Ethiopia

EthiopiaNews

በኢትዮጵያ እና በኬንያ ድንበር የሚደረግ ንግድ በወር ከ1 ሺህ የአሜሪካ ዶላር እንዳይበለጥ የሚያዝ መመሪያ ተግባራዊ ተደርጓል፡፡

ይህ አዲስ አሰራር በኢትዮጵያና በኬንያ ድንበር የሚከናወነውን የንግድ ልውውጥ ህጋዊ ለማድረግ የሚያስችል መሆኑንም የንግድና ቀጠናዊ ትስስር ሚኒስቴር በመመሪያው ላይ አስፍሯል፡፡

Read More
EthiopiaNews

አዋሽ ባንክ በቀጣይ ዓመት ከኢትዮጵያ ውጭ ባሉ ጎረቤት ሀገራት ቅርጫፎችን ከፍቶ ለመሥራት በሂደት ላይ ነው ተባለ።

አዋሽ ባንክ በቀጣይ ዓመት ከኢትዮጵያ ውጭ ባሉ ጎረቤት ሀገራት ቅርጫፎችን ከፍቶ ለመሥራት ለብሔራዊ ባንክ ጥያቄ አቅርቦ ፈቃድ እስኪያገኝ እየተጠባበቀ እንደሚገኝም

Read More
EthiopiaNews

የኢትዮጵያ አየር መንገድ ወደ ፈረንሳይዋ ሊዮን ከተማ በሳምንት ሦስት ጊዜ አዲስ የበረራ አገልግሎት መጀመሩን አስታወቀ።

በማስጀመሪያ መርሐ ግብሩ ላይ ከፍተኛ የመንግሥት የሥራ ኃላፊዎች፣ አምባሳደሮች፣ የኢትዮጵያ አየር መንገድ ከፍተኛ አመራሮች እና ጥሪ የተደረገላቸው እንግዶች ተገኝተዋል ተብሏል።

Read More