News

EthiopiaNews

የኢትዮጵያ አየር መንገድ ወደ ፈረንሳይዋ ሊዮን ከተማ በሳምንት ሦስት ጊዜ አዲስ የበረራ አገልግሎት መጀመሩን አስታወቀ።

በማስጀመሪያ መርሐ ግብሩ ላይ ከፍተኛ የመንግሥት የሥራ ኃላፊዎች፣ አምባሳደሮች፣ የኢትዮጵያ አየር መንገድ ከፍተኛ አመራሮች እና ጥሪ የተደረገላቸው እንግዶች ተገኝተዋል ተብሏል።

Read More