EthiopiaNews

ስግብግብ ነጋዴዎች

ጠቅላይ ሚኒስትር አብይ አህመድ የማክሮ ኢኮኖሚ ለውጡን ባልተገባ ሕገ ወጥ መንገድ ለመጠቀም በሚፈልጉ ስግብግብ ነጋዴዎች ላይ የሕግ አስፈጻሚ አካላት እርምጃ እንዲወስዱ ኃላፊነት እንደተሰጣቸው ገልጸዋል።

ጠቅላይ ሚኒስትሩ የማክሮ ኢኮኖሚ ለውጡን በተመለከተ ትላንት ማብራሪያ የሰጡ ሲሆን የለውጥ ሥራዎቻችን ሁሉ ስኬት በባለድርሻ አካላት የተባበረ ጥረት ላይ ይመሠረታል ያሉት ጠቅላይ ሚኒስትሩ አካሄዳችን ደሃ ተኮር ነው ሲሉ በኤክስ ማህበራዊ ገጻቸው አስፈረዋል፡፡