InternationalNews

ሀገሪቱ ትላንትና በመዲናዋ ሪያድ አካሄድኩት ባለችው አለምአቀፍ ጉባኤ ላይ የቀይ ባህርን ደህንነት መጠበቅ በሚቻልባቸው ሁኔታዎች ላይ 43 ሀገራት እና የአውሮፓ ህብረት ተገኝተው መምከራቸውን አሳውቃለች፡፡

ከእነዚህ ሀገራት መካከል 14 ሀገራት በዚህ ጥምረት ውስጥ በመሳተፍ ቀይ ባህርን ለመጠበቅ ፈቃደኛ መሆናቸውን የገለጸው የሳዑዲ አረቢያ መከላከያ ሚኒስቴር ሌሎች ሀገራትም ጥምረቱን መቀላቀል እንደሚችሉም ጠቁሟል፡፡

ሳዑዲ አረቢያ፣ ኩዌት፣ ባህሬን፣ ኳታር፣ ዮርዳኖስ፣ ግብፅ፣ ፓኪስታን፣ ቱርክ፣ ጂቡቲ፣ ሶማሊያ፣ ባንግላዴሽ፣ የመን እና ኮሞሮስ የጥምረቱ አባል ሀገራት መሆናቸው የተነገረ ሲሆን ሀገራቱ የየመን ሁቲዎችን ጨምሮ ሌሎች ታጣቂዎችን በጋራ ለመከላከል ይሰራሉ ተብሏል፡፡

#EBS
#EBSTVNEWS
#_7696_WN
https://t.me/ebstvnews
www.ebstv.tv