EthiopiaNews

የቴዲ አፍሮ የሙዚቃ አልበም

ተወዳጁ ድምጻዊ ቴዲ አፍሮ ‘ኢቶሪካ’ የተሰኘው አዲስ አልበም በመጪው ሐሙስ እንደሚለቅ አስታወቀ።

ድምጻዊ ቴዎድሮስ ካሳሁን (ቴዲ አፍሮ) ከአራት ዓመት በላይ እንደፈጀ የተነገረለትን አዲስ የሙዚቃ አልበሙን ሚያዝያ 8/2018 ዓ.ም. ወደ አድማጮቹ እንደሚያደርስ በማኅበራዊ ገጹ ላይ ይፋ አድርጓል፡፡

#EBS
#EBSTVNEWS
#EBSTVSPORT
#_7696_WN
https://t.me/ebstvnews