥቆማ ተጠርጣሪዎቹ ሊያዙ - [የራያ እና ፀለምት ተፈናቃዎች ጉዳይ](https://ebstv.tv/የራያ-እና-ፀለምት-ተፈናቃዎች-ጉዳይ/) - ከራያ እና ፀለምት ተፈናቅለው የነበሩ ዜጎች ወደ አካባቢያቸው መመለሳቸዉን በአማራና ትግራይ ክልሎች መካከል የግዛት ይገባኛል ጥያቄዎችን ለመፍታት የተቋቋመው ዐቢይ ኮሚቴ አስታውቋል። ብሔራዊ አቢይ ኮሚቴው በትላንትናው ዕለት ማለትም ነሐሴ 6/2016 ዓ.ም ለዚሁ ዓላማ የተቋቋመው የቴክኒክ ኮሚቴ አባላት በተገኙበት በአዲስ አበባ ስብሰባውን አካሂዷል። አቢይ ኮሚቴው ባካሄደው ስብሰባም ተፈናቃዮችን የመመለስ ሥራው እንዳይሳካ ከሁለቱም ክልሎች በኩል የማስተጓጎል ሚናን ሲጫወቱ - [የዝንጀሮ ፈንጣጣ በሽታ በኢትዮጵያ ሊከስት ይችላል ተባለ](https://ebstv.tv/የዝንጀሮ-ፈንጣጣ-በሽታ-በኢትዮጵያ-ሊከስ/) - ኬንያን ጨምሮ በሌሎች የአፍሪካ ሀገራት የዝንጀሮ ፈንጣጣ በሽታ መከሰቱን የተናገረው የኢትዮጵያ የሕብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት ወረርሽኙ ለሀገራችንም ስጋት መደቀኑን በመግለፅ እንደሀገር ያለውን ዝግጁነት ገምግሞ ክፍተቶችን መለየቱን አስታውቋል። በተለዩት ክፍተቶች ዙሪያ ከሚመለከታቸው አካላት ጋር በመተባበር የዝንጀሮ ፈንጣጣ መከላከል እና መቆጣጠር ዝግጁነት የማጠናከር ስራ እንደሚከናወን ኢኒስቲቲዩቱ ተናግሯል። - [የአሜሪካ ጦር ዝግጅት](https://ebstv.tv/የአሜሪካ-ጦር-ዝግጅት/) - አሜሪካ ኢራን በዚህ ሳምንት እስራኤል ላይ ልትወስድ ትችላለች ላለችው የበቀል እርምጃ አስፈላጊውን ዝግጅት ማድረጓን ገልፃለች። የአሜሪካ ብሔራዊ ደህንነት መስሪያ ቤት ሃላፊ ጆን ኪርቢ ለኤቢሲ ዘጋቢዎች እንደተናገሩት ኢራን በህዚ ሳምንት መጀመሪያ እስራኤል ላይ የበቀል እርምጃ ልትወስድ ትችላለች የሚለው የአሜሪካ ግምገማ ከእስራኤል ግምገማ ጋር መግጠሙን ተናግረዋል። አሜሪካ የላከችው የጦር አውሮፕላን ጫኝ መርከብ በመካከለኛው ምስራቅ መድረሱን እና - [የኢትዮጵያ እና ሶማሊያ ድርድር](https://ebstv.tv/የኢትዮጵያ-እና-ሶማሊያ-ድርድር/) - ኢትዮጵያ እና ሶማሊያ በአንካራ የሚያደርጉት ቀጥተኛ ያልሆነ ውይይት ዛሬም እንደቀጠለ ነው። በኢትዮጵያ እና ሶማሊያ መካከል የተፈጠረውን አለመግባባት ለመፍታት የሁለቱ አገራት የውጭ ጉዳይ ሚንስትሮች ለሁለተኛ ዙር በቱርክ አሸማጋይነት በተናጠል ከትላንት ጀምሮ በአንካራ እየመከሩ እንደሆነ የቱርኩ የዜና ወኪል አናዱሉ ዘግቧል። ይህን ዘገባ እስካጠናቀርንበት ድረስ በተደራዳሪዎቹም ሆነ አዳራዳሪዎች ስለድርድሩ የወጣ ዝርዝር መረጃ አላገኝንም። - [የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ 14ኛው የሕወሓት ጉባኤ መካሄድ አይችልም አለ።](https://ebstv.tv/የኢትዮጵያ-ብሔራዊ-ምርጫ-ቦርድ-14ኛው-የሕወ/) - የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ሕወሓት ነገ ሐምሌ 7 2016 ዓ.ም አደርገዋለሁ ያለው ጠቅላላ ጉባኤ ህጋዊ ሂደቶችን ያላለፈና መስፈርቶችን ያላሟላ በመሆኑ ሊደረግ አይችልም ብሏል።ቦርዱ ዛሬ ሐምሌ 6 2016 ዓ.ም ማምሻውን ባወጣው መግለጫ ፓርቲው በተሻሻለው የምርጫ የፖለቲካ ፓርቲዎች እና የምርጫ ስነምግባር አዋጅ መሰረት በልዩ ሁኔታ ተመዝግቦ እውቅና እንደተሰጠው አስታውሷል። ይሁንና ቦርዱ ውሳኔ የሰጠባቸውና ለጠቅላላ ጉባኤ መደረግ አስፈላጊ - [](https://ebstv.tv/7519-2/) - የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ በዐዋጁ በተሰጠው ሥልጣን መሠረት ለህዝባዊ ወያነ ሓርነት ትግራይ (ህ.ወ.ሓ.ት) የፖለቲካ ፓርቲዎች በልዩ ሁኔታ ሲመዘገቡ የሚሰጥ የሕጋዊ ሰውነት ማረጋገጫ የምሥክር ወረቀት ዛሬ ነሐሴ 3 ቀን 2016 ዓ.ም. ሰጥቷል። - [የግል የውጭ ምንዛሪ ቢሮ ለመክፈት](https://ebstv.tv/የግል-የውጭ-ምንዛሪ-ቢሮ-ለመክፈት/) - የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ የግል የውጭ ምንዛሪ ቢሮዎችን ለመክፈት ፍላጎቱ እና ዝግጁነቱ ላላቸው የሥራ ፈቃድ ማመልከቻዎችን መቀበል መጀመሩን ይፋ አድርጓል ። የኢትዮጵያ ዜግነት ያላቸው በሀገር ውስጥም ሆነ ከሀገር ውጭ የሚኖሩ እንዲሁም የሌላ ሀገር ዜግነት ያላቸው ትውልደ ኢትዮጵያዊያን የውጭ ምንዛሪ ቢሮ መስፈርቶችን አሟልተው ከብሔራዊ ባንክ ፈቃድ ሲያገኙ መክፈት እንደሚችሉም ተነግሯል፡፡ በዚህ የሥራ መስክ ለመሳተፍ የምትፈልጉ ዝርዝር መረጃ - [ከጆ ባይዳን ለኢትዮጵያ ሽልማት](https://ebstv.tv/ከጆ-ባይዳን-ለኢትዮጵያ-ሽልማት/) - የኢትዮጵያ አየር መንገድ ከአሜሪካ ፕሬዝዳንት ጁ ባይዳን “የፕሬዝዳንቱ የሕይወት ዘመን ሽልማት” እንደተበረከተለት ተናገረ :: አየር መንገዱ ሽልማቱን ያገኘው በዩናይትድ ስቴትስ ውስጥ ለሚገኙ የማህበረሰብ ክፍሎች ለ25 ዓመታት ለተሰጠ አገልግሎት እውቅናው እንደሆነ ተገልጿል ። በፕሬዚዳንት ጆ ባይደን የተፈረመው ይህ የእውቅና የሽልማት የምስክር ወረቀት በአትላንታ ለሚገኙ የኢትዮጵያ አየር መንገድ ተወካዮች መሰጠቱን ከአየር መንገዱ ያገኘነው መረጃ ያመላክታል። - [የፈጠራ ስራ ውድድር](https://ebstv.tv/የፈጠራ-ስራ-ውድድር/) - የኢፌድሪ የፕላን እና ልማት ሚኒስቴር ከተባበሩት መንግስታት የህፃናት መርጃ ድርጅት ዩኒሴፍ ጋር በመተባበር አየር ንብረት ላይ ያተኮረ የወጣቶች የአየር ንብረት ሻምፒዮና የውድድር መድረክ ማዘጋጀቱ ታውቋል። ከአየር ንብረት ጋር በተያያዘ የግንዛቤ ማስጨበጥ ስራ የምትሰሩ እንዲሁም የፈጠራ ውጤቶች ያሏቹ እድሜአቹ ከ18 እስከ 24 የሆነ መወዳደር ትችላላችሁ። በውድድሩ አሸናፊ የሚሆኑ 2 ተወዳዳሪዎች ኢትዮጲያን ወክለው በአለም አቀፍ መድረክ ተሳታፊ - [በአርቲፊሻል ኢንተለጀንስ የ3ኛ ዲግሪ ትምህርት ለምትፈልጉ](https://ebstv.tv/በአርቲፊሻል-ኢንተለጀንስ-የ3ኛ-ዲግሪ-ትም/) - በመደበኛ መርሓ ግብር በአርቲፊሻል ኢንተለጀንስ በፒ.ኤች.ዲ ደረጃ መሰልጠን የምትፈልጉ ማመልከት ትችላላቹ ተብሏል። የኢትዮጵያ አርቲፊሻል ኢንተለጀንስ ኢንስቲትዩት ከአዳማ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ ጋር በጥምረት ለ2017 ዓ.ም በመስኩ ሰልጣኞችን ተቀብለው ለማስተማር ዝግጅት ስለማድረጋቸው አስታውቀዋል፡፡ የኘሮግራሙ ዓላማ በዘርፉ ያለውን የተመራማሪዎች እና ከፍተኛ ባለሙያዎች እጥረት መቅረፍ መሆኑ የተገለፀ ሲሆን ለኘሮግራሙ ስኬት ሁለቱ ተቋማት በከፍተኛ ትኩረት እንደሚሰሩ ገልጸዋል፡፡ ለዝርዝር መረጃ የኢትዮጵያ - [እውን የጥቁር ገበያ ዋጋ ቀንሶ ይሆን??](https://ebstv.tv/እውን-የጥቁር-ገበያ-ዋጋ-ቀንሶ-ይሆን/) - በዛሬው እለት የኢቢኤስ ቴሌቪዥን የዲጅታል ቡድን የጥቁር ገበያ ምንዛሬ ምን ደረጃ ላይ ይገኛል ሲል በብሔራዊ እና አምባሳደር አካባቢ ቅኝት አድርጓል። በዚሁ ዘርፍ ላይ ተሰማርተው የሚገኙ ህገ ወጥ ነጋዴዎች ከሁለት ቀናት በፊት አንዱን የአሜሪካ ዶላር በትይዩ ገበያው ወይም ብላክ ማርኬት በሚባለው በ125 ብር ሲገዙ እንደነበር ገልፀው ከትላንት ጀምሮ ግን አንዱን የአሜሪካ ዶላር በ115 ብር እንደሚገዙ ለማወቅ - [የንግድ ሥነ-ሥርዓት እርምጃው ቀጥሏል](https://ebstv.tv/የንግድ-ሥነ-ሥርዓት-እርምጃው-ቀጥሏል/) - የማክሮ ኢኮኖሚ ማሻሻያውን ተከትሎ መንግስት እየወሰደኩት ነው ባለው የሥነ-ሥርዓት እርምጃ የ36 ንግድ ተቋማት ንግድ ፍቃድ ተሰርዟል። የንግድና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስቴር በህገወጥ ተግባራት ላይ ተሰማርተዋል ባላቸው 7676 ነጋዴዎች ላይ ህጋዊ እርምጃ መወሰዱን ያስታወቀ ሲሆን የ42 ንግድ ተቋማት ፈቃድ ማገዱን እና በ286 ህገ ወጥ ነጋዴዎች ላይ ደግሞ የእስራት ቅጣት መጣሉን ገልጿል። - [የብሔራዊ ባንክ የምንዛሪ ጨረታ ውጤት](https://ebstv.tv/የብሔራዊ-ባንክ-የምንዛሪ-ጨረታ-ውጤት/) - በዛሬው የ ነሐሴ 1 ቀን 2016 ዓ.ም የብሔራዊ ባንክ የመጀመሪያ የምንዛሪ ጨረታ ውጤት ከጥቁር ገበያው ዋጋ ጋር ያለውን ልዩነት ማጥበብ የተቻለበት ነው ሲሉ የብሄራዊ ባንክ ገዢ ማሞ ምህረቱ ተናግረዋል ። የብሔራዊ ባንክ ከማክሮ ኢኮኖሚ ማሻሻያው ወዲህ የመጀመሪያው የሆነውን ልዩ የውጪ ምንዛሪ ጨረታ ሲያደርግ 27 ባንኮች እንደተሳተፉበት ተነግሯል። በዚህ ልዩ የውጪ ምንዛሪ ጨረታ 107.9 የኢትዮጵያ ብር - [ገበያው እንዴት ዋለ?](https://ebstv.tv/ገበያው-እንዴት-ዋለ/) - የኢቢኤስ ቴሌቪዥን የዲጅታል ቲም በአዲስ አበባ በአንዳንድ አካባቢዎች ላይ ገበያው እንዴት ዋለ በማለት በአስኮ፣ዊንጌትና ገርጂ በችርቻሮ የንግድ ዘርፍ ተሰማርተው በሚገኙ ሱቆች ላይ እለታዊ ቅኝት ማድረግ ችለን ነበር። ያነጋገርናቸው የታሸገ ዘይት የችርቻሮ ነጋዴዎች ምንም አይነት የዘይት አቅርቦት እንደሌላቸው ለማወቅ ችለናል። ህብረተሰቡ በነጋዴዎች ያልተገባ ጭማሪ መማረራቸውን ለጣቢያችን ገልፀው ነጋዴዎች የዘይት ዋጋ ሊጨምር ይችላል በሚል ስጋት እንደደበቁ ነግረውናል። - [ፍርድ ቤቶች ተዘጉ](https://ebstv.tv/ፍርድ-ቤቶች-ተዘጉ/) - የ2016 በጀት ዓመት መጠናቀቅን ተከትሎ ከዛሬ ነሐሴ 1 እስከ መስከረም 30 ድረስ ፍርድ ቤቶች በከፊል ለእረፍት ዝግ እንደሚሆኑ ጠቅላይ ፍርድ ቤት ተናግሯል። ነገር ግን በተጠቀሰው ጊዜ ውስጥ አስቸካይ የሆኑ በሰዎች መብት እና በሃገር ልማት ላይ አሉታዊ ተጽእኖ ሊያስከትሉ የሚችሉ አስቸኳይነታቸው በችሎቱ የሚታመንባቸው መሰል ጉዳዮች በተረኛ ችሎት የዳኝነት አገልግሎቱ ስለመቀጠሉ አስረድቷል። ሰበር አጣሪ ችሎት በመደበኛ ጊዜ - [የሱዳን የጎርፍ አደጋ](https://ebstv.tv/የሱዳን-የጎርፍ-አደጋ/) - በሱዳን በጣለው ከባድ ዝናብ 32 ሰዎች መሞታቸውን የሃገሪቱ ጤና ሚኒስቴር አስታውቋል። ሚኒስቴሩ እንዳለው በሱዳን 7 ግዛቶች በጣለው ከፍተኛ ዝናብ በተከሰተው የጎርፍ አደጋ ከሞቱት ሰዎች በተጨማሪ 107 ሰዎች ላይ ጉዳት የደረሰ ሲሆን 5 ሺህ 575 ቤቶችን ማውደሙን ሱዳን ትሪቡን ዘግቧል። - [ልዩ የውጭ ምንዛሪ ጨረታ](https://ebstv.tv/ልዩ-የውጭ-ምንዛሪ-ጨረታ/) - የኢትዮያ ብሔራዊ ባንክ በነገው እለት ነሐሴ 1/2016 ዓ.ም ልዩ የውጪ ምንዛሪ ጨረታ ሊያካሂድ መሆኑን አስታውቋል። ባንኩ በማህበራዊ ትስስር ገፁ ያወጣው ማስታወቂያ እንደሚያሳየው የውጭ ምንዛሪ የሚፈልጉ ባንኮች በነገው ዕለት ከጠዋቱ 4፡00 እስከ 6፡00 ሰዓት በሚቆየው በልዩ ጨረታው እንዲሳተፉ ጠይቋል። እንደአስፈላጊነቱ የገበያውን ፍላጎት መሰረት በማድረግ በቀጣይም ተመሳሳይ የውጭ ምንዛሪ ጨረታዎች እንደሚካሄዱ ባንኩ አስታውቋል። - [የአየር መንገድ የትኬት ዋጋ](https://ebstv.tv/የአየር-መንገድ-የትኬት-ዋጋ/) - የኢትዮጵያ አየር መንገድ በበረራ ቲኬት ላይ ምንም አይነት የተለየ የዋጋ ጭማሪ አለማድረጉን ተናግሯል። የውጭ ምንዛሪ አተማመን ለውጥ ጋር በተያያዘ በዓለም-አቀፍ እና በሀገር ውስጥ ጉዞ የአውሮኘላን የትኬት ዋጋ በከፍተኛ ደረጃ ጨምሯል በሚል የሚናፈሰው መረጃ ሀሰት ነው ሲል ዛሬ ባወጣው መግለጫ አመልክትዋል፡፡ በዓለም አቀፍ የአየር ትራንስፖርት አሠራር የዓለም-አቀፍ ጉዞ የአውሮኘላን ቲኬት ዋጋ የሚተመነው በአሜሪካን ዶላር ወይም ሌሎች - [የአሜሪካ ፕሬዝዳንታዊ ምርጫ](https://ebstv.tv/የአሜሪካ-ፕሬዝዳንታዊ-ምርጫ/) - በቀጣዩ የአሜሪካ ፕሬዝዳንታዊ ምርጫ የዲሞክራቱ እጩ የሆኑት ካምላ ሀሪስ የምርጫ አጋራቸውን ይፋ ሊያደርጉ ነው፡፡ በቀደመው ምርጫ የጆ ባይደን የምርጫ አጋር የነበሩት ምክትል ፕሬዝዳንት ሆነው ሲያገለግሉ የቆዩት ሀሪስ ዛሬ በሚያካሂዱት የቅስቀሳ ዘመቻ የምርጫ አጋራቸውን ይፋ ያደርጋሉ ተብሎ ይጠበቃል፡፡ ሀሪስ በምርጫው ካሸነፉ የምርጫ አጋራቸው ምክትል ፕሬዝዳንት እንደሚሆኑ ሲጠበቅ ለምርጫ አጋርነት ከታጩ በርካታ ዲሞክራቶች ጋር ተወያይተዋል፡፡ ከእጩዎች ውስጥም - [ባንግላዲሽ](https://ebstv.tv/ባንግላዲሽ/) - ለሳምንታት በተካሄደው የዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች ተቃውሞ የተገደሉ ሰዎች ቁጥር ከ4 መቶ ማለፉ ተነግሯል፡፡ ትላንት በተካሄደው ተቃውሞ ብቻ በትንሹ 1 መቶ 9 ሰዎች መገደላቸውና አጠቃላይ የሟቾች ቁጥር 4 መቶ 9 መድረሱን የኤ ኤፍ ፒ ዘገባ ያሳያል፡፡በትላንቱ ተቃውሞ በሰው ህይወት ላይ የደረሰው ጉዳት ተቃውሞው ከተቀሰቀሱ ወዲህ እጅግ ከፍተኛው ጉዳት ነው ተብሏል፡፡ - [በሳዑዲ አረቢያ በችግር ውስጥ ያሉ ዜጎች](https://ebstv.tv/በሳዑዲ-አረቢያ-በችግር-ውስጥ-ያሉ-ዜጎች/) - በህገወጥ መንገዶች ከሃገር ወጥተው በተለያዩ ሃገሮች የመኖሪያ ሰነድ ሳይኖራቸው ጠልለው ወይም በእስር ላይ ሆነው ያሉ ዜጎችን ወደሃገር የማስመለሱ ጥረት ቀጥልዋል፡፡ ካለፈው ሚያዝያ ጀምሮ ከ70, 800 በላይ በህገወጥ መንገድ ወደ ተለያዩ የአረብ ሃገራት ገብተው በችግርና በእስር ላይ የነበሩ ኢትዮጵያዊያን ወደ ሃገር መመለሳቸው ነው የተነገረው፡፡ የሴቶችና ማኅበራዊ ጉዳይ ሚንስቴር በትላንትናው እለት በሳዑዲ አረቢያ በችግር ውስጥ የነበሩ 313 - [የነሐሴ ወር የነዳጅ ዋጋ](https://ebstv.tv/የነሐሴ-ወር-የነዳጅ-ዋጋ/) - የነሐሴ ወር 2016 ዓም የነዳጅ ምርቶች የችርቻሮ መሸጫ ዋጋ ምንም አይነት ጭማሪ ሳይደረግበት ሐምሌ ወር በነበረበት የመሸጫ ዋጋ እንዲቀጥል በመንግስት መውሰኑን ሰምተናል። ከነዚህም ውስጥ ቤንዚን በነበረበት 82.60 በሊትር እንዲሁም ነጭ ናፍጣ በነበረበት 83.74 ብር በሊትር ሆኖ እንዲቀጥል ተወስኗዋል፡፡ በመሆኑም የነዳጅ ማደያዎች ያልተገባ የምርት ማከማቸት እና የዋጋ ጭማሪ ሳያደርጉ ተግባራዊ እንዲያደርጉት ትእዛዝ መተላለፍን መረጃዎች ያመለከቱ ሲሆን - [4 ሺህ የሚደርሱ የእምነት ቦታዎች በሩዋንዳ መንግስት ትእዛዝ እንዲዘጉ መደረጋቸውን  ተነገረ](https://ebstv.tv/4-ሺህ-የሚደርሱ-የእምነት-ቦታዎች-በሩዋንዳ/) - የሃገሪቱን የጤና እና ደህንነት ደንብ ተላልፈው በመገኘታቸው መዘጋታቸው የተነገረው የሩዋንዳ ቤተ እምነቶች አብዛኛዎቹ ደረጃቸውን ባልጠበቁ፣ የንፅህና ጉድለት ባለባቸው ድንኳን መሳይ መጠለያ ውስጥ የአምልኮ ስርአቶቻቸውን የሚፈፅሙ እንደነበሩ ለማወቅ ተችሏል። አሁን ላይ ተፈፃሚ መሆን የጀመረው የሩዋንዳ የሐይማኖት ተቋማትን የተመለከተው ሕግ ከ 5 ዓመታት በፊት መውጣቱ የተነገረ ሲሆን ተቋማቱ እራሳቸውን ለማረም ሰፊ ጊዜ የሰጣቸው እንደነበረ ተገልጿል። ሕጉ የሃይማኖት - [ሃሰተኛ  መድኃኒቶች](https://ebstv.tv/ሃሰተኛ-መድኃኒቶች/) - በአፍሪካ በታማሚዎች ከሚወሰዱ መድኃኒቶች አንድ አምስተኛው ወይም 20 በመቶው ትክክለኛ ያልሆኑ ወይም ከደረጃ በታች መሆናቸውን አንድ ጥናት አመልክቷል፡፡ በባህርዳር ዩንቨርሲቲ የተጠናውን ጥናት ዋቢ አድርጎ ዘጋርዲያን እንደዘገበው ናሙና ከተወሰዱ 7 ሺ 508 መድሃኒቶች 1 ሺ 639 የሚሆኑት ዝቅተኛ የጥራት ደረጃን የማያሟሉ ወይም ሃሰተኛ ሆነው መገኘታቸው ተረጋግጧል፡፡ ጥናቱን ያሰራው መቀመጫውን አምስተዳርዳም ሆላንድ ያደረገው አክሰስ ቱ ሜዲሲን የተሰኘው - [ኢትዮጵያ በ2030](https://ebstv.tv/የተያዙ-ዘይትና-ስኳር/) - ኢትዮጵያ በዚህ አመት 397 ቢሊዮን ዶላር የልማት ድጋፍ ሊያስፈልጋት እንደሚችል የአፍሪካ ልማት ባንክ ነው የገለፀው፡፡ ባንኩ ኢትዮጵያን ጨምሮ የ54 ሃገራት የኢኮኖሚ እንቅስቃሴን አስመልክቶ ባወጣው ሪፖርት ኢትዮጵያ በመጪዎቹ 6 አመታት የልማት እቅዷን ለማሳካት ከ257 እስከ 397 ቢሊዮን ዶላር እንደምትሻ እና ሃገሪቱን ተመጣጣኝ የእድገት ደረጃ ካላቸው ታዳጊ ሃገራት ጋር ለማነጽጸር ቢያንስ በየ አመቱ 25 ነጥብ 8 ቢሊዮን - [የዋጋ ጭማሪን ለመቆጣጠር](https://ebstv.tv/የዋጋ-ጭማሪን-ለመቆጣጠር/) - መንግስት በመሰረታዊ የምግብ ሸቀጦች ላይ የአቅርቦትና የዋጋ ጭማሪን ለመቆጣጠር በቂ ዝግጅት አድርጌያለሁ አለ፡፡ የንግድ እና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስቴር ምክንያታዊ ያልሆነ የዋጋ ጭማሪ በሚያደርጉና ምርትን በማከማቸት እጥረት እንዲፈጠር በሚያደርጉ ነጋዴዎች ላይ ጥብቅ እርምጃ እየወሰደ እንደሆነና እንደዚህ አይነት ድርጊት ከመፈፀም ነጋዴዎቹ እንዲቆጠቡ አሳስበዋል፡፡ - [የጋምቤላ የአጀንዳ ልየታ የምክክር መድረክ](https://ebstv.tv/የጋምቤላ-የአጀንዳ-ልየታ-የምክክር-መድረ/) - በጋምቤላ ክልል ከሀምሌ 22 እስከ ሀምሌ 28/2016 ዓ.ም ሲካሄድ የነበረው የአጀንዳ ልየታ የምክክር መድረክ መጠናቀቁን የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን አስታውቋል፡፡ ይህንኑ ተከትሎም በአጠቃላይ 495 የህብረተሰብ ክፍል ወኪሎች የለዩዋቸውን አጀንዳዎች የምክክሩ ባለድርሻ አካላት አደራጅተው ለኮሚሽኑ ማስረከባቸው ነው የተገለጸው፡፡ ከዚህ ባሻገር 115 የሚሆኑ መንግስታዊ ያልሆኑ ተቋማትና ማህበራት፣ 53 የመንግስት ተቋማትና 30 የፖለቲካ ፖርቲ ተወካዮች እንዲሁም 135 ተፅዕኖ - [ግብፅ መሬት ቆርጣ መሸጥ ስለመጀመሯ እንገራቹ](https://ebstv.tv/ግብፅ-መሬት-ቆርጣ-መሸጥ-ስለመጀመሯ-እንገ/) - ግብፅ የገጠማት የኢኮኖሚ ምስቅልቅል የባህር ዳርቻዎቿን ለባህረ ሰላጤው ሃገራት በጨረታ ቆርጣ እስከመሸጥ እንዳደረሳት ምንጮች አስታውቀዋል። የግብፅን መሬት ዋነኛ ገዢ ሆና የቀረበችው ሳዑዲ አረብያ በቀይ ባህር ዳርቻ ቁልፍ አቀማመጥ ያለውን የራስ ጀሚላ የቱሪስት መዳረሻ ለመግዛት ለካይሮ መንግስት ጥያቄዋን አቅርባለች። 8 መቶ 60 ሺህ ስኴር ሜትር የቆዳ ስፋት ያለው የራስ ጀሚላ የባህር ዳርቻ ሳዑዲ አረብያ አልቆላት ከገዛችው - [ስግብግብ ነጋዴዎች](https://ebstv.tv/ስግብግብ-ነጋዴዎች/) - ጠቅላይ ሚኒስትር አብይ አህመድ የማክሮ ኢኮኖሚ ለውጡን ባልተገባ ሕገ ወጥ መንገድ ለመጠቀም በሚፈልጉ ስግብግብ ነጋዴዎች ላይ የሕግ አስፈጻሚ አካላት እርምጃ እንዲወስዱ ኃላፊነት እንደተሰጣቸው ገልጸዋል። ጠቅላይ ሚኒስትሩ የማክሮ ኢኮኖሚ ለውጡን በተመለከተ ትላንት ማብራሪያ የሰጡ ሲሆን የለውጥ ሥራዎቻችን ሁሉ ስኬት በባለድርሻ አካላት የተባበረ ጥረት ላይ ይመሠረታል ያሉት ጠቅላይ ሚኒስትሩ አካሄዳችን ደሃ ተኮር ነው ሲሉ በኤክስ ማህበራዊ ገጻቸው - [የምርጫ ቦርድ እጩዎች](https://ebstv.tv/7284-2/) - የብሔራዊ ምርጫ ቦርድ የስራ አመራር ቦርድ ሰብሳቢ እጩ መልማይ ኮሚቴ ወይዘሮ ሜላተወርቅ ሃይሉ አበባውንና አቶ ታደሰ ለማ ገርቢን ለቦርዱ ሰብሳቢነት እጩ አድርጎ መምረጡን አስታወቀ። ኮሚቴው በተቀመጠው የመጠቆሚያ ቅጽ መሰረት 56 ሰዎችን መቀበሉን የገለጸ ሲሆን ከነዚህ ውስጥ 5 ያህሉን መለየቱንና ከ5ቱም 2 ሰዎችን ለጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ ለማቅረብ መወሰኑን ነው ለመገናኛ ብዙሃን በሰጠው መግለጫ የተናገረው። ከተመረጡ - [ኢራን እና እስራኤል](https://ebstv.tv/ኢራን-እና-እስራኤል/) - የኢራኑ ሀይማኖታዊ መሪ አያቶላ አሊ ሃማኒ የሃማስ ከፍተኛ መሪ የሆኑት ኢስማኤል ሃኒዬ ቴህራን መገደላቸውን ተከትሎ እስራኤል ላይ የአጸፋ እርምጃ እንዲወሰድ ማዘዛቸው ተሰምቷል። ሃሚኒ ትዕዛዙን ያስተላለፉት የኢራንን መንፈሳዊ ብሔራዊ የደህንነት ምክር ቤት አስቸኳይ ስብሰባ ከጠሩ በኋላ ነው፡፡ ሟቹ የሃማስ መሪ ኢስማኤል ሃኒዬ ቴህራን ተገኝተው የነበሩት አዲስ በተሾሙት የኢራን ፕሬዚዳንት መሱድ ፔዚሽኪያን በዓለ ሲመት ላይ ለመታደም እንደነበር - [ማረሚያ ቤቶቻችን ሲፈተሹ](https://ebstv.tv/ማረሚያ-ቤቶቻችን-ሲፈተሹ/) - የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ጉባኤ በተለያዩ የሀገሪቱ አካባቢዎች በሚገኙ 26 ማረሚያ ቤቶች ባደረኩት ምልከታ ታራሚዎች ያለ ክስ እና ያለ ፍርድ ለረጅም ጊዜ ታስረው እንደሚገኙ አረጋግጫለሁ ብሏል። የኢሰመጉ 155ኛ ልዩ መግለጫ በሚል ጉባኤው ባወጣው ሪፖርት እንዳለው ማረሚያ ቤቶቹ መያዝ ከሚችሉት ታራሚዎች በላይ በመያዝ ተጨናንቀው እንደሚገኙ እና በቂ አየር የማያስገቡ መሆናቸውን ጭምር ታዝቤያለሁ ብሏል። በተጨማሪም አብዛኛዎቹ ማረሚያ ቤቶች - [](https://ebstv.tv/7266-2/) - በኢትዮጵያ የሚገኙ የስኳር፣ የወረቀትና የወረቀት ጥሬ እቃ ፋብሪካዎች እንዲሁም የማዕድን ኮርፖሬሽን አሁንም በኪሳራ ላይ መሆናቸውን የኢትዮጵያ ኢንቨስትመንት ሆልዲንግ አስታውቋል፡፡ የተቋሙ ምክትል ዋና ሥራ አስፈጻሚ ያስሚን ወሀብረቢ ለኢትዮጵያ ዜና አገልግሎት እንደገለጹት የስኳር ፋብሪካዎች በ2014 በጀት ዓመት 5 ቢሊየን ብር ኪሳራ ያስመዘገቡ ሲሆን በ2015 በጀት ዓመት ግን ወደ ግማሽ ቢሊየን ማውረድ ተችሏል ነው ያሉት። በሌላ በኩል የመንግሥት - [](https://ebstv.tv/7261-2/) - የቀድሞው የአሜሪካ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትርና የኖቤል የሰላም ተሸላሚ ሄንሪ ኪሲንጀር በ100 ዓመታቸው አርፈዋል፡፡ ኪሲንጀር እስከ ቅርብ ጊዜ በአሜሪካ ፖለቲካና ብሄራዊ ጉዳዮች ዙሪያ ተጽእኖ ፈጣሪ ሆነው ሲቆዩ በተለይ አሜሪካ ከቻይና ጋር ያላት ግንኙነት ወደ ጥሩ ምእራፍ እንዲሸጋገር ጥረት ሲያደርጉ ቆይተዋል፡፡ የቀድሞው ከፍተኛ ዲፕሎማት ቻይናን ከ100 ጊዜ በላይ መጎብኘታቸው “የቻይና ህዝብ ወዳጅ” የሚል ቅጽል ስም አሰጥቷቸዋል፡፡ ኪሲንጀር - [](https://ebstv.tv/7257-2/) - ሐምሌ 16 ቀን 2015 ዓ.ም የክብር ዶክትሬት ዲግሪ ላበረከተላት ለጋዜጠኛ መዓዛ ብሩ የክብር ዶክትሬት ዲግሪዋን አስረክቧል፡፡ የክብር ዶክትሬትዋን የተቀበለችው የሸገር ሬዲዮ መስራች እና ጋዜጠኛ መአዛ ብሩ ይህ የክብር ዶክትሬት በሚዲያው ዘርፍ ለውጥ ለማምጣት ለሚጥሩ የስራ አጋሮች ይሁንልኝ ስትል ተናግራለች። ጋዜጠኛ መዓዛ ብሩ በኢትዮጵያ የጋዜጠኝነት ሙያ የጥንካሬ ተምሳሌትና በዘርፉ ለበርካቶች አርአያ ለመሆኗ ተገቢ እውቅና ለመስጠት መሆኑን - [](https://ebstv.tv/7254-2/) - በአዲስ አበባ በ3 ወራት ውስጥ 106 ሰዎች በትራፊክ አደጋ ህይወታቸውን ማጣታቸውን ተነግሯል ። የአዲስ አበባ ፖሊስ ትራፊክ ቁጥጥር መምሪያ በ2016 በጀት ዓመት በሩብ ዓመቱ 494 ከባድና 385 ቀላል የአካል ጉዳት ሲመዘገብ ከ8 ሺህ 250 በላይ የንብረት አደጋም መድረሱ ገልጿል። እንዲሁም የትራፊክ ፖሊስ ተደራሽ በሆነባቸው ቦታዎች 541 ሺህ 420 ደንብ ተላላፊዎች ላይ እርምጃ ሲወሰድ ለደንብ ጥሰቱ - [ባህርዳር ዩንቨርስቲ የክብር እና የአድናቆት ሽልማት አገኘ](https://ebstv.tv/ባህርዳር-ዩንቨርስቲ-የክብር-እና-የአድና/) - የኢትዮጵያ ጥራት ሽልማት ድርጅት በ10ኛው ዙር አገር አቀፍ የጥራት ሽልማት መርሀግብሩ 38 ድርጅቶችና ተቋማትን ተሸላሚ አድርጓል። በዚህ ሽልማት መርሀግብር የባህር ዳር ዩንቨርስቲ የዘንድሮ የክብር ና የአድናቆት ተሸላሚ አድርጎታል :: የኢፌዴሪ ርዕሰብሔር ና የድርጅቱ የበላይ ጠባቂ ሳህለወርቅ ዘውዴ በተገኙበት በብሔራዊ ቤተ-መንግስት በተካሄደው ስነስርዓት ነው ይህ የተገለፀው :: - [](https://ebstv.tv/7242-2/) - በኢትዮጵያ ከ26 አገራት የተውጣጡ ወደ 1 ሚሊየን የሚጠጉ ስደተኞች በኢትዮጵያ መኖራቸው ተነገረ ። ይህንንም ከግምት በማስገባት የፍትህ ሚኒስቴር ና አለም አቀፉ የፍልሰተኞች ድርጅት አይ ኦ ኤም በሰዎች መነገድና ህገወጥ የሰዎች ዝውውርን ለመከላከል እንዲሁም በህጋዊ መንገድ ወደተለያዩ አገራት የሚጓዙ ዜጎችን መብት ለማስጠበቅ ያለመ ስምምነት አድርገዋል። አለም አቀፉ የስደተኞች ድርጅት ኢትዮጵያ ወደተለያዩ አገራት የሚጓዙ ስደተኞች መነሻና መድረሻ - [](https://ebstv.tv/7235-2/) - ሕብረት ባንክ በ2015 ዓ.ም 10 ነጥብ 3 ቢሊዮን ብር አጠቃላይ ገቢ በማግኘት ከግብር በፊትና ከመጠባበቂያ ተቀናሽ በኋላ 3 ነጥብ 6 ቢሊዮን ብር አተረፍኩኝ ብሏል። ባንኩ ይህን ያለው 26ኛ መደበኛና 13ኛ አስቸኳይ የባለአክስዮኖች ጠቅላላ ጉባዔውን ባካሄደበት መድረክ ሲሆን ፤ የባንኩ አጠቃላይ የተቀማጭ ገንዘብ መጠን 64 ነጥብ 5 ቢሊየን ብር መድረሱን አስታውቋል፡፡ ይህም ከቀደመው ዓመት ጋር ሲነፃፀር - [የባህዳር ዩንቨርስቲ አለም አቀፍ እውቅና](https://ebstv.tv/የባህዳር-ዩንቨርስቲ-አለም-አቀፍ-እውቅና/) - የባህርዳር ዩኒቨርሲቲ በአራት የኢንጂነሪንግ የትምህርት ዘርፎች ዓለም አቀፍ እውቅና አገኘ ። ተቀማጭነቱን በአሜሪካ ባደረገው በእንግሊዘኛው አፅራኦተ ቃል ABET ወይም (Accredition Board for Engineering and Techndogy ) በተባለው የኢንጂነሪንግ የትምህርት ጥራት ኮሚሽን በኩል መሆኑ ተነግሯል። ትምህርቶቹም በፈረንጆቹ 2022/23 ዩኒቨርሲቲው ለሚሰጣቸው የኬሚካል፣ ሲቪል፣ ኤሌክትሪካል እና የሜካኒካል ኢንጂነሪንግ የትምህርት ክፍሎች መሆናቸውን የባህርዳር ዩኒቨርሲቲ ለኢቢኤስ አዲስ ነገር በላክው የእውቅና - [](https://ebstv.tv/7228-2/) - በአሁኑ ወቅት በ136 የዓለም ሀገራት ላይ የጉዞ አገልግሎት እየሰጠ የሚገኘው የኢትዮጵያ አየር መንገድ በቀጣይ 6 ወራቶች ወደ ሴራሊዮን ፣አውስትራሊያን ቬትናምና ሌሎች የአፍሪካ ሀገራት ነው አዲስ የበረራ አገልግሎት እጀምራለሁ ብሏል። አየር መንገዱ እስከሚመጣው የፈረንጆቹ 2035 ዓ.ም አጠቃላይ የመዳረሻ ከተሞች ቁጥሩን ወደ 207 ለማድረስና ያሉትን የአውሮፕላን ቁጥርም ወደ 271 ከፍ ለማድረግ ማቀዱን አስታውቋል። - [ኢትዮጵያ በብሪክስ](https://ebstv.tv/ኢትዮጵያ-በብሪክስ/) - ኢትዮጵያ የብሪክስ አባልነትን እንድትቀላቀል ከተጋበዘች በኋዋላ ለመጀመሪያ ጊዜ ሀገራቱ ባደረጉት የጥምር ውይይት ላይ ተሳትፊ ሆናለች። በዓለማችን በፈጣን እድገት ላይ የሚገኙ አምስት አገራት ጥምረት የሆነውና በቅርቡም ኢትዮጵያን ጨምሮ ስድስት ሀገራትን አዲስ አባል ሊያደርግ የወሰነው ብሪክስ በጋዛ በንጹሀን ዜጎች ላይ እየደረሰ ነው ባለው ሞትና የጦር መሳሪያ ድብደባ ዙሪያ መክሯል። ጠቅላይ ሚኒስትር አብይ አህመድና፣ የሩሲያው ፕሬዝዳንት ቭላድሚር ፑቲንን - [ያልተሳካው የሰላም ድርድር](https://ebstv.tv/ያልተሳካው-የሰላም-ድርድር/) - በፌደራል መንግሥት እና ሸኔ ብሎ በሚጠራው ታጣቂ ቡድን መካከል በታንዛንያ ዳሬ ሰላም ሲደረግ የነበረው ድርድር ያለውጤት መጠናቀቁን መንግስት አስታውቋል። የመንግሥት ኮሚኒኬሽን አገልግሎት ጽ/ቤት ማምሻውን ባወጣው መግለጫ ከሸኔ ጋር በሁለት ዙር ሲካሄድ የቆየው ንግግር ያለውጤት ተጠናቋል ያለ ሲሆን ከወራት በፊት በዚያው በታንዛኒያ ዛንዚባር በተካሄደው ንግግር ቡድኑ ከ60 ዓመታት በፊት የኦሮሞም የሌሎች ብሔርብሔረሰቦች የነበሩ እና ተመልሰው ያደሩ - [የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ማሳሰቢያ](https://ebstv.tv/የኢትዮጵያ-ንግድ-ባንክ-ማሳሰቢያ/) - የንግድ ባንክ የሞባይል ባንኪንግ የመሰሉ ዲጂታል የክፍያ አማራጮችን የምትጠቀሙ ደንበኞቼ እባካችሁ ራሳችሁን ከአጭበርባሪዎች ጠብቁ ብሏል። ባንኩ ለደንበኞች ባወጣው ማሳስቢያ የዲጂታል የክፍያ ስርዓት እየተስፋፋ መምጣቱን ተከትሎ አጭበርባሪዎች ቀደም ሲል የተከፈለን የክፍያ ደረሰኝ ወይም ሀሰተኛ የክፍያ ደረሰኝ ሞባይላቸው ላይ አሳይተው ክፍያ የፈፀሙ በማስመሰል ስርቆት እንደሚፈጽሙ ደርሼበታለሁ ብሏል፡፡ በመሆኑም ተጠቃሚዎች ክፍያዎችን በዲጂታል አማራጮች ሲቀበሉ ከፋዩ ከሚሰጠው ማረጋገጫ በተጨማሪ - [ሌጲስ መንደር](https://ebstv.tv/ሌጲስ-መንደር/) - በዓለም አቀፍ ደረጃ ከሚገኙ 54 ምርጥ የቱሪስት መዳረሻ ስፍራዎች ውስጥ የኢትዮጵያው ሌጲስ መንደር አንዱ ነው አለ ። ሲኤን ኤን በ2023 በአለም ዙሪያ የሚገኙና በተፈጥሮ መልከአምድራቸው፤ ሰው ሰራሽ ገጽታቸውና በሚሰጡት አገልግሎት ጭምር በጎብኝዎች ተመራጭ ከሆኑ ቦታዎች መካከል የኢትዮጵያው ሌጲስ መንደር አንዱ ነው ብሏል፡፡ ሌጲስ የሚገኘው ከአዲስ አበባ 160 ኪሎሜትር በኦሮሚያ ክልል አርሲ ነገሌ አካባቢ ሲሆን፤ አካባቢው - [አቢሲኒያ ባንክ](https://ebstv.tv/አቢሲኒያ-ባንክ/) - ባንኩ በፈረንጆቹ 2022/23 ሒሳብ ዓመት 5 ነጥብ 2 ቢሊዮን ብር ያልተጣራ ትርፍ ማግኘቱን ገልጿል። አቢሲኒያ የተጠናቀቀውን የሒሳብ ዓመት ምክንያት በማድረግ ባከናወነው 27ኛ መደበኛ የባለአክሲዮኖች ጉባዔ ላይ እንደተናገረው የተገኘው ገቢ ካለፈው ሒሳብ ዓመት የ12 በመቶ ጭማሪ ማሳየቱን አሳውቋል፡፡ በሒሳብ ዓመቱ የባንኩ ጠቅላላ ገቢ 22 ነጥብ 7 ቢሊዮን ብር መድረሱ የተጠቀሰ ሲሆን የባንኩ አጠቃላይ ሀብትም 189 ነጥብ - [ለቲቢ በሽታ አዲስ መድሃኒት](https://ebstv.tv/ለቲቢ-በሽታ-አዲስ-መድሃኒት/) - የደቡብ አፍሪካው ዴዝሞንድ ቱቱ ዩኒቨርሲቲ ተመራማሪዎች መድኃኒት ለተላመደ የቲቢ በሽታ ፍቱን መድኃኒት ማግኘታቸውን አስታወቁ። ተመራማሪዎቹ እንደሚሉት ባካሄዷቸው ሙከራዎች ያገኙት መድኃኒት የተላመደ የልጆችንም ሆነ አዋቂ የቲቢ በሽታ በማከም በእጅጉ ፍቱን ነው። "ሌሾፍሎክሲን " የተባለው መድሃኒት በተለይ ከ6 ወር በላይ ላሉ ሕፃናት በየቀኑ አንድ ክኒን የሚሰጥ ሲሆን መድሃኒቱ በሕፃናቱ ላይ የሚያደርሰው ምንም ጉዳት የለም ብለዋል። በዓለማችን በየዓመቱ - [የጎርፍ አደጋ በአፍሪካ ቀንድ](https://ebstv.tv/የጎርፍ-አደጋ-በአፍሪካ-ቀንድ/) - ኢትዮጵያን ጨምሮ በአፍሪካ ቀንድ በ1ወር ጊዜ ውስጥ አንድ መቶ ሰዎች በጎርፍ አደጋ ህይወታቸው ማለፉንና ከሟቾቹ መካከል 16 ያህሉ ህጻናት መሆናቸውን ያሁ ኒውስ ዘግቧል፡፡ ከሟቾቹ መካከል 46ቱ ከኬንያ፣ 33 ቱ ከኢትዮጵያ እንዲሁም 32ቱ የሶማሌ ዜግነት ያላቸው መሆናቸው ተገልጿል፡፡ በሶስቱ ሀገራት የጎርፍ አደጋው 700 ሺህ ያክል ሰዎችን ከቤት ንብረታቸው ማፈናቀሉን እንዲሁም የእርሻ መሬቶች ጭምር በውሃ መጥለቅለቃቸው በዘገባው - [የትውልደ ኢትዮጵያዊቷ ሰዓሊ ስዕል ሽያጭ](https://ebstv.tv/የትውልደ-ኢትዮጵያዊቷ-ሰዓሊ-ስዕል-ሽያጭ/) - የትውልደ ኢትዮጵያዊቷ ሰዓሊ ስዕል ሽያጭ ትውልደ ኢትዮጵያዊዋ አርቲስት ጁሊ ምህረቱ በአፍሪካ አሜሪካዊያን ታሪክ ክብረ ወሰን በሆነ ክፍያ የስዕል ሥራዋ መሸጡ ተነገረ ። ቢቢሲ እንዳለው የጁሊ ምህረቱ ረቂቅ ወይም አብስትራክት ስዕል በ10 ነጥብ 7 ሚሊዮን ዶላር ነው የተሸጠው ብሏል ። በአክሬሊክ የስዕል ሥራ በቀለም የተሳለው ስዕል ዎከርስ ዊዝ ዘ ዳውን ኤንድ ሞርኒግ የተባለ ርዕስ የተሰጠው ነው።ጁሊ - [የዩኤስ ኤይድ እርዳታ መቀጠል](https://ebstv.tv/የዩኤስ-ኤይድ-እርዳታ-መቀጠል/) - የአሜሪካው የልማት ተራድኦ ድርጅት ላለፉት አምስት ወራት በኢትዮጵያ አቋርጦት የነበረውን የሰብአዊ ድጋፍ በሚቀጥለው ወር ሊያስጀምር መሆኑ ተነግሯል። ድርጅቱ በኢትዮጵያ በሚያካሂደው የድጋፍ ስራ ላይ ማሻሻያ እንዲደረግ ከኢትዮጵያ መንግስትና ከረድኤት ድርጅቶች ጋር ከመግባባት መድረሱን ተከትሎ ነው በሚቀጥለው ወር የሰብዓዊ ድጋፉን እንደሚያስጀምር ያስታወቀው። የተራድኦ ድርጅቱ አክሎም ድጋፉ ለቀጣይ አንድ አመት የሚቀጥል መሆኑንና ይህ መቀጠሉም በኢትዮጵያ የሚተገብራቸውን የአሰራር ማሻሻያዎች - [የንፋስ ኃይል](https://ebstv.tv/የንፋስ-ኃይል/) - የአዋጭነት ጥናታቸው የተጠናቀቁ 18 የንፋስ ኃይል ማመንጫ ፕሮጀክቶች ሊገነቡ መሆኑን የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል መስሪያ ቤት አስታውቋል። እስካሁን በኢትዮጵያ ከተገነቡ የንፋስ ኃይል ማመንጫ ጣቢያዎች 404 ሜጋ ዋት ኃይል ማመንጨት መቻሉን ያሳወቀው መስሪያ ቤቱ አዲሶቹ ፕሮጀክቶች ሲጠናቀቁ ተጨማሪ ሁለት ሺ 700 ሜጋ ዋት ኃይል የማመንጨት አቅም ይኖራቸዋል ብሏል፡፡ ኘሮጀክቶቹ የሚገነቡበትን በጀት በቀጣይ ይፋ እንደሚያደርግ ያስታወቀው መስሪያ ቤቱ - [የአይሮፕላን ግዥ](https://ebstv.tv/የአይሮፕላን-ግዥ/) - የኢትዮጵያ አየር መንገድ 67 ተጨማሪ አውሮፕላኖችን ከቦይንግ ኩባንያ ሊገዛ ስለመሆኑ ተነግሯል፡፡ ከእነዚህ የቦይንግ ምርቶች ውስጥ 11 ፣ 787 ድሪም ላይነርስና በአስቸኳይ የሚገዙ ሌሎች 20ዎቹ 737 ማክስ አውሮፕላኖች ይገኙበታል ነው የተባለው፡፡ የአዳዲሶቹ አውሮፕላኖች ግዢ የኢትዮጵያ አየር መንገድን በረራዎች ከፍ ለማድረግና በአዳዲስ የቦይንግ ኩባንያ ዘመናዊ ምርቶች ለማገዝ እንደሚያስችል ነው የቦይንግ ኩባንያ በመግለጫ ያመለከተው፡፡ - [የፓርላማ ውሎ ፣ህዳር 04,2016 What's New Nov 14,2023](https://ebstv.tv/የፓርላማ-ውሎ-፣ህዳር-042016-whats-new-nov-142023/) - https://youtu.be/rnr775DeZYQ - [1 ቢሊዮን ዶላር ለአፍሪካ ፊልም ኢንዱስትሪ](https://ebstv.tv/1-ቢሊዮን-ዶላር-ለአፍሪካ-ፊልም-ኢንዱስትሪ/) - አፍሪካ ኢምፖርት ኤክስፖርት ባንክ የአፍሪካ የፊልም ኢንዱስትሪዎችን ለመደገፍ አንድ ቢሊዮን ዶላር መድቢያለሁ ብሏል። ከፈረንጆቹ 2024 ጀምሮ በአፍሪካ ላሉ የፊልም ኢንዱስቲሪዎች የስቱዱዮ ግንባታ ብሎም ለፊልም ቀረጻና ለፊልም ፕሮጀክቶች ማስፈጸሚያ የሚውል አንድ ቢሊዮን ዶላር ድጋፍ ለማድረግ መዘጋጀቱን ነው ባንኩ ያስታወቀው። የአፍሪኤግዚም በመባል የሚታወቀው ይኸው ባንክ የፈረንጆቹ 2024 ዓመት አየር ላይ ለሚውሉ የደቡብ አፍሪካ፣ ኬኒያና ናይጄሪያ ፊልሞች የገንዘብ - [የሕዝብ መጸዳጃ ቤቶች](https://ebstv.tv/የሕዝብ-መጸዳጃ-ቤቶች/) - ኢትዮጵያ በመላ አገሪቱ 1 ሺህ የሕዝብ መጸዳጃ ቤቶችን ልትገነባ ነው ተባለ ። ለዚሁ ፕሮጀክት ማስፈጸሚያም የዓለም ባንክ የ460 ሚሊየን ዶላር ድጋፍ ያደረገ ሲሆን ቀሪውን 63 ሚሊየን ዶላር ደግሞ በሌሎች ለጋሽ ተቋማት ይሸፈናል ተብሏል። የ 523 ሚሊዮን ዶላር ዉጭ የተያዘለት ይህ ፕሮጀክት ከመፀዳጃ ቤት ግንባታ በተጨማሪ በ23 ከተሞች የንጹህ መጠጥ ውሃ አቅርቦትን ለማሻሻል የተለያዩ ስራዎች ይከናወኑበታል - [ባሕር ዳር ዩኒቨርስቲ](https://ebstv.tv/ባህር-ዳር-ዩንቨርስቲ/) - የቅድመ ምረቃ ተማሪዎችን ተቀብሎ ለማስተማር ዝግጅቱን ማጠናቀቁን አስታውቋል፡፡ የዩኒቨርሲቲው ፕሬዝዳንት ፍሬው ተገኘ ለክልሉ መገናኛ ብዙኀን እንደተናገሩት የቅድመ ምረቃ ተማሪዎችን ለመቀበል ከሚደረግ ዝግጅት አኳያ ዩኒቨርሲቲው የሚጎድለው የለም ያሉ ሲሆን በክልሉ በተፈጠረው ወቅታዊ ሁኔታ ዩኒቨርሲቲው የቅድመ ምረቃና የድሕረ ምረቃ ተማሪዎችን ተቀብሎ ለማስተማር አቅዶት ከነበረው ጊዜ መዘግየቱን ገልጸዋል፡፡ ከዚሁ ከክልሉ ሰላም ጋር በተያያዘ በዩኒቨርሲቲው ተቋርጦ የነበረው የኢንተርኔት አገልግሎት - [ሳፍሪኮም](https://ebstv.tv/ሳፍሪኮም/) - የኬንያው ሳፋሪኮም ቴሌኮም ኩባንያ በያዝነው የፈረንጆች ዓመት ስድስት ወራት 225 ሚሊዮን ዶላር በላይ የተጣራ ትርፍ ማግኘቱን አስታወቀ። ተቋሙ ከሁለት አመት በኋላ ለመጀመሪያ ጊዜ የትርፍ ጭማሪ ያሳየው በኢትዮጵያ ካደረገው ከፍተኛ የማስፋፊያ ስራ በኋላ መሆኑ ተገልጿል። በኢትዮጵያ ኤምፔሳን ጨምሮ በተፋጠነ የንግድ እንቅስቃሴ መጨመሩ ጋር ተያይዞ ኩባንያው ከ2 ወር ባነሰ ጊዜ ውስጥ ከ1 ነጥብ 2 ሚሊዮን በላይ ደንበኞችን - [የኤሌክትሮኒክስ የግዥ ስርዓት](https://ebstv.tv/የኤሌክትሮኒክስ-የግዥ-ስርዓት/) - በኢትዮጵያ ከ2014 ዓ.ም ጀምሮ በፌዴራል የመንግስት ተቋማት ላይ ተግባራዊ የተደረገውን የኤሌክትሮኒክስ የግዥ ስርዓት ከመንግስት ተቋማት ይልቅ በንግዱ ማህበረሰብ ዘንድ ቅቡልነቱ እያደገ መምጣቱን የመንግስት ግዥና ንብረት አስተዳደር ባለሥልጣን አስታውቋል። ባለሥልጣን መስሪያ ቤቱ አክሎም የዘንድሮውን የ2016 በጀት ዓመትን ጨምሮ ባለፉት 2 ዓመታት ከ38 ሺህ በላይ የሚሆነው የንግዱ ማህበረሰብ መንግስት በሚያወጣቸው የኤሌክትሮኒክስ የንብረት ግዥ ጫረታ ላይ በንቃት ተሳትፏል - [የኮታ ማሻሻያ](https://ebstv.tv/የኮታ-ማሻሻያ/) - የዓለም የገንዘብ ድርጅት የሥራ አመራር ቦርድ አባላት የአገሮች ኮታ ላይ ማስተካከያ ማድረጉ ተነገረ። የኮታ ማሻሻያው እንደ ኢትዮጵያ ያሉ ታዳጊ ሀገራት ዓለምአቀፉ የገንዘብ ተቋም ላይ የመወሰንና የመጠቀም አቅማቸውን ያዳብራል ተብሏል። ድርጅቱ ባወጣው የዜና መግለጫ እንደሚለው የኮታ ጭማሪው አገሮች አሁን ባላቸው የአመራር ድርሻ የ50 ከመቶ ጭማሪን ያካተተ ሲሆን ይህም ደሃ ሀገራት ከተቋሙ ሀብት የበለጠ ተጠቃሚ እንዲሆኑ የሚያስችላቸው - [የቻይና ብድር](https://ebstv.tv/የቻይና-ብድር/) - ቻይና ለታዳጊ ሀገራት ያበደረችው ገንዘብ በትንሹ ከአንድ ነጥብ አንድ ትሪሊዮን ዶላር እንደሚበልጥ አንድ ጥናት አመለከተ ። በአሜሪካው ኤይድ ዳታ በተባለ ሪፖርት እንደተጠቀሰው ይሄን ከፍተኛ መጠን ያለው ዶላር ከተበደሩት ታዳጊ ሀገራት 80 ከመቶ የሚሆኑት አሁን በከፋ የፋይናንስ እጥረት ውስጥ የሚዳክሩ ናቸው ብሏል። ቻይና ከሰጠችው ብድር አብዛኛውም ፕሬዝዳንት ሺ ጂፒንግ ለወጠኑት የቤልት ኤንድ ሮድ የመሰረተ ልማት ግንባታ - [ውድመት በአፍሪካ](https://ebstv.tv/ውድመት-በአፍሪካ-2/) - በፈረንጆቹ 2022 ኢትዮጵያን ጨምሮ 110 ሚሊዮን አፍሪካዊያን ግምቱ 8 ነጥብ 5 ቢሊዮን ዶላር የሚደርስ የኢኮኖሚ ውድመት ገጥሟቸዋል ተባለ። ቻይና ዴይሊ የጠቀሰው የዓለም ሚቲዎሮሎጂ ድርጅት ሪፖርት ኢትዮጵያና ሌሎች የአፍሪካ ሀገራት የኢኮኖሚ ጉዳቱ የገጠማቸው በተለይ በአየር ንብረት መዛባት ምክንያት ነው ብሏል። በዚሁ ጊዜ 5 ሺህ አፍሪካዊያን በረሃብ የሞቱ ሲሆን ከእነዚህ ውስጥ 48 ከመቶ የሚሆኑት በድርቅ፣ ሌሎች 43 - [ትኩረት ለዲስሌክሲያ ሰለባዎች](https://ebstv.tv/ውድመት-በአፍሪካ/) - ዲስሌክሲያ በተሰኘው የአካል ጉዳት ሰለባ ለሆኑ ታዳጊዎች የሚደረገው ድጋፍ አነስተኛ ነው ሲል የኢትዮጵያ ሰብዓዊ መብቶች ኮሚሽን ገልጿል። ዲስሌክሲያ የተሰኘው የአካል ጉዳት በቋንቋ ላይ የተመሠረተ የመማርና የማንበብ ችሎታዎች እድገት ላይ ተጽዕኖ የሚያሳድርና ከነርቭ መዛባት የሚመነጭ እክል ሲሆን ተቀራራቢ ቅርጽ ያላቸውን ፊደላት የመለየት ችግር መሆኑንም ኮሚሽኑ አመልክቷል። ይሁንና ዲስሌክሲያን አስመልክቶ በመምህራን፣ ተማሪዎችና ወላጆች ዘንድ ግንዛቤ ባለመኖሩ ወይም - [ሕዝበ ውሳኔ በሰሜን ኢትዮጵያ](https://ebstv.tv/ሕዝበ-ውሳኔ-በሰሜን-ኢትዮጵያ/) - በሰሜን ኢትዮጵያ የይገባኛል ጥያቄ በሚነሳባቸው አካባቢዎች ህዝበ ውሳኔ ለማድረግ መንግሥት መወሰኑ ተነገረ በጉዳዩ ላይ የመንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት ጽ/ቤት እንዳለው በሰሜን ኢትዮጵያ አከራካሪ በሚባሉ ቦታዎች በህገመንግስቱ መሰረት ህዝበ -ውሳኔ እንዲደረግ አቅጣጫ ማስቀመጡን አስታውቋል፡፡ እነዚህኑ አካባቢዎች በተመለከተ የፌደራል መንግስት ከትግራይና ከአማራ ክልሎች አመራሮች ጋር የጋራ ውይይት ከተደረገ በኋላ በህገመንግስቱ መሰረት መግባባት የተደረሰባቸው አቅጣጫዎች እንዲተገበሩ ይደረጋል ነው የተባለው፡፡ - [ኢቢኤስን ባሉበት ሀገር ሆነው በነፃ በቀጥታ በሮኩ ይመልከቱ](https://ebstv.tv/ኢቢኤስን-ባሉበት-ሃገር-ሆነው-በቀጥታ-በሮ/) - [ኢትዮጵያ እ.