EthiopiaNews

የነዳጅ ዋጋ ጭማሪ

የንግድ እና ቀጠናዊ ትስስር ሚኒስቴር ከትናንት ሚያዚያ 23 ቀን 2018 ዓ/ም ጀምሮ በአዲስ አበባ ከተማ የነዳጅ ምርቶች የችርቻሮ መሸጫ ዋጋ ላይ ጭማሬ መደረጉን አሳውቋል።

በደብዳቤው በተገለጸው መሰረት በሊትር፦

✅ ነጭ ናፍጣ 180.46 ብር

✅ ቤንዚን 167.50 ብር

✅ ኬሮሲን 320.66 ብር

✅ ቀላል ጥቁር ናፍጣ 170.62 ብር

✅ ከባድ ጥቁር ናፍጣ 167.37 ብር

✅ የአውሮፕላን ነዳጅ 319.76 ብር ሆኗል።

#EBSTVSPORT
#_7696_WN
https://t.me/ebstvnews