News

EthiopiaNews

የምስራቅ አፍሪካ የልማት በየነ መንግሥታት (ኢጋድ) የምርጫ ታዛቢ ቡድን በአዲስ አበባ የሚገኙ የተለያዩ የምርጫ ጣቢያዎችን እየጎበኘ መሆኑን አስታወቀ፡፡

የኢጋድ ታዛቢ ቡድኑ መሪ ስፔሲዮዛ ዋንዲራ ካዚብዌ በአዲስ አበባ የሚገኙ የምርጫ ጣቢያዎችን አከፋፈት እና አጠቃላይ የምርጫውን ሒደት ተዘዋውረው መመልከታቸውን ተናግረዋል።

Read More