Latest

LatestNews

#በወቅታዊ ሀገራዊ ጉዳይ ምክንያት የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና መራዘሙ ሲነገር የ8ኛ ክፍል ክልላዊ ፈተና ደግሞ በታህሳስ ወር እንደሚሰጥ የትምህርት ሚኒስቴር አስታውቋል።

የ8ኛና የ12 ክፍል ፈተናን በተመለከተ በዛሬው እለት ጋዜጣዊ መግለጫ ተሰጥተዋል። በመግለጫው የ8ኛ ክፍል ክልላዊ ፈተና ከታህሳስ 1 እስከ 30 ባለው

Read More
LatestNewsPolitics

#የትግራይ ክልል ዘመቻ ጋር በተያያዘ የፌዴራል መንግስት የሰጠውን የ72 ሰዓት ጊዜ በመጠቀም በርካታ የትግራይ ሚሊሻና ልዩ ኃይል አባላት በየግንባሩ እጅ እየሰጡ መሆናቸውን የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ የመረጃ ማጣሪያ ድረገጽ አስታወቀ፡፡

በገጹ የወጣው መረጃ በተለይም በአፋር ክልል በኩል ብዙዎች ገብተው እጅ የሰጡ መሆኑንና በማይ ጸብሪ ተቆርጦ የቀረው ኃይልም እንዲሁ እጁን በሰላም

Read More
LatestNews

የዓለም የጤና ድርጅት ባለፈው ዓመት ብቻ በመላው ዓለም ከሁለት መቶ ሰባት ሺህ በላይ ሕፃናት በኩፍኝ በሽታ ለህልፈት መዳረጋቸውን አስታወቀ፡፡

ድርጅቱ ከአሜሪካ የበሽታዎች መቆጣጠሪያ ተቋም ጋር በጋራ ባወጣው ሪፖርት እንዳመለከተው በአውሮፓዊያኑ በ2019 ብቻ በመላው ዓለም 8 መቶ 70 ሺ ያህል

Read More
LatestNewsPolitics

የአሜሪካ የደህንነት ተቋማት ዶናልድ ትራምፕ ምርጫው ተጭበርብሯል በሚል ያቀረቡትን ክስ ውድቅ አደረጉት፡፡

የአሜሪካ የሀገር ውስጥ ጉዳይ ሚኒስቴር እና የሚመለከታች መስሪያ ቤቶች ባወጡት የጋራ መግለጫ እንዳመለከቱት በቅርቡ የተካሄደው የአሜሪካ ምርጫ ደረጃውን የጠበቀ፣በአሜሪካ ታሪክ

Read More
LatestNewsPolitics

የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ለአገር መከላከያ ሰራዊት የሚውል ከ12 ሚሊየን ብር በላይ ድጋፍ ማድረጋቸው ተገልጿል።

ተቋሙ በሀገራዊ ጉዳይ ላይ ከዩኒቨርስቲው ማህበረሰብ ጋር ውይይት ያካሄደ ሲሆን ሀረማያ፣ ጅማ፣ መቱና ወለጋ ዩኒቨርስቲዎችን ጨምሮ አጠቃልይ ከ6 ዩኒቨርስቲዎች ከ12

Read More
LatestNewsPolitics

በህወሃት ታጣቂ ቡድን ከበባ ውስጥ ገብቶ ለ5 ቀናት ካለምግብና ውሀ የቆየው የሰሜን ዕዝ ጦር ከከበባ በመውጣትና ራሱን መልሶ በማደራጀት እያጠቃ ከዳንሻ ጀምሮ በርካታ ቦታዎችን መቆጣጠሩንና ወደፊትም በመገስገስ ላይ መሆኑን የጦር ኃይሎች ጠቅላይ ኤታማዦር ሹሙ ጄኔራል ብርሃኑ ጁላ ገልጸዋል።

ጄኔራል ብርሃኑ አክለውም በከበባ ውስጥ ገብቶ የነበረው የሰሜን እዝ ሰራዊት 4ኛ ሜካናይዝድ፣ 5ኛ ሜካናይዝድ 7ኛ ሜካናይዝድ፣ 8ኛ ሜካናይዝድ፣ 11ኛ ክፍለ

Read More
LatestNewsPolitics

የሕዝብ ተወካዮች ም/ቤት በዛሬው ዕለት እያካሄደ ባለው 4ኛ መደበኛ ስብሰባው ላይ ‘በወንጀል የተጠረጠሩ’ የምክር ቤት አባላትን ያለመከሰስ መብት ማንሳቱን አሳውቋል።

ምክር ቤቱ ፦ ዶክተር ደብረፅዮንን አቶ ጌታቸው ረዳ አቶ አባይ ፀሃዬ አቶ አፅበሃ አረጋዊ ጨምሮ የ39 የምክር ቤት አባላት ያለመከሰስ

Read More