EthiopiaNews

🗳️ የአማራ ክልል የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የምርጫ ውጤት 

ክልሉ በህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ካሉት 130 መቀመጫዎች ውስጥ ፦

👉ብልጽግና ፓርቲ 117 መቀመጫዎች አሸንፏል።

👉የአማራ ብሔራዊ ንቅናቄ ( አብን ) – 6 መቀመጫዎች

👉የአማራ ዴሞክራሲያዊ ሃይል ንቅናቄ – 3 መቀመጫዎች

👉አርጎባ አንድነት ጀበርቲ – 1 መቀመጫ

👉ኢዜማ – 1 መቀመጫ

👉ትብብር ለኢትዮጵያ አንድነት – 1 መቀመጫ

👉ነጻነትና እኩልነት – 1 መቀመጫ አሸንፈዋል።

በክልሉ ለምርጫ ከተመዘገቡ 10.8 ሚሊዮን ዜጎች መካከል 95 ከመቶው ድምጽ መስጠት መቻላቸውንም ቦርዱ ጠቅሷል።