EthiopiaNews

🗳️ የአዲስ አበባ ከተማ የህዝብ ተወካዮች ምክርቤት የምርጫ ውጤት

ለከተማዋ ካሉት 23 የህዝብ ተወካዮች ምክርቤት መቀመጫዎች ብልጽግና ፓርቲ 20 መቀመጫዎች ሲያሸንፍ  ኢዜማ 2 መቀመጫዎች አሸንፏል ።

አበበ ገመቹ የተባሉ የግል እጩ አንድ መቀመጫ አሸንፈዋል ።

በከተማዋ ለምርጫ ከተመዘገቡ 1.9 ሚሊዮን ዜጎች መካከል 96 ከመቶ ድምጽ ሰጥተዋል ።