EthiopiaNews

የኢትዮጵያ የብር ምንዛሬ ከዶላር አንጻር በተያዘው የፈረንጆቹ 2026 አመት በ3ነጥብ 2 በመቶ መቀነስ ተነገረ።

ይህ የተባለው አንድ ዶላር በ162 ብር እየተሸጠ መሆኑን አስመልክቶ ዛሬ ብሉምበርግ ይዞት ባወጣው ዘገባ ነው።

ኢትዮጵያ የብር ምንዛሬን ለማጠናከር በዚህ የአውሮፓውያኑ 2026 አመት ብቻ 2 ነጥብ 2 ቢሊየን ዶላር ልዩ የውጭ ምንዛሬ ጨረታ ማካሄዷ ተገልጿል።

#EBS
#EBSTVNEWS
#_7696_WN
https://t.me/ebstvnews
www.ebstv.tv