EthiopiaNews

በምርጫ ጣቢያዎች ላይ ያጋጠመው ችግር

🔸የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ በጸጥታ ችግር ምክንያት 143 የምርጫ ጣቢያዎች አለመከፈታቸውን ገልጿል፡፡

🔸ቦርዱ ይሄንን ያስታወቀው በመካሄድ ላይ የሚገኘውን 7ኛው ጠቅላላ ምርጫ አስመልክቶ በሰጠው መግለጫ ላይ ነው፡፡

🔸መግለጫውን ሰጡት የቦርዱ ሰብሳቢ ሜላተወርቅ ሃይሉ በኦሮሚያና አማራ ክልሎች በተሰወኑ የምርጫ ጣቢያዎች የጸጥታ ችግር ማጋጠሙንና በዚህም ምክንያት የድምጽ አሰጣጥ ሂደቱ የተቋረጠባቸው አከባቢዎች ስለመኖራቸውም አንስተዋል፡፡

#EBS #EBSTVNEWS #ELECTION_2018 #_7696_WN https://t.me/ebstvnews www.ebstv.tv