EthiopiaNews

ይህ የተነገረው የኦፕታሲያ ኩባንያ ዋና ስራ አስፈፃሚ ሳልቫዶር አንግላዳ ሴማፎር ለተሰኘው የሚድያ ተቋም በሰጡት ቃለ ምልልስ ላይ ነው።

ኦፕታሲያ የሰው ሰራሽ አስተውሎት እና ሌሎች ቴክኖሎጂዎችን በመጠቀም በተለይ የባንክ ተደራሽ ላልሆኑ ዜጎች እና ለአነስተኛ ድርጅቶች ብድር የሚያቀርብ ነው ተብሏል።

ኩባንያው በፈረንጆቹ 2025 በ38 ሃገራት ላሉ ተጠቃሚዎች 6 ቢሊየን ዶላር ብድር መስጠቱ የተገለጸ ሲሆን ከኢትዮጵያ ባሻገር በግብፅ ገበያ ለመግባት ማቀዱም በዘገባው ተጠቅሷል።