ኤ.አ በ2030 የውጭ ሃገር ጎብኚዎቿን ቁጥር በአመት 7 ሚሊዮን ለማድረስ ማቀዷ ተገለፀ ።](https://ebstv.tv/ኢትዮጵያ-እ-ኤ-አ-በ2030-የውጭ-ሃገር-ጎብኚዎቿን/) - በኮቪድ 19 እንዲሁም ሀገር ውስጥ በሚፈጠሩ ግጭቶች ሳቢያ የጎብኚ ቁጥሩ እየቀነሰ መምጣቱን ታሳቢ አድርጎ ወደ ሀገር ውስጥ የሚመጡ የውጭ ጎብኝዎች ቁጥር ለማሳደግ የተለያዩ ስራዎች ለመስራት ዝግጅት መደረጉን ተቋሙ አመልክቷል ። ኢትዮጵያ በአሁኑ ሰዓት በአመት 1 ሚሊዮን ያክል ጎብኚዎች እንደሚጐበኝዋት ተነግሯል። የኢቢኤስ ዘገባ - ሰላማዊት ሽፈራው - [የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ የሲቢኢ ኑር ከወለድ ነፃ የባንክ አገልግሎት ተቀማጭ ገንዘቡን 92 ነጥብ 2 ቢሊየን ብር ማድረሱን ገለጸ ፡፡](https://ebstv.tv/የኢትዮጵያ-ንግድ-ባንክ-የሲቢኢ-ኑር-ከወለ/) - ባንኩ ከዛሬ 10 ዓመት በፊት በሀገሪቱ ፈር ቀዳጅ በመሆን የሼሪዓ ህግን መሰረት ያደረገ ከወለድ ነፃ የባንክ አገልግሎት መስጠት ሲጀምር በእምነታቸው ሳቢያ ከባንክ አገልግሎት የራቁ በርካታ የእስልምና እምነት ተከታዮችን ከዘርፉ ጋር ማቀራረብ መቻሉን አመልክቷል። አገልግሎቱን በመስኮት ደረጃ ብቻ መስጠት የጀመረው ባንኩ አሁን ላይ በመላ ሀገሪቱ በ153 ቅርንጫፎች ከወለድ ነጻ የባንክ አገልግሎትን ብቻ እየሰጠ የሚገኝ ሲሆን በዚህም - [የኢትዮጵያ የተቀማጭ ገንዘብ መድህን ፈንድ ወይም በእንግሊዘኛው አጠራር Ethiopian Deposit Insurance Fund በይፋ ተቋቁሞ ስራ ጀመረ](https://ebstv.tv/የኢትዮጵያ-የተቀማጭ-ገንዘብ-መድህን-ፈን/) - ፈንዱ ዋና አላማው በየትኛም ባንክና አነስተኛ የፋይናንስ ተቋማት ውስጥ ላሉ ተቀማጭ ገንዘቦች የመድህን ሽፋን ለመስጠትና ለገንዘብ አስቀማጮች ጥበቃ በማድረግ መሆኑ ተነግሯል ፡፡ ይህ የመድን ፈንድ አንድ የፋይናስ ተቋም በተለያየ ምክንያት ሲከስር ወይም ሲወድቅ ዝቅተኛ ተቀማጭ ያላቸውን አስቀማጮች ገንዘብ ሙሉ ለሙሉ እንዲሁም የሌሎችን በከፊል የሚመልስ አካል ነው። ይህ የገንዘብ መድን ፈንድ በሚኒስትሮች ምክር ቤት ደንብ የተቋቋመ - [አዲስ ነገር](https://ebstv.tv/7003-2/) - በደቡብ ምእራብ ኢትዮጵያ ክልል በኮንታና በዳውሮ በሁለቱ ዞኖች መካከል የሚገኘውን የጨበራ ጩር ጩራ ብሔራዊ ፓርክን ይበልጥ በማልት የቱሪስት መዳረሻ ለማድረግ እየተሰራ መሆኑን የመንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት ሚኒስትር ዴኤታዋ ሰላማዊት ካሳ አስታውቀዋል። ሚኒስትሯ አክለውም በመንግስት ልዩ ትኩረት ከተሰጣቸው የገበታ ለአገር ፕሮጀክቶች መካከል አንዱ የሆነው የኮይሻ ገበታ ለአገር ፕሮጀክትን ጨምሮ ሌሎች መሠረተ ልማቶች በዚሁ ፓርክ ሥር በመሰራት ላይ - [አዲስ ነገር – በሩሲያ የተካሄደውን አመፅ የመሩት ይቭጌኒ ፕሪጐዚኒ ቤላሩስ መግባታቸውን የአገሪቱ መንግስት አስታወቀ።](https://ebstv.tv/አዲስ-ነገር-በሩሲያ-የተካሄደውን-አመፅ/) - በሩሲያ የተካሄደውን አመፅ የመሩት የሩስያው የቅጥረኛ ወታደሮች ድርጅት ዋግነር መሪው ይቭጌኒ ፕሪጐዚኒ ቤላሩስ መግባታቸውን የአገሪቱ መንግስት አስታወቀ። የቤላሩስ ፕሬዚዳንት አሌክሳንደር ሉካሼንኮ የሩስያ የቅጥረኛ ወታደሮች ድርጅት መሪው ይቭጌኒ ፕሪጐዚኒ ቤላሩስ መዲና ሚንስክ መግባታቸውን ይፋ አድርገዋል ። የሩሲያው የቅጥረኛ ወታደሮች ዋግነር የጦር አለቃው ይቭጌኒ ፕሪጐዚኒ የዛሬ 3 ቀናት በሩሲያ ያካሄዱትን አመፅ ተከትሎ የት እንዳሉ ሚስጥር ሆኖ ቆይቷል። - [አዲስ ነገር – ኬንያ በሱዳን የቀጠለው ግጭት እንዲቆም ሁለቱንም የተፋላሚ ኃይሎች የጦር መሪዎችን ልታደራድር መሆኑ ተገለፀ።](https://ebstv.tv/አዲስ-ነገር-ኬንያ-በሱዳን-የቀጠለው-ግጭ/) - የቻይናው የመከላከያ ሚኒስትር ሊ ሻንፍፉ የቻይና እና የአሜሪካ ጦርነት ዓለም አይታው የማታውቀው የከፋ ቀውስ ሊያስከትል ይችላል ሲሉ አስጠነቀቁ። የመከላከያ ሚኒስትሩ በሲንጋፖር በተካሄደ የሀገራት የፀጥታ ጉባኤ ላይ ነው ይህንን የተናገሩት፡ ፡ አክለውም ጥቂት ሀገራት በእስያ ወታደራዊ ፍጥጫን ለማባባስ እየሰሩ ነው ብለዋል፡፡ ሚኒስትሩ ኃያላኑ አሜሪካ እና ቻይና ልዩነቶቻቸውን በውይይት ሊፈቱ ይገባል ሲሉ አሳስበዋል። ይሁንና በአሜሪካ ማዕቀብ የተጣለባቸው - [አዲስ ነገር – የቻይናው የመከላከያ ሚኒስትር የቻይና እና የአሜሪካ ጦርነት ዓለም አይታው የማታውቀው የከፋ ቀውስ ሊያስከትል ይችላል ሲሉ አስጠነቀቁ።](https://ebstv.tv/አዲስ-ነገር-የቻይናው-የመከላከያ-ሚኒስ/) - የቻይናው የመከላከያ ሚኒስትር ሊ ሻንፍፉ የቻይና እና የአሜሪካ ጦርነት ዓለም አይታው የማታውቀው የከፋ ቀውስ ሊያስከትል ይችላል ሲሉ አስጠነቀቁ። የመከላከያ ሚኒስትሩ በሲንጋፖር በተካሄደ የሀገራት የፀጥታ ጉባኤ ላይ ነው ይህንን የተናገሩት፡ ፡ አክለውም ጥቂት ሀገራት በእስያ ወታደራዊ ፍጥጫን ለማባባስ እየሰሩ ነው ብለዋል፡፡ ሚኒስትሩ ኃያላኑ አሜሪካ እና ቻይና ልዩነቶቻቸውን በውይይት ሊፈቱ ይገባል ሲሉ አሳስበዋል። ይሁንና በአሜሪካ ማዕቀብ የተጣለባቸው - [አዲስ ነገር – አጫጭር የዓለም መረጃዎች](https://ebstv.tv/አዲስ-ነገር-አጫጭር-የዓለም-መረጃዎች-17/) - 🇸🇩#ሱዳን የሱዳን ጦር ዘላቂ የተኩስ አቁም ስምምነት ላይ ለመድረስ ከልዩ ኃይሉ ጋር ሲያካሂድ ከነበረው ውይይት ራሱን ማግለሉን አስታወቀ፡፡ የሱዳን ጦር በአሸማጋይ ሀገራት አማካይነት ከሚካሄደው የተኩስ አቁም ውይይት መውጣቱን የዲፕሎማት ምንጮቹን ዋቢ በማድረግ ሬውተርስ ዘግቧል። ይሄን ተከትሎ በሱዳን ለ6 ሳምንታት የቀጠለው ውጊያ በግጭት ማቆም ስምምነት ሊገታ ይችላል በሚል የተያዘው ተስፋ ወደ ቀቢጸ ተስፋ መቀየሩን ነው ዘገባው - [አዲስ ነገር – ኤ.አይ የደረሰበት ፈጣን የእድገት ደረጃ ለሰው ልጆች አስጊ መሆኑን የመስኩ ምሁራን ገለፁ፡፡](https://ebstv.tv/አዲስ-ነገር-ኤ-አይ-የደረሰበት-ፈጣን-የእ/) - የሰው ሰራሽ አስተውሎት ወይም በምህጻረ ቃሉ “ኤ.አይ” የደረሰበት ፈጣን የእድገት ደረጃ ለሰው ልጆች አስጊ መሆኑን የመስኩ ምሁራን ገለፁ፡፡ የኦፕን ኤ አይ ኩባንያ ሥራ አስፈጻሚ ሳም አልትማንን ጨምሮ ሌሎች ባለሙያዎች "ኤ.አይ " ልክ እንደ “ወረርሽኝ እና የኒውክለር የጦር መሣሪያ” ሁሉ በአስጊነቱ ትኩረት ሊያገኝ ይገባል ሲሉ ሞግተዋል፡፡ የኤ አይ የጡት አባት የሚባሉት ጆፍሬይ ሂንተን የሰው ሰራሽ አስተውሎት - [አዲስ ነገር – በሱዳን ካርቱም እና በተወሰኑ ከተሞች መረጋጋት እየሰፈነ ነው ተባለ፡፡](https://ebstv.tv/አዲስ-ነገር-በሱዳን-ካርቱም-እና-በተወሰ/) - በሱዳን ለ7 ቀናት የሚዘልቀው የተኩስ አቁም ትግበራ እየተካሄደ መሆኑን ተከትሎ በመዲናዋ ካርቱም እና በተወሰኑ ከተሞች መረጋጋት እየሰፈነ ነው ተባለ፡፡ ቢቢሲ ያነጋገራቸው የሱዳን መዲና ካርቱም እና ሌሎች ከተሞች የአይን እማኞች ጊዜያዊ የተኩስ አቁሙ ገቢራዊ መደረግ መጀመሩን ተከትሎ “መጠነኛ እፎይታ እያገኘን ነው፤” ሲሉ ተናግረዋል፡፡ በተያያዘ በሱዳን የዳርፉር ግዛት የኤል ገኒና እና ኒያላ የተባሉ ከተሞች የሚኖሩ የአይን እማኞች - [አዲስ ነገር – አይ ኤም ኤፍ ለጋና የ3 ቢሊዮን ዶላር አዲስ ብድር አፀደቀ።](https://ebstv.tv/አዲስ-ነገር-አይ-ኤም-ኤፍ-ለጋና-የ3-ቢሊዮን/) - የዓለም አቀፉ የገንዘብ ተቋም (አይ ኤም ኤፍ) ለጋና የ3 ቢሊዮን ዶላር አዲስ ብድር አፀደቀ። ምዕራብ አፍሪካዊቷ ጋና በተለይ የኮሮና ወረርሽኝ በምጣኔ ሃብቷ ላይ ያደረሰውን ጉዳት እንድትቋቋም የሚያግዛትን የ 3 ቢሊዮን ዶላር ብድር ለጋና ማጽደቁን የገለጹት የተቋሙ ዋና ዳይሬክተር ክሪስታሊና ጆርጃዪቫ ናቸው። የባንኩ አዲሱ ብድር በቀውስ ውስጥ የነበረውን የሀገሪቱን የፋይናንስ ዘርፍ ወደ መረጋጋት እንዲገባ ከፍተኛ አተዋፅኦ - [አዲስ ነገር – ጆ ባይደን የቡድን 7 ሀገራት ጉባዔን ለመታደም ጃፓን ሂሮሺማ ገቡ።](https://ebstv.tv/አዲስ-ነገር-ጆ-ባይደን-የቡድን-7-ሀገራት-ጉ/) - የአሜሪካው ፕሬዝዳንት ጆ ባይደን የቡድን 7 ሀገራት ጉባዔን ለመታደም ጃፓን ሂሮሺማ ገቡ። ፕሬዝዳንቱ በዚሁ ጉባኤ በሩሲያ ላይ ተጨማሪ አዲስ ማዕቀብ እንዲጣል ግፊት ያደርጋሉ ተብሎ ይጠበቃል ። ግፊቱ ያስፈለገው በሩሲያ ላይ ተጨማሪ ማዕቀቦች በመጣል ዙሪያ በቡድኑ መሪዎች ልዩነት ስላለ ነው ተብሏል፡፡ መሪዎቹ በአየር ንብረት ለውጥ ፣ በሰው ሰራሽ ቴክኖሎጂ እና በኢኮኖሚያዊ ጉዳዮች ዙሪያ ይመክራሉ ተብሏል። ዘገባው - [አዲስ ነገር – ብሪታንያ የጦር መሳሪያን ድጋፍ ለዩክሬን ለማቅረብ ቃል መግባቷ ተሰማ፡፡](https://ebstv.tv/አዲስ-ነገር-ብሪታንያ-የጦር-መሳሪያን-ድ/) - ብሪታንያ የሚሳኤል የጦር መሳሪያን ጨምሮ ልዩ ልዩ የሰው አልባ አውሮፕላኖች (ድሮኖች) ለዩክሬን ድጋፍ ለማቅረብ ቃል መግባቷ ተሰማ፡፡ በአውሮፓ የሚያደርጉትን ጉብኝት በመቀጠል ብሪታንያ የገቡት የዩክሬኑ ፕሬዚዳንት ቮሎድሚር ዜለንስኪ ከብሪታንያው ጠቅላይ ሚኒስትር ሪሺ ሱናክ ጋር መክረዋል፡፡ የዩክሬኑ ጦርነት ከተቀሰቀሰ ወዲህ ለሁለተኛ ግዜ በብሪታንያ ጉብኝት ያደረጉት ዜለንስኪ ብሪታንያ የጦር አውሮፕላኖች ድጋፍ እንድታደርግላት ያቀረቡት ጥያቄ መልስ አላገኘም ተብሏል ። - [አዲስ ነገር – የዓለምን ትኩረት የሳበው የቱርክ ፕሬዚዳንታዊ ምርጫ በድጋሚ ምርጫ ሊካሄድ ነው።](https://ebstv.tv/አዲስ-ነገር-የዓለምን-ትኩረት-የሳበው-የ/) - የዓለምን ትኩረት በሳበው የቱርክ ፕሬዚዳንታዊ ምርጫ አሸናፊውን ለመለየት በድጋሚ ምርጫ ሊካሄድ እንደሆነ እየተዘገበ ነው። በምርጫው እየተፎካከሩ ያሉት 4ቱ ፕሬዚዳንታዊ እጩ ተፎካካሪዎቹ ፕሬዝዳንት ሬሲፕ ጣይብ ኤርዶሃንና ተቀናቃኛቸው ከማል ኪሊስዳሮግሉ እስካሁን በተደረገው የድምፅ ቆጠራ አንዳቸውም ከ50 ከመቶ በላይ የመራጮች ድምፅ ማግኘት ባለመቻላቸው ከ13 ቀናት በኋላ ለሁለተኛ ዙር ምርጫ እንደሚፎካከሩ ነው የተዘገበው ። ኤርዶሃን 49 በመቶ ድምጽ ሲያገኙ፤ - [አዲስ ነገር – የዓለም ምግብ ፕሮግራም በሱዳን የቀጠለውን ግጭት ተከትሎ 2 ነጥብ 5 ሚሊዮን ህዝብ ለከፋ ረሀብ ሊጋለጡ ይችላሉ ተብሎ ተሰግቷል፡፡](https://ebstv.tv/አዲስ-ነገር-የዓለም-ምግብ-ፕሮግራም-በሱ/) - የዓለም ምግብ ፕሮግራም በሱዳን የቀጠለውን ግጭት ተከትሎ 2 ነጥብ 5 ሚሊዮን ህዝብ ለከፋ ረሀብ ሊጋለጡ ይችላሉ ተብሎ ተሰግቷል፡፡ ተቋሙ እንደሚለው አሁን ለረሀብ ከተጋለጡት 2 ነጥብ 5 ሚሊዮን ሱዳናዊያን በተጨማሪ በመላ ሀገሪቱ ከ 19 ሚሊዮን የሚበልጡ ሰዎች ለከፋ የምግብ እጥረት ይጋለጣሉ ተብሎ ነው የተተነበየው፡፡ ድርጅቱ በሱዳን ለሚያካሄደው የረድኤት ሥራ ከለጋሽ አገራት 3 መቶ ሚሊዮን ዶላር ድጋፍ - [አዲስ ነገር – ጄኔራል አብደል ፈታ አልቡርሃን የፈጥኖ ደራሽ ኃይሎች ተኩስ አቁመው ትጥቅ እንዲፈቱ ጠየቁ።](https://ebstv.tv/አዲስ-ነገር-ጄኔራል-አብደል-ፈታ-አልቡር/) - የሱዳኑ የጦር አዛዥ ጄኔራል አብደል ፈታ አልቡርሃን የፈጥኖ ደራሽ ኃይሎች ተኩስ አቁመው ትጥቅ እንዲፈቱ ጠየቁ። ብዙ መረጃ በማይወጣበት የጅዳ የሰላም ውይይት ላይ መካከል ለግብፅ የመገናኛ ብዙሃን አሉ እንደተባለው እውነተኛ የተኩስ አቁም ካልተደረገና የፈጥኖ ደራሽ ኃይል ትጥቅ እስካልፈታ ድረስ የሚደረስ ሰላም የለም፡፡ በሳዑዲ አረቢያ እና በአሜሪካ ሸምጋይነት በጂዳ ከተማ በሱዳን ተፈላሚዎች መካከል እየተካሄደ ያለው የሰላም ውይይት - [አዲስ ነገር – የዓለም አቀፉ አቶሚክ ኤጀንሲ በአውሮፓ ትልቁ የሆነው በዩክሬን የሚገኘው የዛፓሮዢያ የኒውክለር ጣቢያ ደህንነት ጉዳይ አሳስቦኛል አለ።](https://ebstv.tv/አዲስ-ነገር-የዓለም-አቀፉ-አቶሚክ-ኤጀን/) - 🇺🇦#ዩክሬን : የዓለም አቀፉ አቶሚክ ኤጀንሲ በአውሮፓ ትልቁ የሆነው በዩክሬን የሚገኘው የዛፓሮዢያ የኒውክለር ጣቢያ ደህንነት ጉዳይ አሳስቦኛል አለ። የሩሲያ አስተዳዳሪዎች ከዛፓሮዢያ የኒውክለር ጣቢያ አካባቢ ካሉ ከተሞች የሚኖሩ ዜጐቻቸውን እና ወታደሮቻቸውን ለቀው እንዲወጡ ማድረጋቸውን ተከትሎ የዩክሬን ኃይሎች በአቅራቢያው በከፈቱት ጥቃት የዛፓሮዢያ የኒውክለር ጣቢያ አደጋ ውስጥ መሆኑን ነው የዓለም አቀፉ የአቶሚክ ኤጀንሲ ይፋ ያደረገው :: የኤጀንሲው ዋና - [አዲስ ነገር – የሱዳን ተፈላሚ ኃይሎች ሌላ አዲስ ለ7 ቀናት የሚፀና የተኩስ ማቆም ለማድረግ ከስምምነት መድረሳቸውን ደቡብ ሱዳን አስታወቀች ።](https://ebstv.tv/አዲስ-ነገር-የሱዳን-ተፈላሚ-ኃይሎች-ሌላ/) - የሱዳን ተፈላሚ ኃይሎች ሌላ አዲስ ለ7 ቀናት የሚፀና የተኩስ ማቆም ለማድረግ ከስምምነት መድረሳቸውን ደቡብ ሱዳን አስታወቀች ። የደቡብ ሱዳን የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር የሱዳን የጦር መሪዎች ለ 7 ቀናት የሚዘልቅ የተኩስ አቁም ለማድረግ መስማማታቸውን ገልፆ በቀጣይ በደቡብ ሱዳን ለሚመራው የሰላም ድርድር ተፈላሚዎቹ መልዕክተኞች ይልካሉ ብሎ ተስፋ እንደሚያደርግ አስታውቋል። በሱዳን ውጊያ የሞቱ ሰዎች 550 ሲደርስ 5ሺ ያክል - [አዲስ ነገር – ቮልከር ፐርዝስ የሱዳን ተፈላሚ ኃይሎች ድርድር ለመጀመር መስማማታቸውን አስታወቁ።](https://ebstv.tv/አዲስ-ነገር-ቮልከር-ፐርዝስ-የሱዳን-ተፈ/) - 🇸🇩#ሱዳን የመንግስታቱ ድርጅት በሱዳን ልዩ መልዕክተኛ ቮልከር ፐርዝስ የሱዳን ተፈላሚ ኃይሎች ድርድር ለመጀመር መስማማታቸውን አስታወቁ። መልዕክተኛው ሁለቱ ተፋላሚ ኃይላት በሳዑዲ አረቢያ ለሚካሄደው ድርድር ተወካዮቻቸውን ለመላክ መስማማታቸውን ነው የተናገሩት። ቮልከር ፐርዝስ አሁን በሱዳን ካለው ፈታኝ ሁኔታ አንጻር የሳኡዲ አረቢያው ድርድር ተጠባቂ ቢሆንም ሙሉ በሙሉ ይሳካል ብሎ ለመደምደም አስቸጋሪ ነው ብለዋል። ዘገባው የአሶሼትድ ፕሬስ ነው። የመንግስታቱ ድርጅት - [አዲስ ነገር – የመንግስታቱ ድርጅት በሱዳን ግጭት ምክንያት 100 ሺ ዜጐች ከሀገሪቱ ሊሰደዱ ይችላሉ ሲል አስጠነቀቀ።](https://ebstv.tv/6854-2/) - 🇸🇩#ሱዳን የመንግስታቱ ድርጅት በሱዳን ግጭት ምክንያት 100 ሺ ዜጐች ከሀገሪቱ ሊሰደዱ ይችላሉ ሲል አስጠነቀቀ። የመንግስታቱ ድርጅት በሱዳን የቀጠለውን ግጭት ተከትሎ 20ሺ ሱዳናዊያን ቻድ መግባታቸውን ገልፆ የሱዳን የእርስበርስ ጦርነት የማይቆም ከሆነ አንድ መቶ ሺ ዜጐች ከሱዳን ወደ ቻድ ሊሰደዱ ይችላል ሲል ነው ይፋ ያደረገው፡፡ የተባበሩት መንግስታት በቻድ የተጠለሉ በሺዎች የሚቆጠሩ ስደተኞችን ለመደገፍ ለጋሽ ሀገራት እገዛ እንዲያደርጉ - [አዲስ ነገር – በሱዳን የተባባሰውን ግጭት](https://ebstv.tv/አዲስ-ነገር-በሱዳን-የተባባሰውን-ግጭት/) - 🇸🇩 #ሱዳን የዓለም የጤና ድርጅት ለ10 ተከታታይ ቀናት በመላ ሱዳን በቀጠለው ውጊያ ከ420 የሚበልጡ ሰዎች መሞታቸውን እና 3ሺ 7 መቶ የሚሆኑ መቁሰላቸውን አዲስ ባወጣው ሪፖርቱ ይፋ አደረገ ። በሱዳን የተባባሰውን ግጭት ተከትሎ በርካታ ሀገራት ዜጐቻቸውን ከሃገሪቱ ለማውጣት እየተረባረቡ መሆኑ ተሰምቷል። ብሪታንያ ፣ ፈረንሣይ፣ ጣሊያን ፣ ኔዘርላንድስ ፣ ግሪክ እና በርካታ የአውሮፓ ሀገራት በካርቱም የነበሩ ዜጐቻቸውን - [አዲስ ነገር – ጆ ባይደን በቀጣዩ 2024 በሚካሄደው ፕሬዚዳንታዊ ምርጫ እንደሚወደሩ አስታወቁ ።](https://ebstv.tv/አዲስ-ነገር-ጆ-ባይደን-በቀጣዩ-2024-በሚካሄደ/) - 🇺🇸#አሜሪካ የአሜሪካው ፕሬዚዳንት ጆ ባይደን በቀጣዩ የአውሮፓውያኑ አመት 2024 በሚካሄደው ፕሬዚዳንታዊ ምርጫ እንደሚወደሩ አስታወቁ ። ፕሬዚዳንት ባይደን ከኤንቢሲ ጋር ባደረጉት ቃለ መጠይቅ በአውሮፓውያኑ 2024 በሚካሄደው ፕሬዚዳንታዊ ምርጫ እንደሚወዳደሩ ገልጸው ይሁንና በአጠቃላይ የፕሬዚዳንታዊ እጩነታቸው ዙሪያ ይፋዊ መግለጫ ለመስጠት እንዳልተዘጋጁ ነው የገለፁት፡፡ የዋይት ሀውስ ባለስልጣናት በፕሬዚዳንት ባይደን የቀጣይ የምርጫ ዘመቻ ዙሪያ የሚደረሰውን ውሳኔ ለሕዝብ ይፋ ያደርጋሉ ተብሎ - [አዲስ ነገር – ሳዑዲ አረቢያ እና ኢራን ኢምባሲዎቻቸውን መልሰው ለመክፈት ከስምምነት መድረሳቸው ተሰማ፡፡](https://ebstv.tv/አዲስ-ነገር-ሳዑዲ-አረቢያ-እና-ኢራን-ኢም/) - 🇮🇷#ኢራን ሳዑዲ አረቢያ እና ኢራን በየአገሮቻቸው ያሉ ኢምባሲዎቻቸውን መልሰው ለመክፈት ከስምምነት መድረሳቸው ተሰማ፡፡ በቻይና አሸማጋይነት የዛሬ ወር ሁለቱ ሀገራት ከመግባባት መድረሳቸውን ተከትሎ የሀገራቱ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሮች ከ7 አመታት ወዲህ ለመጀመሪያ ጊዜ በቻይናዋ መዲና ቤጂንግ ተገናኝተው ኤምባሲዎቻቸውን ለመክፈት መስማማታቸው ነው የተገለፀው፡፡ የኢራን የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ያወጣው መግለጫ የቴህራን እና የሪያድ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሮች የቀጥታ የአየር በረራ - [አዲስ ነገር – ኬንያ ለመጀመሪያ ጊዜ የቅኝት ሳተላይቷን ወደ ጠፈር ልታመጥቅ እንደሆነ ተሰምቷል።](https://ebstv.tv/አዲስ-ነገር-ኬንያ-ለመጀመሪያ-ጊዜ-የቅኝ/) - 🇰🇪#ኬንያ ጎረቤት አገር ኬንያ ለመጀመሪያ ጊዜ የቅኝት ሳተላይቷን በሚቀጥለው ሳምንት ወደ ጠፈር ልታመጥቅ እንደሆነ ተሰምቷል። "ታይፋ1" የተባለችው የቅኝት ሳተላይቷ በኬንያውያን መሃንዲሶች የተሰራች መሆኑ ሲነገር በአሜሪካው የስፔስ ኤክስ ኩባንያ በኩል ከአሜሪካ ካሊፎርኒያ የጠፈር ጣቢያ በሚቀጥለው ሳምንት ወደ ጠፈር ታመጥቃለች ተብሏል ። የኬንያ የመከላከያ ሚኒስቴር እና የኬንያ የጠፈር ኤጀንሲ በሚቀጥለው ሳምንት የምትመጥቀው የቅኝት ሳተላይት ገና በጅምር ደረጃ - [አዲስ ነገር – ዜለንስኪ የቻይናው ፕሬዚዳንት ሺ ጂን ፒንግ ዩክሬንን እንዲጎበኙ መጋበዛቸው ተሰማ፡፡](https://ebstv.tv/አዲስ-ነገር-ዜለንስኪ-የቻይናው-ፕሬዚዳ/) - 🇺🇦#ዩክሬን የዩክሬኑ ፕሬዚዳንት ቮሎድሚር ዜለንስኪ የቻይናው ፕሬዚዳንት ሺ ጂን ፒንግ ዩክሬንን እንዲጎበኙ መጋበዛቸው ተሰማ፡፡ የዩክሬኑ ፕሬዚዳንት ቮሎድሚር ዘለንስኪ ከኤፒ ጋር ባደረጉት ቃለ መጠይቅ የዩክሬን ጦርነት ከተጀመረ ወዲህ ከቻይናው መሪ ጋር አለመገናኘታቸውን ገልጸው ፕሬዚዳንት ሺ ጂን ፒንግ ዩክሬንን እንዲጎበኙ ጋብዣቸዋለሁ ብለዋል፡፡ ቻይና የዩክሬን ጦርነት እንዲቆም ባለ 12 ነጥብ የሰላም ፍኖተ ካርታ ከአንድ ወር በፊት ይፋ ማድረጓ - [አዲስ ነገር – ቻይና የታይዋን ፕሬዚዳንት በአሜሪካ ሊያካሂዱ ያሉትን ጉብኝት ተከትሎ ታይዋንን አስጠነቀቀች](https://ebstv.tv/አዲስ-ነገር-ቻይና-የታይዋን-ፕሬዚዳንት/) - 🇨🇳#ቻይና ቻይና የታይዋን ፕሬዚዳንት በአሜሪካ ሊያካሂዱ ያሉትን ጉብኝት ተከትሎ ታይዋንን አስጠነቀቀች። የታይዋኑ ፕሬዚዳንት በአሜሪካ ጉብኝታቸው በተለይ ከአሜሪካ ኮንግረስ አፈጉባኤ ኬቨን ማካርቲ ጋር ተገናኝተው የሚመክሩ ከሆነ የቤጂንግ መንግስት በታይዋን ላይ እርምጃ ሊወስድ እንደሚችል ማስጠንቀቁ ነው የተነገረው። የታይዋኑ ፕሬዚዳንት ሳይ ኢንግ ዌን በአሜሪካ ከዛሬ ጀምሮ ለ10 ቀናት የሥራ ጉብኝት እንደሚያደርጉ የአገሪቱ የፕሬዚዳንት ፅህፈት ቤት ማስታወቁን አር ቲ - [አዲስ ነገር – አጫጭር የዓለም መረጃዎች](https://ebstv.tv/አዲስ-ነገር-አጫጭር-የዓለም-መረጃዎች-16/) - 🇮🇱#እስራኤል የእስራኤሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ቤኒያሚን ኔታናያሁ የአገሪቱን የመከላከያ ሚኒስትር ከስልጣን ማሰናበታቸውን ተከትሎ በአገሪቱ ተቃውሞ ተባብሶ መቀጠሉ ተሰማ። በእስራኤል መዲና ቴላቪቭ በ10ሺዎች የሚቆጠሩ ሰልፈኞች ጠቅላይ ሚኒስትር ኔታናያሁ የአገሪቱን የመከላከያ ሚኒስትር ዮአቭ ጋላንትን ከስልጣን ማሰናበታቸውን በመቃወም ሰልፍ አካሂደዋል ። ጠቅላይ ሚኒስትር ቤኒያሚን ኔታናያሁ በአገሪቱ ፍ/ቤቶች ላይ ማሻሻያዎች እንዲደረጉ የያዙትን እቅድ የመከላከያ ሚኒስትሩ በመቃወማቸው ከስልጣን እንደተባረሩ ቪኦኤ ዘግቧል። - [አዲስ ነገር – በፓኪስታን እና አፍጋኒስታን የርዕደ መሬት አደጋ፡፡](https://ebstv.tv/አዲስ-ነገር-በፓኪስታን-እና-አፍጋኒስታ/) - 🇵🇰#ፓኪስታን በፓኪስታን እና አፍጋኒስታን በደረሰ የርዕደ መሬት አደጋ በትንሹ 13 ሰዎች መሞታቸው ተሰምቷል፡፡ 6.5 ሬክተር ስኬል በተመዘገበው በዚሁ ርዕደ መሬት በምዕራብ ፓኪስታን 8 ሰዎች ሲሞቱ ሌሎች 44 ክፉኛ መጎዳታቸው ሲነገር በሃገረ አፍጋኒስታን በአደጋው 4 ሰዎች ለህልፈት ተዳርገው 50 ያክሉ ክፉኛ መቁሰላቸው ነው የተነገረው፡፡ በአገራቱ በደረሰው በዚሁ የመሬት መንቀጥቀጥ አደጋ በርካታ የመሰረተ ልማቶች እና ህንፃዎች በአደገኛ - [አዲስ ነገር – የሱዳን የፖለቲካ ፓርቲዎች የሽግግር መንግስት ምስረታ](https://ebstv.tv/አዲስ-ነገር-የሱዳን-የፖለቲካ-ፓርቲዎች/) - 🇸🇩#ሱዳን የሱዳን የፖለቲካ ፓርቲዎች የሽግግር መንግስት ምስረታ ለማካሄድ ከስምምነት መድረሳቸው ተዘገበ። የፖለቲካ ፓርቲዎቹ ቃለ አቀባይ ካህሊድ ኦማር ዩሱፍ የሱዳን የሽግግር መንግስት ምስረታው በአውሮፓውያኑ ኤፕሪል 11 እንዲደረግ ከስምምነት መደረሱን ነው ይፋ ያደረጉት። አዲስ የሚመሰረተው የሱዳን የሽግግር መንግስት 9 የፖለቲካ ፓርቲዎች ፣ የአገሪቱ ጦር እና የሱዳን የሚሊሻ ሰራዊት ወይም "አርኤስ ኤፍ"ን ያካተተ መሆኑን ቃለ አቀባዩ ለሮይተርስ ተናግረዋል፡፡ - [አዲስ ነገር – አጫጭር የዓለም መረጃዎች](https://ebstv.tv/አዲስ-ነገር-አጫጭር-የዓለም-መረጃዎች-15/) - 🇨🇳#ቻይና ቻይና ከሩስያ እና ኢራን ጋር በመተባበር የተቀናጀና ግዙፍ ነው ያለችውን የባሕር ኃይል የጦር ልምምድ ይፋ አደረገች ። የቻይና የመከላከያ ሚኒስቴር “ሴኩሪቲ ቦንድ 2023” የተባለውን የባሕር ኃይል የጦር ልምምድ ከሩስያ እና ኢራን ጋር በኦማን ባሕረ ሰላጤ ለ4 ቀናት እንደሚያካሂድ ባወጣው መግለጫ አስታውቋል ። የቤጂንግ ባለሥልጣናት የባሕር ኃይል ልምምዱ ቻይና ከሩሲያ እና ኢራን ጋር ያላትን ወታደራዊ - [አዲስ ነገር – ካምላ ሃሪስ በሶስት የአፍሪካ ሃገራት ጉብኝት ሊያደርጉ መሆኑ ተነገረ ።](https://ebstv.tv/አዲስ-ነገር-ካምላ-ሃሪስ-በሶስት-የአፍሪ/) - 🇺🇸#አሜሪካ የአሜሪካ ምክትል ፕሬዝዳንት ካምላ ሃሪስ በሶስት የአፍሪካ ሃገራት ጉብኝት ሊያደርጉ መሆኑ ተነገረ ። ምክትል ፕሬዚዳንት ካምላ ሀሪስ የአሜሪካ-አፍሪካ ግንኙነትን ለማጠናከር ያለመ ጉብኝታቸውን በአውሮፓውያኑ ማርች 26 በጋና በመጀመር በቀጣይ በታንዛኒያ እና ዛምቢያ ጉብኝት እንደሚያደርጉ ተዘግቧል። የአሜሪካ መንግስት ባወጣው መግለጫ ካምላ ሃሪስ በአፍሪካ የሚያደርጉት ጉብኝት የአሜሪካ እና የአፍሪካ አገራትን በዴሞክራሲ እና በኢኮኖሚ ይበልጥ ትስስር እንዲፈጥሩ ያደርጋል - [አዲስ ነገር – ኢራን ከአሜሪካ ጋር የእስረኞች ልውውጥ እና ሌሎችም መረጃዎች](https://ebstv.tv/አዲስ-ነገር-ኢራን-ከአሜሪካ-ጋር-የእስረ/) - 🇨🇳 #ቻይና የቻይናው ፕሬዚዳንት ሺ ጂን ፒንግ ሃገራቸው በዓለም አቀፍ ደረጃ ንቁ ተዋናይ መሆን እንዳለባት ተናገሩ፡፡ፕሬዚዳንት ሺ ጂን ፒንግ ይህንን ያሉት ለ7 አመታት ባላንጣ የነበሩትን ኢራን እና ሳዑዲ አረቢያን ስኬታማ በተባለ መንገድ ስምምነት ላይ እንዲደርሱ ማድረጋቸውን ተከትሎ መሆኑ ተገልጿል። ፕሬዚዳንት ሺ ጂን ፒንግ አሁን ያለው የዓለም ስርአት የአዳጊ ሃገራትን ፍላጎት የማያስከብር በመሆኑ ለውጥ እንደሚሻ ገልፀው - [አዲስ ነገር – ዳንጎቴ ከአፍሪካ ቁጥር አንድ ባለሃብት መባላቸው እና ሌሎችም መረጃዎች](https://ebstv.tv/አዲስ-ነገር-ዳንጎቴ-ከአፍሪካ-ቁጥር-አን/) - 🇨🇳#ቻይና የቻይናው ፕሬዚዳንት ሺ ጂን ፒንግ አሜሪካ የቻይና እድገት እንዲገታ ፅኑ ፍላጐት አላት ሲሉ ወቀሷት። ፕሬዚዳንቱ በአሜሪካ የሚዘወረው ምዕራቡ ዓለም ቻይናን ማረቅ አለፍ ሲልም መክበብ እና ከተቻለም የቻይናን እድገት ማስቀረት ይፈልጋል ሲሉ ለአገሪቱ ብሔራዊ የቴሌቪዥን ጣቢያ በሰጡት ቃለ ምልልስ ተናግረዋል ። “ይሄው የአሜሪካ እና ተባባሪዎቿ ቻይናን የመድፈቅ ስትራቴጂ የሀገራችንን ልማት ለማረጋገጥ ግዙፍ ጋሬጣ ሆኖብናልክ” ብለዋል - [አዲስ ነገር – አጫጭር የዓለም መረጃዎች](https://ebstv.tv/አዲስ-ነገር-አጫጭር-የዓለም-መረጃዎች-14/) - 🇪🇹 #ኢትዮጵያ የመንግስታቱ ድርጅት የስደተኞች ከፍተኛ ኮሚሽን "ዩኤን ኤች ሲ አር" ኢትዮጵያን ጨምሮ በምስራቅ አፍሪካ በድርቅ ለተጐዱት ሰዎች የአስቸኳይ ጊዜ ድጋፍ ለማቅረብ 137 ሚሊየን ዶላር እገዛ እንዲደረግለት ተማፀነ፡፡ ኮሚሽኑ ባወጣው መግለጫ የከፋ ነው በተባለው የምስራቅ አፍሪካው ድርቅ ለተጐዱት በኢትዮጵያ፣ ኬንያ እና ሶማሊያ ለሚገኙ ሰዎች የምግብ እና ምግብ ነክ ያልሆኑ የሰብዓዊ ድጋፎችን በአስቸኳይ ለማቅረብ ነው ለጋሽ - [አዲስ ነገር – አጫጭር የዓለም መረጃዎች](https://ebstv.tv/አዲስ-ነገር-አጫጭር-የዓለም-መረጃዎች-13/) - 🇮🇱#እስራኤል የፍልስጤም የጤና ሚኒስቴር እስራኤል በዌስት ባንክ በፈጸመችው የአየር ጥቃት በትንሹ 11 ፍልስጤማውያን ሲገደሉ 102 የሚሆኑት ክፉኛ መቁሰላቸውን አስታውቋል፡፡ የሃማስ ታጣቂዎች ከጋዛ ወደ እስራኤል 6 ሮኬቶች ማስወንጨፋቸውን ተከትሎ የእስራኤል መከላከያ ሚኒስቴር ሌላ አዲስ የአየር ጥቃት መጀመሩን አልጀዚራ ዘግቧል። 🇬🇧#ብሪታንያ ብሪታንያ ለ12 ሺ የጥገኝነት ጠያቂ ስደተኞች ግዴታ የነበረውን የገፅ ለገፅ ቃለ መጠይቅ አሰራር ማስቀረቷን ይፋ አደረገች፡፡ - [አዲስ ነገር – አጫጭር የዓለም መረጃዎች](https://ebstv.tv/አዲስ-ነገር-አጫጭር-የዓለም-መረጃዎች-12/) - 🇷🇺#ሩሲያ ቻይና እና ሩሲያ ሁሉን አቀፍ የዓለም ሥርአት ለመመሰረት ቁርጠኛ አቋም መያዛቸውን ይፋ አደረጉ ። በሩሲያ ጉብኝት እያደረጉ ያሉት የቻይናው የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዋንግ ዩ ከሩሲያ አቻቸው ጋር በሰጡት ጋዜጣዊ መግለጫ ወደ አንድ ያጋደለ የዓለም ጎራን እንደሚኮንኑ እና ሁሉንም አገራት የሚያሳትፍ ስርአት ለመመስረት ዝግጁ መሆናቸውን ተናግረዋል ። የቻይናው የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዋንግ ዩ ከሩሲያው አቻቸው - [አዲስ ነገር – የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ](https://ebstv.tv/title/) - የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ በነገው’ለት ጥር 29 ቀን 2015 ዓ. ም. በደቡብ ብ/ብ/ሕ/ክልላዊ መንግሥት ሥር በሚገኙ ስድስት ዞኖች እና አምስት ልዩ ወረዳዎች ላይ ለሚያካሂደው የሕዝበ ውሣኔው በድምፅ መስጫ ቀን አገልግሎት ላይ የሚውሉ ቁሳቁሶችን በሁሉም ምርጫ ጣቢያዎች አሠራጭቶ ማጠናቀቁን አስታውቋል ። ቦርዱ ለዝግጅት ክፍላችን ባደረሰው መረጃ መሠረት ሥርጭቱን ያከናወነው በ31 ማዕከላት ሥር ባሉ 3771 ምርጫ ጣቢያዎች - [አዲስ ነገር – ሳኡዲ አረቢያ በሃጅ እና ኡምራ ተጓዦች እና ሌሎችም መረጃዎች](https://ebstv.tv/አዲስ-ነገር-ሳኡዲ-አረቢያ-በሃጅ-እና-ኡም/) - ብራዚል በብራዚል በድህረ ምርጫ ተቃውሞ ላይ ተሳትፈዋል የተባሉ 1ሺ 5 መቶ የቀድሞው ፕሬዝዳንት ጄየር ቦልሶናሮ ደጋፊዎች በቁጥጥር ስር መዋላቸው ተነግሯል፡፡ሁከቱ የተቀሰቀሰው ቦልሶናሮ በምርጫው መሸነፋቸውን አለመቀበላቸውን ተከትሎ በሺዎች የሚቆጠሩ ደጋፊዎቻቸው ባስነሱት መጠነ ሰፊ ተቃውሞ ሲሆን የብራዚሉ ተመራጭ ፕሬዚዳንት ሉላዳ ሲልቫ የቦልሶናሮ ደጋፊዎችን መፈንቅለ መንግስት ናፋቂዎችና “የሽብር ተግባር ፈፃሚዎች” ሲሉ ማውገዛቸውን ቢቢሲ ዘግቧል፡፡ ቻይና ቻይና ከደቡብ ኮሪያ - [አዲስ ነገር – አጫጭር የዓለም መረጃዎች](https://ebstv.tv/አዲስ-ነገር-አጫጭር-የዓለም-መረጃዎች-11/) - #ብራዚል ብራዚል የአገሪቱን ፓርላማ ጥሰው በመግባት ሁከት የፈጠሩ ነውጠኞች ላይ እርምጃ እንደምትወስድ አስታውቃለች።የብራዚሉ ፕሬዚዳንት ሉላ ዳሲልቫ የቀድሞ የአገሪቱ መሪ ጄየር ቦልሶናሮ ደጋፊዎች በሆኑት በነዚሁ ነውጠኞች ላይ መንግስት ጠንከር ያለ እርምጃ እንደሚወስድ አስጠንቅቀዋል ።ነውጠኞቹ በአገሪቱ ፓርላማ እና ጠቅላይ ፍ/ቤት ጥሰው በመግባት ችግር መፍጠራቸው ሲነገር የአገሪቱ ፖሊስ በርካታ ሰዎችን በቁጥጥር ስር ማዋል መጀመሩን ነው ቢቢሲ የዘገበው ። - [አዲስ ነገር – የትምህርት ሚኒስቴር ጥሪ](https://ebstv.tv/አዲስ-ነገር-የትምህርት-ሚኒስቴር-ጥሪ/) - በውጭ አገራት በተለይም በአሜሪካ የምትገኙ ኢትዮጵያዊያን የመምህራንን አቅም የሚያጎለብቱ ስልጠናዎችን በመስጠት ለትምህርት ዘርፉ ድጋፍ እንድታደርጉ ሲል የትምህርት ሚኒስቴር ጥሪ አቅርቧል፡፡ሚኒስቴር መስሪያ ቤቱ ይህንን ጥሪ ያቀረበው ኢትዮጵያ 2050 የተባለውና በአሜሪካ በሚኖሩ ኢትዮጵያውያን አማካኝነት የተቋቋመው ግብረ-ኃይል አሰናድቶት በነበረ የውይይት መድረክ ላይ ነው፡፡ በትምህርት ጥራትና የልሕቀት ማዕከላትን ማሻሻል ላይ አተኩሮ በተመከረበት መድረክ ላይ የትምህርት ሚኒስቴር ሰፊ የመምህራን ክፍተት - [አዲስ ነገር – አጫጭር የዓለም መረጃዎች](https://ebstv.tv/አዲስ-ነገር-አጫጭር-የዓለም-መረጃዎች-10/) - #ብራዚልተመራጩ የብራዚሉ ፕሬዚዳንት ሉላ ዳሲልቫ ቃለ መሃላ ፈጸሙ።ለ3ኛ የስልጣን ዘመን የብራዚል ፕሬዚዳንት ሆነው ቃለ መሃላ የፈፀሙት ሉላ ዳሲልቫ ህገ መንግስቱን በማስከበር የብራዚል ህዝብን ወደ አንድነት እንዲመጣ እሰራለሁ ብለዋል።ፕሬዚዳንት ሉላ ዳ ሲልቫ የምርጫ ተፎካካሪያቸውን የቀድሞ የብራዚል ፕሬዚዳንት ጄየር ቦልሶናሮን ከ3 ወራት በፊት በተካሄደ ምርጫ ማሸነፋቸውን ዩፒአይ ዘግቧል። #ዩክሬን ዩክሬን ባካሄደችው የሚሳኤል ጥቃት 4 መቶ ገደማ የሩሲያ - [አዲስ ነገር – አጫጭር የዓለም መረጃዎች](https://ebstv.tv/አዲስ-ነገር-አጫጭር-የዓለም-መረጃዎች-9/) - #ኔቶ የሰሜን አትላንቲክ የጦር ቃል ኪዳን ድርጅት "ኔቶ" ለዩክሬን ተጨማሪ የጦር መሳሪያዎች ድጋፍ እንዲደረግ ጥሪውን አቀረበ።የኔቶ ዋና ፀሐፊ ጄንስ ስቶልተንበርግ የአባል አገራትን ደህንነት ለማስጠበቅ እጅግ ጠቃሚ በመሆኑ አገራት ለዩክሬን የጦር መሳሪያዎች ድጋፍ እንዲያደርጉ በይፋ ጠይቀዋል ።ዋና ፀሐፊው ዩክሬን በአሁኑ ሰዓት የጦር መሳሪያዎች ድጋፍ የሚያሻት ጊዜ ላይ ነች ሲሉ መናገራቸውን ሬውተርስ ዘግቧል ። #ቻይናቻይና ከአረብ አገራት - [EBS SPORT - የብራዚሉ የእግር ኳስ ኮኮብ ፔሌ ከዚህ አለም በሞት ተለየ](https://ebstv.tv/ebs-sport-የብራዚሉ-የእግር-ኳስ-ኮኮብ-ፔሌ-ከዚህ-አ/) - ከካንሰር ህመም ጋር ሲታገል የቆየው የእግር ኳሱ ንጉስ ኤድሰን አራንቴስ ዶናሴሜንቶ(ፔሌ) በመጨረሻም እጁን ሰጥቷል፡፡ ሶስት የአለም ዋንጫዎችን በማሸነፍ ብቸኛ የሆነው ይህ ህያው ተጫዋች ከአንጀት ካንሰር ጋር በተያያዝ በተደጋጋሚ ወደ አልበርት አንስታይን ሆስፒታል ሲገባ እንደነበር እና ከቀናት በፊት ቤተሰቦቹን መሰናበቱ የሚታወቅ ሲሆን በትላንትናው ዕለትም በ82 አመቱ ከዚህ አለም በሞት ተለይቷል፡፡ህልፈቱን ተከትሎም ሮናልዶ ሊውስ ናዛሪዮ ዴሊማ፣ኔይማር ጁኒየር፣ሊዮኔል - [አዲስ ነገር – አጫጭር የዓለም መረጃዎች](https://ebstv.tv/አዲስ-ነገር-አጫጭር-የዓለም-መረጃዎች-8/) - #አፍጋኒስታንየመንግስታቱ ድርጅት በአፍጋኒስታን የታሊባን አስተዳደር በሴቶች ላይ የጣለውን እገዳ እንዲያነሳ ጥሪውን አቀረበ።የተመድ የፀጥታው ምክር ቤት ታሊባን ሴቶች ዩኒቨርስቲ እንዳይገቡ እና በረድኤት ተቋሟት ተቀጥረው እንዳይሰሩ ያስተላለፈውን ገደብ በፅኑ አውግዞ ገደቦቹም እንዲነሱ ጠይቋል።የተመድ ዋና ፀሐፊ አንቶኒዮ ጉቴሬዝ በበኩላቸው የታሊባን እገዳዎች የሴቶችን መብቶች የሚጥሱ በመሆናቸው በአስቸኳይ እንዲነሱ እንጠይቃለን ማለታቸውን ቢቢሲ ዘግቧል። #ሩሲያበሩሲያ የነዳጅ ምርቶች የዋጋ ተመን ለጣሉ አገራት - [አዲስ ነገር – የስልክ አገልግሎት በመቀሌ](https://ebstv.tv/አዲስ-ነገር-የስልክ-አገልግሎት-በመቀሌ/) - ከ2 ዓመታት በኋላ ወደ ትናንት መቀሌ ከተማ የስልክ አገልግሎት መጀመሩን የኢትዮ ቴሌኮም ዋና ስራ አስፈፃሚ ፍሬህይወት ታምሩ ተናግረዋል።በዚሁ ቀን ዋና ስራ አስፈፃሚዋ የመጀመሪያውን ስልክ በመደወል አገልግሎቱ መጀመሩን አብስረዋል። በጦርነቱ ምክንያት ተቋርጦ የቆየውን የስልክ አገልግሎት ለማስጀመር 981 ኪሎ ሜትር የፋይበር ጥገና ተከናውኖ በ27 ከተሞች የስልክና ሌሎች የቴሌኮም አገልግሎቶችን ማስጀመር መቻሉንም ገልጸዋል።አገልግሎቱ ቢጀመርም ታዲያ ተገልጋዮች ላለፉት 2 - [አዲስ ነገር – አጫጭር የውጭ መረጃዎች](https://ebstv.tv/አዲስ-ነገር-አጫጭር-የውጭ-መረጃዎች/) - #አሜሪካአሜሪካ ለዩክሬን 1.85 ቢሊየን ዶላር የሚያወጡ ተጨማሪ የጦር መሣሪያዎች ድጋፍ ይፋ አደረገች።የአሜሪካው ፕሬዝዳንት ጆ ባይደን በአሜሪካ ጉብኝት እያደረጉ ያሉትን የዩክሬኑን ፕሬዝንዳንት ቮሎድሚር ዘለንስኪ በዋይት ሀውስ ከተቀበሉ በኋላ ነው ለዩክሬን የ1.8 ቢሊየን ዶላር ድጋፍ ይፋ ያደረጉት።የባይደን አስተዳደር ለዩክሬን ያፀደቀው ድጋፍ "ፓትሮት" የተሰኘውን የአየር መቃወሚያ ስርአት የሚያካትት መሆኑን ሲጂቲኤን ዘግቧል። #ሩሲያሩሲያ የተዋጊ ወታደሮቿን ቁጥር ወደ 1.5 ሚሊየን - [አዲስ ነገር – የዓለም ውሎ](https://ebstv.tv/አዲስ-ነገር-የዓለም-ውሎ-7/) - #ዩክሬን የዩክሬኑ ፕሬዝዳንት ቮሎድሚር ዘለንስኪ ዛሬ በአሜሪካ ጉብኝት ያደርጋሉ ተብሎ ይጠበቃል ።ፕሬዝዳንት ዘለንስኪ የዩክሬን -ሩስያ ጦርነት ከጀመረ ከ 9 ወራት ወዲህ የመጀመሪያው በሆነው የአሜሪካ ጉብኝታቸው ከአሜሪካው ፕሬዝዳንት ጆ ባይደን ጋር ተገናኝተው በዋይት ሐውስ ይመክራሉ ተብሏል።ፕሬዝዳንት ዘለንስኪ ዩክሬን ከዩናይትድ ስቴትስ ዘመናዊ የጦር መሳሪያዎች እና ሌሎች ድጋፎች እንዲደረግላት በይፋ ይጠይቃሉ ተብሎ እንደሚጠበቅ ቢቢሲ ዘግቧል ። #አፍጋኒስታን በአፍጋኒስታን - [አዲስ ነገር – የዓለም ውሎ](https://ebstv.tv/አዲስ-ነገር-አጫጭር-የዓለም-መረጃዎች-7/) - #ሩስያ ቻይና እና ሩስያ ከ2 ቀናት በኋላ የተቀናጀ የባሕር ሀይል ልምምድ ሊያደርጉ መሆኑ ተዘገበ።የሩሲያ የመከላከያ ሚኒስቴር ባወጣው መግለጫ ከ 2 ቀናት በኋላ በምስራቅ የቻይና ባሕር ላይ የሚካሄደው የቤጂንግ እና የሞስኮ የባሕር ሀይል ልምምድ የአገራቱን ወታደራዊ ትብብር ለማጠናከር ያለመ ነው ብሏል ።ቻይና እና ሩሲያ ከአውሮፓውያኑ 2012 ጀምሮ በየአመቱ የባሕር ሀይል ወታደራዊ ልምምድ እያካሄዱ እንዳለ አናዶሉ ዘግቧል - [EBS SPORT- አርጀንቲና ከ36 አመታት በኋላ የአለም ዋንጫ አሸናፊ ሆናለች።](https://ebstv.tv/ebs-sport-አርጀንቲና-ከ36-አመታት-በኋላ-የአለም-ዋን/) - አርጀንቲና ከ36 አመታት በኋላ የአለም ዋንጫ አሸናፊ ሆናለች። አርጀንቲና በሊዮኔል ሜሲ እና አንሄል ዲማሪያ የመጀመሪያ አጋማሽ ግቦች 2ለ0 እየመራች ወደ መልበሻ ክፍል ብታመራም ኪሊያን ምባፔ በ98 ሰከንዶች ልዩነት በፍፁም ቅጣት ምት እና በጨዋታ ያስቆጠራቸው ግቦች ጨዋታውን ወደ ጭማሪ ሰዓት አሸጋግረውታል።በጭማሪው ሰዓትም ሊዮኔል ሜሲ በጨዋታ ኪሊያን ምባፔ ደግሞ ሃትሪክ የሰራበትን ግብበፍፁም ቅጣት ምት ማስቆጠሩን ተከትሎ ጨዋታው - [አዲስ ነገር – የአሜሪካ የ 55 ቢሊየን ዶላር ድጋፍ እና ሌሎችም መረጃዎች](https://ebstv.tv/አዲስ-ነገር-የአሜሪካ-የ-55-ቢሊየን-ዶላር-ድ/) - #ሩሲያ አሜሪካ ለዩክሬን ያቀደችው የሚሳኤል መከላከያ ስርዓትን እንዳትልክ ስትል ሩሲያ አስጠነቀቀች። ዋሽንግተን ለዩክሬን "ፓሮት" የተባለውን የሚሳኤል መከላከያ ስርአት የምትልክ ከሆነ ከሩስያ ጋር ወደ ቀጥታ ጦርነት ልትገባ እንደምትችል ነው የሩሲያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ያስጠነቀቀው።የሩስያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃል አቀባይ ማሪያ ዛካሮቫ ወደ ዩክሬን የሚላኩ ማናቸውንም የጦር መሳርያዎች በቀጥታ ልንመታ እንችላለን ሲሉ መናገራቸውን አናዶሉ ዘግቧል ። #አሜሪካ - [አዲስ ነገር – ሱዳን በቀይ ባህር ጠረፍ አዲስ ወደብ እና ሌሎችም መረጃዎች](https://ebstv.tv/አዲስ-ነገር-ሱዳን-በቀይ-ባህር-ጠረፍ-አዲ/) - #ጀርመን የጀርመኑ ቻንስለር ኦላፍ ሾልዝ የአውሮፓ ህብረት ለዩክሬን ጠንካራ ድጋፍ እንደሚሰጥ አስታወቁ ።ቻንስለር ኦላፍ ሾልዝ ይሄን ያሉት የአውሮፓ ህብረት ለዩክሬን ሊሰጥ ያቀደውን ብድር የህብረቱ አባል አገር ሀንጋሪ ተቃውሞ ማሰማቷን ተከትሎ ነው ተብሏል።የአውሮፓ ህብረት የውጭ ግንኙነት ፖሊሲዎች እንዳይሳኩ መሰናክል የሚሆን አገር አይሳካለትም ሲሉ ቻንስለሩ መናገራቸውን ሬውተርስ ዘግቧል ። #ኮንጎ ዲሞክራቲክ ሪፐብሊክ በኮንጎ ዴሞክራቲክ ሪፐብሊክ በተከሰተው የጎርፍ - [EBS SPORT - ፈረንሳይ ሞሮኮን 2ለ0 በመርታት የፍፃሜ ተፋላሚ ሆናለች።](https://ebstv.tv/ebs-sport-ፈረንሳይ-ሞሮኮን-2ለ0-በመርታት-የፍፃሜ-ተ/) - ፈረንሳይ ሞሮኮን 2ለ0 በመርታት የፍፃሜ ተፋላሚ ሆናለች። ሰማያዊዎቹን ባለድል ያደረጉትን ግቦች ቲዮ ሄርናንዴዝ እና ተቀይሮ የገባው ኮሎ ምዋኒ በስማቸው አስመዝግበዋል ። ምዋኒ ተቀይሮ በገባ 44ተኛው ሰከንድ ያስቆጠራት ግብም በአለም ዋንጫ ታሪክ ሶስተኛዋ ፈጣን ግብ ሆናለች።ፈረንሳይ ለሁለተኛ ተከታታይ ጊዜ የፍፃሜ ተፋላሚ የሆነች ስድስተኛዋ ሃገር ለመሆን ችላለች።