Ethiopia

EthiopiaNews

የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር በሳዑዲ አረቢያ ለእስር ተዳርገው የነበሩ 1655 ኢትዮጵያውያን የፍርድ ሂደታቸው ተቋርጦ ምህረት እንደተደረገላቸው አስታወቀ።

ለኢትዮጵያውያኑ ምህረት የተደረገው ሚኒስቴሩ በሪያድ የኢትዮጵያ ኤምባሲና በጂዳ የሚገኘውን ቆንስላ ጽ/ቤት በማስተባበር ባደረገው የዲፕሎማሲ ጥረት መሆኑን ገልጿል፡፡ ይህ ውጤት መንግሥት

Read More
EthiopiaNews

በአዲስ አበባ አዲሱ የተሽከርካሪ ሠሌዳ መሰጠት መጀመሩን የከተማዋ አሽከርካሪና ተሽከርካሪ ፈቃድና ቁጥጥር ባለሥልጣን አስታወቀ።

አዲሱ ሠሌዳ ሀገራዊ የሆኑ ይዘቶችን ያካተተ መሆኑን እና ኮፒ ወይም ፎርጂድ የማይሠራበት መሆኑ የተገለጸ ሲሆን ባለሥልጣን መስሪያ ቤቱ አገልግሎቱን ለማዘመንና

Read More