የነዳጅ ስርጭት ድልድል
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ንግድ ቢሮ በነዳጅ ማዲያዎች ቅድሚያ አገልግሎት የሚያገኙ ተቋማትን ይፋ አደረገ ።
ቢሮዉ በመካከለኛ ምስራቅ በተከሰተዉ ቀዉስ ምክንያት የተፈጠረዉን የነዳጅ እጥረት ለመከላከል በነዳጅ ማዲያዎች ቅድሚያ አገልግሎት የሚያገኙ ተቋማትን ይፋ አደርጓል፡:
በዚህም መሰረት፤-
👉ለነዳጅ አጓጓዥ ተሽከርካሪዎች/ ቦቴዎች፤
👉ለከፍተኛ አምራች ኢንዱስትሪዎች፤መሰረታዊ የምግብ ፍጆታ ምርቶች እና የኤክስፖርት ምርቶችን የሚያመርቱ፤
👉ግንባታ ላይ ላሉና ትኩረት ለሚሰጣቸዉ የመንግስትና ግል ፕሮጀክቶች፤
👉ለደረቅ ጭነት እና ለግንባታ ቁሳቁስ አጓጓዥ ተሽከርካሪዎች (ገበያ ለማረጋጋት የግበንርናና ኢንዱስትሪ ፍጆታ ምርቶች የሚጓዙ ተከርክርካሪዎች ይጨምራል)
👉ለግብርና ማሽነሪዎች / ትራክተሮች
👉ለሀገር አቋራጭ የሕዝብ ማመላለሻ ተሽከርካሪዎች
👉ለከተማ የህዝብ ትራንስፖርት አገልግሎት ሰጪ ተሽከርካሪዎች
👉ለሕብረተሰብ አገልግሎት ሰጪ ተቋማት ( አምቡላንስ፡ ቀዶ ጥገና የሚሰሩ ተቋማት፡ መብራትና
👉ሌሎች እንደአስፈላጊነቱ በንግድ ቢሮ እየቀረበ በግብረ ሃይል እየታየ ዉሳኔ ሲሰጥ የሚጨመር መሆኑን ቢሮዉ ገልጿል።
መረጃው ከአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ንግድ ቢሮ የተገኘ ነው።
#EBS
#EBSTVNEWS
#EBSTVSPORT
#_7696_WN
https://t.me/ebstvnews
