ባንግላዲሽ
ለሳምንታት በተካሄደው የዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች ተቃውሞ የተገደሉ ሰዎች ቁጥር ከ4 መቶ ማለፉ ተነግሯል፡፡
ትላንት በተካሄደው ተቃውሞ ብቻ በትንሹ 1 መቶ 9 ሰዎች መገደላቸውና አጠቃላይ የሟቾች ቁጥር 4 መቶ 9 መድረሱን የኤ ኤፍ ፒ ዘገባ ያሳያል፡፡በትላንቱ ተቃውሞ በሰው ህይወት ላይ የደረሰው ጉዳት ተቃውሞው ከተቀሰቀሱ ወዲህ እጅግ ከፍተኛው ጉዳት ነው ተብሏል፡፡
ለሳምንታት በተካሄደው የዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች ተቃውሞ የተገደሉ ሰዎች ቁጥር ከ4 መቶ ማለፉ ተነግሯል፡፡
ትላንት በተካሄደው ተቃውሞ ብቻ በትንሹ 1 መቶ 9 ሰዎች መገደላቸውና አጠቃላይ የሟቾች ቁጥር 4 መቶ 9 መድረሱን የኤ ኤፍ ፒ ዘገባ ያሳያል፡፡በትላንቱ ተቃውሞ በሰው ህይወት ላይ የደረሰው ጉዳት ተቃውሞው ከተቀሰቀሱ ወዲህ እጅግ ከፍተኛው ጉዳት ነው ተብሏል፡፡