ለመጨረሻ ጊዜ በተከታታይ የፍፃሜ ተፋላሚ የነበረችው ብራዚል በ1994 እና 1998 እንደነበር - [አዲስ ነገር – ጠቅላይ ሚኒስትር አብይ አህመድ እና አንቶኒ ብሊንከን](https://ebstv.tv/አዲስ-ነገር-ጠቅላይ-ሚኒስትር-አብይ-አህ/) - ጠቅላይ ሚኒስትር አብይ አህመድ ከአሜሪካ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አንቶኒ ብሊንከን ጋር ውጤታማ ውይይት ማድረጋቸውን ተናግረዋል።ለአስርት አመታት የቀጠለውን የሁለቱን አገራት አጋርነት ማጠናከር በሚቻልባቸው መንገዶች ላይ መወያየታቸውንም ጠቁመዋል። የአሜሪካ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር የዜና መግለጫ እንደሚለው ከሆነ ደግሞ በቅርቡ ለሰሜን ኢትዮጵያ ሰላም የተደረሰው ስምምነት ውጤታማ መሆኑ እንዳስደሰታቸው ብሊንከን ለጠቅላይ ሚኒስትር አብይ አህመድ ገልፀውላቸዋል። የኢቢኤስ የአዲስ ነገር / What's - [አዲስ ነገር – የዓለም ውሎ](https://ebstv.tv/አዲስ-ነገር-የዓለም-ውሎ-6/) - #አሜሪካ አሜሪካ ለአፍሪካ አገራት የ 55 ቢሊየን ዶላር ድጋፍ ልታደርግ መሆኑ ተነገረ።የባይደን አስተዳደር ለአፍሪካ የሚያደርገውን ድጋፍ ያስታወቀው ዛሬ ከሚካሄደው የአሜሪካ አፍሪካ መሪዎች ጉባኤ አስቀድሞ መሆኑ ነው የተነገረው ።የአሜሪካ የብሔራዊ ደህንነት አማካሪው ጃክ ሱሊቫን አሜሪካ የአፍሪካ ልማት ይፋጠን ዘንድ አስፈላጊውን ሁሉ እንደምታደርግ ተናግረዋል ።ፕሬዝዳንት ባይደን ከ50 የአፍሪካ መሪዎች ጋር ዛሬ እንደሚወያዩ ሲነገር ፕሬዝዳንቱ የአፍሪካ ህብረት በቡድን - [EBS SPORT- አርጀንቲና ክሮሺያን 3ለ0 በመርታት ለፍፃሜው ጨዋታ አልፋለች።](https://ebstv.tv/ebs-sport-አርጀንቲና-ክሮሺያን-3ለ0-በመርታት-ለፍፃ/) - አርጀንቲና ክሮሺያን 3ለ0 በመርታት ለፍፃሜው ጨዋታ አልፋለች። ሁለቱን ግቦች ዩሊያን አልቫሬዝ ሲያስቆጥር ቀሪዋን አንድ ግብ ሊዮኔል ሜሲ በፍፁም ቅጣት ምት ከመረብ አሳርፏል።ሊዮኔል ሜሲ በአለም ዋንጫ ያስቆጠራቸውን ግቦች አስራ አንድ በማድረስ የአርጀንቲና የምንግዜም ከፍተኛ አስቆጣሪ ሲሆን በአለም ዋንጫ 8 ግብ የሆኑ ኳሶችን አመቻችቶ በማቀበልም የማራዶናን ክብረወሰን ተጋርቷል። ሜሲ በአራት የተለያዩ የአለም ዋንጫ ጨዋታዎች ላይ ግብ አስቆጥሮ - [EBS SPORT- ክሮሺያ ብራዚልን በመርታት ለግማሽ ፍፃሜ ደርሳለች](https://ebstv.tv/ebs-sport-ክሮሺያ-ብራዚልን-በመርታት-ለግማሽ-ፍፃ/) - ክሮሺያ ብራዚልን በመለያ ምት በመርታት በታሪኳ ለሶስተኛ ጊዜ ግማሽ ፍፃሜ ደርሳለች። የሁለቱ ቡድኖች ጨዋታ የመደበኛው ሰዓት 0ለ0 የተጠናቀቀ ሲሆን የተጨመረው 30 ደቂቃ 1ለ1 መጠናቀቁን ተከትሎ ወደ መለያ ምት አምርቷል። በመለያ ምቱም ክሮሺያ 4ለ2 በማሸነፍ በታሪኳ ለመጀመሪያ ጊዜ ለሁለተኛ ተከታታይ ጊዜ የግማሽ ፍፃሜውን ተቀላቅላለች።ሃገሪቱ ብራዚልን ስታሸንፍ የመጀመሪያዋ ነው። ሴሌሳኦቹን ቀዳሚ ያደረገች ግብ ኔይማር ከመረብ ሲያሳርፍ አውሮፖዊቷን - [EBS SPORT- አርጀንቲና ኔዘርላንድን ከከባድ ፈተና በኋላ አሸንፉ አራቱን ሃገራት መቀላቀሏን አረጋግጣለች::](https://ebstv.tv/ebs-sport-አርጀንቲና-ኔዘርላንድን-ከከባድ-ፈተና/) - አርጀንቲና ኔዘርላንድን ከከባድ ፈተና በኋላ አሸንፉ አራቱን ሃገራት መቀላቀሏን አረጋግጣለች::አርጀንቲና በሞሊና እና ሊዮኔል ሜሲ ግቦች 2ለ0 ስተመራ ብትቆይም ተቀይሮ የገባው ዌጎረስት በ83ተኛው እና 90+11 ደቂቃ ያስቆጠራቸው ግቦች ጨዋታውን ወደ ጭማሪ ሰዓት አሸጋግሮታል።የጭማሪው 30ደቂቃም በዛው ውጤት መጠናቀቁን ተከትሎ በተሰጠው የመለያ ምት አርጀንቲና 4ለ3 በማሸነፍ የግማሽ ፍፃሜውን የተቀላቀለች ሁለተኛዋ ሃገር ሆናለች።አርጀንቲና በአለም ዋንጫ ኔዘርላንደን ያሸነፈችው ሁለት ጊዜ - [EBS SPORT- ሞሮኮ ፖርቹጋልን በማሸነፍ ግማሽ ፍፃሜውን ተቀላቀለች](https://ebstv.tv/ebs-sport-ሞሮኮ-ፖርቹጋልን-በማሸነፍ-ግማሽ-ፍፃሜ/) - ሞሮኮ ባልተገመተ ሁኔታ ፖርቹጋልን 1ለ0 በመርታት በአለም ዋንጫ ታሪክ የግማሽ ፍፃሜውን የተቀላቀለች የመጀመሪያዋ #አፍሪካዊ ሃገር ሆናለች። የአትላስ አምበሶቹ አሸናፊ ያደረገችውን ብቸኛ ግብ ዩሱፍ ኢኒስሪ ከመረብ አሳርፏል። ተጨዋቹ በአለም ዋንጫ ያስቆጠራቸውን ግቦች 3 በማድረስ የሞሮኮ የምንግዜም ከፎተኛ አስቆጣሪ ሆኗል። የኢቢኤስ የአዲስ ነገር / What's New መረጃዎችን በሚከተሉት የጊዜ ሰሌዳ መሰረት ይከታተሉ:: ዘወትር ከሰኞ እስከ ዓርብ 👉 - [EBS SPORT- ፈረንሳይ እንግሊዝን 2ለ1 በማሸነፍ የግማሽ ፍፃሜውን ተቀላቀለች](https://ebstv.tv/ebs-sport-ፈረንሳይ-እንግሊዝን-2ለ1-በማሸነፍ-የግማ/) - ፈረንሳይ እንግሊዝን 2ለ1 በማሸነፍ የግማሽ ፍፃሜውን የተቀላቀለች የመጨረሻዋ ሀገር ሆናለች። ሰማያዊዎቹን ባለድል ያደረጉትን ግቦች ትችዋሜኒ እና ኦሊቬ ዠሩ በስማቸው ሲያስመዘግቡ ሶስቱ አናብስትን ከሽንፈት ያልታደገች ግብ ሃሪ ኬን በፍፁም ቅጣት ምት አስቆጥሯል። ዠሩ በ53 ግቦች የፈረንሳይ ከፍተኛ አስቆጣሪነቱን አስቀጥሏል። ሃሪ ኬን ለእንግሊዝ ያስቆጠራቸውን ግቦች 53 በማድረስ የሃገሪቱ ከፍተኛ አስቆጣሪነት ክብረወሰንን ከሩኒ ጋር ተጋርቷል። በአራት ግቦች በአለም - [አዲስ ነገር – አጫጭር የዓለም መረጃዎች](https://ebstv.tv/አዲስ-ነገር-አጫጭር-የዓለም-መረጃዎች-6/) - #አሜሪካ አሜሪካ በሶሪያ ሲንቀሳቀሱ የነበሩ የአሸባሪው የአይ ኤስ ኤስ ድርጅት ሁለት ከፍተኛ አመራሮችን መግደሏን ይፋ አደረገች ::የአሜሪካ ማዕከላዊ ወታደራዊ እዝ በሶሪያ ሲንቀሳቀሱ የነበሩ የአይ ኤስ ኤስ ቡድን ሁለት አመራሮች በተፈፀማባቸው የአየር ጥቃት መገደላቸውን ነው ባወጣው መግለጫ ያስታወቀው።የማዕከላዊ ወታደራዊ እዙ ቃለ አቀባይ ጆ ቡሲኖ በአመራሮቹ ላይ የተወሰደው እርምጃ የአይ ኤስ ኤስ ድርጅት አቅምን በእጅጉ ያዳክማል ማለታቸውን - [አዲስ ነገር – የዓለም ውሎ](https://ebstv.tv/አዲስ-ነገር-የዓለም-ውሎ-5/) - #ቻይና ቻይና እና ሳኡዲ አረቢያ 34 የኢንቨስትመንት ስምምነቶችን ተፈራረሙ።በሳኡዲ አረቢያ ጉብኝት እያደረጉ ያሉት የቻይናው ፕሬዝዳንት ሺ ጂፒንግ ጉብኝት ተከትሎ ነው ቤጂንግ እና ሪያድ በ34 የኢንቨስትመንት ዘርፎች አብረው ለመስራት ስምምነት የተፈራረሙት ።ፕሬዝዳንት ሺ ጂፒንግ በሪያድ በተሰናዳው የቻይና አረብ አገራት ጉባኤ ላይ ንግግር ያደርጋሉ ተብሎ ይጠበቃል ።ሳኡዲ አረቢያ እና ቻይና በፈረንጆቹ 2021 የነበራቸው አመታዊ የንግድ ልውውጥ 80 - [አዲስ ነገር – አጫጭር የዓለም መረጃዎች](https://ebstv.tv/አዲስ-ነገር-አጫጭር-የዓለም-መረጃዎች-5/) - #አሜሪካ የሜታ ኩባንያ የአሜሪካ ዜና ዘገባዎችን ከማህበራዊ ትስስር ገፁ ፌስቡክ ሊያስወግድ እንደሚችል አስጠነቀቀ።ፌስቡክ የዜና ዘገባዎችን ከትስስር ገፁ ሊያነሳ እንደሚችል ያስጠነቀቀው የዜና አውታሮች ከሜታ ኩባንያ ክፍያ እንዲፈፀምላቸው የሚያስገድድ ረቂቅ ህግ በአሜሪካ ኮንግረስ እየረቀቀ መሆኑን ተከትሎ ነው ።የአሜሪካ መገናኛ ብዙሃን በፌስ ቡክ በሚያሰራጩት ዜናዎች የሜታ ኩባንያ ከፍተኛ ትርፍ እያገኘ ነው በሚል የሚያቀርቡትን ወቀሳ የሜታ ኩባንያ ማስተባበሉን ቢቢሲ - [አዲስ ነገር – የዓለም ውሎ](https://ebstv.tv/አዲስ-ነገር-የዓለም-ውሎ-4/) - ሶሪያ የአሸባሪው የአይ ኤስ ኤስ ድርጅት መሪ በሶሪያ ውጊያ ላይ እያለ መገደሉ ተነግሯል።የአሸባሪው የአይ ኤስ ኤስ ድርጅት ቁንጮ መሪው አቡ ሀሰን አል ሃሽሚ አል ኩራሺ በደቡባዊ ሶሪያ በውጊያ ላይ እያለ በሶርያ የነጻነት ተዋጊዎች መገደሉ ነው የተዘገበው።የአሜሪካ ማዕከላዊ እዝ ባወጣው መግለጫ የአሸባሪው የአይ ኤስ ኤስ መሪ መገደል ለድርጅቱ ታላቅ ሸንፈት እንደሆነ መግለፁን ፍራንስ ቱዌንቲ ፎር ዘግቧል። - [አዲስ ነገር – ኢንተርፖል](https://ebstv.tv/አዲስ-ነገር-ኢንተርፖል/) - #አለም አቀፉ የፖሊስ ድርጅት "ኢንተርፖል" በአፍሪካ ከበይነ መረብ ጋር የተያያዙ ወንጀሎች እየጨመሩ መምጣታቸውን አስታወቀ። በአፍሪካ የበይነ መረብ ተጠቃሚዎች መጨመሩን ተከትሎ በተለይ ከኦንላይን የባንክ አገልግሎት እና የክሬዲት ካርድ ጋር በተያያዘ የሚፈጸሙ ወንጀሎች እየተበራከቱ መምጣታቸውን ነው ኢንተርፖል ያስታወቀው ። ኢንተርፖል ባካሄደው በዚሁ ጥናት በአፍሪካ በ14 አገራት የሳይበር ወንጀሎች የከፋ ደረጃ ላይ እንደደረሰ መግለፁን ዘጋርዲያን ዘግቧል። የኢቢኤስ የአዲስ - [አዲስ ነገር – ኔቶ](https://ebstv.tv/አዲስ-ነገር-ኔቶ/) - #የሰሜን አትላንቲክ የጦር ቃል ኪዳን ድርጅት "ኔቶ " በርካታዎቹ አባል አገራት ለዩክሬን የጦር መሣሪያ ድጋፍ ለማድረግ ከማይችሉበት ደረጃ መድረሳቸውን ተናግሯል ። ከኔቶ አባል አገራት ውስጥ 20 ዎቹ አገራት ለዩክሬን አንዳች የጦር መሣሪያ ድጋፍ ለማድረግ እንደማይችሉ ነው የተሰማው :: ይሁን እንጂ እንደ አሜሪካ ፣ጀርመን ፣ ፈረንሣይ ያሉ ታላላቆቹ የኔቶ አባል አገራት ለዩክሬን የጦር መሣሪያ ድጋፍ ማድረግ - [አዲስ ነገር – የኢትዮ ቴሌኮም አዲስ መላ::](https://ebstv.tv/አዲስ-ነገር-የኢትዮ-ቴሌኮም-አዲስ-መላ/) - ቴሌ ብር የሲኔት ሶፍትዌርን ከሚጠቀሙ ከ4ሺህ በላይ ተቋማት ጋር ሊተሳሰር ነው፡፡ ኢትዮ ቴሌኮምና ሲኔት ሶፍትዌር ቴክኖሎጂ ቴሌ ብርንና ሲኔት መተግበሪያን ያስተሳሰረ የአገልግሎትና የግብይት ክፍያ መፈፀም የሚቻልበትን አዲስ አሰራር ይፋ አድርገዋል።የሲኔት ሶፍትዌር ተጠቃሚ የሆኑ 4ሺ 237 ተቋማት በቴሌ ብር በመጠቀም ክፍያዎችን እንዲፈፅሙ ያስችላል የተባለው ይህ አሰራር በደረሰኞች ላይ የኪው አር ኮዶችን በማተም የሚፈፀም ስለመሆኑ ተነግሯል።በአዲሱ አሰራር - [አዲስ ነገር – የዓለም ውሎ](https://ebstv.tv/አዲስ-ነገር-የዓለም-ውሎ-3/) - ዩክሬን የመንግስታቱ ድርጅት የአቶሚክ ኢነርጂ ኤጀንሲ በዩክሬን ግዙፉ የዛፓሮዥያ የኒውክለር ጣቢያ አካባቢ የደረሰው ፍንዳታ አሳሳቢ መሆኑን አስታወቀ ::በሩሲያ ቁጥጥር ስር ባለው የዩክሬኑ የዛፓሮዥያ የኒውክለር ጣቢያ አካባቢ ላይ እሁድ እለት የተሰማው ፍንዳታ እጅጉን አሳሳቢ በመሆኑ ጥቃቱ ሊቆም ይገባል ሲል የተመድ የአቶሚክ ኢነርጂ ኤጀንሲ አስጠንቅቋል።የሞስኮ እና ኪይቭ ባለስልጣናት ፍንዳታውን አስመልክቶ እርስ በርስ እየተወነጃጀሉ መሆኑን ሬውተርስ ዘግቧል። ኢንዶኔዢያ - [አዲስ ነገር – ሳፋሪኮም ኢትዮጵያ](https://ebstv.tv/አዲስ-ነገር-ሳፋሪኮም-ኢትዮጵያ/) - ሳፋሪኮም ኢትዮጵያ በሚመጣው ሳምንት የተጠቃሚዎቼን ቁጥር ወደ አንድ ሚሊዮን አደርሳለሁ አለ። አሁን ላይ አጠቃላይ አዲስ አበባን ጨምሮ በ16 ከተሞች የቴሌኮም አገልግሎት በመስጠት ላይ እንደሚገኘው ሳፋሪኮም ከ9 መቶ ሺህ በላይ ደንበኞችን በማፍራት ሥራ በጀመረበት በመስከረም ወር ያገኘው ገቢው 74 ሺህ ዶላር መድረሱን የኬንያው ሲትዝን ዲጅታል ሚድያ ዘግቧል፡፡ ምንም እንኳን መንግስት የቴሌኮም ዘርፉን ለውጭ ተቋማት ክፍት ቢያደርግም - [አዲስ ነገር – ዓለም](https://ebstv.tv/አዲስ-ነገር-ዓለም/) - #ዩክሬን የዩክሬኑ ፕሬዝዳንት ቮሎድሚር ዘለንስኪ ሩሲያ በዩክሬን ላይ ላደረሰችው ግዙፍ ውድመት ካሳ እንድትከፍል ጠየቁ።ፕሬዝዳንቱ ለክሬምሊን አሰተዳደር የካሳ ክፍያ ጥያቄ ያቀረቡት ከሩሲያ ጋር የሚካሄድ የሰላም ድርድር በተመለከተ ቅድመ ሁኔታዎችን ይፋ ባደረጉበት ጊዜ ነው ። ፕሬዝዳንት ዘለንስኪ ከካሳው በተጨማሪ ሩሲያ የመንግስታቱ ድርጅት ያወጣውን ቻርተርም እንድታከብር እንጠይቃለን ማለታቸውን አልጀዚራ ዘግቧል። #የመንግስታቱ ድርጅት የመንግስታቱ ድርጅት በአየር ንብረት ለውጥ ምክንያት - [አዲስ ነገር – የዓለም ውሎ](https://ebstv.tv/አዲስ-ነገር-የዓለም-ውሎ-2/) - ግብፅበግብፅ በተከፈተው የመንግስታቱ ድርጅት የአካባቢ ጥበቃ ጉባኤ ላይ ከ 100 በላይ የአገራት መሪዎች ንግግር ያደርጋሉ ተብሎ ይጠበቃል ።በግብጿ የመዝናኛ ከተማ ሻርምኤልሼክ የ50 አገራት መሪዎች የመክፈቻ ስነ ስርአቱ ላይ መታደማቸው ሲነገር የመንግስታቱ ድርጅት ዋና ፀሐፊ አንቶኒዬ ጉቴሬዝ የተደቀነብንን የጥፋት አደጋ መቀልበስ የምንችለው ስንተባበር ነው ማለታቸው ተሰምቷል፡፡ ይሁንና በዚሁ የመንግስታቱ ድርጅት የአካባቢ ጥበቃ ጉባኤ ላይ የቻይና እና - [አዲስ ነገር – የዓለም ውሎ](https://ebstv.tv/አዲስ-ነገር-የዓለም-ውሎ/) - ግብፅ በግብፅ በተከፈተው የመንግስታቱ ድርጅት የአካባቢ ጥበቃ ጉባኤ ላይ ከ 100 በላይ የአገራት መሪዎች ንግግር ያደርጋሉ ተብሎ ይጠበቃል ።በግብጿ የመዝናኛ ከተማ ሻርምኤልሼክ የ50 አገራት መሪዎች የመክፈቻ ስነ ስርአቱ ላይ መታደማቸው ሲነገር የመንግስታቱ ድርጅት ዋና ፀሐፊ አንቶኒዬ ጉቴሬዝ የተደቀነብንን የጥፋት አደጋ መቀልበስ የምንችለው ስንተባበር ነው ማለታቸው ተሰምቷል፡፡ ይሁንና በዚሁ የመንግስታቱ ድርጅት የአካባቢ ጥበቃ ጉባኤ ላይ የቻይና - [አዲስ ነገር – ትራቨል ፖርት እና አየር መንገዳችን](https://ebstv.tv/አዲስ-ነገር-ትራቨል-ፖርት-እና-አየር-መን/) - የኢትዮጵያ አየር መንገድ ትራቭል ፖርት ከተሰኘው የጉዞ ቲኬት አመቻች ድርጅት ጋር የነበረውን የስራ ውል ለተጨማሪ 5 አመታት ማራዘሙን አስታውቋል፡፡የስምምነቱ መታደስ የአየር መንገዱን አገልግሎቶች በስፋት ከማስተዋወቅ ባሻገር ቀልጣፋ የደንበኞች ግልጋሎትንም የሚያስቀጥል ስለመሆኑ ተነግሯል፡፡ላለፉት 25 አመታት ከትራቭል ፖርት ጋር ሲሰራ የቆየው የኢትዮጵያ አየር መንገድ በመላው አገሪቱ የሚገኙ የጉዞ ኤጀንሲዎች ትራቭል ፖርትን በመጠቀም አገልግሎት እንዲሰጡ ሲያደርግ መቆየቱን ያሳወቀ - [አዲስ ነገር – የሰላም ስምምነቱ](https://ebstv.tv/አዲስ-ነገር-የሰላም-ስምምነቱ/) - በትናንትናው እለት በመንግስትና በህዝብ እንደራሴዎች ምክር ቤት በሽብርተኝነት በተፈረጀው ህወሓት መካከል የተፈረመውን የሰላም ስምምነት በተመለከተ ጠቅላይ ሚኒስትር ዶ/ር አብይ አህመድ መልዕክት አስተላልፈዋል።በደቡብ ክልል ጋሞ ዞን አርባ ምንጭ ከተማ የሚገኙት ጠ/ሚኒስትር አብይ በመልዕክታቸው ስምምነቱ ኢትዮጵያ ያቀረበችው ሀሳብ መቶ በመቶ ተቀባይነት ያገኘበት ነው በማለት ተናግረዋል።በአንድ ሀገር ወስጥ ከአንድ መከላከያ በላይ አያስፈልግም በሚለው ጉዳይ ላይ ከስምምነት መደረሱንም የጠቆሙት - [አዲስ ነገር – የአፍሪካ የፋሽን ሳምንት](https://ebstv.tv/አዲስ-ነገር-የአፍሪካ-የፋሽን-ሳምንት/) - ከ30 ሃገራት የተወጣጡ ዓለም አቀፍ አምራችና ላኪዎች ምርቶቻቸውን በአለም ዙሪያ የሚያስተዋውቁበት 8ተኛው የአፍሪካ ሶርሲንግና ፋሽን ሳምንት በአዲስ አበባ እንደሚካሄድ የኢንዱስትሪ ሚኒስትር አስታወቀ።መድረኩ የኢትዮጵያ ጨርቃጨርቅ ማህበር ከኢንዱስትሪ ሚኒስቴርና ጋር በመተባበር ያዘጋጀው እንደሆነና ከጥቅምት 25 እስከ 28 እንደሚቆይም ተገልጿል።ከ200 በላይ ዓለም አቀፍና የሃገር ውስጥ አምራችና ላኪዎች እንደሚሳተፉና ምርቶቻቸውንም በአለም ዙሪያ ለሚገኙ ከ6ሺህ ለሚበልጡ የንግድ ባለሞያዎችና ግብዓት አቅራቢዎች - [አዲስ ነገር – የውጭ ምንዛሬ ጫና](https://ebstv.tv/አዲስ-ነገር-የውጭ-ምንዛሬ-ጫና/) - ኢትዮጵያ የውጪ ምንዛሬ ጫና ውስጥ የወደቀችው ባለፉት 2 አመታት ከልማት አጋሮች ይገኝ የነበረው የድጋፍ መጠን የተጠበቀውን ያህል ባለመሆኑ እንደሆነ ተነገረ፡፡የገንዘብ ሚኒስትሩ አቶ አህመድ ሽዴ ከብሔራዊ የቴሌቭዢን ጣቢያ ኢቢሲ ጋር በነበራቸው ቆይታ እንዳመለከቱት በእነዚህ አመታት የነበረው የድጋፍ መጠን በመቀነሱ እንዲሁም የአለም አቀፍ እቃዎች ዋጋ በከፍተኛ ደረጃ በመጨመሩ ሳቢያ ለውጪ የሚከፈለው የክፍያ መጠን ደረጃ በማደጉ የውጪ ምንዛሬ - [አዲስ ነገር – አዲስ በረራ ወደ ዙሪክ](https://ebstv.tv/አዲስ-ነገር-አዲስ-በረራ-ወደ-ዙሪክ/) - የኢትዮጵያ አየር መንገድ ወደ ስዊዘርላንድ ዙሪክ ከተማ አዲስ በረራ ልጀምር ነው ብሏል፡፡ በረራው በሳምንት 3 ቀናት የሚደረግ ሲሆን በያዝነው የፈረንጆቹ ኦክቶበር ወር መጨረሻ የመጀመሪያ በረራውን እንደሚያደርግ አመልክቷል።ይህም አየር መንገዱ ወደ ጄኔቫ የሚያደርገውን የቀደመ በረራ ጨምሮ በስዊዘርላንድ ያለውን መዳረሻ ወደ ሁለት እንዲሁም በአውሮፓ አህጉር ያለውን አጠቃላይ መዳረሻ ደግሞ ወደ 19 ያሳድገዋል ተብሏል።በተጨማሪም አየር መንገዱ ቀደም ሲል - [አዲስ ነገር – ዓመታዊ የጤና ጉባኤ](https://ebstv.tv/አዲስ-ነገር-ዓመታዊ-የጤና-ጉባኤ/) - ባለፈው የ2014 በጀት ዓመት በ49 ነጥብ 9 ቢሊዮን ብር ወጪ የተለያዩ የመድኃኒት፣ ክትባትና የህክምና መገልገያ እቃዎች ወደ ሀገር ማስገባቱን የጤና ሚኒስቴር አስታውቋል።ሚኒስቴሩ ይህንን ያስታወቀው 24ኛው ዓመታዊ የጤና ጉባኤውን በሐዋሳ ከተማ እያካሄደ ባለበት ወቅት ነው።በጉባኤው ላይ የጤና ሚኒስትሯ ዶክተር ሊያ ታደሰ በ2014 በጀት አመት የተከናወኑ ዋና ዋና ተግባራትና ያጋጠሙ ችግሮችን እንዲሁም የ2015 በጀት ዓመት እቅዶችን ያቀረቡ - [አዲስ ነገር – ቀን የተቆረጠለት የሰላም ንግግር](https://ebstv.tv/አዲስ-ነገር-ቀን-የተቆረጠለት-የሰላም-ን/) - በመንግስትና በሽብርተኝነት በተፈረጀው የህወሃት ቡድን መካከል ከ4 ቀናት በኃላ የሰላም ንግግር ሊደረግ ስለመሆኑ ይፋ ተደርጓል፡፡ መረጃውን ይፋ ያደረጉት የጠቅላይ ሚኒስትር አብይ አህመድ የብሄራዊ ደህንነት አማካሪ የሆኑት አምባሳደር ሬድዋን ሁሴን ሲሆኑ ለድርድሩ ቀን መቆረጡን የሚገልፅ መረጃ በአፍሪካ ህብረት ኮሚሽን በኩል ለኢትዮጵያ መንግስት መድረሱንና መንግስትም ሙሉ ፈቃደኝነቱን ማሳየቱን በይፋዊ የትዊተር ገፃቸው ላይ ባሰፈሩት ፅሁፍ ገልፀዋል፡፡ የኢትዮጵያ መንግስት - [አዲስ ነገር – ሽልማት ለአዲስ አበባ](https://ebstv.tv/አዲስ-ነገር-ሽልማት-ለአዲስ-አበባ/) - አዲስ አበባ ከተማ እያከናወነችው ባለችው የትምህርት ቤቶች የምገባ መርሀ ግብር በብራዚል በተከናወነ አንድ ዓለም አቀፍ ፎረም ላይ ተሸላሚ ሆነች።ሚላን አርባን ፎድ ፖሊሲ ፓክት የተሰኘና በዓለም አቀፍ ደረጃ የከተማ ምግባና ምግብ ነክ ስራዎች ላይ በተለያየ መልኩ የሚሰራው ተቋሙ በየዓመቱ በምግብ ስርዓታቸው ለሌሎች ተሞክሮ ይሆናሉ ያላቸውን ሀገራት በ6 ዘርፍ ይሸልማል።በዚህም መሰረት ዘንድሮ ለ8ኛ ጊዜ ባከናወነው የሽልማት መርሀ - [አዲስ ነገር – የገንዘብ ተቋማቱ ጉባኤ](https://ebstv.tv/አዲስ-ነገር-የገንዘብ-ተቋማቱ-ጉባኤ/) - ባለፉት ሁለት አመታት ብቻ 70 ሚሊየን ተጨማሪ ሰዎች ወደ ድህነት መግባታቸውና መካከለኛ ገቢ የነበራቸው ሰዎች ደግሞ በ4 ከመቶ ቅናሽ ማሳታቸውን ተከትሎ የብዙ አገራት ድጋፍ ፍላጎት ከፍ ማለቱ እንደማይቀር ተገምቷል።የአለም ባንክ ከታዳጊ አገራት ጋር አብሮ በመስራት ኢኮኖሚያዊ እድገታቸውን የመደገፍ ስራ የሚሰራ ተቋም ሲሆን አለም አቀፉ የገንዘብ ተቆጣጣሪ አካል የሆነው ኢንተርናሽናል ሞኒተሪ ፈንድ ደግሞ አለማችን ላይ ያለው - [አዲስ ነገር – የኬያው ፕሬዘዳንት በኢትዮጵያ](https://ebstv.tv/አዲስ-ነገር-የኬያው-ፕሬዘዳንት-በኢትዮ/) - የኬያው ፕሬዘዳንት ዊሊያም ሩቶ ለይፋዊ የስራ ጉብኝት አዲስ አበባ ገቡ፡፡ ጠቅላይ ሚኒስቴር አቢይ አህመድ እንዲሁም ከፍተኛ የመንግስት አመራሮች በአዲስ አበባ ቦሌ አለም አቀፍ አየር ማረፊያ ተገኘተው ለፕሬዝዳንት ዊሊያም ሩቶ ደማቅ አቀባበል አድርገውላቸዋል።ፕሬዝዳንት ሩቶ በኢትዮጵያ በሚኖራቸው የስራ ቆይታ የሁለቱን ሃገራት ኢኮኖሚያዊ ዲፕሎማሲያዊ ግንኙነት ይበልጥ ለማጠናከርና ቀጠናዊ በሆኑ ጉዳዮች ዙሪያ ውይይት ያደርጋሉ ተብሎ እንደሚጠበቅም ተገልጿል።ፕሬዝዳንት ዊሊያም ጉብኝታቸውን - [አዲስ ነገር – ሳፋሪኮም በአዲስ አበባ](https://ebstv.tv/አዲስ-ነገር-ሳፋሪኮም-በአዲስ-አበባ/) - ሳፋሪኮም የተባለው የቴሌኮሙኒኬሽን ኩባንያ በአዲስ አበባ አገልግሎት መስጠት መጀመሩን አስታወቀ፡፡ በኢትዮጵያ ዙሪያ በሚገኙ አስር ከተሞች የደንበኞች የኔትወርክ ሙከራውን ያካሄደው ሳፋሪኮም ዛሬ በአዲስ አበባ አገልግሎት መስጠት መጀመሩን ገልጿል።የአዲስ አበባ 07 ኔትወርክ ደንበኞች የ4G ዳታ፣ የድምፅ ጥሪ እና የጽሁፍ መልዕክት አገልግሎቶችን ከሳፋሪኮም ኢትዮጵያ እና ከኢትዮ ቴሌኮም ደንበኞች ጋር መለዋወጥ እንዲሁም ዓለም አቀፍ ጥሪዎችን ማድረግ ይችላሉ ተብሏል።ደንበኞች 700 - [አዲስ ነገር – ኢትዮጵያ የተመረጠችበት ም/ቤት](https://ebstv.tv/አዲስ-ነገር-ኢትዮጵያ-የተመረጠችበት-ም/) - ኢትዮጵያ የዓለም አቀፉ ሲቪል አቪዬሽን ድርጅት ም/ቤት አባል ሆና መመረጧ ተነገረ፡፡ ኢትዮጵያ የምክር ቤቱ አባል ሆና የተመረጠችው የትራንስፖርትና ሎጂስቲክስ ሚኒስትሯ ዳግማዊት ሞገስ ኢትዮጵያን በመወከል በተሳተፉበትና በካናዳ ሞንትሪያል በመካሄድ ላይ በሚገኘዉ 41ኛዉ ስብሰባ ላይ ነው፡፡ኢትዮጵያ ለካውንስሉ አባልነት ከአፍሪካ ከተመረጡት ና በአለም ላይ በአቪዬሽን ዘርፍ ከፍተኛ ስምና ዝናን ካተረፉ 36 አባል ሀገራት ውስጥ በመካተት የድርጅቱ የምክር ቤት - [አዲስ ነገር – የአፍሪካ ህብረት ጥሪ](https://ebstv.tv/አዲስ-ነገር-የአፍሪካ-ህብረት-ጥሪ/) - በኢትዮጵያ መንግሥትና በህወሓት መካከል የሰላም ውይይቱ እንዲጀመር የአፍሪካ ህብረት ይፋዊ ጥሪ አቀረበ ። አፍሪካ ህብረት ያቀረበውን ኦፊሴላዊ ጥሪንም የኢትዮጵያ መንግሥት ዛሬ መቀበሉን አሳውቋል፡፡በመንግስት በኮሙኒኬሽን አገልግሎት ጽህፈት ቤቱ በኩል ባወጣው የጽሁፍ መግለጫ የአፍሪካ ህብረት የሰላም ንግግሩን የሚመሩ አካላትን፣ ቀንና ስፍራን አሳውቆ የሰላም ውይይቱ እንዲጀመር ኦፊሴላዊ ጥሪ ማቅረቡን ጠቅሶ ፤ የህብረቱ ግብዣ መንግሥት ከዚህ በፊት ያቀረባቸውን አቋሞች - [አዲስ ነገር – የሳይንስ ሙዚየሙ ምርቃት](https://ebstv.tv/አዲስ-ነገር-የሳይንስ-ሙዚየሙ-ምርቃት/) - በአዲስ አበባ የተገነባው የስነጥበብና የሳይንስ ሙዚየም ዛሬ በጠ/ሚር ዶ/ር ዐብይ አህመድ ተመርቆ ተከፍቷል፡፡ ከሙዚየሙ ምርቃት ባለፈም ጠቅላይ ሚስትሩ የቴክኖሎጂ ዐውደ ርእይን አስጀምረዋል። እንዲሁም ለ2 ቀናት የሚቆየው የመጀመሪያው የፓን አፍሪካን አርቲፊሻል ኢንተለጀንስ ኮንፈረንስ ተከፍቷል። ይኸው ኮንፈረንስ የሚካሄደው ዛሬ በተመረቀው የኢትዮጵያ ሳይንስ ሙዚየም ነው ተብሏል።በነገራችን ላይ በአይነቱ አዲስ የሆነውን ይህንኑ በአዲስ አበባ የተገነባው ኢትዮጵያ የሳይንስ ሙዚየም በተመለከተ - [አዲስ ነገር – ድጋፍ ለሰቆጣ ቃልኪዳን](https://ebstv.tv/አዲስ-ነገር-ድጋፍ-ለሰቆጣ-ቃልኪዳን/) - የቢል ጌትስ ፋውንዴሽን የ100 ሚሊዮን ድጋፍ ለማድረግ ቃል መግባቱን የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር አስታቋል የቢል ጌትስ ፋውንዴሽን የህጻናትን የመቀንጨር አደጋ ለመከላከል በኢትዮጵያ እየተተገበረ ለሚገኘው ለሰቆጣ ቃልኪዳን ተግባራዊነት የሚያግዝ የ100 ሚሊዮን ዶላር ድጋፍ ለማድረግ ቃል መግባቱን የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር አስታውቋል።የሚኒስቴሩ ቃልአቀባይ አምባሳደር መለስ አለም የተቋማቸውን ሳምንታዊ መግለጫ በሰጡበት ጊዜ ፋውንዴሽኑ ይህን ቃል የገባው በኒውዮርክ እየተካሄደ በሚገኘው 77ኛው - [አዲስ ነገር – የሲቪል አቪዬሽን ሽልማት](https://ebstv.tv/አዲስ-ነገር-የሲቪል-አቪዬሽን-ሽልማት/) - ኢትዮጵያ በሲቪል አቪዬሽን ደህንነት ዘርፍ ባሳየችው የላቀ አፈጻጸም ከዓለም አቀፉ አቪዬሽን ድርጅት ልዩ ሽልማት ተበረከተላት፡፡ ሽልማቱ የተበረከተላት በካናዳ ሞንትሪያል እየተካሄደ በሚገኘው 41ኛው ዓለም ዓቀፍ የሲቪል አቪዬሽን ድርጅት ጉባኤ ላይ ነው። ሽልማቱ በሲቪል አቪዬሽን መስክ ደህንነታቸውን በማረጋገጥ ረገድ ከፍተኛ ስኬት ላስመዘገቡ አባል ሀገራት የሚበረከት ሲሆን ከ193 አባል ሀገራት መካከል የላቀ አፈጻጸም ካስመዘገቡ 5 ሀገራት መካከል አንዷ - [አዲስ ነገር – አጫጭር የዓለም መረጃዎች](https://ebstv.tv/አዲስ-ነገር-አጫጭር-የዓለም-መረጃዎች-4/) - #ሩሲያ የሩሲያው ፕሬዚዳንት ቭላድሚር ፑቲን ለአገሪቱ 300 ሺ ተጠባባቂ ወታደሮች የግዳጅ ጥሪ አቀረቡ።ፕሬዝዳንቱ ጥሪውን ያቀረቡት በቴሌቪዥን የቀጥታ ስርጭት ባደረጉት ንግግር ነው። ፕሬዝዳንት ፑቲን የሀገራችንን ዳር ድንበር ለማስከበር በእጃችን ያለውን ሁሉ አማራጮች ልንጠቀም እንችላለን ሲሉ ማስጠንቀቃቸውን አሶሼትድ ፕሬስ ዘግቧል። #ምዕራባዊያን አገራትሩሲያ ለተጠባባቂ ወታደሮቿ ጥሪ ማቅረቧን ተከትሎ ምዕራባዊያን አገራት ልዩ ልዩ ምላሾችን እየሰጡ መሆኑ ተሰምቷል።የብሪታንያ የውጭ ጉዳይ - [አዲስ ነገር – አሜሪካ ስለ ሰሜኑ ግጭት](https://ebstv.tv/አዲስ-ነገር-አሜሪካ-ስለ-ሰሜኑ-ግጭት/) - አሜሪካ የሰሜን ኢትዮጵያው ግጭት በሰላማዊ መንገድ በሚፈታበት ሁኔታ ላይ ከአፍሪካ ህብረትና ከሌሎች አጋር አካላት ጋር በኒውዮርክ ምክክር እንደምታደርግ ተነግሯል፡፡በአፍሪካ ህብረት ይመራል የተባለው የሰላም ጥረት የተሻለ ውጤት እንዲያስመዘግብ በአጋርነት እየሰራች መሆኗን የጠቆመቸው አሜሪካ የኒውዮርኩ ውይይት የሚደረገው የኢትዮጵያ መንግስትና በሽብርተኝነት የተፈረጀው የህወሃት ቡድን ተማምነው በጠረጴዛ ዙሪያ መቀመጥ የሚችሉበትን መንገድ ለመፍጠር ነው ብላለች፡፡አሜሪካ ይህንን ያለችው በቅርቡ ኢትዮጵያን ጎብኝተው - [አዲስ ነገር – የኢትዮጵያ እና ሕንድ ግንኙነት](https://ebstv.tv/አዲስ-ነገር-የኢትዮጵያ-እና-ሕንድ-ግንኙ/) - ምክትል ጠቅላይ ሚኒስተርና የውጭ ጉዳይ ሚኒስተር ደመቀ መኮንን ከህንድ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ጋር ተመካከሩ፡፡ ምክክሩ በትምህርትና በንግድ ዘርፍ ላይ ሁለቱ አገራት ያላቸውን ግንኙነት ለማጠናከር የሚያስችል ነው ተብሏል።ሁለቱ ከፍተኛ የስራ ሃላፊዎች ይህንን ምክክር ያደረጉት 77ኛው የተባበሩት መንግስታት ድርጅት ጠቅላላ ጉባኤ በሚካሄድበት በኒውዩርክ ከተማ ነው።በቆይታቸውም ከትምህርትና ንግድ ጉዳዮች ባሻገር ስለኢትጵያ ወቅታዊ ሁኔታም መነጋገራቸው ተሰምቷል። የኢቢኤስ የአዲስ ነገር - [አዲስ ነገር – አዲስ በረራ ወደ አማን](https://ebstv.tv/አዲስ-ነገር-አዲስ-በረራ-ወደ-አማን/) - የኢትዮጵያ አየር መንገድ በመካከለኛው ምስራቅ 13ኛ መዳረሻ ወደሆነችው የዮርዳኖሷ ዋና ከተማ አማን ለመጃመሪያ ጊዜ የቀጥታ በረራ ጀምሯል፡፡ ይህ በረራ ለአየር መንገዱ 129 አለም አቀፍ መዳረሻው ነው።የሀይማኖት ብሎም የባህልና መሰል የቱሪዝም መዳረሻ ናት ወደ ተባለችው አማን በሳምንት ሶስት ጊዜ እንደሚበርም ሰምተናል።ከ30 ሺህ በላይ ኢትዮጵያዊያን ወደሚኖሩባት ዮርዳኖስ የተጀመረው ይህ በረራም ከኢትዮጵያ ባለፈ ከሌሎች የአፍሪካ ሀገራት ጋር ጥሩ - [አዲስ ነገር – አዲሱ ስርዓተ ትምህርት](https://ebstv.tv/አዲስ-ነገር-አዲሱ-ስርዓተ-ትምህርት/) - አዲሱ ስርዓተ ትምህርት በሁሉም የመጀመሪያ ደረጃ ትምህርት ቤቶች በዛሬው ዕለት ተግባራዊ መደረግ ጀሞሯል፡፡ በመሆኑም አዲሱ ስርዓተ ትምህርት የሀገር በቀል ዕውቀትን ፣የቴክኖሎጂ አጠቃቀምን እንዲሁም ተግባር ተኮር ትምህርትን ከስነምግባር ትምህርቶች ጋር አቀናጅቶ ለመስጠት እንዲያስችል ተደርጎ ተቀርጿል ነው የተባለው። ዛሬ በአዲስ አበባ የተጀመረው ስርዓተ ትምህርት ከቅድመ መደበኛ እስከ 8ኛ ክፍል ሙሉ በሙሉ ተግባራዊ የሚደረግ ሲሆን በ9ኛ እና 10ኛ - [አዲስ ነገር – የአፈር ማዳበሪያ](https://ebstv.tv/አዲስ-ነገር-የአፈር-ማዳበሪያ/) - ለ2015/16 የምርት ዘመን ለኢትዮጵያ የሚያስፈልገውን የአፈር ማዳበሪያ በማጥናት ከወዲሁ የግዢ ጨረታ ማውጣቱን የግብርና ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡ ከ2012 ዓ.ም ጀምሮ በ3 ተከታታይ ዓመታት ውስጥ በአጠቃላይ ከ 4 ነጥብ 4 ሚሊየን ቶን በላይ የአፈር ማደባሪያ በኢትዮጵያ የባህር ትራንስፖርትና ሎጅስቲክስ አገልግሎት ድርጅት ተጓጉዟል። በዚሁ ሂደት 24 ግዙፍ መርከቦች፣26 ሺህ ተሽከርካሪዎች፣202 ባበቡሮች ስራ ላይ የዋሉ ሲሆን ከዚህ ውስጥ 12 በመቶ - [አዲስ ነገር – የጡት ካንሰር ህክምና](https://ebstv.tv/አዲስ-ነገር-የጡት-ካንሰር-ህክምና/) - በሃገራችን በርካታ ሴቶች የጡት ካንሰር ህክምና ለማግኘት ወደ ጤና ተቋማት የሚሄዱት ካንሰሩ 70 በመቶ በሰውነታቸው ውስጥ ከተሰራጨ በሁዋላ መሆኑን የፒንክ ሎተስ ኢትዮጵያ መስራች ወ/ሮ ሜሮን ከበደ ተናግረዋል፡፡ ወ/ሮ ሜሮን እንዲህ ሲሉ የተናገሩት ተቋማቸው ከሜሮን ፋውንዴሽን ጋር በመተባበር በሃገራችን ያሉ የካንሰር ታማሚዎችን ለማገዝ ባዘጋጀው የገቢ ማሰባሰቢያ የእራት ፕሮግራም ላይ ሲሆን በፕሮግራሙ ላይ በርካታ የህክምና ሰዎች እና - [አዲስ ነገር – የስንዴ ምርት በኢትዮጵያ](https://ebstv.tv/አዲስ-ነገር-የስንዴ-ምርት-በኢትዮጵያ/) - ኢትዮጵያ በተያዘው አዲስ ዓመት ስንዴን ለውጪ ገበያ ለማቅረብ መቃረቧን ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ገለጹ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ ከፌደራል እና ከክልል ከፍተኛ ሥራ ኃላፊዎች ጋር በመሆን በኦሮሚያ ክልል በተለያዩ ወረዳዎች የስንዴ ኩታ ገጠም እርሻን ዛሬ በጎበኙበት ወቅት ነው እንዲህ ሲሉ የተናገሩት ።በዚሁ ጊዜም በክልሉ ዱግዳ እና ቦራ ወረዳዎች የስንዴ ኩታ ገጠም እርሻ ላይ እየተከናወነ ያለው ስራ - [አዲስ ነገር – የዩክሬን ስንዴ](https://ebstv.tv/አዲስ-ነገር-የዩክሬን-ስንዴ/) - የዩክሬን የስንዴ ምርት በጥቁር ባሕር በኩል ወደ ተለያዩ የአለማችን ሃገራት እንዲሰራጭ የተደረሰውን ስምምነት ተከትሎ ኢትዮጵያን ጨምሮ ወደ ሌሎች 4 ሃገራት 206 ሺህ ሜትሪክ ቶን ስንዴ ስለመሰራጭቱ ተሰምቷል፡፡ ይህን የተናገረው የአሜሪካ የልማት ተራድኦ ድርጅት ዩኤስ ኤይድ ድጋፉ ወደ ኬንያ ኢትዮጵያ እንዲሁም የመንና ሶማሊያ መጓጓዙን በመጠቆም ሱዳንም ስንዴውን ካገኙ አገራት መካከል እንደምትገኝ ገልጿል፡፡ የዩክሬንና ሩሲያ ጦርነትን ተከትሎ - [አዲስ ነገር – የጠቅላይ ሚኒስተሩ ሽልማት](https://ebstv.tv/አዲስ-ነገር-የጠቅላይ-ሚኒስተሩ-ሽልማት/) - ጠቅላይ ሚኒስትር ዐብይ አሕመድ በጂቡቲ አዘጋጅነት የተካሄደው 12ኛው ዓለም አቀፍ ኢስላማዊ ፋይናንስ ሽልማት ተሸላሚ ሆኑ። ጠቅላይ ሚኒስትሩ ለአገሪቱ የባንክ ኢንዱስትሪ ዕድገትና መሻሻል ላበረከቱት አስተዋፅኦ ነው የፈረንጆቹ 2022 ተሸላሚ የአገር መሪ መሆን የቻሉት፡፡ዓለም አቀፉ ኢስላማዊ ፋይናንስ ሽልማት የሀገራት መሪዎች በኢኮኖሚ መስክ አካታችነት እንዲኖርና የፋይናንስ ሥርዓቱ ላይ ለሠሯቸው የማሻያያ ሥራዎች እውቅና ለመስጠት የሚበረከት ነው፡፡ የኢቢኤስ የአዲስ ነገር - [አዲስ ነገር – የኢትዮጵያ አየር መንገድ ሌላው ትልቅ ሆቴል](https://ebstv.tv/አዲስ-ነገር-የኢትዮጵያ-አየር-መንገድ-ሌ/) - የኢትዮጵያ አየር መንገድ ሌላው ትልቅ ሆቴልየኢትዮጵያ አየር መንገድ በቦሌ ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ ውስጥ ባለ አምስት ኮከብ ሆቴል መክፈቱን አስታውቋል፡፡የሆቴሉ መከፈት የቦሌ ኤርፖርትን ዋና የመዳረሻ ማዕከል አድርገው ለሚንቀሳቀሱ መንገደኞች እና ሌሎች አየር መንገዶች ምቾት እንደሚፈጥር የጠቀሰው አየር መንገዱ ሆቴሉ ከመንገደኞች ማስተናገጃ ተርሚናል ሁለት ጋር የተገናኘና ለመሳፈሪያ በሮችም ቅርብ እንደሆነ ተናግሯል፡፡ ስካይላይት በተባለው ሆቴል ስር ይተዳደራል - [አዲስ ነገር – የ12ኛ ክፍል ፈተና በአዲስ አበባ](https://ebstv.tv/አዲስ-ነገር-የ12ኛ-ክፍል-ፈተና-በአዲስ-አበ/) - የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ የ2014 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ፤ ኮተቤ ትምህርት ዩኒቨርሲቲ ፤ ሲቪል ሰርቪስ ዩኒቨርሲቲ እና አዲስ አበባ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ እንደሚሰጥ ገለፀ፡፡ቢሮው ፈተናው ከሚሰጥባቸው የከፍተኛ ትምህር ተቋማት አመራሮች ጋር በመከረበት ወቅት ፈተናውን ለመስጠት የቅድመ ዝግጅት ስራዎች እየተሰሩ መሆናቸውንም ጠቁሟል፡፡በአዲስ አበባ 49 ሺህ 203 ተማሪዎች ፈተናውን ለመውሰድ - [አዲስ ነገር – የዓለም የቀን ውሎ](https://ebstv.tv/አዲስ-ነገር-የዓለም-የቀን-ውሎ/) - #ብሪታንያ የብሪታንያ ንግስት ኤልሳቤጥ ሁለተኛ ህልፈትን ተከትሎ የአለም መሪዎች ሀዘናቸውን እየገለፁ መሆኑ ተነግሯል።የአሜሪካው ፕሬዝዳንት ጆ ባይደን፣ የፈረንሳዩ መሪ ኢማኑኤል ማክሮን ፣ የቻይናው ፕሬዚዳንት ሺ ጂ ፒንግን ጨምሮ በርካታ የአለም መሪዎች ትናንት በ96 አመታቸው ላረፉት ንግስት ኤልሳቤጥ ሁለተኛ የተሰማቸውን ጥልቅ ሀዘን አስተላልፈዋል።የንግስት ኤልሳቤጥ ሁለተኛ እረፍት ከተሰማበት ሰአት አንስቶ እንግሊዛውያን ብርቱ ሀዘናቸውን በመግለፅ ላይ መሆናቸውን ቢቢሲ ዘግቧል። - [አዲስ ነገር – ንግስት ኤልሳቤጥ ሁለተኛ አረፉ።](https://ebstv.tv/አዲስ-ነገር-ንግስት-ኤልሳቤጥ-ሁለተኛ-አ/) - የእንግሊዟ ንግሥት ኤልሳቤጥ II ከ70 ዓመታት የንግስና ዘመን በኋላ በ96 አመታቸው ማረፋቸው ይፋ ተደርጓል።በዛሬው እለት ስለ ጤናቸው ስጋት እንዳለ በባለሙያዎች ተነግሮ እንደነበር የሚታወስ ነው።ንግሥቲቱ በ1952 ወደ ዙፋኑ የመጡ ሲሆን ከፍተኛ ማኅበራዊ ለውጥ አምጥተዋል ተብሎ ይነገርላቸዋል። የኢቢኤስ የአዲስ ነገር / What's New መረጃዎችን በሚከተሉት የጊዜ ሰሌዳ መሰረት ይከታተሉ:: ዘወትር ከሰኞ እስከ ዓርብ 👉 የማለዳ ዜና ከጠዋቱ - [አዲስ ነገር – ተጨማሪ 110 አውቶብሶች](https://ebstv.tv/አዲስ-ነገር-ተጨማሪ-110-አውቶብሶች/) - የአ አ ከተማ አስተዳደር ሕዝብን የሚያጉዙ ተጨማሪ 110 አውቶብሶች ገዛሁ አለ አውቶብሶቹ በከተማዋ ያለውን የትራንስፖርት እጥረት ለማቃለል ያግዛሉ የተባለ ሲሆን የአንበሳና የሸገር ብዙሃን ትራንስፖርት አጋልግሎቶችንም ያሳድጋሉ ተብሏል።ተሽከርካሪዎቹ በአለም ባንክ ድጋፍ የተገዙ ናቸው ።በመጪው አመት አገልግሎት መስጠት እንደሚጀምሩም የከተማ አስተዳደር አስታውቋል። የኢቢኤስ የአዲስ ነገር / What's New መረጃዎችን በሚከተሉት የጊዜ ሰሌዳ መሰረት ይከታተሉ:: ዘወትር ከሰኞ እስከ - [አዲስ ነገር – የሰላም ምሰሶ በሰላም ቀን](https://ebstv.tv/አዲስ-ነገር-የሰላም-ምሰሶ-በሰላም-ቀን/) - ነገ በሚከበረው የሰላም ቀን ላይ የሰላም ምሰሶ እንደሚተከል ተገለጸ በእለቱ “የሰላም ጎዳና“ የሚሰየም ሲሆን ቀኑን ለማክበር የአምስት ኪሎ ሜትር የእግር ጉዞ እንደሚካሄድና የኪነጥበብ ዝግጅቶችና የፓናል ውይይቶችም ይከናወናሉ ተብሏል።"ሰላም ለኢትዮጵያ" በሚል መሪ ሀሳብ በሚከበረው የሰላም ቀን ላይ ሰላምን ለሚሰብኩና ለሰላም መስፈን አስተዋጻኦ ላበረከቱ አካላት እውቅና እንደሚሰጥም የሰላም ሚኒስቴር በሰጠው ጋዜጣዊ መግለጫ ላይ አስታውቋል። የኢቢኤስ የአዲስ ነገር - [አዲስ ነገር – አዲሱ የሩሲያ ዓለም](https://ebstv.tv/አዲስ-ነገር-አዲሱ-የሩሲያ-ዓለም/) - ሩሲያ የሀገሪቱን ቋንቋ ለሚናገሩ የውጭ ሀገር ማህበረሰቦች ድጋፍ እንድታደርግ አቅጣጫ የሚያስቀምጥ ፓሊሲ ልታወጣ መሆኑ ተነግርዋል ራሽያን ወርልድ ወይም “የሩሲያ አለም” በተባለው የሞስኮ የውጭ ፖሊሲ ሩሲያ የሀገሪቱን ቋንቋ ለሚናገሩ የውጭ ሀገር ማህበረሰቦች ድጋፍ እንድታደርግ አቅጣጫ የሚያስቀምጥ ፓሊሲ ልታወጣ መሆኑ ተነግርዋል፡፡ ባለ 31 ገጹና “ሰብአዊ ፖሊሲ” ሲሉ የክሬምሊን ባለስልጣናት የጠሩት የውጭ ፖሊሲ ከዩክሬን ጦርነት መጀመር ስድስት ወራት - [አዲስ ነገር – አጫጭር የዓለም መረጃዎች](https://ebstv.tv/አዲስ-ነገር-አጫጭር-የዓለም-መረጃዎች-3/) - #ሩሲያ ሩሲያ ከሰሜን ኮሪያ ልዩ ልዩ የጦር መሳሪያ ቁሳቁሶችን መሸመት መጀመሯ ተሰምቷል ::ሸመታውን የጀመረችው ምዕራባዊያን አገራት ማዕቀብ መጣላቸውን ተከትሎ የጦር መሳሪያ እጥረት ስለገጠማት ነው ተብሏል።ሞስኮ በቢሊየን ዶላር እያወጣች በስፋት የጦር መሳሪያዎችን መሸመት መቀጠሏን አንድ ከፍተኛ የአሜሪካ ባለስልጣንን ዋቢ አድርጐ ቢቢሲ ዘግቧል :: #ቻይና በቻይና በደረሰ ርዕደ መሬት የሞቱ ሰዎች ቁጥር 65 ደረሰ:።በቻይና የደቡብ ምዕራብ ግዛት - [አዲስ ነገር – የግብርና ምርቶች መለያ](https://ebstv.tv/አዲስ-ነገር-የግብርና-ምርቶች-መለያ/) - 9 የግብርና ምርቶች ብራንድ ተሰጣቸው የኢትዮጵያ ህብረት ስራ ኮሚሽን እንዳስታወቀው ምርቶቹ በህብረት ስራ ማህበር አባላት የሚመረቱ ናቸው:: ምርቶቹም የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ለውዝ የአፍዴራ ጨው የአፋር ቴምር የቦንጋ በግ የሀላባ ቀይ ዛላ በርበሬ የሀረሪ አንባ ንጉስ ማንጎ የመቂ ባቱ ሽንኩርት የአፍዴር ነጭ ፍየል የሶማሌ ቀላፎ ሽንኩርት መሆናቸውን ለማወቅ ችለናል::የግብርና ምርቶችን ብራንድ ማድረጉ ምርቶቹ ከሀገር ተሻግረው በዓለም ገበያ - [አዲስ ነገር – አጫጭር የዓለም መረጃዎች](https://ebstv.tv/አዲስ-ነገር-አጫጭር-የዓለም-መረጃዎች-2/) - #ብሪታንያ ሊዝ ትረስ አዲሷ የብሪታንያ ጠቅላይ ሚኒስትር ሆነው ተመረጡ።ከቀድሞው የብሪታንያ የገንዘብ ሚኒስትር ሪሺ ሱናክ ጋር ለወራት ብርቱ ፉክክር ሲያደርጉ የቆዩት ሊዝ ትረስ የቀድሞውን የብሪታንያ ጠቅላይ ሚኒስትር ቦሪስ ጆንሰንን በመተካት አዲሷ ጠቅላይ ሚኒስትር ሆነው ተመርጠዋል።የብሪታንያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር የነበሩት ሊዝ ትረስ የወግ አጥባቂ የኮንዘርቫቲቭ ፓርቲ ሊቀመንበርም ሆነው መመረጣቸውን አርቲ ዘግቧል። #ኬንያ የኬንያ ጠቅላይ ፍ/ቤት የዊልያም ሩቶ - [አዲስ ነገር – አጫጭር የዓለም መረጃዎች](https://ebstv.tv/አዲስ-ነገር-አጫጭር-የዓለም-መረጃዎች/) - #የቡድን 7 አገራትየበለፀጉት የቡድን 7 አገራት የገንዘብ ሚኒስትሮች በሩሲያ የነዳጅ ምርቶች ላይ በሚጣል አዲስ የዋጋ ገደብ ዙሪያ ሊመክሩ መሆኑ ተሰምቷል ::የአሜሪካው የብሔራዊ ደህንነት ም/ቤት ቃለ አቀባይ ጆን ኪርቢ በሩሲያ የወጪ የነዳጅ ምርቶች ላይ የዋጋ ገደብ ለመጣል የቡድን 7 አገራት የገንዘብ ሚኒስትሮች ዛሬ ይመክራሉ ብለዋል።በሩሲያ የነዳጅ ምርቶች ላይ የሚጣለው የዋጋ ገደብ አገሪቱ ከነዳጅ የምታገኘውን ገቢ ለመቀነስ - [አዲስ ነገር – የወቅታዊ ሁኔታ ገለጻ](https://ebstv.tv/አዲስ-ነገር-የወቅታዊ-ሁኔታ-ገለጻ/) - ም/ጠ/ሚኒስትር እና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ደመቀ በአ.