EthiopiaNews

የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አዳነች አቤቤ በአዲስ አበባ፤ ንፋስ ስልክ ላፍቶ ክ/ከተማ ወረዳ 8 ጄነራል ጃገማ ኬሎ ጤና ጣቢያ ምርጫ ክልል 23 ተገኝተው ድምጽ ሰጥተዋል።

የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አዳነች አቤቤ በአዲስ አበባ፤ ንፋስ ስልክ ላፍቶ ክ/ከተማ ወረዳ 8 ጄነራል ጃገማ ኬሎ ጤና ጣቢያ ምርጫ ክልል 23 ተገኝተው ድምጽ ሰጥተዋል።

🔸ህዝቡ ዴሞክራሲያዊ መብቱን በመጠቀም የከተማዋንም ሆነ የሀገሪቱን ቀጣይ ፖለቲካዊ፣ ኢኮኖሚያዊና ማህበራዊ ዕድገት መወሰን የሚያስችለውን ምርጫ እያካሄደ መሆኑንም ገልጸዋል።

🔸በተለይ የአዲስ አበባ ነዋሪ በሁሉም የምርጫ ጣቢያዎች ቀድሞ በመሰለፍ በመምረጥ ላይ መሆኑን ጠቁመዋል።

🔸ከንቲባዋ ጨምረውም የዚህ ዴሞክራሲ ልምምድ ማደግ ሀገርን ከማጽናት ባለፈ ለሌሎች ሀገራትም ተሞክሮ እንደሚሆን ይጠበቃል ሲሉ በይፋዊ የማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ገልጸዋል።

#EBS #EBSTVNEWS #ELECTION_2018 #_7696_WN https://t.me/ebstvnews www.ebstv.tv