News

EthiopiaNews

የምስራቅ አፍሪካ የልማት በየነ መንግሥታት (ኢጋድ) የምርጫ ታዛቢ ቡድን በአዲስ አበባ የሚገኙ የተለያዩ የምርጫ ጣቢያዎችን እየጎበኘ መሆኑን አስታወቀ፡፡

የኢጋድ ታዛቢ ቡድኑ መሪ ስፔሲዮዛ ዋንዲራ ካዚብዌ በአዲስ አበባ የሚገኙ የምርጫ ጣቢያዎችን አከፋፈት እና አጠቃላይ የምርጫውን ሒደት ተዘዋውረው መመልከታቸውን ተናግረዋል።

Read More
EthiopiaNews

የኢትዮጵያ ሰብዓዊ መብቶች ኮሚሽን የምርጫ ታዛቢ ቡድን በተለያዩ የሀገሪቱ የምርጫ ክልሎች ተሰማርቶ የምርጫ ሂደቱን በመታዘብ ላይ መሆኑን አሳውቋል።

የኢሰመኮ ዋና ኮሚሽነር ብርሃኑ አዴሎ በአርባምንጭ ከተማ ድምፅ መስጠታቸውን እና የምርጫ ሂደቱን ጭምር መታዘባቸውን ተናግረዋል። በኢትዮጵያ ሰብዓዊ መብቶች ምክትል ኮሚሽነር

Read More
EthiopiaNews

የኢትዮጵያ ዜጎች ለማህበራዊ ፍትህ ፓርቲ ኢዜማ መሪ የሆኑት እዮብ መሳፍንት በአዲስ አበባ ቂርቆስ ወረዳ 9 ባህርዳር ዩኒቨርሲቲ ምርጫ ጣቢያ ተገኝተው

Read More