EthiopiaNews

የፈጠራ ስራ ውድድር

የኢፌድሪ የፕላን እና ልማት ሚኒስቴር ከተባበሩት መንግስታት የህፃናት መርጃ ድርጅት ዩኒሴፍ ጋር በመተባበር አየር ንብረት ላይ ያተኮረ የወጣቶች የአየር ንብረት ሻምፒዮና የውድድር መድረክ ማዘጋጀቱ ታውቋል።

ከአየር ንብረት ጋር በተያያዘ የግንዛቤ ማስጨበጥ ስራ የምትሰሩ እንዲሁም የፈጠራ ውጤቶች ያሏቹ እድሜአቹ ከ18 እስከ 24 የሆነ መወዳደር ትችላላችሁ።
በውድድሩ አሸናፊ የሚሆኑ 2 ተወዳዳሪዎች ኢትዮጲያን ወክለው በአለም አቀፍ መድረክ ተሳታፊ እንደሚሆኑ ይጠበቃል። ለበለጠ መረጃ የኢፌድሪ የፕላን እና ልማት ሚኒስቴር የማህበራዊ ገጽን