የዋጋ ጭማሪን ለመቆጣጠር
መንግስት በመሰረታዊ የምግብ ሸቀጦች ላይ የአቅርቦትና የዋጋ ጭማሪን ለመቆጣጠር በቂ ዝግጅት አድርጌያለሁ አለ፡፡
የንግድ እና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስቴር ምክንያታዊ ያልሆነ የዋጋ ጭማሪ በሚያደርጉና ምርትን በማከማቸት እጥረት እንዲፈጠር በሚያደርጉ ነጋዴዎች ላይ ጥብቅ እርምጃ እየወሰደ እንደሆነና እንደዚህ አይነት ድርጊት ከመፈፀም ነጋዴዎቹ እንዲቆጠቡ አሳስበዋል፡፡
መንግስት በመሰረታዊ የምግብ ሸቀጦች ላይ የአቅርቦትና የዋጋ ጭማሪን ለመቆጣጠር በቂ ዝግጅት አድርጌያለሁ አለ፡፡
የንግድ እና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስቴር ምክንያታዊ ያልሆነ የዋጋ ጭማሪ በሚያደርጉና ምርትን በማከማቸት እጥረት እንዲፈጠር በሚያደርጉ ነጋዴዎች ላይ ጥብቅ እርምጃ እየወሰደ እንደሆነና እንደዚህ አይነት ድርጊት ከመፈፀም ነጋዴዎቹ እንዲቆጠቡ አሳስበዋል፡፡