LatestNewsPolitics

ሰበር ዜና‼️

የቀድሞ የፌዴሬሽን ምክር ቤት አፈ ጉባኤ የነበሩት ወ/ሮ ኬሪያ ኢብራሂም ለመንግስት እጅ መስጠታቸው ኢዜአ ዘግቧል።

መንግስት እንደ ወ/ሮ ኬርያ ኢብራህም ሌሎች የህወሓት ቡድን አባላት ለመንግስት እጃቸውን በሰላም እንዲሰጡ ጠይቅዋል ::

ወ/ሮ ኬርያ የሕወሐት ከፍተኛ አመራር የነበሩና በመንግሥት ከፍተኛ ኃላፊነትም የሰሩ በመጨረሻም የፌዴሬሽን ምክርቤት አፈጉባኤ እንደነበሩ ይታወሳል ::

መንግስት አምባገነን ነው በማለት ስልጣናቸውን በፈቃዳቸው በመልቀቅ የህወሓት ቡድንን መቀላቀላቸው ይታወሳል።