አ ለሚገኙ ዲፕሎማቶች ገለጻ አደረጉ። በሌላም በኩል የኢትዮጵያ መንግስት ተጨማሪ ግጭትን ለማስወገድ እያደረገ ያለውን ጥረት የደገፉ አገራትን አመስግነዋል፡፡አቶ ደመቀ በስም ያልጠቀሷቸውን አካላት የኮነኑት መቀመጫቸውን አዲስ አበባ ላደረጉ የዲፕሎማቲክ ማህበረሰቡ አባላት የኢትዮጵያን ወቅታዊ ሁኔታ የተመለከተ ገለፃ ባደረጉበት ወቅት ነው።በዚሁ ጊዜ ቡድኑ በአማራና አፋር ክልል አዋሳኝ አካባቢዎች እንዳዲስ ጀምሮታል ያሉትን ጦርነት - [አዲስ ነገር – ሳፋሪኮም በኢትዮጵያ](https://ebstv.tv/አዲስ-ነገር-ሳፋሪኮም-በኢትዮጵያ/) - ሳፋሪኮም ኢትዮጵያ በዛሬው ዕለት መጠነ ሰፊ የደንበኞች የኔትዎርክ ሙከራ በሃረሪ ክልል መጀመሩን አስታውቋ ይህ የደንበኞች የሙከራ ምዕራፍ ኩባንያው በአገር አቀፍ ደረጃ አገልግሎቱን ለመስጠት ከሚዘጋጅበት ጊዜ አስቀድሞ በተለያዩ ክልሎችና ከተሞች የኔትወርክ እንዲሁም የአገልግሎት ጥራቱን በተጠናከረ መልኩ የሚፈትሽበት ነው ተብሏል።በሐረሪ ክልል የደንበኞች የኔትወርክ ሙከራ በ2 ጂ፣ 3ጂና 4ጂ ኔትወርኮች የሚካሔድ ሲሆን ደንበኞች በ07 በሚጀምረው የሳፋሪኮም ኢትዮጵያ መስመር - [አዲስ ነገር – አጫጭር የዓለም ዜናዎች](https://ebstv.tv/አዲስ-ነገር-አጫጭር-የዓለም-ዜናዎች/) - #ጃፓን የጃፓኑ ጠቅላይ ሚኒስትር ፋሚዬ ኪሺዳ ከሁለት ቀናት በፊት በተካሄደው የ8 ኛው የጃፓን የአፍሪካ ጉባኤ ላይ ነው አገራቸው በአፍሪካ ቀንድ የመጀመሪያውን ልዩ መልዕክተኛ እንደምትሾም ያስታወቁት።ጃፓን ለአፍሪካ የ30 ቢሊየን ዶላር ድጋፍ እንደምታደርግ ከቀናት በፊት ቃል መግባቷን ኤኤፍፒ ዘግቧል። *** #አፍጋኒስታን የመንግስታቱ ድርጅት በአፍጋኒስታን 6 ሚሊየን ሰዎች ለረሃብ አደጋ ተጋልጠዋል አለ።ከዚህም በተጨማሪ በአገሪቱ ከ 30 ሚሊየን የሚበልጥ - [አዲስ ነገር – የበዓል ገበያ በአዲስ አበባ](https://ebstv.tv/አዲስ-ነገር-የበዓል-ገበያ-በአዲስ-አበባ/) - በዓሉን ሰበብ በማድረግ የምግብ ዘይት እጥረት እንዳይኖር ምርቱ በፍራንኮ ቫሉታ እንዲገባ እንዲሁም በመንግስት የልማት ድርጅቶችና ከሀገር ውስጥ ኢንዱስትሪዎች እንዲቀርብ እንደሚደረግና እስካሁንም ከ3.5 ሚሊየን ሊትር በላይ ወደ ከተማዋ መግባቱም ተሰምቷል::ለበዓሉ ተብሎ ወደ ገበያው እንዲገባ ከሚደረገው ባለፈ አሁን ላይ በማከማቻ ስፍራዎች ጤፍና የስንዴ ዱቄት በቂ ክምችት መኖሩን ብሎም እንቁላልና ሽንኩርትም ካለው ክምችት ባሻገር በበቂ መጠን እንዲገባ እየተደረገ - [አዲስ ነገር – ጳጉሜን በመደመር](https://ebstv.tv/አዲስ-ነገር-ጳጉሜን-በመደመር/) - በአምስቱ የጳጉሜ ቀናት የተለያዩ መርሃ ግብሮች ይካሄዳሉ፡፡ ጳጉሜ አንድ የበጎ ፍቃድ፣ ጳጉሜ ሁለት የአምራችነት ቀን ፣ጳጉሜ ሶስት የሰላም ቀን፣ ጳጉሜ አራት የአገልጋይት ቀን እንዲሁም ጳጉሜ አምስት የአንድነት ቀን የሚል ስያሜ እንደተሰጣቸውና እያንዳንዱ ቀናትም ከተሰጠው ስያሜ ጋር የተዛመደ መርሃግብር ይካሄዳል ተብሏል፡፡ጷጉሜን በመደመር የሚል ስያሜ በተሰጠው በዚሁ መርሀ ግብር ላይ ሰላም ጤና ትምህርት ግብርና ትራንስፖርትና ሎጅስቲክስ እንዲሁም - [አዲስ ነገር – የሳፋሪኮም ኢትዮጵያ ሙከራ](https://ebstv.tv/አዲስ-ነገር-የሳፋሪኮም-ኢትዮጵያ-ሙከራ/) - ሳፋሪኮም ኢትዮጵያ በድልሬደዋ ከተማ የ2G 3G እና 4G የደንበኞች ኔትዎርክ ሙከራ መጀመሩን አስታውቋል፡፡ ደንበኞች 07 ብሎ የሚጀምረውን የሳፋሪኮም ኢትዮጵያ ሲም ካርድ መግዛት እንደሚችሉና የስልክ ጥሪ፣ የዳታ እና የጽሁፍ መልዕክት ከሳፋሪኮም እና ኢትዮ ቴሌኮም ደንበኞች ጋር መለዋወጥ እንደሚችሉ ተናግሯል።ከዚህም በተጨማሪ የውጪ ሃገር ጥሪዎችን መለዋወጥ እንደሚያስችል ተገልጿል። ደንበኞች ወደ 700 የጥሪ ማዕከል በመደወል በተለያዩ የሃገር ውስጥ እና - [አዲስ ነገር – ጠቅላይ ሚኒስትሩ በአልጀርስ](https://ebstv.tv/አዲስ-ነገር-ጠቅላይ-ሚኒስትሩ-በአልጀር/) - ጠቅላይ ሚኒስትሩ ትናንት ከቀዳሚዊት እመቤት ዝናሽ ታያቸውና ከልዑክ ቡድናቸው ጋር አልጀርስ ሲደርሱ የአገሪቱ ጠቅላይ ሚኒስትር አይመን ቤን አብዱራህማን አቀባባል አድርገውላቸዋል፡፡ ዛሬ ማለዳ ደግሞ አልጀርስ በሚገኘው የሰማዕታት ሃውልት የመታሰቢያ የአበባ ጉንጉን ማኖራቸውንና በዚያው የሚገኘውን ሙዚየምም መጎብኘታቸውን ሰምተናል፡፡ የኢቢኤስ የአዲስ ነገር / What's New መረጃዎችን በሚከተሉት የጊዜ ሰሌዳ መሰረት ይከታተሉ:: ዘወትር ከሰኞ እስከ ዓርብ 👉 የማለዳ ዜና - [አዲስ ነገር – የኢትዮጵያ አየር መንገድ ሽልማት](https://ebstv.tv/አዲስ-ነገር-የኢትዮጵያ-አየር-መንገድ-ሽ/) - የኢትዮጵያ አየር መንገድ በአፍሪካ ተመራጭ አየር መንገድ የሚል ሽልማት አገኘ፡፡ ሽልማቱን ያገኘው የግሎባል ትራቭል መጽሄት ባዘጋጀው የ2022 የትራንዚስ አዋርድ የመንገደኞች ምርጫ ነው ።ትራዚስ ትራቭል የተሰኘው ድርጅት የግሎባል ትራቭለርስ እህት ኩባንያ ሲሆን የምርጥ አየር መንገድ ምርጫ የሚያደርገው እድሜያቸው ከ25 እስከ 40 የሚሆኑ ተሳፋሪዎችን በመጠየቅ ነው። በተመሳሳይ አየር መንገዱ ዳግም ወደ ሞስኮ በራራ መጀመሩን በኢትዮጵያ የሩሲያ ኤምባሲ - [አዲስ ነገር – የመኖሪያ ቤት ኪራይ ደንብ መራዘም](https://ebstv.tv/አዲስ-ነገር-የመኖሪያ-ቤት-ኪራይ-ደንብ-መ/) - የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የኑሮ ጫናን ለመቀነስ ላለፈው አንድ አመት በመኖርያ ቤት ተከራዮች ላይ የኪራይ ዋጋ ጭማሪና ተከራይን ማስለቀቅ የሚከለክለውን ደንብ ተግባራዊ ሲያደርግ መቆየቱ ይታወሳል።ለሚቀጥሉት ስድስት ወራት የተራዘመውን ደንብ በመተላለፍ ተከራዮችን የሚያስወጡና የኪራይ ዋጋ የሚጨምሩ አካላት ካሉ ህብረተሰቡ በ9977 አጭር ቁጥር መጠቆም ይችላል ተብሏል።መረጃውን ያገኘነው ከከተማው ከንቲባ ጽ/ቤት የማህበራዊ ትስስር ገፅ ነው፡፡ የኢቢኤስ የአዲስ ነገር - [አዲስ ነገር – አሜሪካ ዳግም ስለተቀሰቀሰው ጦርነት](https://ebstv.tv/አዲስ-ነገር-አሜሪካ-ዳግም-ስለተቀሰቀሰ/) - ዳግም መቀስቀሱ የተነገረው ጦርነት ለሰብአዊ ድጋፍ እንዲሁም ለዘላቂ ሰላም የሚደረጉ ጥረቶችን አደጋ ላይ የሚጥል ነው ስትል በውጪ ጉዳይ መስሪያ ቤቷ በኩል ስጋትዋን ገልጻለች፡፡የኢትዮጵያ መንግስትና የህወሃት ቡድን የሰላም ጥረታቸውን እንዲያጠናክሩ ጥረት ስታደርግ መቆየቷን ያስታወሰችው አሜሪካ የኢትዮጵያ መንግስት ላለፉት 5 ወራት ለሰብዓዊ እርዳታ ፍሰት ሲል የተኩስ አቁም ማወጁ እንዲሁም ዘላቂ የተኩስ አቁም እንዲኖር በህወሃት በኩል መጠየቁ በጎ - [አዲስ ነገር – የነዳጅ ቦቴዎች ዘረፋ በመቀሌ](https://ebstv.tv/አዲስ-ነገር-የነዳጅ-ቦቴዎች-ዘረፋ-በመቀ/) - የዓለም የምግብ ፕሮግራም በመቀሌ ይገኙ የነበሩና 570 ሺህ ሊትር የያዙ 12 የነዳጅ ቦቴዎች በህወሀት ቡድን ተዘፈውብኛል ያለ ሲሆን ነዳጁን በክልሉ በሚሊየን ለሚቆጠሩ ድጋፍ ፈላጊዎች እርዳታ ለማቅረብ ስለሚገለገልበት የተዘረፈው ነዳጁ በአስቸኳይ እንዲመለስለትም ጠይቋል። ዘረፋውን ከድርጅቱ በተጨማሪ የአሜሪካ መንግስትም በተመሳሳይ አውግዞታል። የኢቢኤስ የአዲስ ነገር / What's New መረጃዎችን በሚከተሉት የጊዜ ሰሌዳ መሰረት ይከታተሉ:: ዘወትር ከሰኞ እስከ ዓርብ - [አዲስ ነገር – የመኖሪያ ፈቃድ ያላወጡ ኢትዮጵያዊያን በሱዳን](https://ebstv.tv/አዲስ-ነገር-የመኖሪያ-ፈቃድ-ያላወጡ-ኢት/) - የመኖሪያ ፈቃድ ያላወጡ ኢትዮጵያዊያን በሱዳን እየታሰሩ ነውእነዚሁ ኢትዮጵያዊያን ፓስፖርት ኖሯቸው የመኖሪያ ፈቃድ ያላወጡ መሆናቸውን በሱዳን የሚገኘው የኢትዮጵያ ኤምባሲ ባወጣው መረጃ አስታውቋል። ኢትዮጵያዊያኑ ለተለያየ እንግልት እየተዳረጉ መሆኑም ተሰምቷል። በአገሪቱ ሌሎች ፓስፖርት ሳይኖራቸው የሚኖሩ ኢትዮጵያዊያን በመኖራቸው ፓስፖርት ለመስጠት ኮሚቴ መቋቋሙን ኤምባሲው ተናግሯል። የኢቢኤስ የአዲስ ነገር / What's New መረጃዎችን በሚከተሉት የጊዜ ሰሌዳ መሰረት ይከታተሉ:: ዘወትር ከሰኞ እስከ - [አዲስ ነገር – የጎርፍ አደጋ በሱዳን](https://ebstv.tv/አዲስ-ነገር-የጎርፍ-አደጋ-በሱዳን/) - በሱዳን በተከሰተው ከዚህ በፊት ታይቶ የማይታውቅ ከፍተኛ ዝናብና የጎርፍ አደጋ ሳቢያ በሃገሪቱ ባሉ 6 ከተሞች ላይ የቅድመ ጥንቃቄ ማስጠንቀቂያና የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ መታወጁንም አስታውቋል። የሃገሪቱ የመስኖና ውሃ ሃብት ሚኒስቴር የናይል ወንዝ ፣ ገዚራ፣ ነጭ አባይ ፣ ምዕራብ ኮርዶፋን፣ ደቡብ ዳርፉር እና ካሳላንን ጭምሮ በ6 ክፍሎች ላይ የደረሰውን አደጋ ሳቢያ አስቸኳይ ጊዜ አዋጅ የታወጀ ሲሆን የጥቁር - [አዲስ ነገር – አጫጭር የውጭ ዜናዎች](https://ebstv.tv/አዲስ-ነገር-አጫጭር-የውጭ-ዜናዎች/) - #አሜሪካ ለታዳጊ አገራት የሚውል 1 መቶ 50 ሺ ሜትሪክ ቶን እህል ከዩክሬን ልትገዛ ነው።እህሉ በተለይ በምግብ እጥረት ለተጎዱ አገራት የሚውል መሆኑን የአለም የምግብ ፕሮግራም አስታውቋል።በተያያዘ ለኢትዮጵያ 23ሺ ሜትሪክ ቶን እህል የጫነችው መርከብ ከ5 ቀናት በኋላ ጅቡቲ ወደብ እንደምትደርስ የዓለም የምግብ ፕሮግራምን ዋቢ አድርጎ አሶሼትድ ፕሬስ ዘግቧል። ***** #የአሜሪካው የአፍሪካ ቀንድ ልዩ መልዕክተኛ ማይክ ሀመር በአሜሪካ - [አዲስ ነገር – የስንዴ ምርት ኢትዮጵያ](https://ebstv.tv/አዲስ-ነገር-የስንዴ-ምርት-ኢትዮጵያ/) - ኢትዮጵያ በአሁኑ ወቅት ከሰሃራ በስተደቡብ ካሉ ሃገራት በስንዴ ምርት ቀዳሚ ስፍራ ላይ መሆንዋ ተገለፀ።እንደ ቢዝነስ አፍሪካ ዘገባ ከሆነ የኢትዮጵያ የስንዴ ምርት እ.ኤ.አ በ2021 ከነበረው የአሁኑ የ70 በመቶ እድገት ያለው ሲሆን በ2023 ደግሞ ራሷን ችላ ወደ ሌሎች የአፍሪካ ሃገራት ምርቷን መላክ የሚያስችላት ሁኔታ ላይ ትገኛለች ተብልዋል።ላለፉት አመታት ከባድ ሁኔታዎችን ብታስተናግድም አስደናቂ ለውጥ ያሳየች መሆኗና በምግብም ራሷን - [አዲስ ነገር – ስለኢትዮጵያ የፎቶግራፍ አውደርዕይ በጎንደር ከተማ](https://ebstv.tv/አዲስ-ነገር-ስለኢትዮጵያ-የፎቶግራፍ-አ/) - ስለኢትዮጵያ የተሰኘው 12ኛው ዙር የፎቶግራፍ አውደርዕይ በጎንደር ከተማ ተካሄዷል ስለኢትዮጵያ የፎቶግራፍ ኤግዚቢሽን ዛሬ በጎንደር ከተማ የተጀመረ ሲሆን በመክፈቻው የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት እንደራሴዎች፣ ሚኒስትሮች፣ የጎንደር ከተማ ባለስልጣናት፣ ታዋቂ ሰዎችና የሚዲያ ባለሙያዎች የተገኙ ሲሆን ከፎቶግራፍ ኤግዚቢሽኑ ጎን ለጎንም የመገናኛ ብዙሃንን ሚና የሚያነሱ ሦስት የጥናት ጽሑፎች ቀርበዋል። ለሁለት ቀን በሚቆየው በዚህ ኣውደርዕይ ላይ ሚዲያና ብሔራዊ ጥቅም፣ ሚዲያና - [አዲስ ነገር – በሱዳን እየጣለ ያለውን ከባድ ዝናብ](https://ebstv.tv/አዲስ-ነገር-በሱዳን-እየጣለ-ያለውን-ከባ/) - በሱዳን እየጣለ ያለውን ከባድ ዝናብ ተከትሎ በጎርፍ አደጋ የሞቱ ሰዎች ቁጥር 75 መድረሱ ተገለጸ።የሀገሪቱ የሲቪል መከላከያ ካውንስል ትላንት ይፋ እንዳደረገው በጎርፍ አደጋው ከሞቱ ሰዎች በተጨማሪ በሌሎች በርካታ ሰዎች ላይ በተለያየ ደረጃ ጉዳት መድረሱን አስታውቋል። በጎርፍ መጥለቅለቁ ከ12 ሺህ 5 መቶ በላይ ቤቶች ሙሉ በሙሉ መውደማቸውም ሲነገር የተለያዩ ተቋማትን ጨምሮ ከ20 ሺህ በላይ ቤቶች በከፊል ጉዳት - [አዲስ ነገር – 7 ሚሊዮን እንስሳት በድርቅ ምክንያት መሞታቸው ተገለጸ](https://ebstv.tv/አዲስ-ነገር-7-ሚሊዮን-እንስሳት-በድርቅ-ም/) - በኢትዮጵያ፣ኬንያ እና ሶማሊያ 7 ሚሊዮን እንስሳት በድርቅ ምክንያት መሞታቸው ተገለጸበምስራቅ አፍሪካ ድርቅን መቋቋም የሚችሉ ዛፎችን በመትከል እንስሳቱን ህይወት ለመታደግ ሙከራ ቢደረግም ድርቁ ግን መጠነ ሰፊ ጉዳትን አስከትሏል ተብሏል።የተባበሩት መንግስታት የሰብአዊ ድጋፍ ማስተባበሪያን በመጥቀስ 18 ነጥብ አራት ሚሊዮን ሰዎችም አስቸኳይ ምግብ እርዳታ እንደሚፈልጉ አይ ኦ ኤል የተባለ የዜና አገልግሎት ዘግቧል። የኢቢኤስ የአዲስ ነገር / What's New - [አዲስ ነገር – ለታዳጊ አገራት የቀረጥ ነፃ እድል](https://ebstv.tv/አዲስ-ነገር-ለታዳጊ-አገራት-የቀረጥ-ነፃ/) - ብሪታንያ ከአፍሪካ ጋር ጠንካራ ግንኙነት ለመመስረት በሚል በመቶዎች የሚቆጠሩ የታዳጊ ሀገራት ምርቶችን ከቀረጥ ነፃ ለመቀበል መወሰኗ ተሰምቷል፡፡ከመጪው የፈረንጆች አመት መጀመሪያ ላይ እንደሚተገበር በታለመው እቅድ ከሆነ ከምግብ እስከ ጨርቃጨርቅ ያሉ የታዳጊ አገራት ምርቶች ከቀረጥ ነፃ ወደ ብሪታንያ ይገባሉ፡፡“ለታዳጊ አገራት የቀረጥ ነፃ እድል” በተሰኘው በዚህ መርሃ ግብር መሰረት 99 ከመቶ የሚሆነው የአፍሪካ ምርት ከቀረጥ ነፃ ወደ ብሪታንያ - [አዲስ ነገር – ቀጣዩ የኬንያ ፕሬዝዳንት](https://ebstv.tv/አዲስ-ነገር-ቀጣዩ-የኬንያ-ፕሬዝዳንት/) - ቀጣይ የኬንያ ፕሬዝዳንት ዊሊያም ሩቶ ሆነው ተመርጠዋል ዊሊያም ሩቶ እና ራይላ ኦዲንጋ በተደረገው ከባድ ፉክክር በጠባብ የድምጽ ልዩነት ሃገሪቷን ለአስር አመታት በምክትል ፕሬዝዳንትነት የመሩት ዊሊያም ሩቶ ምርጫውን አሸንፈዋል። የ55 ዓመቱ ሩቶ መመረጣቸው ይፋ ከሆነ በኋላ ሃገራቸውን ወደ ፊት ለማራመድ እንደሚሰሩ መናገራቸ ተገልጿል። ዊሊያም ሩቶ የፕሬዝዳንታዊው ምርጫ አሸናፊነታቸው የታወጀው ከአጠቃላዩ መራጭ የ50.49 በመቶውን ድምጽ በማግኘታቸው ነው - [አዲስ ነገር – በቻይና አዲስ ቫይረስ የተያዙ 35 ሰዎች ተገኙ](https://ebstv.tv/አዲስ-ነገር-በቻይና-አዲስ-ቫይረስ-የተያ/) - በምስራቃዊ የቻይና ሻንዶንግ እና ሄናን ግዛቶች የሚገኙ ህሙማን ላይ የተገኘው ይህ ቫይረስ “ላንግያ ሄኒፓ ቫይረስ” ወይንም “ላይቪ” እንደሚባል ተገልጿል።ቫይረሱ ከእንሣት ወደ ሰው የተላለፈ ነው የተባለ ሲሆን የቻይና ሳይንቲስቶች የቫይረሱን አይነት ለመለየት ጥረት እያደረጉ ነው ተብሏል። ቫይረሱ የተገኘባቸው ሰዎች ትኩሳት፣ድካም እና ሳል የመሳሰሉ ምልክቶች እንደሚታዩባቸውም ሳይንቲስቶቹ አመልክተዋል።እንዲሁም ቫይረሱ በዋናነት “ሽሪው” በተባሉ አይጥ መሰል እንሥሳት እንደሚገኝም ቢቢሲ - [አዲስ ነገር – የትራፊክ አደጋ በኢትዮጵያ](https://ebstv.tv/አዲስ-ነገር-የትራፊክ-አደጋ-በኢትዮጵያ/) - በኢትዮጵያ 2014 ዓ.ም 3,971 ሰዎች በትራፊክ አደጋ ምክንያት ህይወታቸውን ማጣታቸው ተገለጸ ቁጥሩ በ2013 ዓ.ም ከተከሰተው የሞት አደጋ ጋር ሲነጻጸር የዚህ ዓመት በ190 መቀነሱ ተገልጿል። በዚህም በ 2014 ዓ.ም 5,911 ሰዎች ላይ ከባድ የአካል ጉዳት እንደደረሰባቸውም ያስታወቀው ተቋሙ ካሳለፍነው አመት ጋር ሲወዳደረም በ 51 ሰዎች ጭማሪ ማሳየቱን የመንገድ ደኅንነትና የመድህን ፈንድ አገልግሎት አስታውቋል። የኢቢኤስ የአዲስ ነገር - [አዲስ ነገር – የዩክሬን የጥራጥሬ እህል ወደ ኢትዮጵያ](https://ebstv.tv/አዲስ-ነገር-የዩክሬን-የጥራጥሬ-እህል-ወ/) - ዩክሬን ከ23 ሺህ ቶን በላይ የጥራጥሬ እህል ወደ ኢትዮጵያ ለመላክ መዘጋጀታቸውን ተገለጸብሬቭ ኮማንደር የተባለችው ጥራጥሬ የጫነችው የዩክሬን መርከብ ኢትዮጵያ ጭነቱን ወደ ምታራግፍበት ወደብ ትሄዳለችም ተብሏል።ዩክሬን በተባበሩት መንግስታት እና በቱርክ አስማሚነት በተደረገው ስምምነት መሰረት በጥቁር ባህር የነበረውን እህል ለመላክ መዘጋጀቷን በትላንተናው እለት አስታውቃለች ሲል ሮይተርስ ዘግቧል። የኢቢኤስ የአዲስ ነገር / What's New መረጃዎችን በሚከተሉት የጊዜ ሰሌዳ - [አዲስ ነገር – በህገወጥ መንገድ ማላዊ የገቡ ኢትዮጵያዊያን ስደተኞች](https://ebstv.tv/አዲስ-ነገር-በህገወጥ-መንገድ-ማላዊ-የገ/) - በህገወጥ መንገድ ማላዊ የገቡ ከመቶ በላይ ኢትዮጵያዊያን ስደተኞች ወደ ሀገር ቤት እየተመለሱ መሆናቸው ተነገረበዓለም አቀፉ የስደተኞች ድርጅት አይኦኤም ድጋፍ የኢትዮጵያና የማላዊ መንግስት በመተባበር ስደተኞቹ ወደ ሀገራቸው እንዲመለሱ እየተሰራ መሆኑ ተገልጿል።በማላዊ በእስር ላይ ነበሩ የተባሉት 112 ኢትዮጵያዊያን ስደተኞቹ ወደ ሀገር ቤት ለመመለስ በተደረገው ስራም በትላንትናው እለት 53 ስደተኞች የተመለሱ ሲሆን በዛሬው እለትም 58 ስደተኞች ለመመለስ መዘጋጀታቸው - [አዲስ ነገር – የታላቁ የሕዳሴ ግድብ 2ኛ ተርባይን](https://ebstv.tv/አዲስ-ነገር-የታላቁ-የሕዳሴ-ግድብ-2ኛ-ተር/) - ታላቁ ኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ 2ኛው ተርባይን የኤሌክትሪክ ኃይል ማመንጨት ጀመረ በአፍሪካ ግዙፉ የኃይል ማመንጫ የሆነው ታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ በሁለተኛ ተርባይኑ የኤሌክትሪክ ኃይል ማመንጨት ጀምሯል። ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድን ጨምሮ የተለያዩ የመንግስት የስራ ኃላፊዎች በቤንሻንጉል ጉሙዝ ጉባ ወረዳ በታደሙበት ዝግጅት ነው በዛሬው ዕለት ሁለተኛው ተርባይን ኃይል ማመንጨት የጀመረው። የታላቁ ኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ ካሉት 13 ተርባይኖች - [አዲስ ነገር – የጎርፍ አደጋ ስጋት](https://ebstv.tv/አዲስ-ነገር-የጎርፍ-አደጋ-ስጋት/) - በቀሪው የክረምት ወራት በሚኖረው ከፍተኛ መጠን ያለው ዝናብ ሳቢያ ከ2 ሚሊዮን በላይ ዜጎች ለጎርፍ አደጋ ተጋላጭ ሊሆኑ ይችላሉ ተብሏል።የውሀና ኢነርጂ ሚኒስቴር በሃገሪቱ በቀጣይ ወራቶች በሚኖረው ከፍተኛ መጠን ያለው ዝናብ ሳቢያ የተለያዩ የሃገሪቱ ክፍሎች የሚገኙ ወንዞች ከመጠን በላይ በመሙላት በአካባቢው ላይ በሚኖሩ የህብረተሰብ ክፍሎች ላይ አደጋ የሚያስከትሉ በመሆናቸው አደጋው ከመድረሱ በፊት መቆጣጠር የሚቻልበት ሁኔታ ላይ እየሰራሁ - [አዲስ ነገር – ሄፕታይተስ-ኢ ቫይረስ](https://ebstv.tv/አዲስ-ነገር-ሄፕታይተስ-ኢ-ቫይረስ/) - ሄፕታይተስ-ኢ ቫይረስ በጎረቤታችን በደቡብ ሱዳን መከሰቱ ተሰማወረርሽኙ በተበከለ ውሃ ወይም ምግብ የሚተላለፍ ሲሆን ቫይረሱ ልክ እንደ ጦርነት ሁሉ ሰዎችን ከመኖሪያቸው የሚያፈናቅል መሆኑም ተገልጿል።በዚህም በቫይረሱ በብዛት የተያዙት ነፍሰ ጡር እናቶች ሲሆኑ የደቡብ ሱዳን መንግስት ቫይረሱን ለመቆጣጠር “የሄሊኮን” ክትባት እየሰጠ ነው ሲል ዘ ስታንዳርድ ዘግቧል። የኢቢኤስ የአዲስ ነገር / What's New መረጃዎችን በሚከተሉት የጊዜ ሰሌዳ መሰረት ይከታተሉ:: - [አዲስ ነገር – ዋትስአፕ አዲስ የተጠቃሚዎችን ግላዊ መረጃ መጠበቂያ ዘዴ](https://ebstv.tv/አዲስ-ነገር-ዋትስአፕ-አዲስ-የተጠቃሚዎ/) - ዋትስአፕ አዲስ የተጠቃሚዎችን ግላዊ መረጃ መጠበቂያ ዘዴ ይፋ አደረገተጠቃሚዎች በቡድን ከሚደረጉ ምልልሶች ሳያሳውቁ መውጣት፣ግላዊ መረጃዎችን መቆጣጠር (online status) እና መልዕክቶች ላይ ያሉ ምስሎችን መገደብ (block screenshots on view once messages) ይችላሉ ተብሏል።የግዙፉ ኩባንያ ባለቤት ማርክ ዙከርበርግ የዋትስአፕ አዲሱ ገጽታ ፊት ለፊት የመነጋገር ያህል ግላዊነቱ የተጠበቀ ነው ሲል ገልጾታል።ይህ የዋትስአፕ አዲስ ገጽታ በዩናይትድ ኪንግደም ከቀጣዩ መስከረም - [አዲስ ነገር – የኢሚግሬሽን ማሳሰቢያ](https://ebstv.tv/አዲስ-ነገር-የኢሚግሬሽን-ማሳሰቢያ/) - የኢፌዴሪ የኢሚግሬሽንና ዜግነት አገልግሎት በኢትዮጵያ የሚኖሩ የውጭ ሀገራት ዜጎችን ህጋዊ የማድረግ ምዘገባ ለመጨረሻ ጊዜ ከነሐሴ 3-10/2014ዓ.ም ድረስ እንድትመዘገቡ ሲል አሳስቧል።በዚህም በተለያዩ የቪዛ ዓይነት ወደ ኢትዮጵያ የገቡና ቪዛቸው የሚፀናበት ጊዜ ያለፈበት፤የመኖሪያ ፈቃዳቸው የሚፀናበት ጊዜ ያለፈበት፤ ምንም አይነት ቪዛም ሆነ የመኖሪያ ፈቃድ የሌላቸውና በኢ.ፌ.ዴ.ሪ የስደተኞች ፈቃድ ያላቸው ወይም ያለፈቃድ ከተለያየ የስደተኛ ጣቢያ የሚኖሩ የዉጭ ዜጐች ምዝገባው ይመለከታቸዋል።አገልግሎቱ - [አዲስ ነገር – 10 ራስ ገዝ ዩኒቨርሲቲዎች](https://ebstv.tv/አዲስ-ነገር-10-ራስ-ገዝ-ዩኒቨርሲቲዎች/) - 10 ዩኒቨርሲቲዎች በቀጣይ 2 አመታት ራሳቸውን በራሳቸው የሚያስተዳድሩ ለማድረግ እየተሰራ ነው ተባለ ይህ አሰራር በዓለም አቀፍ ደረጃ ተወዳዳሪ የሆነ ተቋም ለመፍጠር የሚያግዝ ነው መባሉን ሰምተናል።እንዲሁም ዩንቨርሲቲዎች ከንግዱም ማኅበረሰብ፣ በምርምርና በማማከርና ከመንግስት ገቢ እንዲኖቸው የሚያደርግ ነው ተብሏል። እንዲሁም ውጤት ይዘው ወደ ዩኒቨርሲቲ የሚገቡ ተማሪዎችን እንደገና የመፈተን ነፃነት እንደሚኖራቸውም ተመላክቷል። በዚህም በቀጣይ አመት 2015 ዓ.ም አዲስ አበባ - [EBS SPORT - ኢትዮጵ በዓለም ከ20 ዓመት በታች አትሌቲክስ ሻምፒዮና](https://ebstv.tv/ebs-sport-ኢትዮጵ-በዓለም-ከ20-ዓመት-በታች-አትሌቲክ/) - በ19ኛው የዓለም ከ20 ዓመት በታች አትሌቲክስ ሻምፒዮና ኢትዮጵያ ደማቅ ውጤት አስመዝግባለች፡፡ በኮሎምቢያ ካሊ ከሀምሌ 25 እስከ 30 በተደረገው የወጣቶች አትሌቲክስ ኢትዮጵያ 12 ሜዳልያዎችን ስታገኝ ከአፍሪካ ቀዳሚ ከአለም ደግሞ 3ኛ ደረጃን በመያዝ ውድድሩን አጠናቃለች፡፡ በሁለቱም ጾታዎች በ19 አትሌቶች በ10 ውድድሮች 6 ወርቅ ߹ 5 ብር እና አንድ የነሃስ በአጠቃላይ 12 ሜዳልያዎችን ማስመዝገብ የተቻለ ሲሆን ከ800 ሜትር - [ለኢቢኤስ ቴሌቪዥን በሪፖርተርነትና በዜና አንባቢነት ለተወዳደራችሁ !](https://ebstv.tv/ለኢቢኤስ-ቴሌቪዥን-በሪፖርተርነትና-በዜ/) - ለአጭር ጊዜ ባወጣነው የስራ ማስታወቂያ ወደ 1000 አመልካቾች ከኢቢኤስ ጋር ለመስራት ፍላጎት ማሳየታችሁን ተመልክተናል። የኢቢኤስ ቴሌቭዥን ላሳያችሁት ፍላጎትና ጥረት ለመላው አመልካቾች እያመሰገንን የዜናና ወቅታዊ ፕሮግራሞች ዋና ክፍል ባወጣው መስፈርት መሰረት የመጀመሪያ ዙር ያለፋችሁ 80 አመልካቾች የፊታችን ቅዳሜ ሐምሌ 30 ቀን 2014ዓ.ም በኢሜል በምናሳውቃችሁ ሥፍራ እንድትገኙና የሙያ ግንዛቤ የጽሑፍና የክህሎት ፈተና እንድትወስዱ እናሳስባለን።እጩ ተወዳዳሪዎች ለማመልከቻ በተጠቀማችሁበት - [አዲስ ነገር – ዩኤኢ በታላቁ የህዳሴው ግድብ ዙሪያ እና ሌሎችም አጫጭር መረጃዎች](https://ebstv.tv/አዲስ-ነገር-ዩኤኢ-በታላቁ-የህዳሴው-ግድ/) - 👉🏾 የተባበሩት አረብ ኤምሬቶች በታላቁ የህዳሴው ግድብ ዙሪያ ኢትዮጵያ፣ ሱዳንና ግብፅ በአፍሪካ ህብረት ማዕቀፍ የሚደርጉትን ድርድር እንደምትደግፍ አስታወቀች፡፡ ሶስቱ አገራት አለመግባባታቸውን በማጥበብ ለህዝቦቻቸው የሚጠቅም ውሳኔ እንዲያስተላልፉ ጥሪውን ያቀረበው መግለጫው ድርድሩ በአፍሪካ ህብረት መደረጉ ለአፍሪካዊ ችግር አፍሪካዊ መፍትሔ የሚለው የህብረቱ መሪ ሀሳብን የሚደግፍና የሚያበረታታ መሆኑንም አመልክቷል፡፡ 👉🏾 የአልቃይዳውን መሪ አይመን አልዛዋሂሪን የገደለችው ዩ ኤስ አሜሪካ ዜጎችዋ - [አዲስ ነገር – የመኪና ማቆሚያ ቦታ አጠቃቀም](https://ebstv.tv/አዲስ-ነገር-የመኪና-ማቆሚያ-ቦታ-አጠቃቀ/) - በአዲስ አበባ የህንጻ ውስጥ የመኪና ማቆሚያ ቦታ አጠቃቀም ላይ በተደረገ ኦዲት ስልሳ በመቶ የሚሆኑ ህንጻዎች ባልተገባ የመኪና ማቆሚያ ቦታ አጠቃቀም ምክንያት እርምጃ እንዲወሰድባቸው እና የንግድ ፈቃዳቸው እንዲታገድ ሊደረግ ነው ተብሏል፡፡ይህንን ያስታወቀው የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የግንባታ ፈቃድና ቁጥጥር ባለስልጣን፤ በበጀት ዓመቱ ባጠቃላይ በ1 ሺህ 360 ህንጻዎች ላይ የህንጻ ውስጥ የመኪና ማቆሚያ ቦታ አጠቃቀም ኦዲት ማድረጉን - [የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ድል ላስመዘገበው የአትሌቲክስ ቡድናችን ዳጎስ ያለ ሽልማት አበርክቷል](https://ebstv.tv/የአዲስ-አበባ-ከተማ-አስተዳደር/) - የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር በ18ተኛው የአለም አትሌቲክስ ሻምፒዮና አንጸባራቂ ድል ላስመዘገበው የአትሌቲክስ ቡድናችን ዳጎስ ያለ ሽልማት አበርክቷል፡፡ በዚህም ለልዑክ ቡድኑ በጋራ የ10ሚሊየን ብር ሽልማት ያበረከተ ሲሆን ሜዳልያ ላመጡ አትሌቶች ደግሞ ከአመታት መልስ የመሬት ስጦታ እንካቹ ብሏል። አራቱ የወርቅ ሚዳልያ ያመጡት አትሌቶች ማለትም አትሌት ለተሰንበት ግደይ፤ አትሌት ጎተይቶም ገ/ስላሰ፤አትሌት ታምራት ቶላ እና አትሌት ጉዳፍ ፀጋይ እያንዳንዳቸው - [ኢትዮጵያ በ18ኛው የአለም አትሌቲክስ ሻምፒዮና](https://ebstv.tv/ኢትዮጵያ-በ18ኛው-የአለም-አትሌቲክስ-ሻምፒ/) - በኮማንደር አትሌት ደራርቱ ቱሉ እየተመራ ወደ 18ኛው የአለም አትሌቲክስ ሻምፒዮና ያቀናው የኢትዮጵያ ልዑክ ውጤታማ ጊዜ ያሳለፈበትና ኢትዮጵያዊነት ነግሶ የታየበት የአለም ሻምፒዮና ሆኖ አልፏል፡፡ በሴቶች 10,ሺ ሜትር በለተሰንበት ግደይ ድል የመጀመሪያ የወርቅ ሜዳሊያን በማሳካት ውድድሩን በጥሩ መንፈስ የጀመረው የኢትዮጵያ ልዑክ ከዚያም በመቀጠል በወንዶች ማራቶን በአትሌት ታምራት ቶላ ፣በሴቶች ማራቶን በአትሌት ጎትይቶም ገ/ስላሴ እና በ ሴቶች 5,000 - [የኢትዮጵያ የአለም ሻምፒዮና ተሳትፎና ድል](https://ebstv.tv/የኢትዮጵያ-የአለም-ሻምፒዮና-ተሳትፎና-ድ/) - በአለም ሻምፒዮና ታሪክ የደመቀ ውጤት ካላቸው ሀገራት ተርታ የምትመደበው ኢትዮጵያ በሄልሲንኪ በተደረገው የመጀመሪያ አትሌቲክስ ሻምፒዮና ጀምሮ እስካሁን በተካሄዱት ውድድሮች በሙሉም ተሳትፎዋን አድርጋለች፡፡ በመጀመሪያ ተሳትፎዋ በአትሌት ከበደ ባልቻ የማራቶን የብር ሜዳሊያ አሃዱ ብላ የሜዳሊያ ስኬቷን የጀመረችው ኢትዮጵያ እንደ አውሮፓውያኑ ዘመን ቀመር 1987 በሮም ከተደረገው የአለም ሻምፒዮና በቀር በሁሉም የአለም ሻምፒዮናዎች ሜዳሊያ ማግኘት ችላለች፡፡ በተለይም ኢትዮጵያ በረዥም - [በኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ በሳምንቱ የተጠናቀቁ ዝውውሮች](https://ebstv.tv/በኢትዮጵያ-ፕሪምየር-ሊግ-በሳምንቱ-የተጠ/) - በኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ በሳምንቱ የተጠናቀቁ ዝውውሮችኢትዮጵያ ቡናበዝውውር መስኮቱ በንቃት እየተሳተፉ የሚገኙት ቡናማዎቹ አሰልጣኝ ተመስገን ዳናን በይፋ የቡድኑ ዋና አሰልጣኝ አድርገው የሾሙ ሲሆን ባልተጠበቀ መልኩ በክልል ክለቦች ሻምፒዮና በሻኪሶ ከተማ ጥሩ እንቅስቃሴ ያሳዩትን አንተነህ ተፈራ፤ብርሃኑ ወልቂጦን እና የኛነህ ታሪኩን ወደ ቡድናቸው ቀላቅላዋል፡፡ ከእነሱ በተጨማሪም ያለፈውን አመት በሰበታ ያሳለፈውን አማኑኤል ወልደዩሃንስ እና የሃዋሳውን አማካይ ሄኖክ ድልቢን የግላቸው - [የኢትዮጵያ ብሄራዊ ቡድን በነገው እለት የቻን የቅድመ ማጣርያ ጨዋታውን ከደቡብ ሱዳን ጋር የሚያደርግ ይሆናል](https://ebstv.tv/የኢትዮጵያ-ብሄራዊ-ቡድን/) - የኢትዮጵያ ብሄራዊ ቡድን በነገው እለት የቻን የቅድመ ማጣርያ ጨዋታውን ከደቡብ ሱዳን ጋር የሚያደርግ ይሆናል::በመጪው አመት ጥር ወር ላይ በአልጄሪያ አስተናጋጅነት ለሚካሄደው የአፍሪካ ሀገራት ዋንጫ ለመሳተፍ በአዳማ ሳይንስ እና ቴክኖሎጂ ዩንቨርስቲ ስታድየም ከሃምሌ 6 ጀምሮ ዝግጅቱን ሲያደርግ የነበረው የኢትዮጵያ ብሄራዊ ቡድን በትላንትናው እለትም ጨዋታው ወደ ሚካሄድበት ታንዛኒያ ማቅናቱ ይታወቃል፡፡ በሀገር ውስጥ ሊግ ብቻ የሚጫወቱ ተጫዋቾች የሚሳተፉበት - [ለተሠንበት ግደይ ወርቅ ሜዳሊያ አስገኝታለች](https://ebstv.tv/ለተሠንበት-ግደይ-ወርቅ-ሜዳሊያ-አስገኝታ/) - በአሜሪካ የደመቀችው ለተሰንበት ግደይሕልሜ እውን ሆነ፣ ይህ ድል ለእኔ ከዓለም ክብረወሰን የበለጠ አስፈላጊ ነው አሁን ህልሜ 5,000 ሜትርን በማሸነፍ 2 የወርቅ ሜዳሊያዎችን ማሳካት ነው በእግዚአብሔር እርዳታ እንደማሳካው እርግጠኛ ነኝ አትሌት ለተሰንበት ግደይ ከድሉ በኋላ የተናገረችው ቃል ነው::የ5,000 ሜትርና የ 10,000 ሜትር የአለም ክብረወሰን ባለቤት የሆነችው ለተሰንበት ግደይ በጃፓን ቶኪዮ በተካሄደው የኦሎምፒክ መድረክ ለሀገሯ የነሀስ ሜዳሊያዎችን - [ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ሴቶች ቡድን በምስራቅ አፍሪካ የክለቦች ሻምፒዮና ተጋጣሚዎቹ ታውቀዋል](https://ebstv.tv/ኢትዮጵያ-ንግድ-ባንክ-ሴቶች-ቡድን/) - ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ሴቶች ቡድን በምስራቅ አፍሪካ የክለቦች ሻምፒዮና ተጋጣሚዎቹ ታውቀዋል:: የ2014 የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ሻምፒዮኑ የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ቡድን ኢትዮጵያን ወክሎ በምስራቅ እና መካከለኛው ሀገራት የክለቦች ሻምፒዮና ይሳተፋል፡፡ ቡድኑም በወርሃ ነሀሴ በሚደረገው ውድድር በምድብ 1 ከ ዛንዚባሩ #ዋሪየርስ እንዲሁም ከብሩንዲው #ፎፊላና እና ሩዋንዳው #ኤኤስ ኪጋሊ ተደልድሏል፡፡ ከነሃሴ 8 እስከ ነሃሴ 15 ድረስ በታንዛንያ አስተናጋጅነት - [የአለም አትሌቲክስ ሻምፒዮና](https://ebstv.tv/የአለም-አትሌቲክስ-ሻምፒዮና/) - ስድስተኛ ቀኑን ባስቆጠረው በ18ኛው የአለም አትሌቲክስ ሻምፒዮና ኢትዮጵያውያን አትሌቶች የሚካፈሉባቸው የፍጻሜ እና የማጣሪያ ውድድሮች ዛሬ ለሊት በሂውጅን የሚደረጉ ይሆናል። በዚህም የ3000 ሜትር የሴቶች መሰናክል የፍጻሜ ውድድር ሲከወን የሴቶች የ5,000 ሜትር እና የ800 ሜትር ወንዶች ማጣርያም የሚደረግ ይሆናል። ዛሬ ሌሊት ሊነጋጋ ሲል 11:45 ላይ ጅማሮውን በሚያደርገው የ3,000 ሜትር መሰናል ሴቶች የፍፃሜ ውድድር ኢትዮጵያ ባሳለፍነው ቅዳሜ የተደረገውን - [የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን ከደቡብ ሱዳን](https://ebstv.tv/የኢትዮጵያ-ብሔራዊ-ቡድን-ከደቡብ-ሱዳን/) - የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን ከደቡብ ሱዳን አቻው ጋር ያለበትን የደርሶ መልስ ጨዋታ አስመልክቶ እያደረገው ስለ ነበረው ዝግጅት የብሄራዊ ቡደኑ ዋና አሰልጣኝ ውበቱ አባተ ጋዜጣዊ መግለጫ ሰጥተዋል፡፡ የ2023 የቻን የአፍሪካ ዋንጫ ውድድር በአልጄሪያ መከወኑን ተከትሎ ዋልያዎቹ ከደቡብ ሱዳን ጋር ሀምሌ 15 እንዲሁም ሀምሌ 21 የደርሶ መልስ የቅድመ ማጣሪያ ጨዋታቸውን ታንዛንያ ዳሬ ሰላም ቤንጃሚን ብካምባ ላይ የፊታችን አርብ - [የኢትዮጵያ ብሄራዊ የፀረ አበረታች ቅመሞች ባለስልጣን](https://ebstv.tv/የኢትዮጵያ-ብሄራዊ-የፀረአበረታች-ቅመሞ/) - የኢትዮጵያ ብሄራዊ የፀረ አበረታች ቅመሞች ባለስልጣን በ2014 አመት አበረታች ቅመሞች ወይም ዶፒንግን በመከላከልና በመቆጣጠር ረገድ የተካሄደው እንቅስቃሴ አስመልክቶ ጋዜጣዊ መግለጫ ሰጥቷል፡፡ ተቋማዊ አቅምን መገንባት፣ የህግ ማቀፎችን መዘርጋትና ማሻሻል፣ረቂቅ ፓሊሲን ማዘጋጀትና የአሰራር ስረዓቶችን የመከለስና አለማቀፋዊ ማድረግን ጨምሮ በርካታ ስራዎችን መስራቱን ያስታወቀው መስሪያ ቤቱ በ2014 የውድድር አመት ለ533 ስፖርተኞቾ ምርመራ ማድረጉንም ገልፅዋል፡፡ ከዚህ አኳያም የተወሰኑ የህግ መጣስ - [የአውሮፖ ክለቦች ዝውውር](https://ebstv.tv/የአውሮፖ-ክለቦች-ዝውውር/) - የአውሮፖ ሊጎች ሊጀመሩ መቃረባቸውን ተከትሎ ቡድኖች ክፍተቶቻቸውን ለመሙላት ከጊዜ ጋር ሩጫ ጀምረዋል። በዚህም የጀርመኑ ክለብ ባየርሙኒክ ሆላንዳዊውን ተከላካይ ማቲያስ ዲላይትን በይፋ አሰፈርሟል።የባቫሪያኑ ክለብ የ22 አመቱን ተከላካይ የግሉ ለማድረግ በቅድሚያ 70 ሚሊዮን ዩሮ የከፈለ ሲሆን አቋሙ እየታየ ተጨማሪ 10 ሚሊዮን ዩሮ ለጁቬንቱስ ለመክፈልም ተስማምቷል ። ማቲያስ ዲላይትም በአልያንዝ አሬና እስከ 2027 የሚያቆየውን የ5 አመት ውል ፈርሟል። - [በስንቱ አዲስ ሲትኮም በጣም በቅርብ ቀን በኢቢኤስ እየመጣ ነዉ](https://ebstv.tv/በስንቱ-አዲስ-ሲትኮም-በጣም-በቅርብ-ቀን-በ/) - [ከአትሌታችን ጎተይቶም አንደበት...!](https://ebstv.tv/ከጎተይቶም-አንደበት/) - ከአትሌታችን ጎቲይቶም አንደበት...! ለቤተሰቤ 3ኛ ልጅ ነኝ። እናቴ እኔን አርግዛ በአካባቢው ትልቅ ክብር ታገኝ ነበር፣ ከዚያ ስወለድ "ጎቲይቶም" አለችኝ - 'እመቤት' እንደማለት። ደስ ብሎኛል፣ ደስታዬ ግን የተዘበራረቀ ነው። ሁሉም ኢትዮጵያዊ እንደተደሰተው የእኔ እናትና አባትም ሲደሰቱ ብሰማና ባያቸው ደስ ይለኝ ነበር። እግዚአብሔር ሰላሙን ያምጣና ... ። ደስታው ትልቅ ነው፣ ግን ደግሞ ትንሽ ተዘበራረቀብኝ። " አምና በዚህ - [ኢትዮጵያዊ አትሌቶች በ18ኛው የአለም አትሌቲክስ ሻምፒዮና](https://ebstv.tv/ኢትዮጵያዊ-አትሌቶች-በ18ኛው-የአለም-አትሌ/) - ኢትዮጵያዊ አትሌቶች በ18ኛው የአለም አትሌቲክስ ሻምፒዮና አስደናቂ ወጤት ማስመዘገባቸውን ቀጥለዋል። ሰኞ በተደረጉት ተጠባቂ የፍጻሜ ውድድሮች በሴቶች የማራቶን ውድድር ጎተይቶም ገ/ሥላሴ የአለም ሻምፒዮናውን ክብረወሰን በማሻሻል ጭምር አሽናፊ ስትሆን በ3ሺ የወንዶች መሰናክል ለሜቻ ግርማ የብር ሜዳልያ አግኝቷል። አስደናቂ ፉክክር በታየበት የ1500 ሜትር ሴቶች የፍጻሜ ውድድር ደግሞ ጉዳፍ ጸጋዬ ሁለተኛ በመውጣት የብር ሜዳልያ ባለቤት ሆናለች። ከሰባት አመታት መልስ - [የኢትዮጵያ ብሄራዊ ቡድን የቻን የአፍሪካ ዋንጫ](https://ebstv.tv/የኢትዮጵያ-ብሄራዊ-ቡድን-የቻን-የአፍሪካ/) - የኢትዮጵያ ብሄራዊ ቡድን የቻን የአፍሪካ ዋንጫ ቅድመ ማጣሪያ ጨዋታውን ለማድረግ ወደ ታንዛንያ ዳሬ ሰላም የፊታችን ረቡዕ ይጓዛል፡፡ ሀምሌ 15 እና ሀምሌ 24 የደርሶ መልስ ጨዋታውን ከደቡብ ሱዳን ጋር የሚያደርገው ዋልያው የመጀመሪያ ጨዋታውን ለመከወን ረቡዕ ረፋድ 4 ሰዓት ላይ 23 ተጫዋቾች እና ሌሎች የልዑካን ቡድን አባላትን በመያዝ ጉዞውን ወደ ታንዛንያ ዳሬ ሰላም የሚያደርግ ይሆናል፡፡ ባሳለፍነው ሳምንት - [ኢትዮጵያ ሜዳሊያ የምትጠብቅበት የ 1,500 ሜትር ሴትች የፍጻሜ ውድድር](https://ebstv.tv/ኢትዮጵያ-ሜዳሊያ-የምትጠብቅበት-የ1500/) - ኢትዮጵያ ሜዳሊያ የምትጠብቅበት የ 1,500 ሜትር ሴትች የፍጻሜ ውድድር ስለ አትሌቶቹ ጥቂት መረጃ:- #ጉዳፍ ጸጋዬ ገና በ 17 አመቷ በ 2014 በአለም የታዳጊዎች ሻምፒዮና ሀገሯን ወክላ በመሳተፍ በ 1,500 ሜትር የብር ሜዳሊያን ማጥለቅ የቻለችው ጉዳፍ ጸጋዬ በ2019 የዶሃ አትሌቲክስ ሻምፒዮናም የነሃስ ሜዳሊያ ማሸነፏ ይታወሳል፡፡ በዚሁ ርቀት በአለም የቤት ውስጥ ሻምፒዮና በዘንድሮው የውድድር አመት በቤልጊሬድ የወርቅ - [በኢትዮጵያ የሚገኙ የውጪ ሃገር ዜጎች](https://ebstv.tv/በኢትዮጵያ-የሚገኙ-የውጪ-ሃገር-ዜጎች/) - በኢትዮጵያ የሚገኙ የውጪ ሃገር ዜጎች እና የውጭ ሃገር ዜጋን ያከራዩ እንዲያስመዘግቡ ተጠየቀየመኖሪያ ፈቃዳቸው ወይም የሚቆዩበት ጊዜ ያለፈበት፣ምንም አይነት ቪዛም ሆነ የመኖሪያ ፈቃድ የሌላቸው፣ በስደተኝነት ፈቃድም ያለፈቃድም በአዲስ አበባና ዙሪያዋ የሚኖሩ የውጭ ሃገር ዜጎች ምዝገባ እንዲያደርጉ የተጠየቀው ለ ኢሚግሬሽንና ዜግነት አገልግሎት ሲሆን ቀነ ገደቡም ከሀምሌ 11 እስከ 25 ቀን 2014 ዓ.ም ድረስ ምዝገባ መሆኑ ተመልክትዋል፡፡የምዝገባ ቦታዎች: - [በዩክሬን ወደቦች ተከማችቶ ያለውን የምግብ እህል ለማጓጓዝ ውይይት እየተካሄደ ነው](https://ebstv.tv/በዩክሬን-ወደቦች-ተከማችቶ-ያለውን-ምግብ/) - በዩክሬን ወደቦች ተከማችቶ ያለውን የምግብ እህል ለማጓጓዝ ውይይት እየተካሄደ ነውሰሞኑን በኢስታንቡል በዩክሬን፣ሩሲያ፣ቱርክና በተመድ ባለስልጣናት መካከል በዩክሬን እህል ጉዳይ ውይይት እየተካሄደ ነው።የቱርክ የመከላከያ ሚኒስትር ሁሉስ አካር የሞስኮና የኪዬቭ ወታደራዊ ባለስልጣናት በጥቁር ባህር ታግዶ የቆየውን እህል ለማጓጓዝ ቅድመ ስምምነቶች መደረሳቸው ነው የተነገረው። ውይይቱ ቀጣይ በቱርክ የሚካሄድ ሲሆን በቀጣይ ሳምንት ይፈረማል ተብሎም ይጠበቃል።ስምምነቱ በዩክሬን ጦርነት ምክንያት ለተከሰተው የምግብ - [የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ ክለቦች ዝውውር](https://ebstv.tv/የኢትዮጵያ-ሪምየር-ሊግ-ክለቦች-ዝውውር/) - የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ ክለቦች በቀጣይ አመት ተጠናክረው ለመቅረብ በዝውውር መስኮቱ ንቁ ተሳትፎን እያደረጉ ይገኛሉ::ከቀጣይ የውድድር አመት አንስቶ ስያሜውን ወደ መቻል እንደሚቀይር ይፋ ያደረገው መከላከያ አሰልጣኝ ፋሲል ተካልኝ ቡድኑን ለሁለት አመት እንዲረከብ ከስምምነት መድረሱ ተነግሯል፡፡መከላከያ ከአሰልጣኝ ቅጥር በተጨማሪ በርካታ ተጫዋቾችን ማስፈረም የቻለ ሲሆን ከነዓን ማርክነህ ፣ በረከት ደስታ ፣ የሃዋሳ ከተማው ግብ ጠባቂ ዳግም ተፈራ፣ሳሙኤል ሳሊሶ፣ዳዊት - [ትውልደ ኢትዮጵያዊው ኒውሮ ሳይካትሪስት ፕሮፌሰር ዮናስ ገዳ የ2022 የአልዛይመር አዋርድን አሸነፉ](https://ebstv.tv/ትውልደ-ኢትዮጵያዊው-ኒውሮ-ሳይካትሪስት/) - ትውልደ ኢትዮጵያዊው ኒውሮ ሳይካትሪስት ፕሮፌሰር ዮናስ ገዳ የ2022 የአልዛይመር አዋርድን አሸነፉበጆርናል ኦፍ አልዛይመር ዲዚዝ በተሰኘው ዓለም አቀፍ ጆርናል በሚዘጋጀው አመታዊ የጥናትና ምርምር ስራ በአልዛይመር ወይም የመርሳት ችግር ላይ ከተሰሩ ጥናቶች የላቀ ሆኖ በመገኘቱ ነው የዘንድሮ ተሸላሚ የሆኑት፡፡ጥናቱን ከዶክተር ጃኒና ኬል ሮሽ ጋር በመሆን ያዘጋጁት ፕሮፌሰር ዮናስ ገዳ በዶክተር ኦፍ ሜዲስን የመጀመሪያ ዲግሪያቸውን ከአዲስ አበባ የኒቨርሲቲ - [18ኛው የአለም አትሌቲክስ ሻምፒዮና በነገው እለት በድምቀት የሚጀመር ይሆናል](https://ebstv.tv/18ኛው-የአለም-አትሌቲክስ-ሻምፒዮና-በነገው/) - 18ኛው የአለም አትሌቲክስ ሻምፒዮና በነገው እለት በድምቀት የሚጀመር ይሆናል1,972 አትሌቶች 192 ሀገራትን በመወከል ተሳታፊ የሚሆኑበት ይህ ሻምፒዮና ከፈረንጆቹ ሃምሌ 15 እስከ 24 በአሜሪካዋ ኦሪገን ግዛት ሂውጂን ከተማ የሚካሄድ ሲሆን በውድድሩ ተሳታፊ ከሆኑ ሀገራት መካከል አንዷ የሆነችው ኢትዮጵያ የመጀመሪያ አትሌቲክስ ቡድኗን ወደ ስፍራው መላኳ ይታወቃል::ለ1 ወር ያህል ዝግጅት ሲያደርግ የቆየው የኢትዮጵያ አትሌቲክስ ቡድን በሻምፒዮናው ጥሩ ውጤት - [የጋራ መኖሪያ ቤቶችን ዕጣ ሙሉ ለሙሉ ውድቅ ተደረገ](https://ebstv.tv/የጋራ-መኖሪያ-ቤቶችን-ዕጣ-ሙሉ-ለሙሉ-ውድቅ/) - የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ሐምሌ 1 ቀን 2014 ያወጣው የ20/80 እና 40/60 የጋራ መኖሪያ ቤቶችን ዕጣ ሙሉ ለሙሉ ውድቅ መደረጉን አስታወቀ፡፡የከተማ አስተዳደሩ ከንቲባ ወ/ሮ አዳነች አቤቤ በዛሬው ዕለት ለሚዲያ በሰጡት መግለጫ ባሳለፍነው ሐምሌ 1 ቀን 2014 የወጣው የ20/80 እና 40/60 የጋራ መኖሪያ ቤቶች ዕጣ የተለያዪ የማጭበርበር ድርጊት ግኝቶች ስለተገኙበት ውድቅ መደረጉን የገለፁ ሲሆን በቅርቡ ዕጣው - [በነዳጅ ዋጋ ንረት ሳቢያ የአየር ትኬት ዋጋ ከፍተኛ ጭማሪ እያሳየ ነው](https://ebstv.tv/በነዳጅ-ዋጋ-ንረት-ሳቢያ-የአየር-ትኬት-ዋጋ/) - በነዳጅ ዋጋ ንረት ሳቢያ የአየር ትኬት ዋጋ ከፍተኛ ጭማሪ እያሳየ ነውከተጀመረ ወራት የሆነው የሩሲያ እና ዩክሬን ጦርነትን ተከትሎ በተከሰተው የነዳጅ ዋጋ ንረት ሳቢያ የአየር ትራንስፖርት ትኬት ዋጋ ከፍተኛ ጭማሪ እያሳየ መምጣቱ ተነግሯል።