EthiopiaNews

የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ በዐዋጁ በተሰጠው ሥልጣን መሠረት ለህዝባዊ ወያነ ሓርነት ትግራይ (ህ.ወ.ሓ.ት) የፖለቲካ ፓርቲዎች በልዩ ሁኔታ ሲመዘገቡ የሚሰጥ የሕጋዊ ሰውነት ማረጋገጫ የምሥክር ወረቀት ዛሬ ነሐሴ 3 ቀን 2016 ዓ.ም. ሰጥቷል።