News

የጋራ መኖሪያ ቤቶችን ዕጣ ሙሉ ለሙሉ ውድቅ ተደረገ

የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ሐምሌ 1 ቀን 2014 ያወጣው የ20/80 እና 40/60 የጋራ መኖሪያ ቤቶችን ዕጣ ሙሉ ለሙሉ ውድቅ መደረጉን አስታወቀ፡፡
የከተማ አስተዳደሩ ከንቲባ ወ/ሮ አዳነች አቤቤ በዛሬው ዕለት ለሚዲያ በሰጡት መግለጫ ባሳለፍነው ሐምሌ 1 ቀን 2014 የወጣው የ20/80 እና 40/60 የጋራ መኖሪያ ቤቶች ዕጣ የተለያዪ የማጭበርበር ድርጊት ግኝቶች ስለተገኙበት ውድቅ መደረጉን የገለፁ ሲሆን በቅርቡ ዕጣው በድጋሜ እንዲወጣ እንደሚደረግም አስታውቀዋል፡፡
ያሎትን አስተያየት እና ጥያቄ በአጭር መልዕክት 7696 ላይ ይላኩልን።

የኢቢኤስ የአዲስ ነገር / What’s New መረጃዎችን በሚከተሉት የጊዜ ሰሌዳ መሰረት ይከታተሉ::

ዘወትር ከሰኞ እስከ ዓርብ

👉 የማለዳ ዜና ከጠዋቱ 1:30 ሰዓት እስከ 2:00 / በድጋሚ ከ ጠዋቱ 3፡00 እስከ 3፡30

👉 የእኩለ ቀን ዜና ከቀኑ 7:30 ሰዓት እስከ 8:00 ሰዓት (በቀጥታ)

👉 የምሽት ዜና ከምሽቱ 1:30 እስከ 2:00

ዘወትር ቅዳሜ

👉 የእኩለ ቀን ዜና ከቀኑ 7:00 ሰዓት እስከ 8:00 ሰዓት

አዲስ ነገር / What’s New

EBSTV WRLDWIDE

EBSTV WRLDWIDE

EBS