በነዳጅ ዋጋ ጭማሪ የተነሳ በያዝነው አመት አየር መንገዶች 9 ነጥብ 7 ቢሊዮን ዶላር ኪሳራ ሊያስመዘግቡ እንደሚችሉ አለም አቀፉ የአየር ትራንስፖርት አሶሴሽን በኳታር ባካሄደው ዓመታዊ - [25 ነጥብ 9 ሚሊዮን የሚገመቱ ዜጎች ሰብዓዊ ድጋፍ ይሻሉ ተባለ](https://ebstv.tv/25-ነጥብ-9-ሚሊዮን-የሚገመቱ-ዜጎች-ሰብዓዊ-ድጋ/) - 25 ነጥብ 9 ሚሊዮን የሚገመቱ ዜጎች ሰብዓዊ ድጋፍ ይሻሉ ተባለበኢትዮጵያ ድጋፍ ይሻሉ የተባሉት ዜጎች ሶስት አራተኛ የሚሆኑት ሴቶች ሲሆኑ በዘጠኙ ክልል ውስጥ ተፈናቅለው ይገኛሉ የተባሉ 4 ነጥብ 5 ሚሊዮን ዜጎችንም ያጠቃለለ መሆኑ ተገልጿል።ሪሊፍ ዌብ ኦቻን ጠቅሶ እንደዘገበው በአገሪቱ ከፈረንጆቹ 2022 መባቻ ጀምሮ የተከሰቱት ግጭት፣የኮቪድ-19 ወረርሽኝ፣የሰላም መደፍረስና በቅርቡ በአፋር እና ሶማሌ ክልሎች ያጋጠመው የጎርፍ አደጋ ለድጋፍ - [18ኛው የአለም አትሌቲክስ ሻምፒዮና](https://ebstv.tv/18ኛው-የአለም-አትሌቲክስ-ሻምፒዮና/) - 18ኛው የአለም አትሌቲክስ ሻምፒዮና የፊታችን አርብ በአሜሪካ ኦሪገን ግዛት በድምቀት እንደሚጀመር ይታወቃል፡፡በየሁለት አመቱ ይካሄድ የነበረው የአለም አትሌቲክስ ሻምፒዮና በኮቪድ ምክንያት አንድ አመት ተራዝሞ ከ3 አመታት በኋላ ጅማሮውን ሀምሌ 8 አድርጎ ፍጸሜው ደግሞ ሀምሌ 17 ላይ እንደሚሆን ከስፍራው የደረሰን መረጃ ያመለክታል፡ውድድሩ በ3ሺ ሜትር የወንዶች መሰናክል አርብ ለሊት 9፡15 ሲል ሲጀምር ጌትነት ዋለ ፡ ለሜቻ ግርማ እና - [የቻን አፍሪካ ማጣሪያ](https://ebstv.tv/የቻን-አፍሪካ-ማጣሪያ/) - የቻን አፍሪካ ማጣሪያ ውድድር የሚያደርገው የኢትዮጵያ ብሄራዊ ቡድን ነገ ልምምዱን ይጀምራልከደቡብ ሱዳን አቻው ጋር የቻን የአፍሪካ ዋንጫ የቅድመ ማጣሪያ ጨዋታውን የሚያደርገው የኢትዮጵያ ብሄራዊ ቡድን በነገው እለት በአዳማ ከተማ ዝግጅቱን ይጀምራልሀምሌ 15 እንዲሁም ሀምሌ 24 የደርሶ መልስ ጨዋታውን በታንዛንያ ዳሬ ሰላም ከደቡብ ሱዳን አቻው የሚያደርገው ቡድኑ 23 በሀገር ውስጥ ሊግ ብቻ የሚጫወቱ ተጫዋቾችን በመያዝ በአዳማ ሳይንስ - [አስደናቂው የህዋ ፎቶግራፍ !!](https://ebstv.tv/አስደናቂው-የህዋ-ፎቶግራፍ/) - የአሜሪካ የህዋ ተመራማሪዎች በእጅጉ ውጤታማ ነው የሚባለውን የጥንታዊ ህዋን ፎቶግራፍ ማንሳታቸው ይፋ ሆኗል፡፡10 ቢሊዮን ዶላር ወጭ በተደረገበት ኢንፍራሬድ የጄምስ ዌብ ቴሌስኮፕ የተነሳው ግልፅ ያለ ፎቶግራፉ ወደ ምድር ለመድረስ ቢሊዮን እና ቢሊዮን አመታት የሚፈጅባቸውን ሩቅ ያሉ የህዋ አካላት ጭምር ያካተተ ሲሆን ይህም የጥንታዊው አለም ወይም ህዋ አፈጣጠርን በውል ለመረዳት የሚያስችል ነው ተብሏል፡፡በሳይንስ እንደሚታመነው የሰው ልጅ በህዋ - [ሩሲያ ትልቁን የአውሮፓ ነዳጅ ማስተላልፍያ ዘጋች!](https://ebstv.tv/ሩሲያ-ትልቁን-የአውሮፓ-ነዳጅ-ማስተላልፍ/) - የአለማችን ዋነኛ የጋዝ አምራች የሆነችው ሩሲያ “ኖርድ ስትሪም ዋን” የተባለውን ዋነኛ ትልቁን የአውሮፓ ነዳጅ ማስተላልፊያ መዝጋቷን አስታውቃለች።የነዳጅ ቱቦው እደሳ እንደሚያስፈልገው እና 10 ቀናት ይፈጃልም ብላለች። ሩሲያ ምንም እንኳን እደሳ ትበል እንጂ የአውሮፓ ህብረትና አሜሪካ ለጣሉባት ማዕቀብ አጸፋ ምላሽ መሆኑ ይነገራል።በማእቀቡ ምክንያት ለነዳጅ ማስተላለፊያው በቂ መለዋወጫ አላገኘሁም ስትል በአውሮፓ ህብረት ላይ ጫና ስትፈጥርም ቅይታለች።ከዚህ ቀደም የሩሲያ - [የዝንጀሮ ፈንጣጣ ቫይረስ በአሜሪካ መስፋፋት](https://ebstv.tv/የዝንጀሮ-ፈንጣጣ-ቫይረስ-በአሜሪካ-መስፋ/) - የዝንጀሮ ፈንጣጣ ቫይረስ ስርጭት በአሜሪካ እድገት በማሳየቱ ለ150 ሺህ ሰው የሚበቃ ተጨማሪ ክትባት በሃገሪቱ ሊሰራጭ ነው።ባለፈው የፈረንጆቹ ሰኔ ወር ለ56 ሺህ ሰው የሚበቃ ክትባት በሃገሪቱ የተሰራጨ ሲሆን ከዛሬ ማክሰኞ የሚጀመረው ክትባት ከዝንጀሮ ፈንጣጣ ባለፈ በመደበኛነት ፈንጣጣ ቫይረስን ጨምሮ ለመከላከል የሚያስችል መሆኑም ተነግሯል።ክትባቱ ቅድሚያ ለሚያስፈልጋቸው በመስጠት ለሁሉም የማዳረስ ስራ እንደሚሰራም ተነግሯል። ዩ ፒ አይ እንዳለው ቫይረሱ - [አዲስ ነገር – የቤት ኪራይ ጭማሪ](https://ebstv.tv/አዲስ-ነገር-የቤት-ኪራይ-ጭማሪ/) - በአዲስ አበባ ለቤት ኪራይ የወጣው ደንብ እስኪሻሻል ድረስ የቤት ኪራይ ዋጋ መጨመር እንደማይቻል ተገለጸ።የከተማዋ ከንቲባ ወይዘሮ አዳነች አቤቤ ትናንት በከተማዋ ወቅታዊ ጉዳዮች ዙሪያ በሰጡት መግለጫ አስተዳደሩ በየ 3 ወሩ የሚታደስ መመሪያ እንደነበረው አስታውሰው በአሁኑ ጊዜ በከተማዋ ከፍተኛ የኑሮ ውድነት ስላለ በቀጣይ በአስተዳደር ደረጃ የወጣው የቤት ኪራይ ደንብ እስኪሻሻል የቤት ኪራይ ዋጋ መጨመር አይቻልም ብለዋል።የከተማ አስተዳደሩ - [አዲስ ነገር – የእንደራሴዎቹ ውሎ](https://ebstv.tv/አዲስ-ነገር-የእንደራሴዎቹ-ውሎ/) - የሕዝብ እንደራሴዎች ምክር ቤት ባካሄደው 1ኛ ዓመት የሥራ ዘመን 6ኛ ልዩ ጉባዔ፤ ፖለቲካዊ፣ ማኅበራዊ፣ ምጣኔ-ሀብታዊ እና ሌሎችም ወቅታዊ ሀገራዊ ጉዳዮች ላይ መክሯል፡፡የበጀት አመዳደብ ፍትሐዊነትን በተመለከተ፣ የታላቁ የሕዳሴ ግድብ ግንባታ ዙሪያ እንዲሁም የሰላም እና የፀጥታ ሁኔታዎችን በተመለከተ የምክር ቤቱ አባላት ለጠቅላይ ሚኒስትር አብይ አህመድ ጥያቄ ያቀረቡ ሲሆን የስኳር ፕሮጀክቶች፣ የኮይሻ እና ጎረጎራ ፕሮጀክቶች፣ የመንገድ መሠረተ-ልማቶች የአፈጻጻም - [አዲስ ነገር – የአውሮፓ ህብረት ድጋፍ ለኢትዮጵያ](https://ebstv.tv/አዲስ-ነገር-የአውሮፓ-ህብረት-ድጋፍ-ለኢ/) - የአውሮፓ ህብረት በኢትዮጵያ ድጋፍ ለሚያስፈልጋቸው ዜጎች የ 81 ነጥብ 5 ሚሊዮን ዩሮ ድጋፍ እንደሚያደርግ አስታወቀ፡፡የህብረቱ ፕሬዝዳንት ቻርለስ ሚሼል በቲውተር ገጻቸው እንዳሰፈሩት ከጠቅላይ ሚኒስትር አብይ አህመድ ጋር በስልክ እንደተዋያዩ ገልጸው በውይይታቸውም በኢትዮጵያ ሰላምና መረጋጋት እንዲሰፍን እንዲሁም ለዜጎች የሚደረገው የሰብዓዊ ድጋፍ ቀጣይነት እንዲኖረው ምክክር ማድረጋቸውን አስታውቀዋል፡፡ኢትዮጵያ፤ ከሱዳንና በህዳሴው ግድብ ዙሪያ ግንኙነት ካላቸው ጎረቤት ሀገራት ጋር በሰላማዊ መንገድ - [አዲስ ነገር – ማንነትን መሰረት ያደረገ ግድያ](https://ebstv.tv/አዲስ-ነገር-ማንነትን-መሰረት-ያደረገ-ግ/) - በኦሮሚያ ክልል ወለጋ ማንነትን መሰረት ያደረገ የዜጎች ግድያ በአስቸኳይ ሊቆም እንደሚገባ የኢትዮጵያ ሰብዓዊ መብቶች ኮሚሽን ኢሰመኮ አሳስቧል፡፡ኮሚሽኑ ትናንት ሰኞ ሰኔ 27 ቀን 2014 ዓ/ም በቄለም ወለጋ ዞን፥ ሃዋ ገላን ወረዳ በዘውግ ማንነት ላይ መሰረት ያደረገ ግድያ መፈጸሙን የሚያመለክቱ ሪፖርቶች ደርሰውኛል ያለው ኢሰመኮ የተገደሉ ሰዎች ቁጥርንና ስለ ግድያው ሁነት የማጣራት ሥራ እየሰራ መሆኑን አስታውቋል፡፡ትናንት ጠዋት በኦነግ - [አዲስ ነገር – የታለመለት የነዳጅ ድጎማ](https://ebstv.tv/አዲስ-ነገር-የታለመለት-የነዳጅ-ድጎማ/) - የታለመለት የነዳጅ ድጎማ ፕሮግራምን በተያዘለት ጊዜ ለማስጀመር የሚያስችሉ ተግባሮች መከናወናቸዉን የትራንስፖርትና ሎጂስቲክስ ሚኒስቴር አስታውቋል፡፡ቅድመ ዝግጅቶችን በተመለከተ የአስተባባሪ ኮሚቴ ስብሰባን በማካሄድ በመድረኩ የባለድርሻ አካላትን ዝግጅት ገምግመናል ያሉት ሚኒስትሯ ዳግማዊት ሞገስ በድጎማዉ ተጠቃሚ የሚሆኑ የህዝብ ትራንስፖርት አገልግሎት የሚሰጡ ተሸከርካሪዎችን መረጃ ማደራጀት እንደተቻለም በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው አስፍረዋል፡፡ከሃምሌ 1/2014 ዓ.ም ጀምሮ በመላዉ የሀገራችን ክፍል ተግባራዊ ይደረጋል ተብሎ የሚጠበቀው ፕሮግራሙ - [አዲስ ነገር – ኢትዮጵያና የዝንጀሮ ፈንጣጣ](https://ebstv.tv/አዲስ-ነገር-ኢትዮጵያና-የዝንጀሮ-ፈንጣ/) - የጤና ሚኒስቴር በሀገራችን ሁለት ግለሰቦች በዝንጀሮ ፈንጣጣ በሽታ ተይዘዋል በሚል የተሰራጨው መረጃ ሀሰት ነው ሲል አስታውቋል።ሚኒስቴሩ በአሁኑ ወቅት በተለያዩ ሀገራት እየተከሰተ የሚገኘውና ተላላፊ የሆነው ይህ በሽታ በርካቶችን እያጠቃ የሚገኝ መሆኑን ገልጾ ነገር ግን እስካሁን በኢትዮጵያ በበሽታው ስለመያዙ ሪፖርት የተደረገ ሰው የለም፤ ሁለት ሰዎች ተይዘው በህክምና ላይ ናቸው በሚል እየተነገሩ ያሉ መረጃዎችም ሀሰት ናቸው ብሏል፡፡የጤና ሚኒስቴር - [አዲስ ነገር – ሱዳን ያነሳችው የድንበር ውዝግብ](https://ebstv.tv/አዲስ-ነገር-ሱዳን-ያነሳችው-የድንበር-ው/) - የኢትዮጵያ መንግስት ከሱዳን ጋር ያለውን የድንበር ውዝግብ በሰላማዊ መንገድ ለመፍታት ዝግጁ መሆኑን የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር እና ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ደመቀ መኮንን አስታወቁ።አቶ ደመቀ መኮንን ይህንን የተናገሩት መቀመጫቸውን አዲስ አበባ ላደረጉ የአፍሪካ ሀገራት አምባሳደሮችና ዲፕሎማቶች ማብራሪያ በሰጡበት ወቅት ሲሆን በወቅታዊ ሀገራዊ ጉዳይ በተለይም በኢትዮ ሱዳን ድንበር ሰሞናዊ ሁኔታ፣ እየተካሄደ ባለው የሰላም ግንባታ ሂደት፣ ብሄራዊ ምክክር እንዲሁም - [አዲስ ነገር – የሰዐት እላፊ በባህርዳር](https://ebstv.tv/አዲስ-ነገር-የሰዐት-እላፊ-በባህርዳር/) - የባህር ዳር ከተማ አስተዳደር ፀጥታ ምክር ቤት የከተማዋን ህዝብ ሰላምና ደህንነት የሚያስጠብቁ ውሳኔዎችን ማሳለፉ ተነገሯል ።ምክር ቤቱ ባደረገው አስቸኳይ ስብሰባ ከተወሰኑ ልዩ ልዩ መሠረታዊ ውሳኔዎች መካከል የመጀመሪያው የባለሦስት እግር ተሽከርካሪዎች እንቅስቃሴን የሚመለከት ሲሆን አሁን ካለንበት ሀገራዊ እና ክልላዊ ወቅታዊ ሁኔታ አንፃር ለከተማችን ሰላምና ደህንነት ሲባል ከሰኔ 23 ቀን 2014 ዓ.ም ጀምሮ ላልተወሰነ ጊዜ ማንኛውም የባጃጅ - [አዲስ ነገር – የሰላማዊ ሰልፍ መብት](https://ebstv.tv/አዲስ-ነገር-የሰላማዊ-ሰልፍ-መብት/) - መንግስት የዜጎችን ሰላማዊ ሰልፍ የማድረግ መብት እንዲያከብርና ሰላማዊ ሰልፍ ሲያደርጉ በነበሩ ተማሪዎች ላይ ድብደባና እንግልት የፈጸሙ አካላትንም ለህግ በማቅረብ ተጠያቂ እንዲያደርግ የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ጉባኤ ጠይቋል፡፡ምዕራብ ወለጋ ዞን ጊምቢ ወረዳ ቶሌ ቀበሌ እንዲሁም በቤንሻንጉል ጉሙዝ ክልል ሚዥንጋ ወረዳ ሴነ ቀበሌ ውስጥ በአሸባሪነት በተፈረጀው ሸኔ የደረሰውን ጥቃት ተከትሎ ድርጊቱን በማውገዝ ሰኔ 18 ቀን 2014 ዓ.ም በአዲስ - [አዲስ ነገር – የተደበቁት ነዳጅ ጫኝ ቦቴዎች](https://ebstv.tv/አዲስ-ነገር-የተደበቁት-ነዳጅ-ጫኝ-ቦቴዎ/) - ከጂቡቲ ተነስተው አዲስ አበባና የተለያዩ ዋና ከተሞች መድረስ የነበረባቸው 200 ነዳጅ ጫኝ ቦቴዎች ከአዲስ አበባ ውጪ በየሠፈሩ ተደብቀው መገኘታቸውን የነዳጅና ኢነርጂ ባለስልጣን አስታወቀ። የባለስልጣኑ ዋና ዳይሬክተር ወይዘሮ ሰሃረላ አብዱላሂ በሰጡት መግለጫ እንደገለጹት በተለይ አዲስ አበባና ሌሎች ዋና ዋና ከተሞች ላይ ሰው ሰራሽ የነዳጅ እጥረት መከሰቱን የጠቀሱ ሲሆን ይህም በህገወጥ መንገድ የነዳጅ ቦቴዎቹ በየመንደሩ ተደብቀው የኢኮኖሚ - [አዲስ ነገር – የተያዙት የነዳጅ ቦቴዎች](https://ebstv.tv/አዲስ-ነገር-የተያዙት-የነዳጅ-ቦቴዎች/) - ነዳጅ ጭነው በየመንገዱ ተደብቀው የነበሩ 15 የነዳጅ ተሽከርካሪዎች በአፋር ክልል በቁጥጥር ስር መዋላቸው ተዘግቧል፡፡ጋላፊ ከተባለው ቦታ አንስቶ ሳርዶ ተብሎ እስከሚጠራው አካባቢ ተደብቀው ነበር የተባሉት እነዚህ 15 ነዳጅ የጫኑ ተሸከርካሪዎች በቁጥጥር ላይ የዋሉት በአካባቢው በተደረገ ኦፕሬሽን ስለመሆኑም ተነግሯል፡፡ከዚህ በተጨማሪ አንድ ነዳጅ የጫነ ቦቲ ጫካ ውስጥ ነዳጅ በመቅዳት ላይ እያለ በቁጥጥር ስር ስለመዋሉ የተነገረ ሲሆን ኦፕሬሽኑ ከተጀመረ - [አዲስ ነገር – የተሻሻለው የግድቡ መንገድ](https://ebstv.tv/አዲስ-ነገር-የተሻሻለው-የግድቡ-መንገድ/) - ወደ ታላቁ የህዳሴ ግድብ የሚጓጓዙየግንባታ ግብአቶች ወደ ስፍራው ለመድረስ ይደርስባቸው የነበረውን መስተጓጎል ይቀንሳል የተባለ የመንገድ ስራ መጠናቀቁ ተነግሯል፡፡ ከግልገል በለስ እስከ አባይ ግድብ የሚያደርሰው ይህ መንገድ ከመሰራቱ በፊት ግአቶችን ወደ ግድቡ ለማጓጓዝ አንድ ሳምንት ድረስ ይፈጅ ነበር የተባለ ሲሆን አሁን በተሰራው መንገድ የተነሳ ግን በአንድ ቀን ጉዞ ግብአቶቹን ወደ ግድቡ ማድረስ እንዲቻል ሆኗል ነው የተባለው፡፡ - [አዲስ ነገር – የሰላም ተደራዳሪ ቡድን](https://ebstv.tv/አዲስ-ነገር-የሰላም-ተደራዳሪ-ቡድን/) - ለሰሜን ኢትዮጵያ ግጭት እልባት ለማበጀት በፌዴራል መንግሥት በኩል የሰላም ተደራዳሪ ቡድን መሰየሙ ተገልጿል፡፡በዚህም መሠረት ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትርና የውጪ ጉዳይ ሚኒስትሩ ደመቀ መኮንን የቡድኑ ሰብሳቢ መሆናቸው ሲነገር የፍትህ ሚኒስትሩ ጌድዮን ጢሞቲዎስና የብሔራዊ መረጃና ደህንነት አገልግሎት ዋና ዳይሬክተሩ አቶ ተመስገን ጥሩነህም በቡድኑ በአባልነት ተካተዋል ተብሏል፡፡እንዲሁም አምባሳደር ሬድዋን ሁሴን፣ አምባሳደር ሀሰን አብዱልቃድር፣ ሌፍተናንት ጄኔራል ብርሀኑ በቀለና ዶ/ር ጌታቸው - [አዲስ ነገር – የኢትዮ ሱዳን ድንበር ግጭት](https://ebstv.tv/አዲስ-ነገር-የኢትዮ-ሱዳን-ድንበር-ግጭት/) - መንግስት በኢትዮ ሱዳን ድንበር ላይ በሱዳን ወታደሮችና የአካባቢ ሚሊሻዎች ላይ በደረሰው ጉዳት ማዘኑን አስታወቀ፡፡በህዝብ እንደራሴዎች በአሸባሪነት በተፈረጀው የህወሃት ቡድን ድጋፍ የኢትዮጵያን ድንበር ጥሰው በገቡ የሱዳን መደበኛ ወታደሮች ላይ የደረሰውን ጉዳት አስመልክቶ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ባወጣው መግለጫ በኢትዮጵያ እና ሱዳን አዋሳኝ ድንበር መካከል የተከሰተውን ሁነት የኢትዮጵያ መንግስት መገንዘቡን አመልክቷል፡፡ድርጊቱ በኢትዮጵያ ግዛት ውስጥ የተፈጸመው በህወሓት ቡድን የሚደገፈው - [አዲስ ነገር – የዳሽን ባንክ የመረጃ ማዕከል](https://ebstv.tv/አዲስ-ነገር-የዳሽን-ባንክ-የመረጃ-ማዕከ/) - ዳሽን ባንክ በሀገራችን የግል የፋይናንስ ዘርፍ የመጀመሪያ ነው ያለውን የመረጃ ማዕከል በዛሬው እለት አስመርቋል።ባንኩ 230 ሚሊየን ብር ወጪ አደርጌበታለው ያለው ቲር ስሪ የተባለውና የሰለጠነው አለም የሚመራበት የመረጃ ደህንነት ሶፍትዌር የተገጠመለት የመረጃ ማዕከል ከፍተኛ አቅም ያላቸው 1ሺህ የሚጠጉ ሰርቨሮችን የመያዝ አቅም ያለው መሆኑም ተገልጿል።ዓመቱን ሙሉ ያለምንም መቆራረጥ ያገለግላል የተባለው ይህ የመረጃ ማዕከል እስከ 10 ዓመት የማገልገል - [አዲስ ነገር – የስፔስ ሳይንስ እና ጂኦስፖሻል ኢንስቲትዩት](https://ebstv.tv/አዲስ-ነገር-የስፔስ-ሳይንስ-እና-ጂኦስፖ/) - በኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስቴር የስፔስ ሳይንስና ጂኦስፖሻል ኢንስቲትዩት እንጦጦ ተራራ ላይ በሚገኘው የእንጦጦ ኦብዘርቫቶሪ የምርምር ማእከልን ለማስፋፋት በተሰጠው 16 ሄክታር መሬት ላይ የገብስ ሰብል ዘርተዋል።ተቋሙ ባሳለፍነው ግንቦት ወር ቦታውን የተረከበው ኢትዮጵያ በቀጣይ በስፔስ ዘርፍ ለምታከናውናቸው ፕርጅርክቶች ግንባታ ይውል ዘንድ ታስቦ ቢሆንም ስራው እስኪጀመር ድረስ መሬቱ አገልግሎት እንዲሰጥ በማሰብ ሰብሉን መዝራቱን ገልጾልናል፡፡ከዚህ በተጨማሪም የሳተላይት መረጃን በመጠቀም የምርት - [አዲስ ነገር – አረምን ወደ ሀይል ምንጭ](https://ebstv.tv/አዲስ-ነገር-አረምን-ወደ-ሀይል-ምንጭ/) - በአፋርና በአማራ ክልል ብቻ 1.6ሚሊየን ሄክታር መሬት የወረረውን ኘሮሶፊስ ጁሊፎራ አረምን ወደ ሀይል ሰጪ የኢንዱስትሪ ግብአት መለወጥ የሚያስችል ኘሮጀክት በዛሬው እለት በአፋር ክልል በይፋ ተጀምሯል።በክልሉ አሚባራ ወረዳ የተጀመረው ይህ ኘሮጀክት በከፍተኛ መጠን የተስፋፋውን አረም መቁረጫና መውቂያ በተገጠመላቸው ማሽኖች በመታገዝ ወደ ኢንዱስትሪ ግብአትነት የመቀየር ስራ እንደሚሰራበት ተነግሯል።አረሙ ከተፈጨ በኋላ ኢንዱስትሪዎች የሚጠቀሙትን የድንጋይ ከሰል መተካት እንደሚችል በጥናት - [አዲስ ነገር – የትምህርት ቤት ምገባ](https://ebstv.tv/አዲስ-ነገር-የትምህርት-ቤት-ምገባ/) - የዓለም የምግብ ፕሮግራም የትምህርት ቤት ምገባን እንዲደግፍ ጥሪ ቀረበ፡፡ጥሪው የቀረበው ባሳለፍነዉ ሳምንት መጨረሻ የትምህርት ሚኒስትሩ ፕሮፌሰር ብርሃኑ ነጋ በኢትዮጵያ የዓለም የምግብ ፕሮግራም ዋና ዳይሬክተር ከሆኑት ክላውዴ ጂቢዳር ጋር በተወያዩበት ወቅት ሲሆን ሚኒስትሩ የዓለም የምግብ ፕሮግራም በአዲስ መልክ የተጀመረውን የትምህርት ቤት የምገባ ፕሮግራም በሁሉም ክልሎች እንዲስፋፋ ድጋፍ እንዲያደርግ ጠይቀዋል።እንዲሁም በትምህርት ዘርፉ የትምህርት ጥራት ማሻሻያ ሪፎርሞች መጀመራቸውን - [አዲስ ነገር – የኢሰመጉ ማሳሰቢያ](https://ebstv.tv/አዲስ-ነገር-የኢሰመጉ-ማሳሰቢያ/) - በንጹሀን ዜጎች ላይ እየደረሱ ያሉ የሰብዓዊ መብቶች ጥሰቶች አሳስበውኛል ሲል የኢትዮጵያ ሰብዓዊ መብቶች ጉባኤ ኢሰመጉ አስታወቀ።ሰሞኑን በኦሮሚያ ክልል ምዕራብ ወለጋ ጊምቢ ወረዳ ቶሌ ቀበሌና በቤንሻንጉል ጉሙዝ ክልል ሚዥንጋ ወረዳ ሴነ ቀበሌ በህዝብ እንዳራሴዎች ምክር ቤት በአሸባሪነት የተፈረጀው የሸኔ ታጣቂ ቡድን በመቶዎች የሚቆጠሩ የአካባቢው ነዋሪዎች ላይ አሰቃቂ ግድያ መፈጸሙንና በብዛት ሴቶችና ህጻናት መሞታቸውን ገልጿል።ጥቃቱን በመሸሽ በርካታ - [አዲስ ነገር – የአይ ሲ ቲ ድጋፍ](https://ebstv.tv/አዲስ-ነገር-የአይ-ሲ-ቲ-ድጋፍ/) - ከ500 ሚሊዮን ብር በላይ የሚገመት የአ ይ ሲ ቲ ቁሳቁስ ከጀርመን መንግስት በድጋፍ አግኝቻለሁ ሲል የስራና ክህሎት ሚኒስቴር ተናግሯል፡፡ ድጋፉ ከጀርመን መንግስት የኢኮኖሚ ትብብርና ልማት ባንክ የተገኘ ሲሆን በቴክኒክና ሙያ ተቋማት የአይ ሲ ቲ መሰረተ-ልማት ማስፋፊያ የሚውል እንደሆነና የአይ ሲ ቲ መሰረተ-ልማት ማስፋፊያው በተመረጡ 20 የቴክኒክና ሙያ ተቋማት ተግባራዊ እንደሚደረግ ሚኒስቴር መስሪያ ቤቱ አስረድቷል፡፡ በተጨማሪም - [አዲስ ነገር – የማስታወቂያ ክልከላ](https://ebstv.tv/አዲስ-ነገር-የማስታወቂያ-ክልከላ/) - በአዲስ አበባ ማንኛውም ተሽከርካሪ የድርጅቱንም ይሁን የሌላ ተቋምን አገልግሎት የሚያሳይ ማስታወቂያ ያለ ፈቃድ ለጥፎ እንዳይንቀሳቀስ ተከለከለይህንን ያለው የአዲስ አበባ የግንባታ ፍቃድና ቁጥጥር ባለስልጣን ማንኛውንም የውጪ ማስታወቂያዎች ያለ ፍቃድ መለጠፍም ሆነ ማስነገር የሚከለክል መመሪያ ማውጣቱን ተከትሎ በከተማዋ የሚንቀሳቀሱ ተሽከርካሪዎች ላይ የድርጅት አርማ፣ አገልግሎትን የሚያሳይ ጽሁፍም ይሁን ምስል መለጠፍ በህግ የሚያስቀጣ መሆኑን ባለስልጣኑ ነግሮናል።እንዲሁም በከተማው የሚገኙ ፈር - [አዲስ ነገር – 400 ሚሊዮን ብር ድጎማ](https://ebstv.tv/አዲስ-ነገር-400-ሚሊዮን-ብር-ድጎማ/) - የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የኑሮ ውድነቱን ለመቅረፍና የተለያዩ ምርቶች ወደ ከተማዋ እንዲገቡ ለማድረግ የ400 ሚሊዮን ብር ተጨማሪ ድጎማ መደበ፡፡የከተማ አስተዳደሩ ካቢኔ ባካሄደው አንደኛ አመት 10ኛ መደበኛ ስብሰባ ላይ እንደተገለጸው እስካሁን ድረስ 1 ቢሊዮን ብር መድቦ የተለያዩ ምርቶች ወደ ከተማዋ እንዲገቡ የተደረገ ቢሆንም አሁንም የዘይት አቅርቦት ላይ እጥረት በመኖሩ ተጨማሪ ድጎማ መደረጉን አስታውቋል፡፡እንዲሁም የውይይት መድረኩ ካጸደቃቸው - [አዲስ ነገር – የጥበባትና ባህል ፌስቲቫል](https://ebstv.tv/አዲስ-ነገር-የጥበባትና-ባህል-ፌስቲቫል/) - ጥበባትና ባህል ለቀጣናዊ ትስስር በሚል መሪ ቃል የተሰናዳዉ የምሥራቅ አፍሪካ የጥበባትና ባህል ፌስቲቫል በአዲስ አበባ እየተካሄደ ነው።የባህልና ስፖርት ሚኒስቴር ከዉጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ጋር በመሆን ፌስቲቫሉን እንዳሰናዳዉ የሰማን ሲሆን ከሰኔ 7 እስከ 12 /2014 ዓ.ም በተለያዩ መርሃግብሮች እንደሚካሄድ ሰምተናል።የቀጣናውን ሀገራት ትስስር በማጠናከር በኩል የላቀ ሚና ይኖረዋል የተባለለት ይህ ፌስቲቫል በሚመጡት አመታት ተጠናክሮ እንዲቀጥል ይሰራልም ተብሏል።ፌስቲቫሉ በይፉ - [አዲስ ነገር – የኢትዮጵያ አየር መንገድ](https://ebstv.tv/አዲስ-ነገር-የኢትዮጵያ-አየር-መንገድ/) - የኢትዮጵያ አየር መንገድ ለደንበኞቹ በሚሰጠው አገልግሎት ከአፍሪካ ምርጡ ተብሎ በ2022 የአፕኤክ አየር መንገድ ሽልማት ተመርጧል።ዓለም አቀፍ አየር መንገዶች ጥምረት አካል የሆነውና ለትርፍ ያልተቋቋመው አፔክስ በአየር መንገድ ዘርፍ የደንበኞችን ፍላጎትን ለማርካትና የአየር መገዶችን አቅም ለማጎበት በሚያዘጋጀው ሽልማት ላይ የኢትዮጵያ አየር መንገድ ቤስት ኢንተርቴንመንት በተሰኘ ዘርፍና በሚሰጠው የግል በረራ መስተንግዶ ነው ከአፍሪካ ቀዳሚው ተብሎ የተመረጠው።ተሳፋሪዎች ምርጥ የሚሏቸውን - [አዲስ ነገር – የሳይንስና ቴክኖሎጂ ውድድር](https://ebstv.tv/አዲስ-ነገር-የሳይንስና-ቴክኖሎጂ-ውድድ/) - 7ኛው ከተማ አቀፍ የሳይንስና ቴክኖሎጂ የተማሪዎችና የመምህራን የፈጠራ ውድድር አውደ ርእይ በቀጣይ 3 ቀናት በአዲስ አበባ እንደሚካሄድ የአዲስ አበባ ትምህርት ቢሮ አስታወቀ።የሳይንስና የፈጠራ ስራ አውደ ርዕዩ በከተማ ደረጃ ዘንድሮ ለ7ኛ ጊዜ ከሰኔ 9 እስከ 11/2014 ዓ.ም ድረስ “የትምህርት ጥራትን በማረጋገጥ፥ የብልጽግና ጉዛችንን በሳይንስና ፈጠራ ዕውን እናደርጋለን” በሚል ርዕስ በአዲስ አበባ በወዳጅነት አደባባይ እንደሚከበር ቢሮው ለጋዜጠኞች - [EBS SPORT - እለታዊ መረጃዎች](https://ebstv.tv/ebs-sport-እለታዊ-መረጃዎች-3/) - ጥሩ እንጫወታለን ብዬ ባስብም በዚህ አይነት ብልጫ ግብፅን እናሸንፋለን ብዬ አልጠበኩም ሲሉ የኢትዮጵያ ብ/ዊ ቡድን አሰልጣኝ ውበቱ አባተ ተናግረዋል ። በሳምንቱ መጀመሪያ መግለጫ የሰጡት አሰልጣኙ በመጀመሪያው 45 ከግብፅ ጋር ያሳየነውን አቋም ወደፊት በሙሉ 90 ደቂቃ ማሳየት እንደምንችል አምናለሁ ሲሉ በቡድኑ ያላቸውን ተስፋ ገልፀዋል፡፡ በ18ኛው የኦሪገን የአለም አትሌቲክስ ሻምፒዮና ኢትዮጵያ የሚወክሉ እጩ አትሌቶች ይፋ ሆነዋል፡፡ ከ - [አዲስ ነገር – የምልክት ቋንቋ የስራ ቋንቋ](https://ebstv.tv/አዲስ-ነገር-የምልክት-ቋንቋ-የስራ-ቋንቋ/) - በኢትዮጵያ ተጨማሪ ቋንቋዎችን በሥራ ቋንቋነት ለማካተት የሚያስችል የቋንቋ ፖሊሲ በቀረጻ ላይ ቢሆንም መስማት ለተሳናቸው ሰዎች ግን የምልክት ቋንቋን የሥራ ቋንቋ ለማድረግ በቂ ትኩረት አለማግኘቱን የኢትዮጵያ ሰብዓዊ መብቶች ኮሚሽን ገለጸ፡፡ኮሚሽኑ በማህበራዊ የትስስር ገጹ እንደገለጸው የምልክት ቋንቋ ትኩረት የተነፈገው በመሆኑ መስማት የተሳናቸው ዜጎች ከማኅበራዊ ግንኙነቶች መገለልን ጨምሮ በመሰረታዊ አገልግሎቶችና በሥራ ዕድሎች ተደራሽነት ላይ እክል እያጋጠማቸው ነው ብሏል፡፡በአንጻራዊነት - [አዲስ ነገር – የነዳጅ ድጎማ ስርዓት](https://ebstv.tv/አዲስ-ነገር-የነዳጅ-ድጎማ-ስርዓት/) - የታለመ የነዳጅ ድጎማ ስርዓት በታቀደለት የጊዜ ማዕቀፍ ተግባራዊ እንደሚደረግ ተነገረ፡፡ይህ የተባለው የትራንስፖርትና ሎጂስቲክስ ሚኒስቴር ለትራንስፖርት ዘርፍ የክልልና ከተማ መስተዳደር ሃላፊዎች እና ባለሙያዎች በብሔራዊ ደረጃ ስለሚተገበረው የታለመ የነዳጅ ድጎማ ስርዓት ገለፃና ማብራሪያ በተሰጠበት ወቅት ነው፡፡የነዳጅ ድጎማው ከህብረተሰቡ የኑሮ ሁኔታ ጋር የተቆራኘ መሆኑን ከግምት በማስገባት ጥናት ተደርጎ ለህዝብ ትራንስፖርት አገልግሎት ሠጪ ተሸከርካሪዎች ተግባራዊ ይደረጋል የሚለው የትራንስፖርትና ሎጂስቲክስ - [አዲስ ነገር – የፓርላማው ዉሎ](https://ebstv.tv/አዲስ-ነገር-የፓርላማው-ዉሎ/) - የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ በተገኙበት 13ኛ መደበኛ ስብሰባውን አካሂዷል፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትር አብይ አህመድም በፓርላማ ተገኝተው በወቅታዊ ሃገራዊ ጉዳዮች ላይ ለተነሱላቸ ጥያቄዎች ምላሽ ሰጥተዋል፡፡በዛሬው የእንደራሴዎች ምክርቤት ውሎ ከአባላቱ በርካታ ጥያቄዎች የተነሱላቸው ሲሆን በተለይም የምጣኔ-ሀብት፣ የሰላም እና ፀጥታ ጉዳይ የጥያቄዎቹን አንኳር ድርሻ ሲይዙ እርሳቸውም በሀገሪቷ እየታዩ ናችው ያሏቸውን ለውጦች ከሶስት አመት በፊት ከነበረው - [አዲስ ነገር – የሰብዓዊ ድጋፍ ለትግራይ](https://ebstv.tv/አዲስ-ነገር-የሰብዓዊ-ድጋፍ-ለትግራይ/) - በትግራይ ለ800ሺህ ዜጎች የሚሆን የምግብ ድጋፍ የጫኑ 308 መኪናዎች ወደመቀሌ መድረሳቸውን የአለም የምግብ ፕሮግራም ይፋ አድርጓል፡፡ይህን ድጋፍ ያደረገው የአለም የምግብ ፕሮግራም በአፋርና በአማራ ክልልም በ6 ዙሮች መሰረታዊ የሆነ የምግብ ድጋፍ ሲያደርግ እንደነበር ነው የገለፀው፡፡በተያያዘ መረጃ የተባበሩት መንግስታት ድርጅት የመረጃ ምንጭ የሆነው ሪሊፍ ዌብ በበኩሉ መጋቢት 23 እስከ ግንቦት 29 ባሉት ቀናት በ18 የጭነት መኪናዎች 65 - [አዲስ ነገር – የአረንጓዴ አሻራ መርሀ ግብር](https://ebstv.tv/አዲስ-ነገር-የአረንጓዴ-አሻራ-መርሀ-ግብ/) - በዘንድሮ የአረንጓዴ አሻራ መርሀ ግብር 6 ነጥብ 7 ቢሊዮን ችግኝ መዘጋጀቱን የግብርና ሚኒስቴር አስታውቋል።ሚኒስትሩ በማህበራዊ ትስስር ገጹ ባወጣው መረጃ በ2013 ዓም በተከናወነው የአረጓዴ አሻራ መርሀ ግብር ተተክለዋል ከተባሉ 6 ነጥብ 7 ቢሊዮን ችግኞች መካከል 80 በመቶ የሚሆኑት ጸድቀዋል ብሏል።ይህንንም ተከትሎ በዘንድሮ ዓመት አጠቃላይ ለመትከል ከታቀደው 6 ነጥብ 7 ቢሊዮን ችግኝ መካከል 3 ነጥብ 3 ቢሊዮን - [EBS SPORT - እለታዊ መረጃዎች](https://ebstv.tv/ebs-sport-እለታዊ-መረጃዎች-2/) - በአፍሪካ ዋንጫ ማጣሪያ ጨዋታ የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን ፈፅሞ ያልተጠበቀ ውጤት አስመዝግቧል፡፡ ለአይቮሪኮስት የአፍሪካ ዋንጫ ማጣሪያ የመክፈቻ ጨዋታቸውን በማላዊ ተረተው የጀመሩት ዋልያዎቹ ሁለተኛ ጨዋታቸውን ግብፅ ጋር አድርገው ከአመርቂ የጨዋታ ብልጫ ጋር የ 2 ለ 0 ድልን አስመዝግበዋል፡፡ በካፍ እገዳ ምክንያት የሜዳ ላይ ጨዋታቸውን ከሜዳ ውጪ በቢንጉ ለማድረግ በተገደዱበት የምሽቱ ጨዋታ ግቦቹን ዳዋ ሁቴሳ እና ሽመልስ በቀለ - [አዲስ ነገር – ፈተናውን የወደቀው ፌስቡክ](https://ebstv.tv/አዲስ-ነገር-ፈተናውን-የወደቀው-ፌስቡክ/) - ፌስቡክ በኢትዮጵያ ሶስት ብሄሮች ላይ ያተኮሩ የጥላቻ ንግግሮችን ያዘሉ ማስታወቂያዎች ተልከውለት በገጹ እንዲቀርቡ ፍቃድ በመስጠቱ ፈተናውን መውደቁ ተገለጸ፡፡የሙከራ ማስታወቂያዎቹን የሰጡት ግሎባል ዊትነስ እና ፎክስ ግሎቭ የተባሉ ሁለት ለትርፍ ያልተቋቋሙ ተቋማት ዳግም አፈወርቅ ከተባለ ጥናት አድራጊ ጋር በመተባበር መሆኑ የተጠቆመ ሲሆን ምርመራው የተደረገው የፌስቡክ የጥላቻ ንግግር መለያ ምን ያህል ትክክል እንደሆነ ለመፈተንና የኩባንያው የደህንነት መቆጣጠሪያዎች ሁከት - [አዲስ ነገር – ኦላ ኢነርጂ](https://ebstv.tv/አዲስ-ነገር-ኦላ-ኢነርጂ/) - ኦይል ሊቢያ ኢትዮጵያ ሊሚትድ በነዳጅ ማደያ አገልግሎት መስጫ ጣቢያ በሚገነቡ የመኪና ጥገና ማእከላት ስራ ለመጀመር ዝግጅቴን አጠናቅቄያለሁ አለ፡፡ድርጅቱ ራሱን በአዲስ መልክ በአዲስ ብራንድ በማስተዋወቅ ኦይል ሊቢያ የነበረውን ስያሜ ኦላ ኢነርጂ በሚል መቀየሩንም ያስታወቀ ሲሆን በኦላ ኢነርጂ ስር አዳዲስ ተጨማሪ አገልግሎቶችን ለማቅረብ ለየት ያለ ነው ያለውን የደንበኛ አያያዝ ስርአትን ዘርግቶ እየተንቀሳቀሰ መሆኑን አስታውቋል፡፡አዲሱ የድርጅቱ ብራንድ በአዲስ - [EBS SPORT - የኢትዮጵያ እና የግብጽ የዛሬ ምሽት ጨዋታ እና ሌሎች መረጃዎች](https://ebstv.tv/ebs-sport-የኢትዮጵያ-እና-የግብጽ-የዛሬ-ምሽት-የብ/) - 👉🏾 የኢትዮጵያ ብሄራዊ ቡድን ወሳኙን ጨዋታ ዛሬ ምሽት ከግብጽ ብሄራዊ ቡድን ጋር ያደርጋል በመጀመሪያው የአፍሪካ ዋንጫ ማጣርያ በማላዊ 2 ለ 1 የተረታው ዋልያው የምድብ ሁለተኛ ጨዋታውን ከፈሮኖቹ ጋር ዛሬ ምሽት 1 ሰዓት የሚያደርግ ይሆናል በአሰልጣኝ ውብቱ አባተ የሚመራው ቡድኑ በቢሾፕ ማኬንዚ ትምህርት ቤት ሜዳ ዝግጅቱን አጠናክሮ ሲሰራ የቆየ ሲሆን አሰልጣኙም ለጨዋታው ትኩረት ሰተው እንደሚጫወቱ ጠቁመዋል - [አዲስ ነገር – የዋና ኦዲተር ሹመት](https://ebstv.tv/አዲስ-ነገር-የዋና-ኦዲተር-ሹመት/) - የህዝብ እንደራሴዎች ምክር ቤት ዛሬ ባካሄደው 12ኛ መደበኛ ስብሰባው ከጠቅላይ ሚኒስትር አቢይ አህመድ የቀረቡለትን ሹመቶች አጽድቋል፡፡በዚህም ወይዘሮ መሰረት ዳምጤ የፌደራል ዋና ኦዲትር መስሪያ ቤት ዋና ኦዲተር ሆነው ሲሾሙ፤ አቶ አበራ ታደለ የፌደራል ዋና ኦዲትር ምክትል ዋና ኦዲትር ሆነው በሙሉ ድምጽ ተሹመዋል፡፡ተሿሚዎቹም በህዝብ አንደራሴዎች ምክር ቤት ቀርበው ቃለ መሃላ ፈጽመዋል፡፡ በነገራችን ላይ ተመልካቾቻችን ምክር ቤቱ ዛሬ - [አዲስ ነገር – የጠቅላይ ሚኒስትሩ ጉዞ](https://ebstv.tv/አዲስ-ነገር-የጠቅላይ-ሚኒስትሩ-ጉዞ/) - ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ በአዲሱ የሶማሊያ ፕሬዝዳንት ሀሰን ሼኽ መሀመድ በዓለ ሲመት ላይ ለመታደም ሞቃዲሾ ገብተዋል።የብልጽግና ፓርቲ ምክትል ፕሬዝዳንት አደም ፋራህ፣ የገንዘብ ሚኒስትሩ አህመድ ሺዴ፣ የጠቅላይ ሚኒስትሩ የብሔራዊ ደህንነት አማካሪ ሚኒስትር አምባሳደር ሬድዋን ሁሴን እና የሶማሌ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ሙስጠፌ መሀመድ በጠቅላይ ሚኒስትሩ ከተመራው የኢትዮጵያ የልዑካን ቡድን ውስጥ ተካተዋል።ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ከአዲሱ ተሿሚ ከሶማሊያ - [አዲስ ነገር – የምርጫ አስፈጻሚዎች የምስክር ወረቀት](https://ebstv.tv/አዲስ-ነገር-የምርጫ-አስፈጻሚዎች-የምስ/) - የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ በ6ኛው ሀገራዊ ምርጫ ለተሣተፉ የምርጫ አስፈጻሚዎች የምስክር ወረቀት መስጠት መጀመሩን አስታውቋል፡፡ቦርዱ በ6ኛው ሀገራዊ ምርጫ ለተሣተፉ ሠራተኞች ማለትም የዞን አስተባባሪዎች፣ የምርጫ ክልል ኃላፊዎች፣ የምርጫ ጣቢያ ምርጫ አስፈጻሚዎች፣ ዳታ ኢንኮደሮችና የአይ.ሲ.ቲ ባለሞያዎች ለነበራቸው ተሣትፎ ያመሰገነ ሲሆን የምስክር ወረቀት በቀላሉ ለመውሰድ የሚያስችላቸውን ፖርታል ማዘጋጀቱንም ገልጿል።በዚህም የሚመለከታቸው አካላት በሙሉ የምስክር ወረቀት መጠየቂያ ፖርታሉ ላይ የሚገኙትን - [አዲስ ነገር – የሰብዓዊ እርዳታ](https://ebstv.tv/አዲስ-ነገር-የሰብዓዊ-እርዳታ/) - ወደ ትግራይ አማራና አፋር ክልሎች የሰብአዊ እርዳታ አቅርቦቱን በመደበኛነት እንዲደርስ የኢትዮጵያ መንግስት እያደረገ ያለውን ተግባር የአሜሪካ መንግስት የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር አድንቋል። ባለፉት ሰባት ቀናት አንድ ሺህ 100 ተሽከርካሪዎች የሰብዓዊ እርዳታ ይዘው ወደ ትግራይ ክልል መግባታቸው የሚበረታታ ተግባር መሆኑን የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሩ አቶኒዮ ብሊንከን ያስታወቁ ሲሆን እርዳታው በተመጣጠነ ምግብ እጦት የተጎዱ ሰዎችን ለማከም የሚያስፈልጉ ግብዓቶች፣ የህክምና - [EBS SPORT - እለታዊ መረጃዎች](https://ebstv.tv/ebs-sport-እለታዊ-መረጃዎች/) - ኢትዮጵያ እና ግብፅ በአፍሪካ ዋንጫው በሚያደርጉት ጨዋታ 3 የፈርኦኖቹ ኮከቦች በጉዳት ምክንያት ከስብስብ ውጭ መሆናቸው ተገልፅዋል፡፡ የፊታችን ሀሙስ ምሽት በቢንጉ በሚደረገው ፍልምያ የሊቨርፑሉን ኮከብ መሀመድ ሳላህን ጨምሮ ግብ ጠባቂው ኤል ሼናዊ እና አጥቂው መሀመድ አህመድ ትሬዝጌት በግብጽ በኩል ከጨዋታው ውጭ ሆነዋል፡፡ 54 ሀገራት የሚካፈሉበት የአፍሪካ አትሌቲክስ ሻምፒዮና የፊታችን ረቡዕ በሞሪሺየስ አስተናጋጀትነት ሲጀመር ኢትዮጵያ በመድረኩ ለ22ኛ - [አዲስ ነገር – የነዳጅ ድጎማ ተጠቃሚ](https://ebstv.tv/አዲስ-ነገር-የነዳጅ-ድጎማ-ተጠቃሚ/) - የታለመ የነዳጅ ድጎማ ተጠቃሚ የሚሆኑ የህዝብ ትራንስፖርት አገልግሎት ሰጪ ተሸከርካሪዎች የድጎማ ተጠቃሚ መሆናቸውን የሚገልፅ መለያ ይፋ መደረጉን የትራንስፖርትና ሎጅስቲክስ ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡ ሚኒስቴሩ እንዳለው መለያው ሁለት አይነት መሆኑንና ለመደበኛ ሀገር አቋራጭ የህዝብ ትራንስፖርት ተሸከርካሪዎችና በክልል ለሚገኙ ተሽከርካሪዎች የሚያገለግል ሲሆን ተሽከርካሪዎቹ የድጎማው ተጠቃሚ መሆናቸውን ለነዳጅ ማደያዎችና ለሚመለከታቸው ሌሎች አካላት መረጃ የሚሠጥ መሆኑም ተመልክቷል፡፡ በዚህም ሙሉ ሰማያዊ ቀለም - [አዲስ ነገር – ምናባዊው አገልግሎት](https://ebstv.tv/አዲስ-ነገር-ምናባዊው-አገልግሎት/) - ከህግ እውቅና ውጪ ክሪፕቶ ከረንሲና ቢትኮይንን የመሳሰሉ የምናባዊ የንብረትና የገንዘብ ወይም የቨርቹዋል እሴት አገልግሎት በኢትዮጵያ እየተስፋፋ መሆኑን የኢትዮጵያ ብሄራዊ ባንክ አስታወቀ፡፡ይህ ተግባር ከብሄራዊ ባንክ እውቅና ውጪ ከፍተኛ የገንዘብ ዝውውር የሚደረግበትና በወንጀል የተገኘን ገንዘብ ለማሸሽ ምቹ ሁኔታን እየፈጠረ መሆኑን ባንኩ ጠቁሟል፡፡ምናባዊ ንብረትንና ገንዘብን ለግብይት ወይም ለክፍያ የመጠቀም ሂደት በኢትዮጵያ ብሄራዊ ባንክ እውቅና ያልተሠጠው ድርጊት በመሆኑ ህብረተሰቡ - [አዲስ ነገር – የኢንፎርሜሽን ሶሳይቲ](https://ebstv.tv/አዲስ-ነገር-የኢንፎርሜሽን-ሶሳይቲ/) - በፈረንጆቹ 2022 ህዳር ወር በአዲስ አበባ ሊካሄድ በተዘጋጀው የኢንተርኔት አስተዳደር ፎረም ሀገራት እንዲሳተፉ ኢትዮጵያ መጠየቋ ተነገረ፡፡ይህ የተነገረው ከግንቦት 30 እስከ ሰኔ 3 ቀን 2022 በጄኔቫ የተባበሩት መንግስታት ኢንተርናሽናል የቴሌኮሙኒኬሽን ህብረት በተደረገበት ወቅት ሲሆን በአለም ዓቀፉ የኢንፎርሜሽን ሶሳይቲ ፎረም ላይ የኢትዮጵያን የዲጂታል ትራንስፎርሜሽን ስራዎች ከዲጂታል ኢኮኖሚ ግንባታና ንግድ አንፃር በምን ደረጃ ላይ እንዳለ ማብራሪያ ተሰጥቷል፡፡የዲጂታል ኢኮኖሚን - [አዲስ ነገር – የቀጣዩ የ2015 በጀት](https://ebstv.tv/አዲስ-ነገር-የቀጣዩ-የ2015-በጀት/) - የሚኒስትሮች ምክር ቤት በዛሬው ዕለት ባካሄደው 9ኛ መደበኛ ስብሰባው የፌዴራል መንግሥት የ2015 በጀትን 786 ነጥብ 61 ቢሊዮን ብር ሆኖ እንዲጸድቅ ውሳኔ አሳለፈ። በጀቱ ከ2014 ዓመት በጀት ጋር ሲነጻጸር የ111 ነጥብ 94 ቢሊዮን ብር ወይም የ16 ነጥብ 59 በመቶ ጭማሪ ያለው ሲሆን የበጀት ዝግጅቱ በአስር ዓመቱ የልማት ዕቅድ የተቀመጡ ግቦችን ከማስፈጸም አኳያ የሀገር ደህንነትን ለማስጠበቅ፣ የተፈናቀሉ - [አዲስ ነገር – የዲጂታል ትምህርት ማዕከላት](https://ebstv.tv/አዲስ-ነገር-የዲጂታል-ትምህርት-ማዕከላ/) - ኢትዮ ቴሌኮም በአገር አቀፍ ደረጃ 66 ትምህርት ቤቶችን ተጠቃሚ የሚያደርግ ነው ያለውን የዲጂታል ትምህርት ማዕከል ፕሮጀክት በይፋ አስጀምሯል፡፡ኩባንያው ከሰዓታት በፊት ይፋ ያደረገው ፕሮጀክት ከዚህ በፊት የመሠረተ ልማት ችግር በነበረባቸው በተለያዩ ክልሎች በሚገኙ 48 ትምህርት ቤቶችን ተጠቃሚ የሚያደርግ እንዲሁም በአዲስ አበባም በ18 ትምህርት ቤቶች የሚተገበር ነው ብሏል፡፡ተማሪዎች በትምህርት ቤቶች ቴክኖሎጂን አውቀው ቢያድጉ የበለጠ ውጤታማ ይሆናሉ የሚለው - [EBS SPORT - ቀጣይ የኢትዮጵያ ብሄራዊ ቡድን ጨዋታ እና ሌሎች መረጃዎች](https://ebstv.tv/ebs-sport-ቀጣይ-የኢትዮጵያ-ብሄራዊ-ቡድን-ጨዋታ-እ/) - 👉🏾 የኢትዮጵያ ብሄራዊ ቡድን በመጭው እሁድ ወሳኙን ጨዋታ ከማላዊ ብሄራዊ ቡድን ጋር ያደርጋል በአይቮሪኮስት አስተናጋጅነት ለሚካሄደው የአፍሪካ ዋንጫ ማጣርያ በምድብ አራት ከማላዊ፣ግብጽ እና ጊኒ ጋር የተደለደለው ዋልያው የመጀመሪያ የማጣርያ ጨዋታውን የፊታችን እሁድ ከማላዊ አቻው ጋር ያደርጋል 👉🏾 የአዲስ አበባ ከተማው ግብ ጠባቂ ዳንኤል ተሾመ ለብሄራዊ ቡድን እመረጣለሁ ብሎ ጠብቆ እንደነበር ከ ሀትሪክ ስፖርት ጋር ባደረገው - [አዲስ ነገር – አዲሱ ሹመት](https://ebstv.tv/አዲስ-ነገር-አዲሱ-ሹመት/) - አምባሳደር ማይክል ሃመር የአፍሪካ ቀንድ ልዩ መልዕክተኛ ሆነው ተሾሙ።የቀድሞው የቀጠናው ልዩ መልዕከተኛ ሆነው ያገለግሉ የነበሩት ዴቪድ ሳተርፊልድ በቦታው ላይ ለ6 ወራት ያህል ካገለገሉ በኋላ ነው አሜሪካ ዳግም ማይክል ሀመርን ልዩ መልዕክተኛ አድርጋ የሾመችው ።አሁን የተሾሙት አምባሳደር ማይክል ሀመር ከዚህ ቀደም የቺሊና የዲሞክራቲክ ሪፐብሊክ ኮንጎ አምባሳደርና የአሜሪካ መከላከያ ዩኒቨርስቲ ምክትል ፕሬዝዳንት በመሆን እንዲሁም በውጪ ጉዳይ መስሪያ - [አዲስ ነገር – የነዳጅ ዋጋ](https://ebstv.tv/አዲስ-ነገር-የነዳጅ-ዋጋ/) - በሰኔ ወር 2014 ዓ.ም የነዳጅ የችርቻሮ መሸጫ ዋጋ በግንቦት ወር ሲሸጥበት በነበረው እንዲቀጥል የንግድና ቀጠናዊ ትስስር ሚኒስቴር አስታውቋል፡፡የአለም የነዳጅ ምርቶች የመሸጫ ዋጋ በየወሩ በመጨመር ላይ ቢገኝም የሀገራችንን ነባራዊ ሁኔታ ግምት ውስጥ በማስገባትና ኢኮኖሚያዊና ማህበራዊ እንቅስቃሴዎች በተረጋጋ ሁኔታ እንዲቀጥሉ ለማስቻል የቤንዚን የናፍጣና የኬሮሲን ወይም ነጭ ጋዝ የችርቻሮ መሸጫ በግንቦት ወር 2014 ሲሸጡ በነበሩበት እንዲቀጥሉ መወሰኑ ተገልጿል፡፡ነገር - [አዲስ ነገር – የተጭበረበሩት የአገራችን ባንኮች](https://ebstv.tv/አዲስ-ነገር-የተጭበረበሩት-የአገራችን/) - ባለፉት 4 ዓመታት ብቻ በ155 የወንጀል መዛግብት ላይ በተደረገ የዳሰሳ ጥናት ከ1 ነጥብ 9 ቢሊዮን ብር በላይ የሚሆን ገንዘብ በኢትዮጵያ ባንኮች ላይ የማጭበርበር ወንጀል መፈጸሙን የፍትህ ሚኒስቴር አስታውቋል፡፡ሚኒስቴር መስሪያ ቤቱ የማጭበርበር ወንጀል ሰለባ ሆነዋል ያላቸው የአገራችን ባንኮች 16 ሲሆኑ ከነዚህም 50 በመቶው ወይም ከ900 ሚሊየን ብር በላይ የማጭበርበር ወንጀል የተፈጸመው በመንግስታዊው የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ላይ - [EBS SPORT - የ5 ተጫዋቾች ከብሄራዊ ቡድኑ መቀነስ እና ሌሎችም መረጃዎች](https://ebstv.tv/ebs-sport-የ5-ተጫዋቾች-ከብሄራዊ-ቡድኑ-መቀነስ-እና/) - 5 ተጫዋቾች ከኢትዮጵያ ብሄራዊ ቡድን ተቀንሰዋል፡፡ በአፍሪካ ዋንጫ ማጣሪያ ጨዋታ 28 ተጫዋቾች ተመርጠው ዝግጅታቸውን በባንክ ሜዳ ሲያደርጉ የነበረ ሲሆን ከሁለት የወዳጅነት ጨዋታዎች መልስም የመጨረሻ 23 ተጫዋቾች ተለይተዋል ፡ በዚህም ቢኒያም በላይ እና ሰይድ ሀብታሙን ጨምሮ 5 ተጫዋቾች ከቡድኑ ውጪ ሆነዋል፡፡ የኢትዮጵያ ብሄራዊ ቡድን በአቋም መፈተሸ ጨዋታውን ከሌሴቶ አቻው ጋር አድርጎ 1-1 ተለያይቷል፡፡ ለዋልያዎቹ ዳዋ ሁጤሳ - [አዲስ ነገር - ድጋፍ ለጌርጌሴኖን በ6860](https://ebstv.tv/አዲስ-ነገር-ድጋፍ-ለጌርጌሴኖን-በ6860/) - ጌርጌሴኖን የአእምሮ ህሙማን መርጃ ማእከልን ህብረተሰቡ ድጋፍ ማድረግ የሚችልበትን አጭር የመልዕክት መቀበያ ቁጥር ይፋ አደረገ።ህብረተሰቡ 6860 ኦኬ በማለት ብቻ ድጋፍ ማድረግ እንደሚያስችለው የተገለጸው ይህ አገልግሎት በኢትዮ ቴሌኮም አማካኝነት የቀረበ መሆኑ አዲስ የሚያስገነባውን ህንፃ በተመለከተ ጋዜጣዊ መግለጫ ሲሰጥ ሰምተናል።ማዕከሉ አሁን ላይ ከ500 በላይ የአእምሮ ህሙማንን ከጎዳናና በማንሳት በኪራይ ቤት አስገላጊውን ድጋፍ እያደረገ መሆኑ ተገልጿል፡፡ማዕከሉ አሁን ላይ - [አዲስ ነገር - የኢትዮጵያ አልጄሪያ ወዳጅነት](https://ebstv.tv/አዲስ-ነገር-የኢትዮጵያ-አልጄሪያ-ወዳጅነ/) - የኢትዮጵያና የአልጄሪያን ግንኙነት ይበልጥ ለማጠናከር የአልጄሪያ ኢትዮጵያ ወዳጅነት ቡድን መመስረቱ ተነገረ፡፡የወዳጅነት ቡድን ምሥረታውን ምክንያት በማድረግ በአልጄሪያ ብሔራዊ ፓርላማ የውጭ ግንኙነት ኮሚቴ በተካሄደ ሥነ ሥርዓት ላይ ኢትዮጵያና አልጄሪያ በፖለቲካ መስክ ጠንካራ ግንኙነት ያላቸው ሃገራት መሆናቸው የተነሳ ሲሆን ይህንን ግንኙነትም በፓርላሜንታዊ ዲፕሎማሲ በማጎልበት የህዝብ ለህዝብ ግንኙነቱን ይበልጥ ማጠናከር እንደሚያስፈልግ ተገልጿል፡፡በኢትዮጵያ በኩልም በአልጄሪያ ፓርላማ የአልጄሪያ ኢትዮጵያ ወዳጅነት ቡድን - [አዲስ ነገር - የኩላሊት ህክምና ማዕከል](https://ebstv.tv/አዲስ-ነገር-የኩላሊት-ህክምና-ማዕከል/) - በመንግስትና በግል ትብብር የተገነባው የኩላሊት ንቅለ ተከላና እጥበት ማዕከል ዛሬ በጠቅላይ ሚኒስትር አቢይ አህመድ ተመርቆ ስራ መጀመሩ ተነግሯል፡፡የጠቅላይ ሚኒስት ጽ/ቤት በማህበራዊ ትስስር ገጹ ላይ ያሰረፈረው መረጃ እንደሚያሳየው በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር እና በየአብ የህክምና ማዕከል በዳግማዊ ምኒልክ ሆስፒታል የተገነባው ማዕከሉ 90 ታካሚዎችን የመቀበል አቅም አለው፡፡በኩላሊት እጥበት አገልግሎት አሰጣጥ አለምአቀፍ ደረጃዎችን ያሟላ ነው የተባለው ማዕከሉ በተለይ - [EBS SPORT - የኢቢኤስ ስፖርት ዘገባዎች](https://ebstv.tv/ebs-sport-የኢቢኤስ-ስፖርት-ዘገባዎች/) - 👉🏾 የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን ከፊቱ ላሉበት ሁለት የአፍሪካ ዋንጫ የማጣሪያ ጨዋታዎች ዝግጅቱን በአዲስ አበባ ከተማ የፊታችን ረቡዕ ይጀምራል፡፡ በ2023 የኮትዲቯር የአፍሪካ ዋንጫ ለመሳተፍ በምድብ አራት ከግብፅ ጊኒ እና ማላዊ ጋር ተደልድሏል፡፡ ለዚህም ይረዳው ዘንድ የብኄራዊ ቡድኑ ዋና አሰልጣኝ ውበቱ አባተ ለ28 በሀገር ውስጥ እና በውጭ ሊግ ለሚጫወቱ ተጫዋቾች ባሳለፍነው ሳምንት መጨረሻ ጥሪ ማድረጋቸው ይታወሳል፡፡ ሀገራዊ - [አዲስ ነገር - ችግር ፈቺ አሰራሮች](https://ebstv.tv/አዲስ-ነገር-ችግር-ፈቺ-አሰራሮች/) - በአገር አቀፍ ደረጃ በተመረጡ ሰላሳ ስድስት ሆስፒታሎች ላይ ችግር ፈቺ የሆኑ አዳዲስ አሰራሮች ሊተገበሩ ነው ተባለ፡፡ ይህ የተባለው በአዲስ አበባ በሁሉም የመንግስት ሆስፒታሎች እና በሁሉም ክልሎች በተመረጡ ሆስፒታሎች አራት ዋና ዋና አዳዲስ አሰራሮች እንደሚተገበሩ ይፋ በተደረገበት መድረክ ነው፡፡ በመድረኩ በየሆስፒታሎቹ የሚሰጡት አገልግሎቶች ተጠያቂነት የሰፈነባቸው፣ መረጃዎችን መሰረት ያደረጉ፣ ለተገልጋይ ቅድሚያ የሚሰጡ፣ አስተማማኝና ውጤታማ እንዲሆኑ ይረዳሉ የተባለ - [አዲስ ነገር - ምርጥ የህዝብ አገልግሎት](https://ebstv.tv/አዲስ-ነገር-ምርጥ-የህዝብ-አገልግሎት/) - በገንዘብ ሚኒስቴርና በኢትዮጵያ ኮሙኒኬሽን ባለስልጣን የተመራውና የቴሌኮም ዘርፍን ለውድድር ክፍት በማድረግ ለሳፋሪኮም ኢትዮጵያ የተሰጠው አዲስ የቴሌኮሙኒኬሽን አገልግሎት ፍቃድ ሂደት፥ በምርጥ የሕዝብ አገልግሎት ፕሮጀክት ምድብ አሸናፊ ሆኖ መመረጡ ተነገረ፡፡ የቴሌኮሙኒኬሽን አገልግሎት ፍቃድ አሰጣጡ ሂደት በልማት አጋር ሽልማት ወይም ፓርትነርሺፕ አዋርድስ ድርጅት እ.ኤ.አ የ2022 አሸናፊ ሆኖ የተመረጠው በኢነርጂ፣ በውሀና በቴሌኮም ዘርፍ ምድብ ሲሆን ሽልማቱም ለገንዘብ ሚኒስቴር የተበረከተው - [አዲስ ነገር - የኢትዮጵያና ኖርዌይ ስምምነት](https://ebstv.tv/አዲስ-ነገር-የኢትዮጵያና-ኖርዌይ-ስምምነ/) - ኢትዮጵያ እና ኖርዌይ የአካባቢ ጥበቃና የአየር ንብረት ለውጥን የሚመለከቱ የፖሊሲ ጉዳዮች ላይ በትብብር ለመስራት መስማማታቸው ተነገረ፡፡ የፕላን እና ልማት ሚኒስትር ዶክተር ፍጹም አሰፋ የኖርዌይ የአየር ንብረትና አካባቢ ሚኒስቴር ልዩ ልዑክን በቢሮዋቸው ተቀብለው ከአየር ንብረት ለውጥ ጋር የተያያዙ አጠቃላይ ስትራቴጂያዊ ጉዳዮችን በተመለከተ ውይይት ማድረጋቸው ተመልክቷል፡፡ እንዲሁም የኖርዌይ መንግስት ለኢትዮጵያ የሚያደርገውን ድጋፍ አስመልክቶ ሊያዘጋጅ ስላለው የሁለተኛ ምዕራፍ - [አዲስ ነገር - የክትባት ምርምር ማዕከል](https://ebstv.tv/አዲስ-ነገር-የክትባት-ምርምር-ማዕከል/) - አርማወር ሐንሰን የምርምር ኢንስቲትዩት በኮሪያ ከሚገኘው ኢንተርናሽናል ቫክሲን ኢንስቲትዩት ጋር በመተባበር የክትባት ምርምር ማዕከል በኢትዮጵያ በይፋ ከፍቷል፡፡ተጋላጭ የሆኑ የማህበረሰብ ክፍሎች ክትባት እንዲያገኙ ከማድረግ ባሻገር ክትባቶች ለሁሉም ዜጎች ተደራሽ እንዲሆኑ በማለም እንደተከፈተ የተነገረለት ይህ ማዕከል ክትባትን በማበልፀግ እና ቴክኖሎጂዎችን በመጠቀም ከሚገኘው መረጃ እና እገዛ በዘላቂነት በክትባት ዙሪያ ለመስራት ያስችላልም ተብሏል፡፡አርማወር ሐንሰን የምርምር ኢንስቲትዩት እና ኢንተርናሽናል ቫክሲን - [አዲስ ነገር - ማሳሰቢያ ለህገወጥ አካላት](https://ebstv.tv/አዲስ-ነገር-ማሳሰቢያ-ለህገወጥ-አካላት/) - የሃገርን ብሄራዊ ጥቅም አደጋ ላይ የሚጥሉ ህገ-ወጥ አካላት ከድርጊታቸው ሊታቀቡ ይገባል ሲል የንግድና ቀጠናዊ ትስስር ሚኒስቴር አሳሰበ፡፡ ዓለማችንን በጥብቅ ትስስር ውስጥ እንድትቆይ ከሚያስገድዷት ጉዳዮች ውስጥ አንዱ ንግድ ነው ያለው ሚኒስቴሩ በዚህ ትስስር ውስጥ መቆየት የሚቻለው የንግድ ስርዓት በጥሩ ስነምግባር ሲመራ ብቻ እንደሆነ ገልጾ ነገር ግን አሁን ላይ የግል ጥቅማቸውን ብቻ ለማረጋገጥ ጥረት የሚያደርጉ ህገ ወጥ - [አዲስ ነገር - የኢሰመኮ ማሳሰቢያ](https://ebstv.tv/አዲስ-ነገር-የኢሰመኮ-ማሳሰቢያ/) - የሰብአዊ መብቶች መርሆዎችን ያልተከተለና የተስፋፋ እስር ተገቢ አይደለም ሲል የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን ተናግሯል፡፡የፌዴራል መንግሥትና የክልል የፀጥታ ኃይሎች በተቀናጀ መንገድ የሕግ በላይነትን ማስከበር በሚል ባለፉት ጥቂት ቀናት መውሰድ በጀመሩት እርምጃ ጋዜጠኞችና የማኅበረሰብ አንቂዎችን ጨምሮ በርካታ ሰዎች የሚለው ኮሚሽኑ ተጠርጣሪዎችን ከወንጀል ምርመራ በፊትና ከፍርድ ቤት ትዕዛዝ ውጪ ከማሰር ሊታቀቡ እንደሚገባ አመልክቷል።ሁኔታዎችን በቅርበት እየተከታተለ እንደሆነ ያስታወቀው ኢሰመኮ - [አዲስ ነገር - የመልሶ ግንባታ ድጋፍ ጥሪ](https://ebstv.tv/አዲስ-ነገር-የመልሶ-ግንባታ-ድጋፍ-ጥሪ/) - በሰሜኑ ጦርነት ጉዳት ያደረሰባቸውን የትምህርት ተቋማት መልሶ ለመገንባት ዳያስፖራው እገዛ እንዲያደርግ የትምህርት ሚኒስትሩ ፕሮፌሰር ብርሃኑ ነጋ ጥሪ አቀረቡ፡፡ፕሮፌሰር ብርሃኑ ነጋ ጥሪውን ያቀረቡት በኢንግሊዝ የኢትዮጵያ ኤምባሲ በለንደን ከከፍተኛ ትምህርት ተቋማት መምህራንና ተመራማሪዎች ጋር ባካሄዱት ውይይት ላይ ነው፡፡በሁሉም የትምህርት እርከን እየተካሄደ ያለው ማሻሻያ ለመጪው የኢትዮጵያ ትውልድ የተሻለች ሀገር ለማስረከብ መሰረት የሚጥል ነው ሲሉ የተናገሩት ሚኒስትሩ በኢትዮጵያ እየተካሄደ - [አዲስ ነገር - የወንጀል ተጠርጣሪዎች](https://ebstv.tv/አዲስ-ነገር-የወንጀል-ተጠርጣሪዎች/) - ሰሞኑን በተካሄደ የሕግ ማስከበር ዘመቻ በተለያዩ ወንጀሎች በህግ ስር ከዋሉት ከ4 ሺህ በላይ ተጠርጣሪዎች ውስጥ ከ40 በላይ የሚሆኑት ከዚህ ቀደም በፍርድ ቤት ውሳኔ ተላልፎባቸው የነበሩ እንደሆኑ የተጠቆመ ሲሆን ሁለት መቶ አስሩ በነፍስ ግድያ የተጠረጠሩ መሆናቸውም ተነግሯል፡፡ ክልሉ አስተማማኝ ሰላም ላይ ይገኛል ያለው ቢሮው አሁን ላይ ክልሉ ሕገ ወጦች ናቸው በሚል የጠረጠራቸውን ለመያዝ እየሰራ መሆኑን በማመልከት - [EBS SPORT - አጫጭር የኢቢኤስ ስፖርት ዘገባዎች - ግንቦት 12 / 2014](https://ebstv.tv/ebs-sport-አጫጭር-የኢቢኤስ-ስፖርት-ዘገባዎች/) - 👉🏾 በዓለም ዋንጫ አፍሪካን ወክለው የሚሳተፉ ዳኞች ይፋ ሲደረጉ የኢትዮጵያዊው ዳኛ ባምላክ ስማቸው ሳይካተት ቀርቷል። በመጪው ዓመት በኳታር አዘጋጅነት ለሚካሄደው ውድድር 36 ዋና ዳኞችን፣ 69 ረዳት ዳኞችን እና 24 የቫር ዳኞች ውድድሩን እንዲመሩ መመረጣቸው ይፋ ሆኗል። ከነዛ መሀከል ግን ኢትዮጵያዊው ኢንተርናሽናል ዋና ዳኛ ባምላክ ተሰማ ስማቸው በዝርዝሩ ሳይካተት መቅረቱ ታውቋል። በሌላ በኩል በውድድሩ አፍሪካን ወክለው - [አዲስ ነገር - ኢኮኖሚና አለም አቀፍ ጫና](https://ebstv.tv/አዲስ-ነገር-ኢኮኖሚና-አለም-አቀፍ-ጫና/) - ኢትዮጵያ ዓለም አቀፍ ጫናዎችን በዘላቂነት የሚቋቋም ኢኮኖሚ ይኖራት ዘንድ አገራዊ አምራችነትን ማሻሻልና ተወዳዳሪ ምርቶችን ማምረት ልዩ ትኩረት ሊቸረው ይገባል ተብሏል፡፡ይህ የተባለው በጠቅላይ ሚኒስትር ጽ/ቤት የሚዘጋጀው የአዲስ ወግ የውይይት መድረክ አገራዊ አምራችነት በሚል ርዕስ በተካሄደበት ወቅት ሲሆን በውይይቱ የተካፈሉ ምሁራንም በዓለም ተለዋዋጭ ሁኔታ የሚፈተነውን የኢኮኖሚ ቀውስ ለመቋቋም በተለይ ተቋማት አምራችነትና ተወዳዳሪነት ላይ ትኩረት ያደረገ የሥራ ባህል - [አዲስ ነገር - የገንዘብ ሚኒስቴርና ኤፍኤስዲ አፍሪካ](https://ebstv.tv/አዲስ-ነገር-የገንዘብ-ሚኒስቴርና-ኤፍኤስ/) - የኢትዮጵያ ገንዘብ ሚኒስቴር፣ የኢትዮጵያ ኢንቭስትመት ሆልዲንግ እና በምጻረ ቃሉ ኤፍ ኤስ ዲ አፍሪካ ከተሰኘ ተቋም ጋር የኢትዮጵያ ሴኪዩሪቲ ኤክስቼንጅን ለማቋቋም የሚያስችል ስምምነት መፈራረማቸው ተነገረ፡፡ለኢትዮጵያ የጀርባ አጥንት ለሆኑት አነስተኛና መካከለኛ ኢንተርፕራይዞች የገንዘብ ማሰባሰቢያ መድረክ ይሆናል የተባለለት ይህ ስምምነት በአፍሪካ 30ኛው የልውውጥ መንገድ ሲሆን በመንግስት ብቻ የተያዙ መስኮች የግሉ ዘርፍ እንዲሳተፍባቸው አቅም የሚሰጥ መሆኑን ኤፍ ኤስ ዲ - [አዲስ ነገር - የኦዲት ግኝት ማስተካከያ](https://ebstv.tv/አዲስ-ነገር-የኦዲት-ግኝት-ማስተካከያ/) - በሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የመንግስት ወጪ አስተዳደር እና ቁጥጥር ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ፤ በጅግጅጋ ጉምሩክ ቅርንጫፍ የኦዲት ግኝት ማስተካከያ እያጣራ ይገኛል፡፡በኢትዮጵያ ጉምሩክ ኮሚሽን ጅግጅጋ ቅርንጫፍ በመገኘት፣ የዋና ኦዲተር የ2012 እና 2013 በጀት ዓመት የክዋኔ ኦዲት ግኝት ላይ ማስተካከያ መደረጉን እያጣራ ያለው ኮሚቴው ከምልከታው አስቀድሞ የክዋኔ ኦዲት ግኝትን በተመለከተ፤ ከጉሙሩክ ኮሚሽን አመራሮች እና ከባለድርሻ አካላት ጋር ተወያይቷል - [EBS SPORT - አጫጭር የኢቢኤስ ስፖርት ዘገባዎች / ግንቦት 11/2014](https://ebstv.tv/ebs-sport-አጫጭር-የኢቢኤስ-ስፖርት-ዘገባዎች-ግን/) - ✍🏼 የኢትዮጵያ ከ 17 አመት በታች ሴቶች ብሄራዊ ቡድን በነገው እለት ወሳኙን ጨዋታ ያደርጋልበህንድ አስተናጋጅነት ለሚካሄደው የአለም ከ 17 አመት በታች ውድድር ለማለፍ ከፍተኛ ጥረት እያደረጉ የሚገኙት እንስቶቹ የመጨረሻ የማጣርያ የደርሶ መልስ ጨዋታቸውን ከናይጄሪያ ጋር የሚያደርጉ ሲሆን የመጀመሪያው የማጣርያ ጨዋታም በነገው እለት በአበበ ቢቂላ ስታድየም የሚደረግ ይሆናል ✍🏼 አዳማ ከተማ ከአሰልጣኝ ፋሲል ተካልኝ ጋር መለያየቱ - [አዲስ ነገር - የሰሜን ኢትዮጵያ ነገር](https://ebstv.tv/አዲስ-ነገር-የሰሜን-ኢትዮጵያ-ነገር/) - መንግስት በሽብርተኝነት የተፈረጀው የህውሃት ቡድን እየቀጠለ ያለው ትንኮሳ ሰብአዊና ቁሳዊ ውድመትን ከማስከተሉ በፊት አለምአቀፉ ማህበረሰብ ሊያወግዘው እንዲሁም ከፀብ ጫሪ ድርጊቱ እንዲታቀብ ግፊት እንዲያደርግ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትርና የውጪ ጉዳይ ሚኒስትሩ ጠይቀዋል። ሚኒስትሩ ደመቀ መኮንን ይህንን ያሉት ከአውሮፓ ህብረት የሰብአዊ መብቶች ልዩ ተወካይ ኤሞን ጊልሞር ጋር በሰብአዊ መብት ጉዳዮችና በሰብዓዊ ድጋፍ ተደራሽነት እንዲሁም መንግስት ሰላምን ለማረጋገጥ እየወሰዳቸው - [አዲስ ነገር - የህግ ማስከበር ዘመቻ](https://ebstv.tv/አዲስ-ነገር-የህግ-ማስከበር-ዘመቻ/) - በአማራ ክልል የኢንቨስትመንትና ሌሎች መንግስታዊ ስራዎች እንዳይከናወኑ እንቅፋት የሚፈጥሩ ሁኔታዎች እየታዩ መምጣታቸው ተነግሯል፡፡ይህ የተነገረው የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር ይልቃል ከፋለ በክልሉ ወቅታዊ የሕግ ማስከበር እንቅስቃሴ ዙሪያ ትላንት ከሰዓት በሰጡት መግለጫ ሲሆን የሕገወጥ ንግድ መበራከት፣ ምርቶችን በመደበቅ ሰው ሰራሽ እጥረት መፍጠር፣ ሕገወጥ የጦር መሳሪያ ዝውውር፣ የጥይት ተኩስና መሰል ያልተገቡ እንቅስቃሴዎች በክልሉ እየተስተዋሉ ነው ብለዋል።ከዚህ አልፎም በየቦታው የታጠቀም - [አዲስ ነገር - የወታደራዊ ትብብርና የብድር ስምምነቶች](https://ebstv.tv/አዲስ-ነገር-የወታደራዊ-ትብብርና-የብድር/) - የህዝብ ተወካዮች ም/ቤት በኢትዮጵያና ቱርክ መንግስታት መካከል የተደረጉትን የወታደራዊ ማዕቀፍና የወታደራዊ ፋይናንስ ትብብር ስምምነቶች እንዲሁም ከዓለም አቀፍ የግብርና ልማት ፈንድ ጋር የተደረሰውን የብድር ስምምነት አጽድቋል፡፡ምክር ቤቱ ስምምነቶቹን ያጸደቀው ትላንት 7ኛ መደበኛ ስብሰባውን ባካሄደበት ወቅት ሲሆን የወታደራዊ ትብብር ስምምነቶቹ አገራቱ የመከላከያ ኢንዱስትሪ፣ መረጃ ልውውጥና የሳይበር ጥቃትን መከላከልን ጨምሮ በተያያዥ መስኮች አብረው እንዲሰሩ ያስችላል ተብሏል፡፡ከዚህ ባለፈ የባለሙያዎች፣ - [አዲስ ነገር - የቅዱስ ሲኖዶስ ጉባኤ](https://ebstv.tv/አዲስ-ነገር-የቅዱስ-ሲኖዶስ-ጉባኤ/) - ሰላምንና አንድነትን ለማረጋገጥ ጉልበትን እንደ አማራጭ መውሰድ በማቆም ችግሮችን በውይይትና በድርድር ለመፍታት ሁሉም ኢትዮጵያዊያን ጥረት እንዲያደርጉ ጥሪ ቀርቧል፡፡ጥሪውን ያቀረቡት የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያን ፓትሪያርክ ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ ሲሆኑ የ2014ን የርክበ ካህናት የቅዱስ ሲኖዶስ ምልዓተ ጉባዔ በከፈቱበት ወቅት ሰላም ለሃይማኖት መጠበቅና ለህዝብ ደኅንነት ዋጋው ትልቅ ነው ብለዋል፡፡ይሁንና ሰላም ሳይጠበቅ ቀርቶ በተከሰቱ ግጭቶች ህዝቡ መንገላታቱን ጠቁመው - [EBS SPORT - ኢትዮጵያ ከ17 አመት በታች ሴቶች ብሔራዊ ቡድን አባላት በአለም ዋንጫ ማጣሪያ](https://ebstv.tv/ebs-sport-ኢትዮጵያ-ከ17-አመት-በታች-ሴቶች-ብሔራዊ-ቡ/) - የኢትዮጵያ ከ17 አመት በታች ሴቶች ብሔራዊ ቡድን አባላት በአለም ዋንጫ ማጣሪያ ወሳኝ ጨዋታ የፊታችን አርብ የናይጄሪያ አቻውን በአበበ ቢቂላ ስቴዲየም ይገጥማሉ፡፡ ለታላቁ የታዳጊዎች ውድድር ለማለፍ 180 ደቂቃዎች የሚቀራቸው ታዳጊዎቹም ለዚህ ጨዋታ ዝግጅት ላለፉት ሳምንታት በወጣቶች እና ስፖርት አካዳሚ ልምምዳቸውን ሲያደርጉ ቆይተዋል፡፡ 3 ዙሮችን ባለፈው ውድድር ኡጋንዳ እና ደቡብ አፍሪካን በድምር ውጤት አሸንፈው ወደ መጨረሻው ምዕራፍ - [አዲስ ነገር - የዓለም ባንክ ድጋፍ](https://ebstv.tv/አዲስ-ነገር-የዓለም-ባንክ-ድጋፍ/) - የዓለም ባንክ በሴቶች፣ ህጻናትና በማህበራዊ ዘርፍ የሚከናወኑ ተግባራትን መደገፉን እንደሚቀጥል አስታወቀ፡፡ባንኩ ይህን ያስታወቀው በኢትዮጵያ በተለያዩ ማህበራዊና ኢኮኖሚያዊ ችግር ውስጥ የሚገኙ ሴቶች፣ህጻናትና ወጣቶችን ለመደገፍ በሚያስችሉ ጉዳዮች ላይ ባካሄደው ውይይት ላይ ሲሆን የሴቶችና ማህበራዊ ጉዳይ ሚኒስቴር በሴቶች፣ ህጻናት፣ ወጣቶችና ማህበራዊ ዘርፍ እያከናወነ የሚገኘውን ተግባራት ከአስር ዓመቱ መሪ የልማት እቅድ ጨምሮ ገለጻ አድርጓል፡፡በዚህም ከዓለም ባንክ ጋር በትብብር የሚከናወኑ - [አዲስ ነገር - የውጭ ጉዳይ ሪፖርት](https://ebstv.tv/አዲስ-ነገር-የውጭ-ጉዳይ-ሪፖርት/) - ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትርና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ደመቀ መኮንን ከኤርትራ ጋር የጋራ ጥቅሞቻችንን መሰረት በማድረግ በትብብር እየሰራን እንገኛለን አሉ፡፡ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር የዘጠኝ ወራት ዕቅድ አፈጻጸምን ሪፖርት ለህዝብ እንደራሴዎች ምክር ቤት ዛሬ ባቀረቡበት ወቅት ኢትዮጵያ ከኤርትራ ጋር ያላትን ግንኙነት ወደ ጠንካራ የኢኮኖሚ ትብብር ለማሸጋገር የተለያዩ ተግባራት እየተከናወኑ እንደሚገኙ ጠቁመዋል። የድንበር አካባቢ ንግድና የነጻ የሰዎች እንቅስቃሴ የሚያሳልጡ - [EBS SPORT - የኢትዮጵያ እና የግብፅ ብሔራዊ ቡድን የአፍሪካ ዋንጫ ማጣሪያ ጨዋታ](https://ebstv.tv/ebs-sport-የኢትዮጵያ-እና-የግብፅ-ብሔራዊ-ቡድን-የ/) - የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን በ2023 የአፍሪካ ዋንጫ ማጣሪያ ከግብፅ ጋር የሚያደርገውን የምድብ ጨዋታ በተመለከተ የስታዲየም ምርጫውን ለካፍ አሳውቋል። በአሁኑ ወቅት ብሔራዊ ቡድኑ በሜዳው ማድረግ ለሚገባው የማጣሪያ ጨዋታ የካፍን መመዘኛ የሚያሟላ ስታዲየም እንደሌለ ይታወቃል፡፡ ያንን ተከትሎ የአፍሪካ እግር ኳስ የበላይ አስተዳዳሪ አካል ካፍ ኢትዮጵያ ጨዋታዋን በገለልተኛ ሜዳ እንድታደርግ ዉሳኔ አሳልፏል። ዋልያዎቹ ከግብጽ የሚኖርባቸውን የሜዳቸውን የአፍሪካ ዋንጫ ማጣሪያ - [EBS SPORT - የኢትዮጰያ ወጣቶች የኦሎምፒክ ውድድር በሃዋሳ](https://ebstv.tv/ebs-sport-የኢትዮጰያ-ወጣቶች-የኦሎምፒክ-ውድድር/) - የኢትዮጰያ ወጣቶች የኦሎምፒክ ውድድር ለመጀመሪያ ጊዜ በሃዋሳ ከተማ ከግንቦት 21 እስከ ሰኔ 4 ድረስ እንደሚደረግ ተገልጿል፡፡ ዛሬ ረፋድ በሸራተን አዲስ የኢትዮጵያ ኦሎምፒክ ከሜቴ በሰጠው በዚህ ጋዜጣዊ መግለጫም የከተማ መስተዳድሮች እና ክልሎች የሚካፈሉበት የወጣቶች ኦሎምፒክ ውድድር በታሪክ ለመጀመሪያ ጊዚ በሀገራችን ኢትዮጵያ እንደሚከወን ተነግሯል፡፡ እድሜያቸው ከ15-18 አመት የሚሆናቸውን ስፖርተኞችን እንደሚያሳትፍ በሚጠበቀው በዚህ ውድድር ላይም በሀገር አቀፍ ደረጃ - [አዲስ ነገር - የቡና የውጭ ንግድ ክብረ ወሰን](https://ebstv.tv/አዲስ-ነገር-የቡና-የውጭ-ንግድ-ክብረ-ወሰን/) - የኢትዮጵያ ቡና በታሪኩ ለመጀመሪያ ጊዜ 1 ቢልዮን ዶላር የውጭ ምንዛሪ ማስገኘቱን የግብርና ሚኒስትሩ ኡመር ሀሰን በቲውተር ገጻቸው አስታውቀዋል።ሚንስትሩ የኢትዮጵያ ቡና ባለፉት 10 ወራት ውስጥ የአንድ ቢልዮን ዶላር የውጭ ምንዛሬ በማስገኘቱና ይህ ደግሞ በቡና የውጭ ንግድ ታሪክ ለመጀመሪያ ጊዜ መሆኑን ገልጸዋል፡፡ኢትዮጵያ በ2014 በጀት ዓመት ከቡና ንግድ 1 ነጥብ 2 ቢሊዮን ዶላር ገቢ ለማግኘት አቅዳ በየዕለቱ ከ1 - [አዲስ ነገር - ሱፍሌት ማልት ኢትዮጵያ](https://ebstv.tv/አዲስ-ነገር-ሱፍሌት-ማልት-ኢትዮጵያ/) - ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ በ60 ሚሊዮን ዩሮ የተገነባውን ሱፍሌት ማልት ኢትዮጵያ ብቅል አምራች ፋብሪካ መርቀው ከፍተዋል።በዛሬው ዕለት የተመረቀው የሱፍሌት ማልት ብቅል አምራች ፋብሪካ በኢትዮጵያ ኢንዱስትሪ ፓርኮች ልማት ኮርፓሬሽን ስር በሚተዳደረው በቦሌ ለሚ ኢንዱስትሪ ፓርክ ውስጥ የተገነባ ሲሆን በ10 ሔክታር መሬት ላይ ማረፉም ተነግሯል፡፡በምረቃ ስነስርዓቱ ላይ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድን ጨምሮ የኢትዮጵያ ኢንዱስትሪ ፓርኮች ልማት ኮርፓሬሽን - [አዲስ ነገር - የከተማ መለያ ቀለም](https://ebstv.tv/አዲስ-ነገር-የከተማ-መለያ-ቀለም/) - መዲናችን አዲስ አበባ የራሷ መለያ የሕንፃ ቀለም ቅብ ሊኖራት ይገባል ተባለ፡፡ ይህ የተባለው የአ.አ ከተማ አስተዳደር ግንባታ ፍቃድና ቁጥጥር ባለስልጣን ከቂርቆስ ክፍለ ከተማና ከአልሚ ባለሀብቶች ጋር በሕንፃ ቀለም ምርጫ እና የተጀመሩ ህንፃዎችን በፍጥነት ማጠናቀቅ ላይ ትኩረት ያደረገ ውይይት ባደረገበት ወቅት ሲሆን በመድረኩ ከተማችን የመለያ ቀለም ሊኖራት እንደሚገባ ተጠቁሟል፡፡ በአዲስ አበባ የሕንፃዎች ቀለም በአመዛኙ ምን አይነት - [አዲስ ነገር - ጥሰት የፈጸሙ የትምህርት ተቋማት](https://ebstv.tv/አዲስ-ነገር-ጥሰት-የፈጸሙ-የትምህርት-ተቋ/) - ከባድ የመመሪያ ጥሰት ፈጽመው በተገኙ 24 የግል የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ላይ የእርምት እርምጃ መወሰዱ ተነገረ፡፡በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ስር በሚገኙ 108 የግል የከፍተኛ ትምህርት ተቋማትና 147 ካምፓሶች ላይ ሚያዚያ 10 እና 11 ቀን 2014 ዓ.ም ድንገተኛ ፍተሻ መደረጉን የኤፌደሪ የትምህርትና ስልጠና ባለስልጣን ለጣቢያችን በላከው መግለጫ አስታውቋል፡፡በነዚሁ ከባድ የመመሪያ ጥሰት ፈጽመው በተገኙ በ24 የግል የከፍተኛ ትምህርት - [አዲስ ነገር - ኢትዮጵያ ሶማሊያና ፑንትላንድ](https://ebstv.tv/አዲስ-ነገር-ኢትዮጵያ-ሶማሊያና-ፑንትላን/) - ኢትዮጵያ፣ ሶማሊያና ፑንት ላንድ የሚገኙበት መልከዓ ምድር ለተመሳሳይ ተፈጥሯዊ አደጋዎች የሚያጋልጥ ነው ያለው የኢፌዴሪ የመስኖና ቆላማ አካባቢዎች ሚኒስቴር አገራቱ በዚህ ዙሪያ ልምዳቸውን ሊለዋወጡ እንደሚገባ ተናግሯል፡፡ይህን የተናገሩት የመስኖና ቆላማ አካባቢዎች ሚኒስትሯ ኢንጂነር አይሻ መሃመድ ሲሆኑ ተቋማቸው እየሰራቸው ባሉ የቆላማ አካባቢዎች የኑሮ ማቋቋሚያ ፕሮጀክቶች ላይ ከፑንት ላንድና ከሶማሊያ ከመጡ የልዑካን ቡድኖች ጋር የልምድ ልውውጥ እያካሄደ ይገኛል።በዚሁ ጊዜም - [EBS SPORT - ኢትዮጵያዊቷ አትሌት ለተሰንበት ግደይ በ2022 የቫሌንሲያ ማራቶን ልትወዳደር መሆኑ ተዘግቧል](https://ebstv.tv/ebs-sport-ኢትዮጵያዊቷ-አትሌት-ለተሰንበት-ግደይ/) - የ5000ሜ.የ10,000ሜ እና የግማሽ ማራቶን የአለም ክብረ ወሰን ባለቤት የሆነችው አትሌቷ በጃፓን ቶኪዮ በተካሄደው የኦሎምፒክ መድረክም ሀገሯን በመወከል የነሃስ ሜዳሊያ ማሳካቷ ይታወሳል ፡፡ ባሳለፍነው ጥቅምት ወር በቫሌንሲያ በተደረገው የግማሽ ማራቶን ውድድር አሸናፊ በመሆን ክብረወሰኑን በእጇ ያስገባችው አትሌቷ አሁን ደግሞ በዚሁ ስፍራ በታህሳስ ወር በሚደረገው የማራቶን ውድድር እንደምትሳተፍ የአለም አትሌቲክስ አስታውቋል፡፡ ከምርጥ ማራቶኖች መካከል አንዱ እንድሆነ የሚነገርለት - [EBS SPORT - ጣልያናዊው ተከላክይ ጆርጆ ቼሌኒ ከጁቬንቱስ ጋር እንደሚለያይ አስታውቋል](https://ebstv.tv/ebs-sport-ጣልያናዊው-ተከላክይ-ጆርጆ-ቼሌኒ-ከጁቬ/) - 17 አመታትን በቱሪኑ ክለብ ማሳለፍ የቻለው የ 37 አመቱ ተጨዋች በ 2005 ከፊዮረንቲና ጁቬንቱስን መቀላቀሉ የሚታወስ ሲሆን በአሮጊቷ በቆየባቸው አመታትም 9 የሴሪ አ እንዲሁም 5 የኮፓ ኢታሊያ ዋንጫዎችን ማሳካትም ችሏል ፡፡ ተጨዋቹ በኢንተርሚላን ተሸንፈው የኮፓ ኢታሊያ ዋንጫን ካጡ በኋላ በሰጠው አስተያየትም በመጭው ሰኞ ከለቡ በሜዳው በሚያደረግው የመጨረሻ ጨዋታም የጁቪንቱስ ስታድየምን በይፋ እንደሚሰናበት አስታውቋል ቼሌኒ የአውሮፓ - [EBS SPORT - የምሥራቅ አፍሪካ ከ20 አመትና ከ18 አመት በታች አትሌቲክስ ሻምፒዮና ለሌላ ጊዜ ተላልፏል፡፡](https://ebstv.tv/የምሥራቅ-አፍሪካ-ከ20-አመትና-ከ18-አመት-በታች/) - ውድድሩ በታንዛኒያ ዳሬሰላም ግንቦት 6 እና 7 ሊደረግ ቀነ ቀጠሮ ቢያዝለትም የውድድሩ አዘጋጆቹ ለውድድሩ ማከናወኛ የሚሆን በጀት ከአለም አትሌቲክስ በወቅቱ ስላልተላከላቸቸው ውድድሩን ማራዘማቸውን በደብዳቤ ለኢትዮጵያ አትሌቲክስ ፌዴሬሽን አስታውቀዋል፡፡ በውድድሩ ተሳታፊ ከሆኑ ሀገራት መካከል አንዷ የሆነችው ኢትዮጵያ ዝግጅቷን አጠናቃ በትላንትናው እለት ለልኡክ ቡድኑ ሽኝት ለማድረግ አቅዳ የነበረ ቢሆንም መርሃ ግብሩ መራዘሙን ተከትሎ የሽኝት ፕሮግራሙ ሳይካሄድ መቅረቱ - [አዲስ ነገር - የትራንስፖርት ቢሮው ማሳሰቢያ](https://ebstv.tv/የትራንስፖርት-ቢሮው-ማሳሰቢያ/) - ከነዳጅ ዋጋ ማስተካከያ ጋር ተያይዞ በተገቢው መንገድ አገልግሎት የማይሰጡና የትራንስፖርት አገልግሎት በሚያቋርጡ ተሽከርካዎችና አሽከርካሪዎች ላይ የማያዳግም እርምጃ እወስዳለሁ ብሏል የአዲስ አበባ ትራንስፖርት ቢሮ፡፡የቢሮው የኮሚዩኒኬሽን ጉዳዮች ዳይሬክተር እጸገነት አበበ ነገሩኝ ብሎ ኢቢሲ እንደዘገበው የሸገር የብዙሃን ትራንስፖርት ድጋፍ ሰጪዎችን ጨምሮ ማንኛውም የህዝብ ትራንስፖርት አገልግሎት ሰጪ በተመደበበት የስምሪት መስመር በመገኘት በተቀመጠው የታሪፍ መጠን ብቻ አገልግሎቱን መስጠት ይገባዋል፡፡ከነዳጅ ዋጋ - [አዲስ ነገር - ህገወጦችን መለየት](https://ebstv.tv/ህገወጦችን-መለየት/) - ከሳውዲ አረቢያ ተመላሽ ዜጎች መካከል አሉ የተባሉ አጥፊዎችን በምርመራ ለመለየት የሚያስችል የምርመራ ቡድን ወደ ሥራ ሊገባ መሆኑን የፍትህ ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡መንግሥት በሰዎች የመነገድ ወንጀልና በህገ ወጥ መንገድ ድንበር የማሻገር ወንጀልን ለመከላከል የተለያዩ እርምጃዎችን ከመውሰድ ባሻገር ወንጀሉን ለመግታት የሚያስችል የሕግ ሥርዓት የተዘረጋ ቢሆንም እስካሁን የሚጠበቀውን ያህል ውጤት ማምጣት አለመቻሉ ተገልጿል። ታድያ መሰል ወንጀሎችን የሚፈጽሙ አካላትን ለመለየትና ለህግ - [አዲስ ነገር - የጭነት አገልግሎት ክብረወሰን](https://ebstv.tv/የጭነት-አገልግሎት-ክብረወሰን/) - የኢትዮጵያ አየር መንገድ በካርጎ የጭነት አገልግሎቱ በያዝነው የፈረንጆቹ 2022 የመጀመሪያው ሩብ አመት 50 ሚሊዮን ያህል የኮቪድ 19 መመርመሪያ መሳሪያዎችን ከደቡብ ኮሪያ ወደ ዩናይትድ ስቴስ አሜሪካና ካናዳ በማጓጓዝ አዲስ ክብረወሰን መስበሩ ተገለጸ፡፡አየር መንገዱ በ61 በረራዎች 3 ሺህ 200 የካርጎ ጭነቶች ከደቡብ ኮሪያ ወደ አሜሪካና ካናዳ ያጓጓዘ ሲሆን መመርመሪያ መሳሪያዎቹን በታቀደለት ጊዜ እንዳከናወነም በማህበራዊ የትስስር ገጹ አስታውቋል፡፡የኢትዮጵያ - [አዲስ ነገር - የአደጋ ስጋት ዌብ ፖርታል](https://ebstv.tv/አዲስ-ነገር-የአደጋ-ስጋት-ዌብ-ፖርታል/) - የኢትዮጵያ አደጋ ስጋት ስራ አመራር ኮሚሽን መረጃዎችን በተደራጀ ሁኔታ ለሚመለከታቸው አካላት አደርስበታለሁ ያለውን ዌብ ፖርታልና ዲጂታል ላይብረሪን በዛሬው እለት ይፋ አድርጓል።ይህ የመረጃ ማሰራጫ መንገድ የተቋሙን የኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ አቅም በማሳደግ አደጋዎች ከመከሰታቸው በፊት የማሳወቅ ስራ የሚሰራበት የመከላከያ መንገድ እንደሚሆንም ተነግሯል።ከዚህ በተጨማሪ ፖርታሉ የአደጋ ስጋት ማሳያ ካርታዎችን እንዲሁም ከኮሚሽኑ ጋር የተያያዙ ፖሊሲዎችን ጨምሮ የጥናት ውጤቶችና ሪፖርቶችን ብሎም - [አዲስ ነገር – በቅዱስ ጳዉሎስ ሆስፒታል የዓይን ሞራ ግርዶች ቀዶ ህክምና በነጻ ሊሰጥ መሆኑን ተገለጸ፡፡](https://ebstv.tv/በቅዱስ-ጳዉሎስ-ሆስፒታል-የዓይን-ሞራ-ግር/) - በቅዱስ ጳዉሎስ ሆስፒታል ሚሌኒየም ኮሌጅ የዓይን ህክምና ትምህርት ክፍል የዓይን ሞራ ግርዶች ቀዶ ህክምና በነጻ ሊሰጥ መሆኑን ሆስፒታሉ አስታወቀ፡፡ የዓይን ህክምና ትምህርት ክፍሉ ኤች ሲ ፒ በተባለ ግብረሰናይ ድርጅት እገዛ 500 የዓይን ሞራ ግርዶሽ ቀዶ ህክምና ከሰኔ 6 እስከ 12/2014 ዓ.ም እንደሚያደርግ ያስታወቀ ሲሆን የዓይን ሞራ ግርዶሽ ህክምና ፈላጊዜጎች የነጻ አገልግሎቱን ማግኘት እንደሚችሉ ሆስፒታሉ በማህበራዊ - [አዲስ ነገር - በግለሰቦች ደረጃ የሚካሄድ የንግድ ስራ ፈጠራ ውድድር ሊደረግ ነው](https://ebstv.tv/አዲስ-ነገር-በግለሰቦች-ደረጃ-የሚካሄድ-የ/) - በሀገሪቱ ያሉ የንግድ ሀሳቦችን ለማፍለቅና ስራ ፈጣሪነትን ለማበረታታ በማሰብ በግለሰቦች ደረጃ የሚካሄው የስራ ፈጠራ ውድድር ሊከናወን ስለመሆኑ ተሰምቷል።የስራና ክህሎት ሚኒስቴር አዘጋጀዋለሁ ያለው ይህ ውድድር በሀገሪቱ ስራ ፈጣሪነት ከማበረታታት ባለፈ በኢኮኖሚው ዘርፍ የራሱ አሻራ ማኖር የሚችሉ የንግድ ሀሳቦች በሁለት ዙር ለውድድር እንደሚቀርቡ ነው የተገለፀው።በውድድሩ የመጀመሪያ ዙር ምርጥ 10 የንግድ ሀሳቦች የሚመረጡ ሲሆን በሁለተኛው ዙርም ከአንድ እስከ - [በግንቦት ወር በአንዳድ አካባቢዎች ከባድ ዝናብና ቅጽበታዊ ጎርፍ ሊኖር ይችላል ተባለ](https://ebstv.tv/በግንቦት-ወር-በአንዳድ-አካባቢዎች-ከባድ/) - አዲስ ነገር - በሚቀጥለው ግንቦት ወር በአንዳንድ አካባቢዎች ከባድ ዝናብና ቅጽበታዊ ጎርፍ ሊከሰት ስለሚችል የጎርፍ መቀልበሻ ቦዮችን ከወዲሁ ማዘጋጀት እንደሚያስፈልግ የኢትዮጵያ ሚቲዎሮሎጂ ኢንስትቲዩት ለአዲስ ነገር ገልጿል። ጊዜው የበልግ ወቅት እንደመሆኑ መጠን በግንቦት ወር ዝናብ ሰጪ የሚቲዎሮሎጂ ትንበያዎች እንደሚጠቁሙት በተለያዩ የአገራችን ስፍራዎች ላይ ጥንካሬያቸውን ይዘው ሊቀጥሉ እንደሚችሉና ከዚህም ጋር ተያይዞ ከቀላል እስከ ከፍተኛ መጠን ያለው ዝናብ - [ኢሰመኮ በኢትዮጵያ ያለው የጋዜጠኞች እስር እንደሚያሳስበው ገለጸ::](https://ebstv.tv/ኢሰመኮ-በኢትዮጵያ-ያለው-የጋዜጠኞች-እስ/) - የኢትዮጵያ የሰብዓዊ መብቶች ኮሚሽን ኮሚሽነር ዶክተር ዳንኤል በቀለ በኢትዮጵያ ያለው የጋዜጠኞችና የሚዲያ ባለሙያዎች እስር እንደሚያሳስባቸው ገለጹ፡፡ኮሚሽነሩ ዛሬ የሚከበረውን የዓለም የፕሬስ ነጻነት ቀን አስመለክተው በሰጡት ማብራሪያ ጋዜጠኞችና የመገናኛ ብዙሃን ባለሙያዎች ያሉበትን ወቅታዊ ሁኔታ መከታተል አንዱ የፕሬስ ነጻነት አካል ነው በማለት አጠቃላይ የተቋማቱ ስራ በተለያዩ ተግዳሮቶች እየተፈተነ መሆኑን ተናግረዋል፡፡አክለውም ጋዜጠኛ ጎበዜ ሲሳይ ባሳለፍነው እሁድ እለት እንደታሰረና አሁን - [በአ.አ ዒድ አልፈጥር በዓል ላይ ረብሻ በመፍጠር የተጠረጠሩ 76 ሰዎች ተይዘዋል ተባለ](https://ebstv.tv/በአ-አ-ዒድ-አልፈጥር-በዓል-ላይ-ረብሻ-በመፍ/) - በትናንትናው እለት በአዲስ አበባ በነበረው የዒድ አልፈጥር በዓል አከባበር ላይ ረብሻና ብጥብጥ ፈጥረዋል የተባሉ 76 ግንባር ቀደም ተጠርጣሪዎችን በቁጥጥር ስር ማዋሉን የፀጥታና ደህንነት የጋራ ግብረ ኃይል አስታውቋል።ብጥብጡ በተለምዶ የቀይ ሽብር ሰማዕታት መታሰቢያ ሙዚየም አካባቢ መነሳቱ የሚታወስ ሲሆን ግብረሃይሉ ችግሩ ለብጥብጥ መነሻ የማይሆን ሲል በጠቀሰው ምክንያት መነሳቱን ከጠቀሰ በኋላ መንስኤውን እያጣራ እንደሚገኝና ውጤቱንም ለህዝብ ይፋ እንደሚያደርግ - [አዲስ ነገር - በኢትዮጵያ 1 ሚሊዮን ዶላር እና ከዛ በላይ ያካበቱ ባለሀብቶች](https://ebstv.tv/አዲስ-ነገር-በኢትዮጵያ-1-ሚሊዮን-ዶላር-እና/) - ኢትዮጵያ በሚሊዮን የሚቆጠር ዶላር ያካበቱ ባለሀብቶች ከሚገኙባቸው 10 የአፍሪካ ሀገራት መካከል 7ኛዋ ሀገር ሀገር መሆን ችላለች።አፍሪካ ቢዝነስ ኢንሳይደር የአውሮፓዊያኑ 2022 ኒው አፍሪካ ዌንዝ ሪፖርትን ዋቢ በማድረግ በአፍሪካ በሚሊዮን የሚቆጠሩ ዶላር ያካበቱ ሀገራትን ደረጃ አውጥቷል።በወጣው ሪፖርት መሰረትም 7ኛ ደረጃ የያዘችው ሀገራችን ኢትዮጵያ 2ሺህ 900 የሚደርሱ የግል ባለሀብቶቿ የተጣራ 1 ሚሊዮን ዶላር ያካበቱ ስለመሆናቸው፣ 140 የሚደርሱት ደግሞ - [EBS SPORT - አሰልጣኝ እንዳልካቸው ጫካ የመልሱን ጨዋታ እንደ አዲስ እንደሚጫወቱ ተናግረዋል](https://ebstv.tv/አሰልጣኝ-እንዳልካቸው-ጫካ-የመልሱን-ጨዋ/) - የኢትዮጵያ ከ 17 አመት በታች ሴቶች ብሄራዊ ዋና አሰልጣኝ እንዳልካቸው ጫካ የመልሱን ጨዋታ እንደ አዲስ እንደሚጫወቱ ተናግረዋልቡድኑ በመጀመሪያ ጨዋታ ደቡብ አፍሪካ ድረስ ተጉዞ ከሜዳው ውጪ የ 3 ለ0 ድል ይዞ መመለሱ የሚታወቅ ሲሆን የመልሱን ጨዋታም በመጭው እሁድ በአበበ ቢቂላ ስታድየም የሚከውን ይሆናል ይህንን ተከትሎ አሰልጣኙ ከ ኢቤኤስ ስፖርት ጋር ባደረጉት ቆይታ ለጨዋታው በጥሩ ሁኔታ እየተዘጋጁ - [አዲስ ነገር - በአለም አቀፍ ደረጃ የኩፍኝ በሽታ በ79 በመቶ መጨመሩ](https://ebstv.tv/በአለም-አቀፍ-ደረጃ-የኩፍኝ-በሽታ-በ79-በመቶ/) - የዓለም ጤና ድርጅት ኢትዮጵያም የኩፍኝ በሽታ ከተከሰተባቸው ሀገራት መካከል አንዷ መሆኗን አስታወቀ።በአለም አቀፍ ደረጃ በሽታው እንደአዲስ አገርሽቶ በ79 በመቶ መጨመሩን የገለጸው ድርጅቱ በፈረንጆቹ 2021 በዓለም አቀፍ ደረጃ የተጠቁ ሰዎች ብዛት 9 ሺህ 665 እንደነበረ አስታውሶ በተያዘው ዓመት ጥር እና የካቲት ወር ውስጥ ግን 17 ሺህ 338 ሰዎች መጠቃታቸውን በድረገጹ አስነብቧል፡፡የኮቪድ ወረርሽኝ ሲጀምር በ43 የዓለማችን ሀገራት - [አዲስ ነገር - የአዕምሯዊ ንብረቶችን ማስያዣ አድርጎ መበደር የሚቻልበት አሰራር ያስፈልጋል ተብሏል።](https://ebstv.tv/የአዕምሯዊ-ንብረቶችን-ማስያዣ-አድርጎ-መ/) - እውቀቶች የገቢ ምንጭ እየሆኑ መምጣታቸውን ተከትሎ የአዕምሯዊ ንብረቶችን ማስያዣ አድርጎ መበደር የሚቻልበት አሰራር ያስፈልጋል ተብሏል።ይህ የተባለው የአዕምሯዊ ንብረት ቀን በኢትዮጵያ ሳይንስ አካዳሚ እንዲሁም በኢትዮጵያ አዕምሯዊ ንብረት ባለስልጣንና በአዲስ አበባ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዮኒቨርሲቲ በተከበረበት ስነስርአት ላይ ሲሆን በኢትዮጵያ እውቀትን መሰረት ያደረገ ኢኮኖሚ ለመገንባት በአዕምሮ ውጤቶች ላይ ኢንቨስት ማድረግ ይገባል ተብሏል፡፡የፋይናንስ ተቋማትም ይህን ከግምት በማስገባት የወጣቶችን ፈጠራ - [አዲስ ነገር - ሰራተኞች የኑሮን ጫና መቋቋም እያቃታቸው በመሆኑ መንግስት በቂ ትኩረት አድርጎ እንዲሰራ ተጠየቀ።](https://ebstv.tv/አዲስ-ነገር-ሰራተኞች-የኑሮን-ጫና-መቋቋም/) - አሁን ላይ በሀገሪቱ እየተከሰተ ባለው የኑሮ ውድነት የተነሳ ሰራተኞች የኑሮን ጫና መቋቋም እያቃታቸው በመሆኑ መንግስት በቂ ትኩረት አድርጎ እንዲሰራ ተጠየቀ።ይህ የተጠየቀው በዓለም አቀፍ ደረጃ ለ133ኛ በሀገራችን ደግሞ ለ47ኛ ጊዜ ‘’የሰራተኛ መደራጀት ለሰላም ለምርታማነትና ለኑሮ መሻሻል’’ በሚል የሚከበረውን የዓለም የላባደሮች ቀን ወይንም ሜዴይን አስመልክቶ የኢትዮጵያ ሰራተኛ ማህበራት ኮንፌድሬሽን በሰጠው ጋዜጣዊ መግለጫ ላይ ነው።በመግለጫው አሰሪዎችን ብቻ ተጠቃሚ - [EBS SPORT- የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ 21ኛ ሳምንት ጨዋታዎች ከነገ ጀምሮ ይደረጋሉ](https://ebstv.tv/ebs-sport-የኢትዮጵያ-ፕሪምየር-ሊግ-21ኛ-ሳምንት-ጨዋ/) - የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ 21ኛ ሳምንት ጨዋታዎች ከነገ ጀምሮ ይደረጋሉበነገው እለት ጅማሮውን በሚያደረገው የ21ኛ ሳምንት ጨዋታም ባህርዳር ከተማ ከ ጅማ አባጅፋር በ9፡00 ሰዓት እንዲሁም በተጠባቂው ጨዋታ መከላከያ ከ ኢትዮጵያ ቡና በ 12 ሰዓት ይገናኛሉ በርካታ ደጋፊዎች ከየአቅጣጫው ወደ ከተማዋ በመጓዝ ድጋፋቸውን የገለጹበትና የደመቀ ትዕይንት የታየበት የአዳማ ቆይታ በ 21ኛ ሳምንት ጨዋታዎች የሚጠናቀቅ ሲሆን ከ ሳምንት እረፍት - [በጤና ኤክስቴንሽን ላለፉት 14 አመታት 17 ሺህ በላይ ዜጎችን ተረድተዋል ተባለ](https://ebstv.tv/በጤና-ኤክስቴንሽን-ላለፉት-14-አመታት-17-ሺህ-በ/) - በጤና ሚኒስቴርና ጄ.ኤስ.አይ ኢትዮጵያ በተባለ የግብረ ሰናይ ድርጅት እንዲሁም በቢልና ሚሊንዳ ጌትስ ፋውንዴሽን አጋርነት ላለፉት 14 ዓመታት ለተሰሩ የጤና ኤክስቴንሽን ስራዎች የእውቅና ፕሮግራም ተካሄደ።14 አመታትን የዘለቀውና ላስት ቴን ኪሎ ሜትር የተሰኘው የጄ.ኤስ.አይ ፕሮጀክት በመጀመሪያ ደረጃ ህክምና፣ በእናቶችና ጨቅላ ህጻናት ጤናና በሌሎችም የጤና ዘርፎች ላይ ትኩረቱን አድርጎ የቆየ ሲሆን በዚህም 17 ሚሊዮን ያክል ዜጎችን ተጠቃሚ ማድረጉን - [ኢትዮ ቴሌኮም አሻም ቴሌና ቴሌ ገበያ የተሰኙ አገልግሎቶችን አስተዋውቋል](https://ebstv.tv/ኢትዮ-ቴሌኮም-አሻም-ቴሌና-ቴሌ-ገበያ-የተሰ/) - ኢትዮ ቴሌኮም በነጥብ አሰጣጥ ላይ የተመሰረተ ሽልማት የሚሰጥበትን አሰራር ለደንበኞቹ ይፋ አድርጓል።አሻም ቴሌ የሚል መጠሪያ የተሰጠው ይህ አዲስ የነጥብ ሽልማት ደንበኞቹ በታማኝነት አብረው ለመዝለቃቸው የሚበረከት ስጦታ ነው ያለው ኢትዮ ቴሌኮም የድምፅ የፅሁፍ መልእክት ብሎም የኢንተርኔት አገልግሎትንና ቴሌ ብርን የሚጠቀሙ ደንበኞቹ ይህን ሽልማት ያገኛሉ ብሏል።የነጥብ ሽልማቱን ለማግኘት ደንበኞች በማይ ኢትዮ ቴሌ መተግበሪያ እንዲሁም በ999 ቴሌ ገበታ - [በሙስና ያገኘው ነው የተባለ ከ22.7 ሚሊዮን ብር በላይ በመንግስት ተወርሷል](https://ebstv.tv/በሙስና-ያገኘው-ነው-የተባለ-ከ22-7-ሚሊዮን-ብር/) - ከዚህ በፊት በሙስና ወንጀል በ11 ዓመት ፅኑ እስራትና በ65 ሺህ ብር የገንዘብ ቅጣት እንዲቀጣ ተወስኖበት የነበረው ግለሰብ በወንጀሉ ያገኘው ከ22 ነጥብ 7 ሚሊዮን ብር በላይ በመንግስት እንዲወረስ ተደርጓል፡፡ የፍትህ ሚኒስቴር በማህበራዊ ትስስር ገጹ እንዳመለከተው ግለሰቡ ከታህሳስ 2006 እስከ ታህሳስ 2008 ዓ.ም ባሉት ጊዜያት ነው በአዲስ ብድርና ቁጠባ ተቋም በመሳለሚያ߹ ካዛንችስና አራዳ ቅርንጫፍ ከሚሰሩ ሰራተኞች ጋር - [የአሜሪካን ኤምባሲ በኢትዮጵያ የቪዛ አገልግሎት ዳግም ማስጀምሩን ገለጸ](https://ebstv.tv/የአሜሪካን-ኤምባሲ-በኢትዮጵያ-የቪዛ-አገ/) - አዲስ አበባ የሚገኘው የአሜሪካን ኤምባሲ ዲቪ ሎተሪን ጨምሮ ሁሉንም አይነት የቪዛ አገልግሎት መስጠት መጀመሩን አስታውቋል፡፡ ኤምባሲው በማህበራዊ ትስስር ገጹ ዛሬ እንዳሰፈረው በኮሮና ወረርሽኝና በኢትዮጵያ ተጥሎ በነበረው አስቸኳይ ጊዜ አዋጅ ምክንያት አቋርጦት የነበረውን አገልግሎት መልሶ ማስጀመሩን ገልጿል፡፡ የቪዛ ጥያቄ ያስገቡ ዜጎች ለረዥም ጊዜ የተከማቸ ጥያቄ በመኖሩ በትዕግስ አንዲጠብቁ ኤምባሲው ያሳሰበ ሲሆን የቪዛ ቃለምልልሶች የአገሪቱ የውጭ ጉዳይ - [ሱዳን የውስጥ ጥያቄዋን በድንበር ችግሮች ለመሸፈን እየሞከረች ነው](https://ebstv.tv/ሱዳን-የውስጥ-ጥያቄዋን-በድንበር-ችግሮች/) - የኢፌዴሪ የውጪ ጉዳይ ሚኒስቴር በኢትዮ ሱዳን የድንበር ጉዳይ ላይ ከሱዳን በኩል እየተሰነዘሩ ያሉ ሀሳቦች ውስጣዊ ችግርን በውጪያዊ ጉዳይ ለማስረሳት የሚደረጉ ጥረቶች ናቸው ብሏል። ሚኒስትር መስሪያ ቤቱ ይህን ያለው በዛሬው እለት በሰጠው ጋዜጣዊ መግለጫ ላይ ሲሆን የኢትዮጵያ መንግስት አሁንም ቢሆን ከሱዳን ጋር ያለውን የድንበር ጉዳይ መፍታት የሚፈልገው በሰላማዊ መንገድ መሆኑንም ገልጿል። በዚሁ መግለጫ ላይ የአለም የጤና - [በበዓል ግብይት ሀሰተኛ የገንዘብ ኖቶች ሊሰራጩ ስለሚችሉ ጥንቃቄ እንዲደረግ ተጠየቀ](https://ebstv.tv/በበዓል-ግብይት-ሀሰተኛ-የገንዘብ-ኖቶች-ሊ/) - የአዲስ አበባ ፖሊስ ኮሚሽን በበአል ግብይት ወቅት ሀሰተኛ የገንዘብ ኖቶች ሊሰራጩ ስለሚችሉ ህብረተሰቡ ጥንቃቄ እንዲያደርግ አሳሰበ። ኮምሽኑ ከትንሳኤ በዓል ጋር ተያይዞ በገበያና በሌሎች ሥፍራዎች ወንጀሎች እንዳይፈጸሙ ዝግጅት ማድረጉንም አስታወቋል። የኮሚሽኑ የሕዝብ ግንኙነት ዳይሬክተር ኮማንደር ፋሲካ ፋንታ ለኢዜአ በሰጡት ማብራሪያ በተለይ የሕዝብ እንቅስቃሴ በሚበዛባቸው የገበያ ማዕከላትና በመዝናኛ ሥፍራዎች ወንጀሎች እንዳይፈፀሙ ክትትል እንዲሁም ጥበቃ እንደሚደረግ ገልጸዋል። በበዓላት - [ኤምባሲው የውትድርና ምልመላ ጥያቄዎችን እንደማይቀበል አስታውቋል](https://ebstv.tv/ኤምባሲው-የውትድርና-ምልመላ-ጥያቄዎችን/) - በኢትዮጵያ የሩሲያ ኤምባሲ ምላሽ ኤምባሲው ከጦርነቱ መጀመር በኋላ ኢትዮጵያዊያን በአካል እና በኢሜይል በሚልኳቸው መልዕክቶች ለሩሲያ ያላቸውን ድጋፍ እና አጋርነት እየገለጹ መሆናቸውን በመጠቆም ይህ በሁለቱ አገራት መካከል የማይሰበር ወንድማዊ ወዳጅነትን እንደሚገልጽ አስታውቋል፡፡ በዚህ አጋጣሚ እየታዩ ያሉ የአጋርነት ጥያቄዎችን ብሎም የኢትዮጵያ መንግስት ከዩክሬን ጋር የተገናኙ ጉዳዮችን ጨምሮ ሌሎች ሩሲያን በሚመለከቱ ጉዳዮች ዙርያ በተመድ ያሳየውን ድጋፍ በማህበራዊ ትስስር - [ኮሪያ ሆስፒታል በየቀኑ ለ200 ድሃ ዜጎች ህክምና የሚሰጥ ማዕከል ሊገነባ ነው](https://ebstv.tv/ኮሪያ-ሆስፒታል-በየቀኑ-ለ200-ድሃ-ዜጎች-ህክም/) - ኮሪያ ሆስፒታል በመባል የሚታወቀው የምዩንግሰንግ ህክምና ማዕከል ሁለት የህክምና ማዕከላት ሊያስገነባ መሆኑን አስታወቀ። ከሚገነቡት ህንጻዎች አንደኛው አጋፔ ቪዥን ማዕከል የሚሰኝ ሲሆን በዚህ ማዕከል ውስጥም የልብ ህክምና፣ የጨጓራና አንጀት ህክምና፣ የነርቭ እንዲሁም የካንሰር ህክምና የሚሰጥበት ማዕከል እንደሚደረግም ሆስፒታሉ ለጣቢያችን በላከው መግለጫ አስታውቋል። እንዲሁም ሌላኛው “የቅድመ መከላከል ማዕከል” የሚሰኘውና በአነስተኛ የኑሮ ደረጃ ላይ ለሚገኙ የህብረተሰብ ክፍሎች አገልግሎት - [ሰራተኞች ኑሮ እየከበዳቸው በመሆኑ መንግስት መፍትሔ ማበጀት አለበት አለ-ኢሰማኮ](https://ebstv.tv/ሰራተኞች-ኑሮ-እየከበዳቸው-በመሆኑ-መንግ/) - በኢትዮጵያ የሚገኙ ሰራተኞች በአሁኑ ሰአት እየተከፈላቸው ባለው ዝቅተኛ ደሞዝ የተነሳ የኑሮን ጫና መቋቋም የማይችሉበት ደረጃ ላይ በመድረሳቸው መንግስት የሰራተኞች ኑሮ እንዲሻሻል ተገቢውን እርምጃ ሊወስድ ይገባል ሲል የኢትዮጵያ ሰራተኛ ማህበራት ኮንፌዴሬሽን ተናግሯል፡፡ ኢሰማኮ ለጣቢያችን በላከው ባለ አስር ነጥብ የአቋም መግለጫ በተለይም በከተሞች ያለው የኑሮ ውድነት እንዲባባስ ካደረጉ ነገሮች መካከል የመኖሪያ ቤት እጥረት አንደኛው በመሆኑ ግንባታቸው በመጠናቀቅ - [How to Install EBS TV to Roku Devices](https://ebstv.tv/5686-2/) - Please follow these easy steps to start watching EBS TV on Roku! Recommended Roku devices: Roku LT, Roku Stick, Roku 1, Roku 2, Roku 3, Roku 4. Buy Roku 1. Go to Roku Channel Store and search "EBS TV" to install or click here to install from Roku. You can also find us at Roku channelstore under International section. 2. EBS TV - [የአሉቶ ላንጋኖ የከርሰ ምድር እንፋሎት የማስፋፊያ ፕሮጀክት የምርት ሙከራ ጀመረ](https://ebstv.tv/የአሉቶ-ላንጋኖ-የከርሰ-ምድር-እንፋሎት-የ/) - ከአዕንፋሎት የኤሌክትሪክ ኃይል ለማመንጨት ታስቦ እየተሰራ ያለው የአሉቶ ላንጋኖ የከርሰ ምድር እንፋሎት ማስፋፊያ ፕሮጀክት በአንደኛው ጉድጓድ የምርት ሙከራ በይፋ መጀመሩን የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል አስታውቋል፡፡ አሁን ተጠናቆ የሙከራ ስራ መጀመሩ የተነገረለት አንደኛው ጉድጓድ በአሉቶ የከርሰ ምድር እንፋሎት ፍለጋ ቁፋሮ ከተጠናቀቀባቸው አራት ጉድጓዶች መካከል አንደኛው መሆኑን ያስታወቁት የፕሮጀክቱ ስራ አስኪያጅ አቶ መሳይ ፍቃዱ የምርት ሙከራ በይፋ መጀመሩን - [የ400 ሚሊዮን ዶላር ነዳጅ በህገወጥ መንገድ ከኢትዮጵያ ወጥቷል ተባለ](https://ebstv.tv/የ400-ሚሊዮን-ዶላር-ነዳጅ-በህገወጥ-መንገድ-ከ/) - ከውጭ ተገዝቶ ወደውጭ የተሸጠው ነዳጅ:: አምና የ400 ሚሊዮን ዶላር ነዳጅ በህገወጥ መንገድ ከኢትዮጵያ ወጥቷል ተባለ ባለፈው የፈረንጆቹ ዓመት ብቻ ከኢትዮጵያ ወደ 4 መቶ ሚሊየን ዶላር ገደማ የሚያወጣ ነው የተባለ የነዳጅ ዘይት በህገወጥ መንገድ ወደ ሌሎች አገራት መውጣቱ ተነገሯል። ካፒታል ጋዜጣ ሪፖርቶችን ዋቢ በማድረግ በድረገጹ እንዳስነበበው የኢትዮጵያ ዓመታዊ የነዳጅ ፍጆታ 3 ነጥብ 8 ሚሊዮን ሜትሪክ ቶን - [ከአምራች ኢንዱስትሪዎች የወጪ ንግድ 390 ሚሊዮን ዶላር ገቢ መገኘቱ ተነገረ](https://ebstv.tv/ከአምራች-ኢንዱስትሪዎች-የወጪ-ንግድ-390-ሚሊ/) - ኢትዮጵያ ባለፉት 9 ወራት ውስጥ ከአምራች ኢንዱስትሪዎች የወጪ ንግድ 390 ሚሊየን ዶላር ገቢ ማግኘቷን የኢንዱስትሪ ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡በዚህም የዕቅዱን 87 በመቶ ማሳካት ቢቻልም ዘርፉ አሁንም የግብዓት ችግር፣ የመሰረተ ልማት እጥረት፣ የሰለጠነ የሰው ሃይል ውስንነት፣ የፋይናንስና መሰል ችግሮች እንቅፋት እንደሆኑበት ተገልጿል፡፡ከዚሁ ጋር በተያያዘ በአምስት ክልሎች ብቻ 396 ኢንዱስትሪዎች በተጠቀሱትና መሰል ችግሮች ምክንያት ስራ አቁመዋል ያለው ሚኒስቴር መስሪያ ## Pages - [Career](https://ebstv.tv/career/) - Join Our Team At የኢቢኤስ ቴሌቪዥን ሥራ ማስታወቂያ (Vacancy Announcement) ክፍት የስራ ቦታዎች Videographer We are looking for talented and creative Videographers to join our team. Location: DMV Area, USA Job Type: On-Call, Part-Time View Details ↓ Qualifications : Proven experience as a videographer, editor, or similar role. Proficiency in Adobe Creative Suite, including Premiere - [SMS Guide](https://ebstv.tv/smsguide/) - > እሁድን በኢቢኤስ በእሁድን በኢቢኤስ ለሚጠየቁ ጥያቄዎች መልስ ለመመለስ ወደ 7696 በመጀመሪያ E ብለው ከጻፉ በሁዋላ አንድ ክፍተት በመስጠት እና መልሶትን በመፃፍ ይላኩ :: ለበለጠ ገለፃ ምስሉን ይመልከቱ:: > ምርጡ ገበታ በምርጡ ገበታ ውድድር ላይ ለመሳተፍ ወደ 7696 በመጀመሪያ M ብለው ከጻፉ እና አንድ ክፍተት ከሰጡ በሁዋላ ስሞትን በመፃፍ ይላኩ :: ለበለጠ ገለፃ ምስሉን ይመልከቱ:: > የቤተሰብ ጨዋታ በቤተሰብ ጨዋታ - [Arada Kedame / አራዳ ቅዳሜ​](https://ebstv.tv/ebs-saturday-night-show-ኢቢኤስ-አራዳ-ቅዳሜ/) - Arada Kedame / አራዳ ቅዳሜ Watch Now - [Contact Us](https://ebstv.tv/contact/) - Thank you for your interest in EBS Television. Our team is happy to answer your sales and Support questions. Please fill out the form below and we’ll be in touch as soon as possible or you can call to the phone numbers bellow. Ethiopia, Addis AbabaEBS Television , Bole Sub City , Jackros Meta, Infront - [Advertis](https://ebstv.tv/advertise-with-us/) - Thank you for your interest in EBS Television. Get in touch with our dedicated Sales Team to learn more about our Advertising packages. We are on hand to help you tailor your TV advertising campaign to your company’s needs. We also have an advertising packages on our Website which has a large traffic and visitors. Contact - [20 – 30 / ሀያ - ሰላሳ](https://ebstv.tv/20-30-ሀያ-ሰላሳ/) - 20 30 / ሃያ ሰላሳ An all rounded program dedicated for those who are in their 20 and 30s. The program has the purpose of the new generation through advanced knowledge, critical thinking and ways of behaving. Invited panelist will discuss on current social, economic and social issues. In so doing, the program tries to - [New Life / አዲስ ሂወት](https://ebstv.tv/new-life-አዲስ-ሂወት/) - New Life / አዲስ ህይወት Watch Now - [Ye beteseb Chewata / የቤተሰብ ጨዋታ](https://ebstv.tv/ye-beteseb-chewata-የቤተሰብ-ጨዋታ/) - Yebeteseb Chewata / የቤተሰብ ጨዋታ A Game show, where two families compete to name the most popular responses to survey questions in order to win cash and exciting prizes. Each episode of Yebeteseb Chewata features 8 contestants from two different families competing to win cash and prizes, including a new apartment for those families who - [Ethio Business / ኢትዮ ቢዝነስ](https://ebstv.tv/ethio-business-ኢትዮ-ቢዝነስ/) - Ethio Business / ኢትዮ ቢዝነስ It is a Business Show on EBS TV. The show consists of Business Profiling, entrepreneurship and business updates. Business profiling makes an in-depth review of the company; its philosophy, people, product and service in the most effective and holistic way. It is the best platform to create connection with the viewer - [Tizitachin / ትዝታችን](https://ebstv.tv/tizitachin-ትዝታችን/) - Tizitachin / ትዝታችን The show is about Memories of places, events, cultures and what not…? Someone’s memories are histories and herstories to others. It shows us places and happenings that were once popular and which some of them are no more there. Every saturday@8:00PM Watch Now - [Seyifu On EBS / ሰይፉ በኢቢኤስ](https://ebstv.tv/seyifu-on-ebs-ሰይፉ-በኢቢኤስ/) - Seyifu On EBS / ሰይፉ በኢቢኤስ Seifu Fantahun hosts a weekly show on EBS packed with hilarious comedy bits, topical monologue jokes, musical guest or acts and interviews. The show features diverse lineup of guests including celebrities, athletes, musicians, comedians and other human interest subjects. The comedian and talk show host takes humorous look at the daily - [Tech Talk With Solomon](https://ebstv.tv/tech-talk-with-solomon-ቴክ-ቶክ-ከ-ሰለሞን-ጋር/) - TechTalk With Solomon TechTalk With Solomon weekly technology TV show on EBS embarks on informing its target audience with useful and most up-to-date science & technology topics – computers, robotics, personal electronics, new innovations, medical technology, space science just to name a few. This show strives to address critical matters in the technology realm and - [Dagi Show / ዳጊ ሾው](https://ebstv.tv/dagi-show-ዳጊ-ሾው/) - Dagi Show / ዳጊ ሾው Hosted by the talented and passionate Dagmawit Kifle, Daggy Show is all about presenting true stories and inspiring generations for a better tomorrow. Watch Now - [Helen Show / ሄለን ሾው](https://ebstv.tv/helen-show-ሄለን-ሾው/) - Helen Show / ሄለን ሾው Helen show is about celebrating and inspiring Ethiopians, Ethiopian Americans and Africans by facilitating honest conversations, with a mix of deeply personal and in-depth discussion to inform, inspire, empower and entertain her viewers to transform and improve their lives. With wit and compassion, Helen engages her guests to share their - [EBS Sport / ኢቢኤስ ስፖርት](https://ebstv.tv/ebs-sport-ኢቢአይስ-ስፖርት/) - EBS Sport / ኢቢኤስ ስፖርት Hosted by Fisseha Yednekachew, Misgena Mebratu and Feyisel Zakir, EBS Sport brings comprehensive sport coverage. The show strives to provide news and in-depth analysis of Ethiopian and international sport. It also features different types of sport documentaries. - [Ehudin be EBS / እሁድን በኢቢኤስ](https://ebstv.tv/ehudin-be-ebs-እሁድን-በኢቢኤስ/) - Ehudin Be EBS / እሁድን በኢቢኤስ An infotainment program on Sunday afternoon with EBS’ own Asfaw Meshesha and . It includes different multiple segments depending on the number of stories following the topical discussion. The program is engaging which keeps viewer right at the other side for the whole three hours. It is a magazine - [Discover Ethiopia / ኢትዮጵያን እንወቅ](https://ebstv.tv/discover-ethiopia-ኢትዮጵያን-እንወቅ/) - Discover Ethiopia / ኢትዮጵያን እንወቅ Travel Show that is determined to promote the diverse tourism appeal of our country. It’s our belief that we are in the media driven world and, we intentionally use our channel to contribute our share in promoting Ethiopia and attract local and foreign tourism prospects. It is also the place - [Kidamen keseat /ቅዳሜን ከሰዓት](https://ebstv.tv/kidamen-keseat-ቅዳሜን-ከሰዓት/) - Kidamen Keseat ቅዳሜን ከሰዓት A Saturday afternoon infotainment show with magazine format; lifestyle, tea time guest, book review, music , cooking segment and many more… Every Saturday @3:00 PM Watch Now - [About Us](https://ebstv.tv/about-us/) - EBS is a privately held media company established in 2008 in Silver Spring, Maryland, USA to provide a niche transmission programming that targets the booming Ethiopian market globally. Our Vision: EBS aims to promote Ethiopian and other African countries’ values, cultures and traditions on a global scale. The much-needed information provided by EBS would help - [Terms & Conditions](https://ebstv.tv/terms-conditions/) - Last updated: 2020-10-01 1. Introduction Welcome to EBS Television! These Terms of Service (“Terms”, “Terms of Service”) govern your use of our website located at ebstv.tv (together or individually “Service”) operated by EBS. Our Privacy Policy also governs your use of our Service and explains how we collect, safeguard and disclose information that results from - [Privacy & Cookie Policy](https://ebstv.tv/privacy-cookie-policy/) - Effective date: 2020-10-01 1. Introduction Welcome to EBS TV. EBS TV operates ebstv.tv (hereinafter referred to as “Service”). Our Privacy Policy governs your visit to ebstv.tv, and explains how we collect, safeguard and disclose information that results from your use of our Service. We use your data to provide and improve Service. By using Service, - [Schedule](https://ebstv.tv/schedule/) - Air times for upcoming shows and movies. See what's on today, tonight, and this week. - [Live News](https://ebstv.tv/live-news/) - [BoredCellPhone](https://ebstv.tv/boredcellphone/) - [Job Application Confirmation](https://ebstv.tv/job-application-confirmation/) - [wpjobboard_confirmation] - [Jobs](https://ebstv.tv/job-openings/) - [awsmjobs] - [Ye Adey Gize / የአደይ ጊዜ](https://ebstv.tv/ye-adey-gize-የአደይ-ጊዜ/) - Ye Adey Gize /የአደይ ጊዜ Watch Now - [KeHiwot seleda / ከህይወት ሠሌዳ](https://ebstv.tv/kehiwot-seleda-ከህይወት-ሠሌዳ/) - KeHiwot seleda / ከህይወት ሠሌዳ A show that focuses on important social issues in a way that is different from the usual so that it is nearer to the viewer and initiates them to put on their share towards positive change. It mainly raises issues with regards to traffic accidents and is aimed at contributing our - [Ke Timirt Alem / ከትምህርት ዓለም](https://ebstv.tv/ke-timirt-alem-ከትምህርት-ዓለም/) - Ketimirt Alem / ከትምህርት ዓለም Watch Now - [Fashion / ሽክ](https://ebstv.tv/fashion-ሽክ/) - Fashion / ሽክ A program focusing on fashion and beauty. The show features different thoughts behind one’s self presentation, personal traits that are assumed by others about the choices of clothing, physical attractiveness and clothing attractiveness, common stereotypes with regards to clothing, makeups and others related to beauty. - [Ethiopis / ኢትዮጲስ](https://ebstv.tv/ethiopis-ኢትዮጲስ/) - Ethiopis / ኢትዮጲስ Ethiopis is a weekly television child show that features the title character Ethiopis, a Muppet who dressed up in Ethiopian flag and conveys educational messages through drama, dance, interview with kids and educational tour that helps Ethio- pian children know their country, culture, identity and thereby contribute to their healthy physical, cognitive - [Negere Neway / ነገረ ንዋይ](https://ebstv.tv/negere-neway-ነገረ-ንዋይ/) - Negere Neway / ነገረ ንዋይ Neger Neway” is TV based financial literacy program prepared by SPEED Ethiopia and is being broadcasted on EBS TV. The program intends to create financial literate Society which in turn benefits financial service providers from increased uptake and usage of offered financial services, increased business turnover that ensures sector Growth. - [Election 2021 / ምርጫ 2013](https://ebstv.tv/election-2021-ምርጫ-2013/) - ከሰኞ እስከ ዓርብከምሽቱ 2:00 ሰአት እስከ 2:30 - [EBS](https://ebstv.tv/ebs/) - TV Shows ,Serious Movies , Latest News. - [Home](https://ebstv.tv/home/) - [Enitewawekalen wey /እንተዋወቃለን ወይ](https://ebstv.tv/enitewawekalen-wey-እንተዋወቃለነን-ወይ/) - Enitewaweqalen wey / እንተዋወቃለን ወይ Couples game show hosted by a famous actress Hanna Yohannes. It’s an entertaining competition among three couples to winner gets a prize.Every Sunday Afternoon Watch Now - [EBS Musika](https://ebstv.tv/ebs-musika/) - Follow EBS Musika On Facebook Twitter Youtube - [EBS Cinema](https://ebstv.tv/ebs-cinema/) - Follow EBS Cinema On Facebook Twitter Youtube - [EBS Tube](https://ebstv.tv/ebs-tube/) - Coming Soon... - [Newsletter](https://ebstv.tv/newsletter/) - [All Categories](https://ebstv.tv/all-categories/) - Browse our latest videos by category - [Wolajinet / ወላጅነት](https://ebstv.tv/wolajinet-ወላጅነት/) - [Shows](https://ebstv.tv/shows/) - [Channels](https://ebstv.tv/channels/) ## Image Sliders - [Comming Soon](https://ebstv.tv/easyimagesldr/comming-soon-2/) - [Slider-channels](https://ebstv.tv/easyimagesldr/3278/) ## Global Programme - [ሚስቴን ዳርኳት / Misten darkuat](https://ebstv.tv/extvs_programme/ሚስቴን-ዳርኳት-misten-darkuat/) - [Movie Survey/የፊልም ዳሰሳ](https://ebstv.tv/extvs_programme/movie-survey-የፊልም-ዳሰሳ/) - [Entertainment News/የመዝናኛ ዜናዎች](https://ebstv.tv/extvs_programme/entertainment-news-የመዝናኛ-ዜናዎች/) - [test 1](https://ebstv.tv/extvs_programme/test-1/) - [test](https://ebstv.tv/extvs_programme/test/) - [titletest](https://ebstv.tv/extvs_programme/titletest/) - [TestTitle](https://ebstv.tv/extvs_programme/testtitle/) - [Cayberegna](https://ebstv.tv/extvs_programme/cayberegna/) - [Election 2021 / ምርጫ 2013](https://ebstv.tv/extvs_programme/election-2021-ምርጫ-2013/) - ከሰኞ እስከ ዓርብ ከምሽቱ 2:00 ሰአት እስከ 2:30 - [Addis Menged](https://ebstv.tv/extvs_programme/addis-menged/) - [Mirtu Gebeta](https://ebstv.tv/extvs_programme/mirtu-gebeta/) - [Tamera Zema](https://ebstv.tv/extvs_programme/tamera-zema/) - [Hiyaw Fikir](https://ebstv.tv/extvs_programme/hiyaw-fikir/) - [Sir Mizewa](https://ebstv.tv/extvs_programme/sir-mizewa/) - [Yelij Habtam](https://ebstv.tv/extvs_programme/yelij-habtam/) - [Yabedkulet](https://ebstv.tv/extvs_programme/yabedkulet/) - [Yefetari Gize](https://ebstv.tv/extvs_programme/yefetari-gize/) - [Fidelawit](https://ebstv.tv/extvs_programme/fidelawit/) - [Atenekugn](https://ebstv.tv/extvs_programme/atenekugn/) - [Gudegna Nech](https://ebstv.tv/extvs_programme/gudegna-nech/) - [Misten Kemugn](https://ebstv.tv/extvs_programme/misten-kemugn/) - [kezekazaw Torenet](https://ebstv.tv/extvs_programme/kezekazaw-torenet/) - [Yanegeskegn](https://ebstv.tv/extvs_programme/yanegeskegn/) - [Saneteyaye](https://ebstv.tv/extvs_programme/saneteyaye/) - [Kedemena Belay](https://ebstv.tv/extvs_programme/kedemena-belay/) - [Bayeshiligne](https://ebstv.tv/extvs_programme/bayeshiligne/) - [Yidagen Yaye](https://ebstv.tv/extvs_programme/yidagen-yaye/) - [Wedhula](https://ebstv.tv/extvs_programme/wedhula/) - [Mehal Sefari](https://ebstv.tv/extvs_programme/mehal-sefari/) - [Fikir Kir](https://ebstv.tv/extvs_programme/fikir-kir-2/) - [Ayasekim](https://ebstv.tv/extvs_programme/ayasekim/) - [Janderebaw](https://ebstv.tv/extvs_programme/janderebaw/) - [Yetefaw Lij](https://ebstv.tv/extvs_programme/yetefaw-lij/) - [Zemene](https://ebstv.tv/extvs_programme/zemene/) - [Yelib Quanqua](https://ebstv.tv/extvs_programme/yelib-quanqua-2/) - [Maya](https://ebstv.tv/extvs_programme/maya/) - [Fikir Endabede](https://ebstv.tv/extvs_programme/fikir-endabede/) - [Tsinu Kal](https://ebstv.tv/extvs_programme/tsinu-kal/) - [Yameral Hagere](https://ebstv.tv/extvs_programme/yameral-hagere/) - [Rebuni](https://ebstv.tv/extvs_programme/rebuni/) - [2 Arenguad Termusoch](https://ebstv.tv/extvs_programme/2-arenguad-termusoch/) - [Denglu](https://ebstv.tv/extvs_programme/denglu/) - [Balekelem Hilimoch](https://ebstv.tv/extvs_programme/balekelem-hilimoch/) - [Wede Fikir](https://ebstv.tv/extvs_programme/wede-fikir/) - [Gize Mizan](https://ebstv.tv/extvs_programme/gize-mizan/) - [Edeme Le set](https://ebstv.tv/extvs_programme/edeme-le-set/) - [Yet Neberish](https://ebstv.tv/extvs_programme/yet-neberish/) - [Tsion](https://ebstv.tv/extvs_programme/tsion/) - [Delalochu](https://ebstv.tv/extvs_programme/delalochu/) - [Collage Ena Webet](https://ebstv.tv/extvs_programme/collage-ena-webet/) - [Fikir Tera](https://ebstv.tv/extvs_programme/fikir-tera/) - [Balageru](https://ebstv.tv/extvs_programme/balageru/) - [Woriya](https://ebstv.tv/extvs_programme/woriya/) - [Arif Ayechekulem](https://ebstv.tv/extvs_programme/arif-ayechekulem/) - [Yalteshofew](https://ebstv.tv/extvs_programme/yalteshofew/) - [Pagume 7](https://ebstv.tv/extvs_programme/pagume-7/) - [Yale sew](https://ebstv.tv/extvs_programme/yale-sew/) - [Fetanti](https://ebstv.tv/extvs_programme/fetanti/) - [Anefatam](https://ebstv.tv/extvs_programme/anefatam/) - [Astarki](https://ebstv.tv/extvs_programme/astarki/) - [Yefetari Yale](https://ebstv.tv/extvs_programme/yefetari-yale/) - [Set](https://ebstv.tv/extvs_programme/set/) - [Molok](https://ebstv.tv/extvs_programme/molok/) - [Des Yemil Sekay](https://ebstv.tv/extvs_programme/des-yemil-sekay/) - [Eweneta](https://ebstv.tv/extvs_programme/eweneta/) - [Balgebahu](https://ebstv.tv/extvs_programme/balgebahu/) - [Yaltegeraw](https://ebstv.tv/extvs_programme/yaltegeraw/) - [Vida](https://ebstv.tv/extvs_programme/vida/) - [Yetekelekele](https://ebstv.tv/extvs_programme/yetekelekele/) - [Yanchiw Leba 2](https://ebstv.tv/extvs_programme/yanchiw-leba-2/) - [Segniko](https://ebstv.tv/extvs_programme/segniko/) - [YeAddis Abeba Habtam](https://ebstv.tv/extvs_programme/yeaddis-abeba-habtam/) - [zewd Ena Gofer](https://ebstv.tv/extvs_programme/zewd-ena-gofer/) - [Martreza](https://ebstv.tv/extvs_programme/martreza/) - [Yabedekulet](https://ebstv.tv/extvs_programme/yabedekulet/) - [Yemayetareku Kelemat](https://ebstv.tv/extvs_programme/yemayetareku-kelemat/) - [Yebekur Lij](https://ebstv.tv/extvs_programme/yebekur-lij/) - [Besament Sement Ken](https://ebstv.tv/extvs_programme/besament-sement-ken/) - [Teyim Fikir](https://ebstv.tv/extvs_programme/teyim-fikir/) - [Anlakekim](https://ebstv.tv/extvs_programme/anlakekim/) - [Yebal Gabecha](https://ebstv.tv/extvs_programme/yebale-gabecha/) - [Sewentwa](https://ebstv.tv/extvs_programme/sewentwa/) - [Balesilitanu](https://ebstv.tv/extvs_programme/balesilitanu/) - [Aleme](https://ebstv.tv/extvs_programme/aleme/) - [Sene 30](https://ebstv.tv/extvs_programme/sene-30/) - [Ewekulign](https://ebstv.tv/extvs_programme/ewekulign/) - [Bayeshilign](https://ebstv.tv/extvs_programme/bayeshilign/) - [Yegodelen](https://ebstv.tv/extvs_programme/yegodelen/) - [Heran](https://ebstv.tv/extvs_programme/heran/) - [Bale Gudaye](https://ebstv.tv/extvs_programme/bale-gudaye/) - [Arefaj](https://ebstv.tv/extvs_programme/arefaj/) - [Berabesh](https://ebstv.tv/extvs_programme/berabesh/) - [Feremata](https://ebstv.tv/extvs_programme/feremata-2/) - [Amalayu](https://ebstv.tv/extvs_programme/amalayu/) - [Eshtaol](https://ebstv.tv/extvs_programme/eshtaol-2/) - [Amerian](https://ebstv.tv/extvs_programme/amerian/) - [Askerenu](https://ebstv.tv/extvs_programme/askerenu/) - [Erik Yehun](https://ebstv.tv/extvs_programme/erik-yehun/) - [Bereabesh](https://ebstv.tv/extvs_programme/bereabesh/) - [Feremata](https://ebstv.tv/extvs_programme/feremata/) - [3+1](https://ebstv.tv/extvs_programme/31/) - [Fre](https://ebstv.tv/extvs_programme/fre/) - [Sentayew](https://ebstv.tv/extvs_programme/sentayew/) - [Yearebegnaw lij 2](https://ebstv.tv/extvs_programme/yearebegnaw-lij-2/) - [Yebet Lij](https://ebstv.tv/extvs_programme/eshtaol/) - [Sakilign](https://ebstv.tv/extvs_programme/sakilign/) - [WedeHuala](https://ebstv.tv/extvs_programme/wedehuala/) - [Misten Darkuat](https://ebstv.tv/extvs_programme/misten-darkuat/) - [Hello Ethiopia](https://ebstv.tv/extvs_programme/hello-ethiopia/) - [Washaw](https://ebstv.tv/extvs_programme/washaw/) - [Yebega Mebrek](https://ebstv.tv/extvs_programme/yebega-mebrek/) - [Embi](https://ebstv.tv/extvs_programme/embi/) - [Kokobachen](https://ebstv.tv/extvs_programme/kokobachen/) - [Meleke](https://ebstv.tv/extvs_programme/meleke/) - [Mensut](https://ebstv.tv/extvs_programme/mensut/) - [Bihones](https://ebstv.tv/extvs_programme/bihones/) - [Ayasikim](https://ebstv.tv/extvs_programme/ayasikim/) - [Fikir Aleka](https://ebstv.tv/extvs_programme/fikir-aleka/) - [Mehareben](https://ebstv.tv/extvs_programme/mehareben/) - [Ye Arada Lij 2](https://ebstv.tv/extvs_programme/ye-arada-lij-2/) - [79](https://ebstv.tv/extvs_programme/79/) - [Yemogzitwa Lijoch](https://ebstv.tv/extvs_programme/yemogzitwa-lijoch/) - [Fikiren Bemen quqnqua](https://ebstv.tv/extvs_programme/fikiren-bemen-quqnqua/) - [Belatena](https://ebstv.tv/extvs_programme/belatena/) - [Yekebere Deha](https://ebstv.tv/extvs_programme/yekebere-deha/) - [Yemchereshaw Kemise](https://ebstv.tv/extvs_programme/yemchereshaw-kemise/) - [Yeras Ashker](https://ebstv.tv/extvs_programme/yeras-ashker/) - [Bekum kafekershign](https://ebstv.tv/extvs_programme/bekum-kafekershign/) - [Yemata](https://ebstv.tv/extvs_programme/yemata/) - [Yenegerkush Elet](https://ebstv.tv/extvs_programme/yenegerkush-elet/) - [Leka Aleteyayenem](https://ebstv.tv/extvs_programme/leka-aleteyayenem/) - [Ha Belu](https://ebstv.tv/extvs_programme/ha-belu/) - [Enda Enat](https://ebstv.tv/extvs_programme/enda-enat/) - [Alabedkum](https://ebstv.tv/extvs_programme/alabedkum/) - [Aleshetim](https://ebstv.tv/extvs_programme/aleshetim/) - [Yigbagn](https://ebstv.tv/extvs_programme/yigbagn/) - [Ye Koshe Lij](https://ebstv.tv/extvs_programme/ye-koshe-lij/) - [Yaye Yifredew](https://ebstv.tv/extvs_programme/yaye-yifredew/) - [Fikir Be Amaregna](https://ebstv.tv/extvs_programme/fikir-be-amaregna/) - [Eden](https://ebstv.tv/extvs_programme/eden/) - [2 Lib](https://ebstv.tv/extvs_programme/2-lib/) - [Abstract](https://ebstv.tv/extvs_programme/abstract/) - [Yeberehan Firima](https://ebstv.tv/extvs_programme/yeberehan-firima/) - [Samegn](https://ebstv.tv/extvs_programme/samegn/) - [Yedagen yaye](https://ebstv.tv/extvs_programme/yedagen-yaye/) - [Heyab](https://ebstv.tv/extvs_programme/heyab/) - [Freedom](https://ebstv.tv/extvs_programme/freedom/) - [Begize](https://ebstv.tv/extvs_programme/begize/) - [Aderech Arada](https://ebstv.tv/extvs_programme/aderech-arada/) - [Rastaw](https://ebstv.tv/extvs_programme/rastaw/) - [Tision](https://ebstv.tv/extvs_programme/tision/) - [Yegna Beteseb](https://ebstv.tv/extvs_programme/yegna-beteseb/) - [Keletate](https://ebstv.tv/extvs_programme/keletate/) - [Filimegnochu](https://ebstv.tv/extvs_programme/filimegnochu/) - [Batakoyign](https://ebstv.tv/extvs_programme/batakoyign/) - [Alem Bekagn](https://ebstv.tv/extvs_programme/alem-bekagn/) - [2 Arenguade Teremusoch](https://ebstv.tv/extvs_programme/arenguade-teremusoch/) - [Yet Nebrish](https://ebstv.tv/extvs_programme/yet-nebrish/) - [Yelib quanqua](https://ebstv.tv/extvs_programme/yelib-quanqua/) - [Fikiren laden](https://ebstv.tv/extvs_programme/fikiren-laden/) - [Fikir Simenezer](https://ebstv.tv/extvs_programme/fikir-simenezer/) - [Endatiketelgn](https://ebstv.tv/extvs_programme/endatiketelgn/) - [Bante Fikir](https://ebstv.tv/extvs_programme/bante-fikir/) - [Atenkugn](https://ebstv.tv/extvs_programme/atenkugn/) - [Bemenged laye](https://ebstv.tv/extvs_programme/bemenged-laye/) - [Ganta](https://ebstv.tv/extvs_programme/ganta/) - [Yanegesekagn](https://ebstv.tv/extvs_programme/yanegesekagn/) - [Fikirena Genzeb](https://ebstv.tv/extvs_programme/fikirena-genzeb/) - [FBI 3](https://ebstv.tv/extvs_programme/fbi-3/) - [45tu Kenat](https://ebstv.tv/extvs_programme/45tu-kenat/) - [Banchi Yemeta](https://ebstv.tv/extvs_programme/banchi-yemeta/) - [Fikire Fikeregna](https://ebstv.tv/extvs_programme/fikire-fikeregna/) - [Ha Ena Le 2](https://ebstv.tv/extvs_programme/ha-ena-le-2/) - [Yabetse](https://ebstv.tv/extvs_programme/yabetse/) - [Saqien Melskut](https://ebstv.tv/extvs_programme/saqien-melskut/) - [Leman Beye](https://ebstv.tv/extvs_programme/leman-beye/) - [Esu Ena Esua](https://ebstv.tv/extvs_programme/esu-ena-esua/) - [Yebalega Neger](https://ebstv.tv/extvs_programme/yebalega-neger/) - [Meda](https://ebstv.tv/extvs_programme/meda/) - [Tihitina](https://ebstv.tv/extvs_programme/tihitina/) - [Yaenagerkush](https://ebstv.tv/extvs_programme/yaenagerkush/) - [Felega Asefelega](https://ebstv.tv/extvs_programme/felega-asefelega/) - [Batemechim Keterign](https://ebstv.tv/extvs_programme/batemechim-keterign/) - [Ayigebanem](https://ebstv.tv/extvs_programme/ayigebanem/) - [Sigebagn Letash](https://ebstv.tv/extvs_programme/sigebagn-letash/) - [Tewedegnalech](https://ebstv.tv/extvs_programme/tewedegnalech/) - [Zenach](https://ebstv.tv/extvs_programme/zenach/) - [Lene kalshe](https://ebstv.tv/extvs_programme/lene-kalshe/) - [Emaydegem](https://ebstv.tv/extvs_programme/emaydegem/) - [Bandaf](https://ebstv.tv/extvs_programme/bandaf/) - [Aserash Fechiw](https://ebstv.tv/extvs_programme/aserash-fechiw/) - [Lefikir Sil](https://ebstv.tv/extvs_programme/lefikir-sil/) - [Lalagegnat](https://ebstv.tv/extvs_programme/lalagegnat/) - [Yet Nora](https://ebstv.tv/extvs_programme/yet-nora/) - [Ye Arefede Arada](https://ebstv.tv/extvs_programme/ye-arefede-arada/) - [Ye Hamle Mushera](https://ebstv.tv/extvs_programme/ye-hamle-mushera/) - [Beza Bekeremet](https://ebstv.tv/extvs_programme/beza-bekeremet/) - [Afajechin](https://ebstv.tv/extvs_programme/afajechin/) - [Ardibo](https://ebstv.tv/extvs_programme/ardibo/) - [Werkezebo](https://ebstv.tv/extvs_programme/werkezebo/) - [Talak Ena Tanash](https://ebstv.tv/extvs_programme/talak-ena-tanash/) - [Tilo Malef](https://ebstv.tv/extvs_programme/tilo-malef/) - [Ke Demena Belay](https://ebstv.tv/extvs_programme/ke-demena-belay/) - [Fikiren Yayachu](https://ebstv.tv/extvs_programme/fikiren-yayachu/) - [Bezimeta](https://ebstv.tv/extvs_programme/bezimeta/) - [Atse Mandela](https://ebstv.tv/extvs_programme/atse-mandela/) - [Tibatibie](https://ebstv.tv/extvs_programme/tibatibie/) - [Serachiligne](https://ebstv.tv/extvs_programme/serachiligne/) - [Yegizer Dildiy](https://ebstv.tv/extvs_programme/yegizer-dildiy/) - [Ende Keld](https://ebstv.tv/extvs_programme/ende-keld/) - [Astaraki](https://ebstv.tv/extvs_programme/astaraki/) - [Alsewashim](https://ebstv.tv/extvs_programme/alwashim/) - [Amen](https://ebstv.tv/extvs_programme/amen/) - [Selam New](https://ebstv.tv/extvs_programme/selam-new/) - [YeLeba Lij](https://ebstv.tv/extvs_programme/yeleba-lij/) - [Lela Mafiya](https://ebstv.tv/extvs_programme/lela-mafiya/) - [Gize Bet](https://ebstv.tv/extvs_programme/gize-bet/) - [Ensaro](https://ebstv.tv/extvs_programme/ensaro/) - [College Ena Webet](https://ebstv.tv/extvs_programme/college-ena-webet/) - [400 Fikir](https://ebstv.tv/extvs_programme/400-fikir/) - [Yaletekolefebet](https://ebstv.tv/extvs_programme/yaletekolefebet/) - [Ye Hizib Negn](https://ebstv.tv/extvs_programme/ye-hizib-negn/) - [Yeserge Leta](https://ebstv.tv/extvs_programme/yeserge-leta/) - [Green Card](https://ebstv.tv/extvs_programme/green-card/) - [Bingo](https://ebstv.tv/extvs_programme/bingo/) - [Bebado](https://ebstv.tv/extvs_programme/bebado/) - [Absalat](https://ebstv.tv/extvs_programme/lefikie-sil/) - [Felashaw 2](https://ebstv.tv/extvs_programme/felashaw/) - [YeWef Quanqua](https://ebstv.tv/extvs_programme/yewef-quanqua/) - [Lastawisish](https://ebstv.tv/extvs_programme/lastawisish/) - [Fikir kir](https://ebstv.tv/extvs_programme/fikir-kir/) - [Ye Arada lij 4](https://ebstv.tv/extvs_programme/ye-arada-lij-4/) - [Ye Wededu Semon](https://ebstv.tv/extvs_programme/ye-wededu-semon/) - [Bizu Tebazu](https://ebstv.tv/extvs_programme/bizu-tebazu/) - [Ewedehalew](https://ebstv.tv/extvs_programme/ewedehalew/) - [Fiker Tera](https://ebstv.tv/extvs_programme/fiker-tera/) - [ke Hige Belay](https://ebstv.tv/extvs_programme/ke-hige-belay/) - [Tsenat](https://ebstv.tv/extvs_programme/tsenat/) - [weraj Ale](https://ebstv.tv/extvs_programme/weraj-ale/) - [Ye sefer lij](https://ebstv.tv/extvs_programme/ye-sefer-lij/) - [Ye semay Fegegeta](https://ebstv.tv/extvs_programme/ye-semay-fegegeta/) - [Siyameresh Yekir](https://ebstv.tv/extvs_programme/siyameresh-yekir/) - [lamba](https://ebstv.tv/extvs_programme/lamba/) - [Herol](https://ebstv.tv/extvs_programme/herol/) - [Fetash Agebign](https://ebstv.tv/extvs_programme/fetash-agebign/) - [Filalot](https://ebstv.tv/extvs_programme/filalot/) - [Des Endalesh](https://ebstv.tv/extvs_programme/des-endalesh/) - [Felege Asefelege](https://ebstv.tv/extvs_programme/felege-asefelege/) - [Misten kemugn](https://ebstv.tv/extvs_programme/misten-darekut/) - [Made In China](https://ebstv.tv/extvs_programme/made-in-china/) - [Wendeme Yakob](https://ebstv.tv/extvs_programme/wendeme-yakob-2/) - [Dagi Show](https://ebstv.tv/extvs_programme/dagi-show/) - [Yeras Tila](https://ebstv.tv/extvs_programme/yeras-tila/) - [chewawochu](https://ebstv.tv/extvs_programme/chewawochu/) - [Be Wendoch Bet](https://ebstv.tv/extvs_programme/be-wendoch-bet/) - [Amran](https://ebstv.tv/extvs_programme/amran/) - [Ye Hilim Enat](https://ebstv.tv/extvs_programme/ye-hilim-enat/) - [Tuxedo](https://ebstv.tv/extvs_programme/tuxedo/) - [Semeta Yehone](https://ebstv.tv/extvs_programme/semeta-yehone/) - [Sem ena work](https://ebstv.tv/extvs_programme/sem-ena-work/) - [FBI 1](https://ebstv.tv/extvs_programme/fbi-1/) - [Ye Wendoch Gudaye](https://ebstv.tv/extvs_programme/wendeme-yakob/) - [Almaze](https://ebstv.tv/extvs_programme/almaze/) - [kezekazaw Torenat](https://ebstv.tv/extvs_programme/kezekazaw-torenat/) - [Ha Ena Le](https://ebstv.tv/extvs_programme/ha-ena-le/) - [Ende Bale Ena Mist](https://ebstv.tv/extvs_programme/ende-bale-ena-mist/) - [Des Sil](https://ebstv.tv/extvs_programme/des-sil/) - [Bemin Engebaba](https://ebstv.tv/extvs_programme/bemin-engebaba/) - [EBS Cinema / ኢቢኤስ ሲኒማ](https://ebstv.tv/extvs_programme/ebs-cinema-ኢቢኤስ-ሲኒማ/) - [MUSIC](https://ebstv.tv/extvs_programme/music/) - 24 hours Ethiopian music clips. - [Ebs Music reggae & Afro Beat /ኢቢኤስ ሙዚቃ ሬጌ እና አፍሮ ቢት](https://ebstv.tv/extvs_programme/ebs-music-reggae-afro-beat-ኢቢኤስ-ሙዚቃ-ሬጌ-እና-አፍሮ-ቢት/) - [20 30 / ሃያ ሰላሳ](https://ebstv.tv/extvs_programme/20-30-ሃያ-ሰላሳ/) - An all rounded program dedicated for those who are in their 20 and 30s. The program has the purpose of the new generation through advanced knowledge, critical thinking and ways of behaving. Invited panelist will discuss on current social, economic and social issues. In so doing, the program tries to create a well-informed, creative and - [Sportin Kegna Gar](https://ebstv.tv/extvs_programme/sportin-kegna-gar-ስፖርትን-ከኛ-ጋር/) - [Ethiopian Movies](https://ebstv.tv/extvs_programme/ethiopian-movies/) - 24 hour Ethiopian movies. - [African Report / አፍሪካን ሪፖርት](https://ebstv.tv/extvs_programme/african-report-አፍሪካን-ሪፖርት/) - [New Life / አዲስ ሂወት](https://ebstv.tv/extvs_programme/new-life-አዲስ-ሂወት/) - [CBE Program / የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ፕሮግራም](https://ebstv.tv/extvs_programme/cbe-program-የኢትዮጵያ-ንግድ-ባንክ-ፕሮግራም/) - [Ketemert Alem / ከትምህርት አለም](https://ebstv.tv/extvs_programme/ketemert-alem-ከትምህርት-አለም/) - [TechTalk With Solomon](https://ebstv.tv/extvs_programme/techtalk-with-solomon/) - TechTalk With Solomon weekly technology TV show on EBS embarks on informing its target audience with useful and most up-to-date science & technology topics – computers, robotics, personal electronics, new innovations, medical technology, space science just to name a few. This show strives to address critical matters in the technology realm and bridge the huge - [Ethio Business / ኢትዮ ቢዝነስ](https://ebstv.tv/extvs_programme/ethio-business-ኢትዮ-ቢዝነስ/) - t is a Business Show on EBS TV. The show consists of Business Profiling, entrepreneurship and business updates. Business profiling makes an in-depth review of the company; its philosophy, people, product and service in the most effective and holistic way. It is the best platform to create connection with the viewer and also allows them to - [Tizitachin / ት ዝ ታ ች ን](https://ebstv.tv/extvs_programme/tizitachin-ት-ዝ-ታ-ች-ን/) - The show is about Memories of places, events, cultures and what not…? Someone’s memories are histories and herstories to others. It shows us places and happenings that were once popular and which some of them are no more there. - [Ehudin Be EBS / እሁድን በኢቢኤስ](https://ebstv.tv/extvs_programme/ehudin-be-ebs-እሁድን-በኢቢኤስ/) - An infotainment program on Sunday afternoon with EBS’ own Asfaw Meshesha and . It includes different multiple segments depending on the number of stories following the topical discussion. The program is engaging which keeps viewer right at the other side for the whole three hours. It is a magazine format; small updates of the talk - [Enitewawekalen wey /እንተዋወቃለን ወይ](https://ebstv.tv/extvs_programme/enitewawekalen-wey-እንተዋወቃለን-ወይ/) - Couples game show hosted by a famous actress Hanna Yohannes. It’s an entertaining competition among three couples to winner gets a prize. - [Yegir-Esat Drama / የእግር እሳት ድራማ](https://ebstv.tv/extvs_programme/yegir-esat-drama-የእግር-እሳት-ድራማ/) - A powerful thriller drama follows the ups and downs of Anteneh, a loving father who lost his only son to a hit- and run. He gave up on the traffic police investiga- tion and went on to find out the person behind the hit and run crime. On the other hand, Derejie, a detective investigating - [Zemen / ዘመን](https://ebstv.tv/extvs_programme/zemen-ዘመን/) - [Senselet / ሰንሰለት](https://ebstv.tv/extvs_programme/senselet-ሰንሰለት/) - [Mirt Musika / ምርጥ ሙዚቃ](https://ebstv.tv/extvs_programme/mirt-musika-ምርጥ-ሙዚቃ/) - [Kidamen Keseat / ቅዳሜን ከሰዓት](https://ebstv.tv/extvs_programme/kidamen-keseat-ቅዳሜን-ከሰዓት/) - A Saturday afternoon infotainment show with magazine format; lifestyle, tea time guest, book review, music , cooking segment and many more… - [Yebeteseb Chewata / የቤተሰብ ጨዋታ](https://ebstv.tv/extvs_programme/yebeteseb-chewata-የቤተሰብ-ጨዋታ/) - A Game show, where two families compete to name the most popular responses to survey questions in order to win cash and exciting prizes. Each episode of Yebeteseb Chewata features 8 contestants from two different families competing to win cash and prizes, including a new apartment for those families who win seven matches consecutively. The - [Ambassador /አምባሳደር](https://ebstv.tv/extvs_programme/ambasador-አምባሳደር/) - [Discover Ethiopia /ኢትዮጵያን እንወቅ](https://ebstv.tv/extvs_programme/discover-ethiopia-ኢትዮጵያን-እንወቅ/) - Travel Show that is determined to promote the diverse tourism appeal of our country. It’s our belief that we are in the media driven world and, we intentionally use our channel to contribute our share in promoting Ethiopia and attract local and foreign tourism prospects. It is also the place to be for anyone who’d - [Fashion / ሽክ](https://ebstv.tv/extvs_programme/fashion-ሽክ/) - A program focusing on fashion and beauty. The show features different thoughts behind one’s self presentation, personal traits that are assumed by others about the choices of clothing, physical attractiveness and clothing attractiveness, common stereotypes with regards to clothing, makeups and others related to beauty. - [Negere Neway /ነገረ ንዋይ](https://ebstv.tv/extvs_programme/negere-neway-ነገረ-ንዋይ/) - Neger Neway” is TV based financial literacy program prepared by SPEED Ethiopia and is being broadcasted on EBS TV. The program intends to create financial literate Society which in turn benefits financial service providers from increased uptake and usage of offered financial services, increased business turnover that ensures sector Growth. - [Seyifu On EBS / ሰይፉ በኢቢኤስ](https://ebstv.tv/extvs_programme/seyifu-on-ebs-ሰይፉ-በኢቢኤስ/) - eifu Fantahun hosts a weekly show on EBS packed with hilarious comedy bits, topical monologue jokes, musical guest or acts and interviews. The show features diverse lineup of guests including celebrities, athletes, musicians, comedians and other human interest subjects. The comedian and talk show host takes humorous look at the daily happenings in the news and culture with - [Helen Show / ሄለን ሾው](https://ebstv.tv/extvs_programme/helen-show-ሄለን-ሾው/) - Helen show is about celebrating and inspiring Ethiopians, Ethiopian Americans and Africans by facilitating honest conversations, with a mix of deeply personal and in-depth discussion to inform, inspire, empower and entertain her viewers to transform and improve their lives. With wit and compassion, Helen engages her guests to share their thoughts and expertise discussing relevant every - [EBS Sport / ኢቢኤስ ስፖርት](https://ebstv.tv/extvs_programme/ebs-sport-ኢቢኤስ-ስፖርት/) - Hosted by Fisseha Yednekachew, Misgena Mebratu and Feyisel Zakir, EBS Sport brings comprehensive sport coverage. The show strives to provide news and in-depth analysis of Ethiopian and international sport. In also features different types of sport documentaries. - [Ethiopis / ኢትዮጲስ](https://ebstv.tv/extvs_programme/ethiopis-ኢትዮጲስ/) - Ethiopis is a weekly television child show that features the title character Ethiopis, a Muppet who dressed up in Ethiopian flag and conveys educational messages through drama, dance, interview with kids and educational tour that helps Ethio- pian children know their country, culture, identity and thereby contribute to their healthy physical, cognitive and psychosocial development. - [Orthodox Program](https://ebstv.tv/extvs_programme/orthodox-program/) - [Muslim Program](https://ebstv.tv/extvs_programme/muslim-program/) - [Protestant Program](https://ebstv.tv/extvs_programme/protestant-program/) - [Ye Adey Gize](https://ebstv.tv/extvs_programme/ye-adey-gize/) - [What's New/ አዲስ ነገር](https://ebstv.tv/extvs_programme/whats-new-አዲስ-ነገር/) - News ## Schedule - [Monday](https://ebstv.tv/?extvs_schedule=5811) - [](https://ebstv.tv/?extvs_schedule=6828) - [](https://ebstv.tv/?extvs_schedule=1874) - [](https://ebstv.tv/?extvs_schedule=1877) - [](https://ebstv.tv/?extvs_schedule=1864) - [](https://ebstv.tv/?extvs_schedule=1834) - [](https://ebstv.tv/?extvs_schedule=1866) - [](https://ebstv.tv/?extvs_schedule=5331) - [](https://ebstv.tv/?extvs_schedule=5332) - [](https://ebstv.tv/?extvs_schedule=5325) - [](https://ebstv.tv/?extvs_schedule=5329) - [](https://ebstv.tv/?extvs_schedule=2041) - [](https://ebstv.tv/?extvs_schedule=1838) ## Shortcodes - [ebsschedule](https://ebstv.tv/?extvs_scbd=ebsschedule) ## Categories - [Others](https://ebstv.tv/category/others/) - [Business](https://ebstv.tv/category/business/) - [Food](https://ebstv.tv/category/food/) - [General](https://ebstv.tv/category/general/) - [Latest](https://ebstv.tv/category/latest/) - [News](https://ebstv.tv/category/news/) - [Politics](https://ebstv.tv/category/politics/) - [Sports](https://ebstv.tv/category/sports/) - [Technology](https://ebstv.tv/category/technology/) - [Ethiopia](https://ebstv.tv/category/news/ethiopia/) - [International](https://ebstv.tv/category/news/international/) - [Vacancy](https://ebstv.tv/category/vacancy/) - [BoredCellPhone](https://ebstv.tv/category/boardcellphone/) - [Live](https://ebstv.tv/category/live/) - [Roku](https://ebstv.tv/category/roku/) ## Tags - [Pm Abiy Ahmed](https://ebstv.tv/tag/pm-abiy-ahmed/) - [Antony J. Blinken](https://ebstv.tv/tag/antony-j-blinken/) - [bamlak tesema](https://ebstv.tv/tag/bamlak-tesema/) - [ethiopian referee](https://ebstv.tv/tag/ethiopian-referee/) - [ebstv](https://ebstv.tv/tag/ebstv/) ## Channel - [EBS](https://ebstv.tv/tvs-cat/ebs/) - [EBS MUSIKA](https://ebstv.tv/tvs-cat/ebs-musika/) - [EBS CINEMA](https://ebstv.tv/tvs-cat/ebs-cinema/)